➲ሸይኹል ኢሰላም ኢብኑ ተይሚያህ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብሏል ፦
تُحرس السنّةُ بالحق والصدق
لا تحرس بكذبٍ ولا ظُلم ..!
« ሱናህ በሀቅ እና እውነተኝነት እንጂ በውሸትም በበደልም አይደለም የምትጠበቀው»
[ደርኡ ተዓሩድ አልዐቅል ወንነቅል(7/182)
تُحرس السنّةُ بالحق والصدق
لا تحرس بكذبٍ ولا ظُلم ..!
« ሱናህ በሀቅ እና እውነተኝነት እንጂ በውሸትም በበደልም አይደለም የምትጠበቀው»
[ደርኡ ተዓሩድ አልዐቅል ወንነቅል(7/182)
አዳቡ_ጣሊበል_ዒልም_በወንድም_ናስር_አቡል_አባስ AEFmtConversion1488433930823
➧አዳቡ ጣሊበል ዒልም!
➧የእውቀት ፈላጊ አዳቦች!
➛በጣፋጭ አንደበት ይደመጥ
➭ቆየት ካሉ ሙሀደራዎች
🎙በአቡል አባስ ናስር መሀመድ(ሀፊዘሁላህ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➧የእውቀት ፈላጊ አዳቦች!
➛በጣፋጭ አንደበት ይደመጥ
➭ቆየት ካሉ ሙሀደራዎች
🎙በአቡል አባስ ናስር መሀመድ(ሀፊዘሁላህ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
✅ የቢድአ ባለቤቶችን፦
♦️ማወደስ
♦️በነሱ መማር
♦️እነሱን መርዳት
♦️ከነሱ መከላከል
➡️ የጠነከረ የሰለፎች አቋም በሙብተዲኦች ላይ
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
♦️ማወደስ
♦️በነሱ መማር
♦️እነሱን መርዳት
♦️ከነሱ መከላከል
➡️ የጠነከረ የሰለፎች አቋም በሙብተዲኦች ላይ
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
▪أهل السنة والجماعة أمة واحدة
تجمعهم السنة ويحنوا بعضهم على بعض
🎙الشيخ عبد السلام بن برجس رحمه الله
┏━ 🍃🌸🍃 ━━┓
https://t.me/https_Asselefya1
تجمعهم السنة ويحنوا بعضهم على بعض
🎙الشيخ عبد السلام بن برجس رحمه الله
┏━ 🍃🌸🍃 ━━┓
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል 80➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል 80➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዷን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን ኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በውስጡ የተነሱ ነጥቦች
①) ማስታወክና ተያያዥ ነገሮች
②) የሀይድና ወሊድ ደም አስመልክቶ
🔻እነዚህና ሌሎች ከፃም ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች ተዳሶበታል።
《ክፍል 3⃣5⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን ኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በውስጡ የተነሱ ነጥቦች
①) ማስታወክና ተያያዥ ነገሮች
②) የሀይድና ወሊድ ደም አስመልክቶ
🔻እነዚህና ሌሎች ከፃም ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች ተዳሶበታል።
《ክፍል 3⃣5⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
✅በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ አልበቀራህ 195
✅በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ አልበቀራህ 195
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲ከተውሂድ አርማዎች ➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➭ክፍል ሶስት ➻➻➻➻➻➻ ➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ➧ተውሂድ ፦ የነብያቶች እና የሩሡሎች ጥሪ መሰረት ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ህዝቦቻቸው ከመልእክተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያደምጡት ቃል የተውሒድን ቃል ነው፡፡ ወደአላህ ጥሪ ሲያደርጉ አንድ ብለው የሚጀምሩት በተውሒድ ነው፡፡ ምክንያቱም የኢስላም እምነት በእርሱ ላይ…
➧ከተውሂድ አርማዎች
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➻ክፍል አራት
➫➫➫➫➫
➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➧ተውሒድ፡ ለአካለ መጠን በደረሱ ሰዎች ላይ የመጀመሪያው ግዴታ ነው፡፡ ሰዎች ወደዚህ ዲን መጀመሪያ የሚገቡት በእርሱ ነው፡፡ የዲኑ መሰረት ተውሒድ ነው ፤ ዲኑ በእርሱ ላይ ይቆማል ፤ በእርሱም ላይ ይጀመራል።
➲አራተኛው፡- ሰላም ለማግኘትም ይሁን በሁለቱ አገር ወደቅኑ ጎዳና ለመመራት
ምክንያቱ ተውሒድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
“እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው፡፡” አል አንዓም፡82
➠ጸጥታ ወይም ሰላም በአላህ እጅ ነው፡፡አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - ዲኑን ፍጹም ለእርሱ ብቻ ለሚያጠሩ የተውሒድ ሰዎች እንጅ ጸጥታን ለማንም አይሰጥም፡፡ከዚህ በላይ የጠቀስነው የቁርኣን አንቀጽ በወረደ ጊዜ ሶሃቦች -ረዲየሏሁ ዓንሁም-በጣም ተጨነቁ፡፡ ወደረሡል صلى الله عليه وسلم በመምጣት የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡ፡-
▪️"يا رسول الله ! أينا لم يظلم نفسه؟"
“የአላህ መልክተኛ ሆይ! ማንኛችን ነን ነፍሳችንን የማንበድለው?”ይህ ማለት “ከእኛ መካከል አንድም ሰው አይኖርም ፤ ነፍሱን የሚበድል ቢሆን እንጅ” ማለታቸው ነው፡፡ ወይም “እያንዳንዳችን ነፍሳችንን እንበድላለን በመሆኑም ከጸጥታም ይሁን ከመመራትምንም አይነት ድርሻ አይኖረንም” ማለታቸው ነው፡፡
➲ከዚያም ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጡ፡-
"ليس ذاك"
➧“ነገሩ እንደዚያ (እናንተ እንደተገነዘባችሁት) አይደለም”
“በቁርኣን አንቀጹ ላይ የተጠቀሰው በደል ፣ እናንተ የተገነዘባችሁት ዓይነት በደል
አይደለም፡፡” “የዚያ ጥበበኛና ደግ የሆነው ባሪያ - ሉቅማን - የተናገረውን ንግግር አላነበባችሁምን?” አሏቸው፡፡
▪️إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
➲ማጋራት ታላቅ በደል ነውና” ያለውን (አስታውስ)” (ሉቅማን፡ 13)
➧በዚህ አንቀጽ የሚገኘውን “ዙልም” ሽርክ ወይም ማጋራት በሚለው የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم ተርጉመውታል፡፡ ቡኻሪ፡6937
✅ይህ የቁርኣን አንቀጽ ምንም ሳያጋራ በአላህ ያመነ ሰው በሁለቱም አገር ጸጥታና መመራት እንዳለው ይጠቁመናል፡፡ የተውሒድ ሰው ከሆነ በሁለቱም አገር አላህ ጸጥታን እና መመራትን ይሰጠዋል፡፡ ይህ ደግሞ የተውሒድ ልዩ ገጽታው ነው፡፡
➲አምስተኛው፡- በሌሎች እምነቶች ተቃራኒ እርስ በርስ ከመጋጨትና ከመዋዥቅ ነጻ የሆነ እምነት ነው፡፡
➲ለዚህ ማስረጃው የሚከተለው ቁርኣናዊ አንቀጽ ነው፡
▪️وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
“ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡” አን ኒሳእ፡82
➲ሰዎች በሚፈጥሯቸው እምነቶች ውስጥ በአብዛኛው እርስ በርስ የሚጣረሱና የሚምታቱ ነገሮች ይገኙበታል፡፡ከአላህ ኪታብና ከረሡል صلى الله عليه وسلم ሱና የመነጨ ትክክለኛና ጥልቅ የሆነ እምነት ፣ ሰላማዊ የሆነ ዓቂዳ ከሆነ ግን ከዚህ ሁሉ ነጻ ነው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➻ክፍል አራት
➫➫➫➫➫
➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➧ተውሒድ፡ ለአካለ መጠን በደረሱ ሰዎች ላይ የመጀመሪያው ግዴታ ነው፡፡ ሰዎች ወደዚህ ዲን መጀመሪያ የሚገቡት በእርሱ ነው፡፡ የዲኑ መሰረት ተውሒድ ነው ፤ ዲኑ በእርሱ ላይ ይቆማል ፤ በእርሱም ላይ ይጀመራል።
➲አራተኛው፡- ሰላም ለማግኘትም ይሁን በሁለቱ አገር ወደቅኑ ጎዳና ለመመራት
ምክንያቱ ተውሒድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
“እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው፡፡” አል አንዓም፡82
➠ጸጥታ ወይም ሰላም በአላህ እጅ ነው፡፡አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - ዲኑን ፍጹም ለእርሱ ብቻ ለሚያጠሩ የተውሒድ ሰዎች እንጅ ጸጥታን ለማንም አይሰጥም፡፡ከዚህ በላይ የጠቀስነው የቁርኣን አንቀጽ በወረደ ጊዜ ሶሃቦች -ረዲየሏሁ ዓንሁም-በጣም ተጨነቁ፡፡ ወደረሡል صلى الله عليه وسلم በመምጣት የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡ፡-
▪️"يا رسول الله ! أينا لم يظلم نفسه؟"
“የአላህ መልክተኛ ሆይ! ማንኛችን ነን ነፍሳችንን የማንበድለው?”ይህ ማለት “ከእኛ መካከል አንድም ሰው አይኖርም ፤ ነፍሱን የሚበድል ቢሆን እንጅ” ማለታቸው ነው፡፡ ወይም “እያንዳንዳችን ነፍሳችንን እንበድላለን በመሆኑም ከጸጥታም ይሁን ከመመራትምንም አይነት ድርሻ አይኖረንም” ማለታቸው ነው፡፡
➲ከዚያም ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጡ፡-
"ليس ذاك"
➧“ነገሩ እንደዚያ (እናንተ እንደተገነዘባችሁት) አይደለም”
“በቁርኣን አንቀጹ ላይ የተጠቀሰው በደል ፣ እናንተ የተገነዘባችሁት ዓይነት በደል
አይደለም፡፡” “የዚያ ጥበበኛና ደግ የሆነው ባሪያ - ሉቅማን - የተናገረውን ንግግር አላነበባችሁምን?” አሏቸው፡፡
▪️إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
➲ማጋራት ታላቅ በደል ነውና” ያለውን (አስታውስ)” (ሉቅማን፡ 13)
➧በዚህ አንቀጽ የሚገኘውን “ዙልም” ሽርክ ወይም ማጋራት በሚለው የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم ተርጉመውታል፡፡ ቡኻሪ፡6937
✅ይህ የቁርኣን አንቀጽ ምንም ሳያጋራ በአላህ ያመነ ሰው በሁለቱም አገር ጸጥታና መመራት እንዳለው ይጠቁመናል፡፡ የተውሒድ ሰው ከሆነ በሁለቱም አገር አላህ ጸጥታን እና መመራትን ይሰጠዋል፡፡ ይህ ደግሞ የተውሒድ ልዩ ገጽታው ነው፡፡
➲አምስተኛው፡- በሌሎች እምነቶች ተቃራኒ እርስ በርስ ከመጋጨትና ከመዋዥቅ ነጻ የሆነ እምነት ነው፡፡
➲ለዚህ ማስረጃው የሚከተለው ቁርኣናዊ አንቀጽ ነው፡
▪️وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
“ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡” አን ኒሳእ፡82
➲ሰዎች በሚፈጥሯቸው እምነቶች ውስጥ በአብዛኛው እርስ በርስ የሚጣረሱና የሚምታቱ ነገሮች ይገኙበታል፡፡ከአላህ ኪታብና ከረሡል صلى الله عليه وسلم ሱና የመነጨ ትክክለኛና ጥልቅ የሆነ እምነት ፣ ሰላማዊ የሆነ ዓቂዳ ከሆነ ግን ከዚህ ሁሉ ነጻ ነው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Telegram
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➲የጧት ዚክር
➫➫➫➫➫➫
اللهم أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ، خَلَقْتَنِي وَ أنَا عَبْدُكَ، وَ أنَا عَلَى عَهْدِكَ وَ وَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أبُوءُلَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَ أبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لي فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ.
➧አላህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ፈጥረህኛል፡፡ እኔ ባሪያህ ነኝ፡፡ እኔ የቻልኩትን\ያክል ያንተን ቃልዳኪን ለመሙላት እሞክራለሁ፡፡ ከስራሀው ነገር ከክፉው በአንተ እጠበቃለሁ፡፡\በኔ ላይ ለዋልከው ጸጋህ እውቅና እሰጣለሁ፡፡ ሐጢአቴም እናዘዛለሁ፡፡ ማረኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሐጢአትን የሚምር የለም፡፡
اللهم إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ، وَ أُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ، وَ مَلَائِكَتِكَ، وَ جَمِيْعَ خَلْقِكَ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيْكَ لَكَ، وَ أنَّ مُحَمَّداً عَبْدُكَ وَ رَسُولُكَ. [أرْبَعَ مَرَّاتٍ]
➧አንተነህና ዙፋንህን የተሸከሙ መላዕክትን ስመሰክር አንግቻለሁ፡፡አንተ አላህ መሆንህንና ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ እንደሌለ አንድነትህ አጋር እንደሌለህም፤ ሙሐመድም ባሪያህና መልዕክተኛህ መሆናቸውንም፡፡ አራት ጊዜ፡፡
[አቡዳውና ቡኻሪ]
▪️اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
➧አላህ ሆይ አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ አላህ ሆይ ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ አላህ ሆይ ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላይ ሆይ ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሶስት ጊዜ
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫
اللهم أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ، خَلَقْتَنِي وَ أنَا عَبْدُكَ، وَ أنَا عَلَى عَهْدِكَ وَ وَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أبُوءُلَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَ أبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لي فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ.
➧አላህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ፈጥረህኛል፡፡ እኔ ባሪያህ ነኝ፡፡ እኔ የቻልኩትን\ያክል ያንተን ቃልዳኪን ለመሙላት እሞክራለሁ፡፡ ከስራሀው ነገር ከክፉው በአንተ እጠበቃለሁ፡፡\በኔ ላይ ለዋልከው ጸጋህ እውቅና እሰጣለሁ፡፡ ሐጢአቴም እናዘዛለሁ፡፡ ማረኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሐጢአትን የሚምር የለም፡፡
اللهم إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ، وَ أُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ، وَ مَلَائِكَتِكَ، وَ جَمِيْعَ خَلْقِكَ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيْكَ لَكَ، وَ أنَّ مُحَمَّداً عَبْدُكَ وَ رَسُولُكَ. [أرْبَعَ مَرَّاتٍ]
➧አንተነህና ዙፋንህን የተሸከሙ መላዕክትን ስመሰክር አንግቻለሁ፡፡አንተ አላህ መሆንህንና ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ እንደሌለ አንድነትህ አጋር እንደሌለህም፤ ሙሐመድም ባሪያህና መልዕክተኛህ መሆናቸውንም፡፡ አራት ጊዜ፡፡
[አቡዳውና ቡኻሪ]
▪️اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
➧አላህ ሆይ አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ አላህ ሆይ ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ አላህ ሆይ ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላይ ሆይ ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሶስት ጊዜ
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💎የሰው ልጆች ብዙ መካሪ ቢኖራቸውም ለአንድ አማኝ ግን ከቁርአን በላይ መካሪ የለውም።
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
◾️ሸህ ረቢእ አልመድኸልይ አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ።
➭ወንድሞቼ ሆይ! የአህላቅ (የጥሩ ስነምግባር) ጉዳይ ችላ እንዳትሉ። ጥሩ ስነምግባርን ችላ አላችሁ ማለት ዳእዋችሁን አጠፋችሁ ማለት ነው።
📚📝[الذريعة 3/217]
➭ወንድሞቼ ሆይ! የአህላቅ (የጥሩ ስነምግባር) ጉዳይ ችላ እንዳትሉ። ጥሩ ስነምግባርን ችላ አላችሁ ማለት ዳእዋችሁን አጠፋችሁ ማለት ነው።
📚📝[الذريعة 3/217]
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል 81➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል 81➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
አይናፋር የሆነች(ሀያእ ያላት) ወጣት
√ ለወላጆቿ ኩራት
√ ለወንድሟ ልቅና
√ ለእህቷ መልካም አርአያ
√ ለባሏ ፀጋ
√ ለልጇ መልካም አስተማሪ
ነች
➴https://t.me/https_Asselefya1
√ ለወላጆቿ ኩራት
√ ለወንድሟ ልቅና
√ ለእህቷ መልካም አርአያ
√ ለባሏ ፀጋ
√ ለልጇ መልካም አስተማሪ
ነች
➴https://t.me/https_Asselefya1
➧አል-አላመቱ ሷሊህ አልፈውዛን እንዲህ ይላአሉ:-
"በአሁን ሰአት እነዚያ ኢልምን ሳያውቁ በጅህልና እና በጥመት የሚጣሩ ጃሂል ዳኢዎች በዚች ኡማ ላይ ያሉ አደጋ ናቸው። "
[ኢአነቱል ሙስተፊዲይን (1/337)]
https://t.me/https_Asselefya1
"በአሁን ሰአት እነዚያ ኢልምን ሳያውቁ በጅህልና እና በጥመት የሚጣሩ ጃሂል ዳኢዎች በዚች ኡማ ላይ ያሉ አደጋ ናቸው። "
[ኢአነቱል ሙስተፊዲይን (1/337)]
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዷን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን ኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በውስጡ የተነሱ ነጥቦች
①) አንድ ሰው አፈጠረ ለማለት መሟላት ያለበት መስፈርት
②) ሳያውቅ የሚያፈጥር ነገር ያስገኘ ሰው ሁክሙ
🔻እነዚህና ሌሎች ከፃም ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች ተዳሶበታል።
《ክፍል 3⃣6⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን ኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️በውስጡ የተነሱ ነጥቦች
①) አንድ ሰው አፈጠረ ለማለት መሟላት ያለበት መስፈርት
②) ሳያውቅ የሚያፈጥር ነገር ያስገኘ ሰው ሁክሙ
🔻እነዚህና ሌሎች ከፃም ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች ተዳሶበታል።
《ክፍል 3⃣6⃣》
〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w