This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
•-وقال الإمام ابن القيم -رحمه الله تعالى-:
فـي الـصلاة عـلـى النبي ﷺ : أنـهـا سـبـب للـبـركـة
في ذات المصلى وعـملـه وعـمـره وأسباب مصالحه لأن الـمـصـلى داع ربــه ؛ أن يــبـارك عـلـيـه وعـلــى آلـه وهـذا الـدعـاء مسـتجاب والـجـزاء مـن جنسـه .
📚| كتاب جلاء الأفهام (ص٢٤٥).
https://t.me/https_Asselefya1
فـي الـصلاة عـلـى النبي ﷺ : أنـهـا سـبـب للـبـركـة
في ذات المصلى وعـملـه وعـمـره وأسباب مصالحه لأن الـمـصـلى داع ربــه ؛ أن يــبـارك عـلـيـه وعـلــى آلـه وهـذا الـدعـاء مسـتجاب والـجـزاء مـن جنسـه .
📚| كتاب جلاء الأفهام (ص٢٤٥).
https://t.me/https_Asselefya1
➲ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
✅ አንድ ሰው በነብዩ ላይ ሰለዋት በማውረዱ ከሚያገኛቸው ጥቅሞች ወስጥ፦
◾️ባስጨነቀው ጉዳይ ላይ አላህ ይበቃዋል
◾️ድህነት ለማንሳት አንዱ ምክንያት ነው
◾️አላህ ሀጃውን እንዲሳካ ያደርግለታል
📚[جلاء الْأَفْهَام (٤٤٦)]
اللهم صلِّ على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد وبارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
✅ አንድ ሰው በነብዩ ላይ ሰለዋት በማውረዱ ከሚያገኛቸው ጥቅሞች ወስጥ፦
◾️ባስጨነቀው ጉዳይ ላይ አላህ ይበቃዋል
◾️ድህነት ለማንሳት አንዱ ምክንያት ነው
◾️አላህ ሀጃውን እንዲሳካ ያደርግለታል
📚[جلاء الْأَفْهَام (٤٤٦)]
اللهم صلِّ على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد وبارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
ኹጥባ_ልጆችን መንከባከብ
abu reyyis mohamed imam
خُطْبَةُ الْجُمُعَةِ
የጁሙዓ ኹጥባ
تَربِيَةُ الأَولَادِ
ልጆችን መንከባከብ
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅 الجمعية 1 #شعبان 1443هـ.
الموافق لـ: 4 #مارس 2022م.
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/5153
t.me/abu_reyyis_arreyyis/5153
የጁሙዓ ኹጥባ
تَربِيَةُ الأَولَادِ
ልጆችን መንከባከብ
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅 الجمعية 1 #شعبان 1443هـ.
الموافق لـ: 4 #مارس 2022م.
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/5153
t.me/abu_reyyis_arreyyis/5153
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዷን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊሱ ሸህሪ ረመዳን ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በደርሱ የተነሱ ነጥቦች
①) በድር ዘመቻ አስደናቂው ገፅታ
②) የነበረው የሶሀባዎች ጀግንነት
③) የጦርነቱ አጀማመር ቅድመ ሁኔታ
《ክፍል 4⃣5⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊሱ ሸህሪ ረመዳን ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በደርሱ የተነሱ ነጥቦች
①) በድር ዘመቻ አስደናቂው ገፅታ
②) የነበረው የሶሀባዎች ጀግንነት
③) የጦርነቱ አጀማመር ቅድመ ሁኔታ
《ክፍል 4⃣5⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Omar Nbrawi - wakhash|'at al-aswat
quran
➲ቁረአን የልብ ብረሀን
➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➛ከቁርአን በላይ ጣፋጭ የለም!
➲ቀርኣንን ማዳመጥ
የነብዩ (ﷺ)ሱና ነው!!
➴ቀርኣንን ማዳመጥ
የመቅራት አንድ አካል ነው!!
➻ምርጥ ቲላዋ ተጋበዙልኝ!
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➛ከቁርአን በላይ ጣፋጭ የለም!
➲ቀርኣንን ማዳመጥ
የነብዩ (ﷺ)ሱና ነው!!
➴ቀርኣንን ማዳመጥ
የመቅራት አንድ አካል ነው!!
➻ምርጥ ቲላዋ ተጋበዙልኝ!
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ፊትናን አታራጋቢና ችኩል አትሁኑ
ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
↪️ አድስ ሙሐደራህ!!
➖➖➖➖➖➖➖
♦️ፊትና አራጋቢና ችኩሎች አትሁኑ!
🎙በወንድማችን አብዱሽኩር حفظه الله
https://t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
➖➖➖➖➖➖➖
♦️ፊትና አራጋቢና ችኩሎች አትሁኑ!
🎙በወንድማችን አብዱሽኩር حفظه الله
https://t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➲የጧት ዚክር
➱➱➱➱➱➱
وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
➲የጌታህን ስም በጧትና በማታ አውሳ!!
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➱➱➱➱➱➱
وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
➲የጌታህን ስም በጧትና በማታ አውሳ!!
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
القارئ عبدالإله بن عون | إن الله وملائكته يصلون على النبي
💭🌸خدمة تلاوات🎧
اللهم إجعل القرآن ربيع قلبي ونور صدري وجلاء حزني وذهاب همي.
➲ቁርአን የልብ መድሀኒት የሩህ ምግብ ነው
➧ህይወት ከቁርአን ጋር ጣፍጭ ነች!
اللهم يَا مُقَلِّبَ الْقُلُوبِ ثَبِّتْ قَلْبِي عَلَى دِينِكَ
➧https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➲ቁርአን የልብ መድሀኒት የሩህ ምግብ ነው
➧ህይወት ከቁርአን ጋር ጣፍጭ ነች!
اللهم يَا مُقَلِّبَ الْقُلُوبِ ثَبِّتْ قَلْبِي عَلَى دِينِكَ
➧https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
النساء في البيت كلما أخرن صلاة العشاء كان ذلك أفضل لهن🔸️
📌للشيخ العثيمين رحمه الله
🔳حكم تأخير المرأة لصلاة العشاء إلى منتصف الليل❓
{ 🔻الجواب:}
📌الأفضل في صلاة العشاء أن تؤخر إلى آخر وقتها وكلما أخرت كان أفضل، إلا أن يكون رجلاً فإن الرجل إذا أخرها فاتته صلاة الجماعة فلا يجوز له أن يؤخرها وتفوته الجماعة .
⬅️ أما النساء في البيت، فإنهن كلما أخرن صلاة العشاء كان ذلك أفضل لهن، لكن لا يؤخرنها عن منتصف الليل.
📔مجموع فتاوى ابن عثيمين (12/311)
https://t.me/https_Asselefya1
📌للشيخ العثيمين رحمه الله
🔳حكم تأخير المرأة لصلاة العشاء إلى منتصف الليل❓
{ 🔻الجواب:}
📌الأفضل في صلاة العشاء أن تؤخر إلى آخر وقتها وكلما أخرت كان أفضل، إلا أن يكون رجلاً فإن الرجل إذا أخرها فاتته صلاة الجماعة فلا يجوز له أن يؤخرها وتفوته الجماعة .
⬅️ أما النساء في البيت، فإنهن كلما أخرن صلاة العشاء كان ذلك أفضل لهن، لكن لا يؤخرنها عن منتصف الليل.
📔مجموع فتاوى ابن عثيمين (12/311)
https://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧ከተውሂድ አርማዎች ➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➻ክፍል ሰባት ➛➛➛➛➛➛ ➧የተውሂድ መለያዎችና ትሩፋቶች ➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱ ➲ሰባተኛው፡- በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም በዘውታሪነትና በቀጣይነት በትክክል የሚያስተሳስር እርሱ ብቻ ነው፡፡ እንደተውሒድ በሰው ልጆች መካከል እርስ በርስ የሚያስተሳስር አንድም ነገር የለም፡፡ ምክንያቱም ተውሒድ በኢማን ባለቤቶች መካከል በዚህ ዓለምም…
➲ከተውሂድ አርማዎች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➧ክፍል ስምንት
➲የተውሒድ ምንነትና እውነታ
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➧ተውሒድ፡ “ወሐደ” (አንድ አደረገ) ፣“ዩወሒዱ” (አንድ ያደርጋል) ለሚሉት
ግሶች ስርወ ቃል ነው፡፡ ተውሒድ ነጠላን የሚጠቁም ስርወ ቃል ነው፡፡የአላህ ተውሒድ አላህን በአምልኮ ብቸኛ ማድረግ ፣ እርሱ በሚለይባቸው ነገሮች ሌሎችን አካላት ከእርሱ ላይ ማጋራትን ማራቆት ማለት ነው፡፡ አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - እርሱ በሚለይባቸው ነገሮችም ይሁን ባሮች ለእርሱ ተፈጻሚ በሚያደርጓቸው ሐቆቹ በአንዳችም ነገር ለእርሱ ሸሪካ የለውም፡፡
➲ሩቡቡያ- ማለት በዚህ ዓለም የማስተናበር ፣ የመግደል ፣ ህይዎት የመስጠት ፣የመመገብ ፣ የመፍጠርና ነገሮችን እንደፈለገ የማገለባበጥ ስልጣን ያለው አላህ መሆኑን ማረጋገጥ ማለት ነው፡፡ ይህም የአላህ ልዩ መገለጫ ነው፡፡
በመልካም ስሞቹ ፣በከፍተኛ መገለጫዎቹ ፣ተፈጻሚ በሆኑ እቅዶቹ ፣ አጠቃላይ በሆነው ችሎታው ፣ ሰፊ በሆነው እውቀቱ በእነዚህ ስሞቹና መገለጫዎቹ ሁሉ ሙሉ
መሆኑ አላህ የሚለይባቸው ናቸው፡፡
➲ከእነዚህ አላህ ከሚለይባቸው መገለጫዎች አንዱን አሳልፎ ለፍጡራን የሰጠ ይህን የተውሒድ ክፍል አፍርሶታል፡፡ባሮች በፈጣሪያቸው ላይ ያለባቸው ሐቆች በእርሱ ላይ አንድም ሳያጋሩ እርሱን ብቻ ሊያመልኩት ነው፡፡
▪️كما في حديث معاذ رضي الله عنه ، قال له النبي صلى الله عليه وسلم: "يا معاذ ، تدري ما حق الله على العباد؟ وما حق العباد على الله؟ قال: قلت : الله ورسوله أعلم؟
▪️قال: "فإن حق الله على العباد أن يعبدوا الله، ولا يشركوا به شيئا ، وحق العباد على الله أن لا يعذب من لا يشرك به شيئا"
➲የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم ለሙዓዝ ረድየላህ አንሁ የሚከተለውን ጥያቄ ጠይቀውታል፡-
✅“ሙዓዝ ሆይ! በባሮች ላይ ያለውን የአላህ ሀቅ ታውቃለህን? በአላህ ላይ ያለውን የባሮች ሐቅ ታውቃለህን?” እርሱም፡ “አላህና የአላህ መልክተኛ አዋቂ ናቸው” በማለት ምላሽ ሰጠ፡፡
➲ረሡል صلى الله عليه وسلم፡ “በባሮች ላይ ያለው የአላህ ሐቅ በእርሱ አንድም ሳያጋሩ አላህን ብቻ ሊገዙ ነው ፤ በአላህ ላይ ያለው የባሮች ሐቅ ደግሞ በእርሱ ምንም ያላጋሩትን ላይቀጣቸው ነው” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ ቡኻሪ፡ 568 ሙስሊም፡30
➧አምልኮ የአላህ ሐቅ ነው፡፡ ከአምልኮ አንድንም አሳልፎ ለሌላ የሰጠ ተውሒዱን አፈረሰ፡፡
➲ተውሒድ፡ ማለት እርሱ በሚለይባቸውና በሐቆቹ አላህን ብቸኛ ማድረግ ማለት ነው፡፡
➧ሽርክ፡ ማለት ከአሏህ ሐቆች ወይም እርሱ በሚለይባቸው ነገሮች አላህን ከሌሎች አካላት ጋር ማስተካከል ማለት ነው፡፡ የተውሒድ እውነታ፡ ማንንም ሳናጋራ አላህን በአምልኮት መነጠል ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጹ የሚከተለውን ተናግሯል፡
۞ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ
“አላህንም ተገዙ ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡” አን ኒሳእ 36
۞ وَقَضَىٰ رَبُّكَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ
“ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጅ ሌላን አትገዙ፡፡” አል ኢስራእ፡23
▪️وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ
“አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች፣ (እንጅ ያልታዘዙ ሲሆኑ) አል በይናህ፡5
➲በዚህም ተውሒድ በሶስት እንደሚከፈል ግልጽ ይሆናል ማለት ነው፡፡ እነርሱም ተውሒድ አር'ሩቡብያ ፣ተውሒድ አስማዕ ወስ'ሲፋት እና ተውሒድ አል'ኡሉሑያ ናቸው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉
◉✍️ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➧ክፍል ስምንት
➲የተውሒድ ምንነትና እውነታ
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➧ተውሒድ፡ “ወሐደ” (አንድ አደረገ) ፣“ዩወሒዱ” (አንድ ያደርጋል) ለሚሉት
ግሶች ስርወ ቃል ነው፡፡ ተውሒድ ነጠላን የሚጠቁም ስርወ ቃል ነው፡፡የአላህ ተውሒድ አላህን በአምልኮ ብቸኛ ማድረግ ፣ እርሱ በሚለይባቸው ነገሮች ሌሎችን አካላት ከእርሱ ላይ ማጋራትን ማራቆት ማለት ነው፡፡ አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - እርሱ በሚለይባቸው ነገሮችም ይሁን ባሮች ለእርሱ ተፈጻሚ በሚያደርጓቸው ሐቆቹ በአንዳችም ነገር ለእርሱ ሸሪካ የለውም፡፡
➲ሩቡቡያ- ማለት በዚህ ዓለም የማስተናበር ፣ የመግደል ፣ ህይዎት የመስጠት ፣የመመገብ ፣ የመፍጠርና ነገሮችን እንደፈለገ የማገለባበጥ ስልጣን ያለው አላህ መሆኑን ማረጋገጥ ማለት ነው፡፡ ይህም የአላህ ልዩ መገለጫ ነው፡፡
በመልካም ስሞቹ ፣በከፍተኛ መገለጫዎቹ ፣ተፈጻሚ በሆኑ እቅዶቹ ፣ አጠቃላይ በሆነው ችሎታው ፣ ሰፊ በሆነው እውቀቱ በእነዚህ ስሞቹና መገለጫዎቹ ሁሉ ሙሉ
መሆኑ አላህ የሚለይባቸው ናቸው፡፡
➲ከእነዚህ አላህ ከሚለይባቸው መገለጫዎች አንዱን አሳልፎ ለፍጡራን የሰጠ ይህን የተውሒድ ክፍል አፍርሶታል፡፡ባሮች በፈጣሪያቸው ላይ ያለባቸው ሐቆች በእርሱ ላይ አንድም ሳያጋሩ እርሱን ብቻ ሊያመልኩት ነው፡፡
▪️كما في حديث معاذ رضي الله عنه ، قال له النبي صلى الله عليه وسلم: "يا معاذ ، تدري ما حق الله على العباد؟ وما حق العباد على الله؟ قال: قلت : الله ورسوله أعلم؟
▪️قال: "فإن حق الله على العباد أن يعبدوا الله، ولا يشركوا به شيئا ، وحق العباد على الله أن لا يعذب من لا يشرك به شيئا"
➲የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم ለሙዓዝ ረድየላህ አንሁ የሚከተለውን ጥያቄ ጠይቀውታል፡-
✅“ሙዓዝ ሆይ! በባሮች ላይ ያለውን የአላህ ሀቅ ታውቃለህን? በአላህ ላይ ያለውን የባሮች ሐቅ ታውቃለህን?” እርሱም፡ “አላህና የአላህ መልክተኛ አዋቂ ናቸው” በማለት ምላሽ ሰጠ፡፡
➲ረሡል صلى الله عليه وسلم፡ “በባሮች ላይ ያለው የአላህ ሐቅ በእርሱ አንድም ሳያጋሩ አላህን ብቻ ሊገዙ ነው ፤ በአላህ ላይ ያለው የባሮች ሐቅ ደግሞ በእርሱ ምንም ያላጋሩትን ላይቀጣቸው ነው” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ ቡኻሪ፡ 568 ሙስሊም፡30
➧አምልኮ የአላህ ሐቅ ነው፡፡ ከአምልኮ አንድንም አሳልፎ ለሌላ የሰጠ ተውሒዱን አፈረሰ፡፡
➲ተውሒድ፡ ማለት እርሱ በሚለይባቸውና በሐቆቹ አላህን ብቸኛ ማድረግ ማለት ነው፡፡
➧ሽርክ፡ ማለት ከአሏህ ሐቆች ወይም እርሱ በሚለይባቸው ነገሮች አላህን ከሌሎች አካላት ጋር ማስተካከል ማለት ነው፡፡ የተውሒድ እውነታ፡ ማንንም ሳናጋራ አላህን በአምልኮት መነጠል ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጹ የሚከተለውን ተናግሯል፡
۞ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ
“አላህንም ተገዙ ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡” አን ኒሳእ 36
۞ وَقَضَىٰ رَبُّكَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ
“ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጅ ሌላን አትገዙ፡፡” አል ኢስራእ፡23
▪️وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ
“አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች፣ (እንጅ ያልታዘዙ ሲሆኑ) አል በይናህ፡5
➲በዚህም ተውሒድ በሶስት እንደሚከፈል ግልጽ ይሆናል ማለት ነው፡፡ እነርሱም ተውሒድ አር'ሩቡብያ ፣ተውሒድ አስማዕ ወስ'ሲፋት እና ተውሒድ አል'ኡሉሑያ ናቸው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉
◉✍️ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዷን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊሱ ሸህሪ ረመዳን ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በደርሱ የተነሱ ነጥቦች፦
①) የጦርነቱ በድል መጠናቀቅ
②) የተማረኩ ምርኮኞች በተመለከተ
③) የተገደሉ የቁረይሽ ዋና ዋና መሪዎች
《ክፍል 4⃣6⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/+V9ZPw4j7SHAIsgeQ
https://t.me/+V9ZPw4j7SHAIsgeQ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊሱ ሸህሪ ረመዳን ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በደርሱ የተነሱ ነጥቦች፦
①) የጦርነቱ በድል መጠናቀቅ
②) የተማረኩ ምርኮኞች በተመለከተ
③) የተገደሉ የቁረይሽ ዋና ዋና መሪዎች
《ክፍል 4⃣6⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/+V9ZPw4j7SHAIsgeQ
https://t.me/+V9ZPw4j7SHAIsgeQ
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
◾️ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
✅
📚 (طريق الهجرتين 1/547)
✅
አላህን መታዘዝ ለአንድ ባሪያ በሁሉ ነገር ላይ በረካ ያመጣለታል። በተቃራኒው አላህን ማመፅ ደግሞ የሁሉ ነገር በረካ ያስወግዳል።📚 (طريق الهجرتين 1/547)
قال الإمام ابن رجب رحمه الله:
«وقد شبّه العلماء بالنجوم، والنجوم في السماء فيها ثلاث فوائد:
يُهتدى بها في الظلمات، وهي زينة للسماء، ورجوم للشياطين الذين يسترقون السمع منها.
والعلماء في الأرض تجتمع فيهم هذه الأوصاف الثلاثة: بهم يُهتدى في الظلمات، وهم زينة الأرض، ورجوم للشياطين الذين يخلطون الحق بالباطل، ويُدخلون في الدين ما ليس منه من أهل الأهواء، وما دام العلم باقيًا في الأرض فالناس في هدىً».
المجموعة العلمية صـ٢٠٥.
https://t.me/https_Asselefya1
«وقد شبّه العلماء بالنجوم، والنجوم في السماء فيها ثلاث فوائد:
يُهتدى بها في الظلمات، وهي زينة للسماء، ورجوم للشياطين الذين يسترقون السمع منها.
والعلماء في الأرض تجتمع فيهم هذه الأوصاف الثلاثة: بهم يُهتدى في الظلمات، وهم زينة الأرض، ورجوم للشياطين الذين يخلطون الحق بالباطل، ويُدخلون في الدين ما ليس منه من أهل الأهواء، وما دام العلم باقيًا في الأرض فالناس في هدىً».
المجموعة العلمية صـ٢٠٥.
https://t.me/https_Asselefya1