This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
سورة الكهف كاملة للقارىء عبدالله الجهني
🔁 سورة الكهف 🔁
➲የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል፦
【من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين】
▪️የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃን ያበራለታል።
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➲የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል፦
【من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين】
▪️የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃን ያበራለታል።
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
ኹጥባ_በአሏህና በመልዕክተኛዉ ፊት አትቀሙ!
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
خُطْبَةُ الْجُمُعَةِ
የጁሙዓ ኹጥባ
لَاتُقَدِّمُوا بَينْ يَدَيِ اللهِ وَرَسُولِهِ
በአሏህና በመልዕክተኛዉ ፊት አትቀደሙ!
🕌 ደሴ አል-አዝሓር መስጂድ
📅 يوم الجمعة 17 رجب 1443 الموافق 18/02/2021
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማ
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4892
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4892
የጁሙዓ ኹጥባ
لَاتُقَدِّمُوا بَينْ يَدَيِ اللهِ وَرَسُولِهِ
በአሏህና በመልዕክተኛዉ ፊት አትቀደሙ!
🕌 ደሴ አል-አዝሓር መስጂድ
📅 يوم الجمعة 17 رجب 1443 الموافق 18/02/2021
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማ
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4892
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4892
••
أَعْظَمُ حُقُوق البَشَر هُوَ #حقُّ_الوَالِديْنِ؛
لِأَنَّ اللهَ جَعَلهُ فِي المَرْتَبَةِ الثَّانِيَةِ بَعْدَ حَقِّهِ."
📍 تَفْسِيرُ سُورَة النِّسَاء | ج1 ص903
الشيخ الوالد ابن_عُثَيمِين رَحِمَهُ الله
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
أَعْظَمُ حُقُوق البَشَر هُوَ #حقُّ_الوَالِديْنِ؛
لِأَنَّ اللهَ جَعَلهُ فِي المَرْتَبَةِ الثَّانِيَةِ بَعْدَ حَقِّهِ."
📍 تَفْسِيرُ سُورَة النِّسَاء | ج1 ص903
الشيخ الوالد ابن_عُثَيمِين رَحِمَهُ الله
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዷን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
➲ የቁርአን ስንቀራ አስፈላጊ አደቦች
➲ አስደናቂ የቁርአን መገለጫዎች
《ክፍል 3⃣1⃣》
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
➲ የቁርአን ስንቀራ አስፈላጊ አደቦች
➲ አስደናቂ የቁርአን መገለጫዎች
《ክፍል 3⃣1⃣》
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
✅አድስ ተከታታይ ፅሁፍ 〰〰〰〰〰〰〰〰 ➲ከተውሂድ አርማዎች ➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧ክፍል አንድ ➲“ተውሒድ” የዲኑ መነሻም መድረሻም ፤ ውስጡም ውጩም ነው፡፡ተውሒድ የመልእክተኞች ሁሉ የመጀመሪያም የመጨረሻም ጥሪ ነው፡፡ ተውሒድ “ላኢላሃ ኢል'ለሏህ” ለሚለው ቃል ትርጉም ነው፡፡ ለተውሒድ ሲባል ፍጥረታቶች ተፈጠሩ ፣ መልክተኞች ሁሉ ተላኩ ፣ መጽሓፎች ሁሉ እንዲወርዱ ተደረገ፡፡ በተውሒድ ምክንያት…
➲ከተውሂድ አርማዎች
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል ሁለት
➻➻➻➻➻➻
✅የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➧ተውሒድ፡ ከፍተኛ ደረጃና ቦታ የሚሰጠው መሆኑን የሚጠቁሙ በርካታ መለያ ባህሪያትና ትሩፋቶች እንዳሉት እወቅ፡፡ ከእነርሱ መካከል አስሩን እንደሚከተለው እጠቁምሃለሁ፡፡
➲አንደኛ፡- የሚከተለው ቁርኣናዊ አንቀጽ እንደሚጠቁመው እኛ የተፈጠርንበት እና
የተገኘንበት ዋና ዓላማ ለተውሒድና ተውሒድን ለማረጋገጥ ብቻ ነው፡፡
▪️وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ጅንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ (ዓላማ) አልፈጠርኳቸውም፡፡” አዝ ዛሪያት፡56
➧“ኢልላ ሊየዕቡዱን” ፡ የሚለው የቁርኣን ቃል ትርጉም “እኔን (በአምልኮት) ብቸኛ ሊያደርጉኝ” ማለት ነው፡፡ በዚህ ዓለም የተፈጠርንበት ዋና ዓላማ ለቀልድና ለጨዋታ ሳይሆን ለተውሒድ ሲባል ነው፡፡
➭አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - ልቅ አድርጎ
ሊተወን ሳይሆን እርሱን በብቸኛነት ልንገዛው ፈጠረን ፤ እርሱን በአምልኮ ብቸኛ ልናደርግ አስገኘን፡፡ የተውሒድ ሁኔታ ላቅ ያለ ለመሆኑ ከማስረጃ በኩል በዚህ ይብቃ፡፡
➲ሁለተኛ፡- ተውሒድ የነብያቶችና የሩሡሎች ጥሪ መሽከርከሪያ ምህዋር ነው፡፡ አላህ የላከው ማንኛውም ነብይ የጥሪው ትኩረትና መቆሚያ መሰረቱ ተውሒድ ነው፡፡ ለዚህም በርካታ ማስረጃዎች አሉ፡፡
▪️አላህ በተከበሩት ቁርኣናዊ አንቀጾች የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ ۖ
➧“በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “አላህን ተገዙ ፤ ጣዖትንም ራቁ” በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፡፡” አን ነሕል (36)
▪️وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
➧“ከአንተ በፊትም እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡” አል አንቢያእ፡(25)
▪️وَاسْأَلْ مَنْ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رُّسُلِنَا أَجَعَلْنَا مِن دُونِ الرَّحْمَٰنِ آلِهَةً يُعْبَدُونَ
➧“ከመልክተኞቻችንም ካንተ በፊት የላክናቸውን (ተከታዮቻቸውን) ከአልረህማን ሌላ የሚገዟቸው የሆኑን አማልክት አድርገን እንደሆነ ጠይቃቸው፡፡” አዝ ዙኽሩፍ (45)
۞ وَاذْكُرْ أَخَا عَادٍ إِذْ أَنذَرَ قَوْمَهُ بِالْأَحْقَافِ وَقَدْ خَلَتِ النُّذُرُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَمِنْ خَلْفِهِ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا اللَّهَ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ
“የዓድንም ወንድም (ሁድን) ሕዝቦቹን በአሕቃፍ ባስጠነቀቀ ጊዜ አውሳላቸው፡፡ በስተፊቱና በስተኋላውም ብዙ አስፈራሪዎች በእርግጥ አልፈዋል፡፡ “ከአላህ በስተቀር አትግገዙ ፣ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁና” በማለት (ባስጠነቀቀ ጊዜ)፡፡ አል አህቃፍ፡21
➲“ኑዙር” ማለት መልክተኞች ማለት ነው፡፡ ከዚህ በፊት የነበሩትም ይሁን ወደኋላ የመጡት መልክተኞች “ከአላህ በቀር አትግገዙ” በሚለው አላማ ላይ አንድ ሆነዋል፡፡
➧ተውሒድ ፡ የነብያቶች እና የሩሡሎች ጥሪ መሰረት ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ህዝቦቻቸው ከመልእክተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያደምጡት ቃል የተውሒድን ቃል ነው፡፡ ወደአላህ ጥሪ ሲያደርጉ አንድ ብለው የሚጀምሩት በተውሒድ ነው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል ሁለት
➻➻➻➻➻➻
✅የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➧ተውሒድ፡ ከፍተኛ ደረጃና ቦታ የሚሰጠው መሆኑን የሚጠቁሙ በርካታ መለያ ባህሪያትና ትሩፋቶች እንዳሉት እወቅ፡፡ ከእነርሱ መካከል አስሩን እንደሚከተለው እጠቁምሃለሁ፡፡
➲አንደኛ፡- የሚከተለው ቁርኣናዊ አንቀጽ እንደሚጠቁመው እኛ የተፈጠርንበት እና
የተገኘንበት ዋና ዓላማ ለተውሒድና ተውሒድን ለማረጋገጥ ብቻ ነው፡፡
▪️وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ጅንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ (ዓላማ) አልፈጠርኳቸውም፡፡” አዝ ዛሪያት፡56
➧“ኢልላ ሊየዕቡዱን” ፡ የሚለው የቁርኣን ቃል ትርጉም “እኔን (በአምልኮት) ብቸኛ ሊያደርጉኝ” ማለት ነው፡፡ በዚህ ዓለም የተፈጠርንበት ዋና ዓላማ ለቀልድና ለጨዋታ ሳይሆን ለተውሒድ ሲባል ነው፡፡
➭አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - ልቅ አድርጎ
ሊተወን ሳይሆን እርሱን በብቸኛነት ልንገዛው ፈጠረን ፤ እርሱን በአምልኮ ብቸኛ ልናደርግ አስገኘን፡፡ የተውሒድ ሁኔታ ላቅ ያለ ለመሆኑ ከማስረጃ በኩል በዚህ ይብቃ፡፡
➲ሁለተኛ፡- ተውሒድ የነብያቶችና የሩሡሎች ጥሪ መሽከርከሪያ ምህዋር ነው፡፡ አላህ የላከው ማንኛውም ነብይ የጥሪው ትኩረትና መቆሚያ መሰረቱ ተውሒድ ነው፡፡ ለዚህም በርካታ ማስረጃዎች አሉ፡፡
▪️አላህ በተከበሩት ቁርኣናዊ አንቀጾች የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ ۖ
➧“በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “አላህን ተገዙ ፤ ጣዖትንም ራቁ” በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፡፡” አን ነሕል (36)
▪️وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
➧“ከአንተ በፊትም እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡” አል አንቢያእ፡(25)
▪️وَاسْأَلْ مَنْ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رُّسُلِنَا أَجَعَلْنَا مِن دُونِ الرَّحْمَٰنِ آلِهَةً يُعْبَدُونَ
➧“ከመልክተኞቻችንም ካንተ በፊት የላክናቸውን (ተከታዮቻቸውን) ከአልረህማን ሌላ የሚገዟቸው የሆኑን አማልክት አድርገን እንደሆነ ጠይቃቸው፡፡” አዝ ዙኽሩፍ (45)
۞ وَاذْكُرْ أَخَا عَادٍ إِذْ أَنذَرَ قَوْمَهُ بِالْأَحْقَافِ وَقَدْ خَلَتِ النُّذُرُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَمِنْ خَلْفِهِ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا اللَّهَ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ
“የዓድንም ወንድም (ሁድን) ሕዝቦቹን በአሕቃፍ ባስጠነቀቀ ጊዜ አውሳላቸው፡፡ በስተፊቱና በስተኋላውም ብዙ አስፈራሪዎች በእርግጥ አልፈዋል፡፡ “ከአላህ በስተቀር አትግገዙ ፣ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁና” በማለት (ባስጠነቀቀ ጊዜ)፡፡ አል አህቃፍ፡21
➲“ኑዙር” ማለት መልክተኞች ማለት ነው፡፡ ከዚህ በፊት የነበሩትም ይሁን ወደኋላ የመጡት መልክተኞች “ከአላህ በቀር አትግገዙ” በሚለው አላማ ላይ አንድ ሆነዋል፡፡
➧ተውሒድ ፡ የነብያቶች እና የሩሡሎች ጥሪ መሰረት ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ህዝቦቻቸው ከመልእክተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያደምጡት ቃል የተውሒድን ቃል ነው፡፡ ወደአላህ ጥሪ ሲያደርጉ አንድ ብለው የሚጀምሩት በተውሒድ ነው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Telegram
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
አኼራን ማስታወስ
قَنَاۃُ عَبْدِالرَّحْمَٰنْ أَبِي عُثَيْمِيْنْ
♦️አድስ ሙሀደራ
➫➫➫➫➫➫➫
◾️የሙሀደራው ርዕስ
〰〰〰〰〰〰〰
➡️አኼራን ማስታወስ
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➫➫➫➫➫➫➫
◾️የሙሀደራው ርዕስ
〰〰〰〰〰〰〰
➡️አኼራን ማስታወስ
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ⑦⑦➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ⑦⑦➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧አትራፊው የንግድ ማዕከላት ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➻ክፍል አስራ ሁለት ➲እነዚህ ሰዎች መቃብር ውስጥ የተነባበረና የማያቋረጥ ምንዳ ማግኘታቸው በጣም ያስገርማል፡፡ ይህ ነው ከሞት በኋላ ያለው ሁለተኛው እድሜ፡፡ በዚህ ተቃራኒ በምድር ላይ ሌሊት እና ቀን እየተንቀሳቀሱ - አላህ ይጠብቀንና - መልካምን ስራ ሳይሆን ሐጢያትን የሚያስመዘግቡ አሉ፡፡ ሱብሃን አላህ! የሁለቱን ልዩነት ተመለከታችሁ!…
➲አትራፊው የንግድ ማዕከላት
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል አስራ ሶስት
➤እነዚህ ደረጃዎች የሰው ልጅ ጸጸቱ ጥቅም የማያስገኝበት ነገር ግን የሚጸጸትባቸው ቦታዎች ናቸው፡፡ ስለዚህ ዓቅለኛ የሆነ ሰው ስራ በሚሰራበት በዚህ ምድራዊ ዓለም ነገሮችን ከወዲሁ ያስተካከል፡፡ ሳያስበው ይህችን ዓለም ከመልቀቁና አላህ ሂሳብ ሳያደርገው በፊት ነፍሱን ከወዲሁ ራሱ ሂሳብ ያድርግ፡፡
▪️አላህ ሱበሃኑሁ ወተአላ በሐዲስ አልቁድስ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
◀"يا عبادي، إنما هي أعمالكم أحصيها لكم ثم أوفيكم إياها، فمن وجد خيرا فليحمد الله، ومن وجد غير ذلك فال يلومن إلا نفسه"
➲“ባሮቸ ሆይ! ይህ ስራችሁ ነው ፣ ለእናንተ ሙሉ በሙሉ ቆጥሬ እይዘዋለሁ ፤ ከዚያም ሙሉ ዋጋዋን እሰጣለሁ፡፡መልካምን ያገኝ ሰው አላህን ያመስግን ፤ ከዚህ ውጭ ያገኘ ደግሞ ነፍሱን እንጅ ሌላን እንዳያማ፡፡” ሙስሊም፡2577
➲ከሰለፎች አንዱ ጓደኛውን ለመምከር ፈልጎ ወደመቃብር ይዞት ሄደ። ከመቃብሮች መካከል አንዱን እየጠቆመ “በዚህ ቦታ ብትሆን ምን ትመኛለህ” አለው፡፡ እርሱም “ከሰራሁት ውጭ መልካም ለመስራት አላህ ወደዚህ አለም እንዲመልሰኝ እመኛለሁ”በማለት ምላሽ ሰጠው፡፡ “አንተ በአሁኑ ሰዓት ልክ እንደተመኘኸው ነህ” በማለት መለሰለት፡፡
➲ ይህ ማለት አንተ አሁን የምትገኘው በዚህ የዱንያ ዓለም ውስጥ ነው፡፡ዓቅለኛ የሆነ ሰው ደግሞ ትንሳኤ ቀን ደርሶ ሂሳብ ከመደረጉ በፊት ነፍሱን ሂሳብ ያደርጋል ፤ ከመመዘኑ በፊት ነፍሱን ይመዝናል፡፡
➲እያንዳንዱ የአላህ ባሪያ ወንጀልን ይጠንቀቅ፡፡ “ወንጀል ከዚህ አትራፊ ንግድ
አዘናግታ ኪሳራ በሆነ ንግድ እንዲጠመድ ታደርገዋለች፡፡ ከቅጣት ይህ ብቻ ለእርሱበቂው ነው” አል ጀዋቡል ካፊ፡ ገጽ (248) ጤንነትን እንለምናለን፡፡
➧አላህ ከንግግርም ይሁን ከተግባር እርሱ ለሚወደውና ለሚቀበለው እንዲገጥመን ፤ በኢማን ውበት እንዲሸልመን ፣ ከጥመትና ከማጥመም አርቆ የሐቅ መሪም ተመሪም እንዲያደርገን በመልካም ስሞቹ ፣ በከፍተኛ መገለጫዎቹ እማጸነዋለሁ፡፡
➧አትራፊው የንግድ ማዕከላት የሚለው ፅሁፍ በዚህ ተጠናቀቀ! እኔም መልካም ስራዎችን ሰርተው ከከሰሩት አላህ እንዳያደርገን እያልኩ ፁሁፌን በዚህ ጨረስኩ!!✍
▪️ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል አስራ ሶስት
➤እነዚህ ደረጃዎች የሰው ልጅ ጸጸቱ ጥቅም የማያስገኝበት ነገር ግን የሚጸጸትባቸው ቦታዎች ናቸው፡፡ ስለዚህ ዓቅለኛ የሆነ ሰው ስራ በሚሰራበት በዚህ ምድራዊ ዓለም ነገሮችን ከወዲሁ ያስተካከል፡፡ ሳያስበው ይህችን ዓለም ከመልቀቁና አላህ ሂሳብ ሳያደርገው በፊት ነፍሱን ከወዲሁ ራሱ ሂሳብ ያድርግ፡፡
▪️አላህ ሱበሃኑሁ ወተአላ በሐዲስ አልቁድስ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
◀"يا عبادي، إنما هي أعمالكم أحصيها لكم ثم أوفيكم إياها، فمن وجد خيرا فليحمد الله، ومن وجد غير ذلك فال يلومن إلا نفسه"
➲“ባሮቸ ሆይ! ይህ ስራችሁ ነው ፣ ለእናንተ ሙሉ በሙሉ ቆጥሬ እይዘዋለሁ ፤ ከዚያም ሙሉ ዋጋዋን እሰጣለሁ፡፡መልካምን ያገኝ ሰው አላህን ያመስግን ፤ ከዚህ ውጭ ያገኘ ደግሞ ነፍሱን እንጅ ሌላን እንዳያማ፡፡” ሙስሊም፡2577
➲ከሰለፎች አንዱ ጓደኛውን ለመምከር ፈልጎ ወደመቃብር ይዞት ሄደ። ከመቃብሮች መካከል አንዱን እየጠቆመ “በዚህ ቦታ ብትሆን ምን ትመኛለህ” አለው፡፡ እርሱም “ከሰራሁት ውጭ መልካም ለመስራት አላህ ወደዚህ አለም እንዲመልሰኝ እመኛለሁ”በማለት ምላሽ ሰጠው፡፡ “አንተ በአሁኑ ሰዓት ልክ እንደተመኘኸው ነህ” በማለት መለሰለት፡፡
➲ ይህ ማለት አንተ አሁን የምትገኘው በዚህ የዱንያ ዓለም ውስጥ ነው፡፡ዓቅለኛ የሆነ ሰው ደግሞ ትንሳኤ ቀን ደርሶ ሂሳብ ከመደረጉ በፊት ነፍሱን ሂሳብ ያደርጋል ፤ ከመመዘኑ በፊት ነፍሱን ይመዝናል፡፡
➲እያንዳንዱ የአላህ ባሪያ ወንጀልን ይጠንቀቅ፡፡ “ወንጀል ከዚህ አትራፊ ንግድ
አዘናግታ ኪሳራ በሆነ ንግድ እንዲጠመድ ታደርገዋለች፡፡ ከቅጣት ይህ ብቻ ለእርሱበቂው ነው” አል ጀዋቡል ካፊ፡ ገጽ (248) ጤንነትን እንለምናለን፡፡
➧አላህ ከንግግርም ይሁን ከተግባር እርሱ ለሚወደውና ለሚቀበለው እንዲገጥመን ፤ በኢማን ውበት እንዲሸልመን ፣ ከጥመትና ከማጥመም አርቆ የሐቅ መሪም ተመሪም እንዲያደርገን በመልካም ስሞቹ ፣ በከፍተኛ መገለጫዎቹ እማጸነዋለሁ፡፡
➧አትራፊው የንግድ ማዕከላት የሚለው ፅሁፍ በዚህ ተጠናቀቀ! እኔም መልካም ስራዎችን ሰርተው ከከሰሩት አላህ እንዳያደርገን እያልኩ ፁሁፌን በዚህ ጨረስኩ!!✍
▪️ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Kitabu Tewhid #55
Ibnu Munewor
* ደርሱ:- ኪታቡ ተውሒድ
* ክፍል:- 5⃣5⃣
* ርእስ:-
باب من الإيمان بالله الصبر على أقدار الله
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
* ክፍል:- 5⃣5⃣
* ርእስ:-
باب من الإيمان بالله الصبر على أقدار الله
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዷን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
➲ ቁርአን ስንቀራ ልንጠብቃቸው የሚገቡ ስነስርአቶችና አደቦች
《ክፍል 3⃣2⃣》
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
➲ ቁርአን ስንቀራ ልንጠብቃቸው የሚገቡ ስነስርአቶችና አደቦች
《ክፍል 3⃣2⃣》
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
الحمدلله!
እድሉን ሰተከን አድረናል!
በሰላም አንግተናል
በእዝነትህእዚህ ደርሰናል
الحمدلله !
ጥራት ይገባህ!
ሰላም ያሳደርከን ሰላም አውለን🌸
((ያአል_ረህማን))
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
እድሉን ሰተከን አድረናል!
በሰላም አንግተናል
በእዝነትህእዚህ ደርሰናል
الحمدلله !
ጥራት ይገባህ!
ሰላም ያሳደርከን ሰላም አውለን🌸
((ያአል_ረህማን))
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ⑦⑧➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ⑦⑧➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎ሱኒዋ ቁጥብ ናት🌷
ለማግባት ከደረስክ አቅምህ ካወካት
የሱናዋ እህት አጅጉ ቁጥብ ናት!
ኮተት አታበዛም ልኳ አዋቂ ናት
ያላስፈላጊነቱ ሁሉንም አያምራት!
የቤትህ ቁሳቁስ ኮተቷ አትበላት
የልኳን ታውቃለች በቻልከው አኑራት!
ዛሬ ባይሞላልህ ለነገ ተስፋ አላት
ባለው ትብቃቃለች ሱኒዋ ቁጥብ ናት
ያላገባህበት ሰበበኛ አታርጋት ።
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
ለማግባት ከደረስክ አቅምህ ካወካት
የሱናዋ እህት አጅጉ ቁጥብ ናት!
ኮተት አታበዛም ልኳ አዋቂ ናት
ያላስፈላጊነቱ ሁሉንም አያምራት!
የቤትህ ቁሳቁስ ኮተቷ አትበላት
የልኳን ታውቃለች በቻልከው አኑራት!
ዛሬ ባይሞላልህ ለነገ ተስፋ አላት
ባለው ትብቃቃለች ሱኒዋ ቁጥብ ናት
ያላገባህበት ሰበበኛ አታርጋት ።
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
003 ፊርቀቱ አናጂያህ ወጧኢፈቱል መንሱራህ
በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
♦️አዲስ ተከታታይ የኪታብ ደርስ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
▪️كتاب منهاج الفرقة الناجية والطائفة المنصورة
➲ፊርቀቱ አናጂያህ ወጧኢፈቱል መንሱራህ
▪️ክፍል ሶስት
〰〰〰〰〰
♦️የኪታቧን PDF ለማገኘት
➴➴➘➘➷➷➴➴➘➘➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1/3725
🎙በኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/UstazKedirAhmed
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
▪️كتاب منهاج الفرقة الناجية والطائفة المنصورة
➲ፊርቀቱ አናጂያህ ወጧኢፈቱል መንሱራህ
▪️ክፍል ሶስት
〰〰〰〰〰
♦️የኪታቧን PDF ለማገኘት
➴➴➘➘➷➷➴➴➘➘➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1/3725
🎙በኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/UstazKedirAhmed
https://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲ከተውሂድ አርማዎች ➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧ክፍል ሁለት ➻➻➻➻➻➻ ✅የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ➧ተውሒድ፡ ከፍተኛ ደረጃና ቦታ የሚሰጠው መሆኑን የሚጠቁሙ በርካታ መለያ ባህሪያትና ትሩፋቶች እንዳሉት እወቅ፡፡ ከእነርሱ መካከል አስሩን እንደሚከተለው እጠቁምሃለሁ፡፡ ➲አንደኛ፡- የሚከተለው ቁርኣናዊ አንቀጽ እንደሚጠቁመው እኛ የተፈጠርንበት እና የተገኘንበት ዋና…
➲ከተውሂድ አርማዎች
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ክፍል ሶስት
➻➻➻➻➻➻
➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➧ተውሂድ ፦ የነብያቶች እና የሩሡሎች ጥሪ መሰረት ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ህዝቦቻቸው ከመልእክተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያደምጡት ቃል የተውሒድን ቃል ነው፡፡ ወደአላህ ጥሪ ሲያደርጉ አንድ ብለው የሚጀምሩት በተውሒድ ነው፡፡ ምክንያቱም የኢስላም እምነት በእርሱ ላይ ነው የሚመሰረተው፡፡ የእምነቱ ምሳሌ ልክ እንደዛፍ ነው፡፡
➭ዛፍ መሰረትና ቅርንጫፎች እንዳሉት ይታወቃል፡፡ በመሰረቱ ላይ ካልሆነ በቀር ዛፉ ቀጥ ብሎ ሊቆም አይችልም፡፡ ዲኑም በመሰረቱ ላይ ካልሆነ ቀጥ ብሎ ሊቆም አይችልም፡፡ የዲን መሰረቱ ደግሞ ተውሒድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፦
▪️ألَمْ تَرَ كَيْفَ ضَرَبَ اللَّهُ مَثَلًا كَلِمَةً طَيِّبَةً كَشَجَرَةٍ طَيِّبَةٍ أَصْلُهَا ثَابِتٌ وَفَرْعُهَا فِي السَّمَاءِ
➧“አላህ መልካምን ቃል ስሯ (በምድር ውስጥ) የተደላደለች ቅርንጫፏም ወደ ሰማይ (የረዘመች) እንደሆነች መልካም ዛፍ አድርጎ ምሳሌን እንዴት እንደገለጸ አላየኽምን?” ኢብራሒም፡24
➲ዛፍ ስሩ ሲቆረጥ እንደሚሞተው ሁሉ ፣ ዲንም በተውሒድ ላይ ካልቆመ ህይዎት አይኖረውም፡፡ ሰዎችም በእርሱ ተጠቃሚ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ተውሒድ በዲኑ ውስጥ ያለው ቦታ ልክ የዛፉ ስር ለዛፉ መቆሚያ ፣ የቤት መሰረቱ ደግሞ ለህንጻው መቆሚያ እንደሚያገለግለው ማለት ነው፡፡
✅ተውሒድ፡ የነብያቶችና የሩሡሎች ጥሪ ዋናው መሽከርከሪያ ፣ የመልእክታቸው ትኩረት እንደሆነ ከሚጠቁሙ መረጃዎች መካከል የሚከተለው የነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛሐዲስ ይገኛል፡-
▪️"ألأنبياء إخوة من عالت ، وأمهاتهم شتى ، ودينهم واحد"
➧“ነብያቶች ከአንድ አባት ፣ ከተለያዩ እናቶች የሆኑ ወንድማማቾች ናቸው፡፡ዲናቸው አንድ ነው፡፡” ሙስሊም 2365
➠በአባት አንድ ናቸው ማለት በተውሒድ አንድ ናቸው ፣ ሁሉም በተመሳሳይ ወደአላህ ተውሒድ ነው ጥሪ የሚያደርጉት ማለት ነው፡፡ እናቶቻቸው የተለያዩ ናቸው ማለት ደግሞ ህግና መመሪያቸው የተለያዩ ናቸው ማለት ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا ۚ
“ከእናንተ ለሁሉም ህግንና መንገድን አደረግን፡፡” አል ማኢዳህ፡48
➲ሶስተኛ፡- ተውሒድ ለአካለ መጠን በደረሱ ሰዎች ላይ የመጀመሪያው ግዴታ መሆኑ ነው፡፡ ወደዚህ እምነት ለመግባት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው መጀመሪያ ግዴታ የሚሆንበት ተውሒድ ነው፡፡ወደአላህ ጥሪ ማድረግ የፈለገ ማንኛውም ሰው ጥሪው የሚጀምረው በተውሒድ ነው፡፡
✅ይህን የሚጠቁሙ በርካታ መረጃዎች አሉ፡፡ ከእነርሱ መካከል የሚከተለው የረሡል صلى الله عليه وسلم ሐዲስ ይገኝበታል፡-
▪️"أمرت أن أقاتل الناس حتى يشهدوا أن لا إله إلا الله"
“ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ብለው እስኪመሰክሩ ድረስ ሰዎችን ልጋደል ታዝዣለሁ፡፡” ቡኻሪ፡25 ሙስሊም፡22
▪️ሌላው መረጃ ሙዓዝ ረድየላህ አንሁ ወደየመን ሲላክ ረሡል صلى الله عليه وسلم ያስተላለፉት መልእክት ነው፡፡
▪️إنك تقدم على قوم أهل كتاب ، فليكن أول ما تدعوهم إليه عبادة الله" الحديث
➲“ወደመጽሐፍ ባለቤቶች ትሄዳለህ፡፡ የመጀመሪያው ጥሪህ የአላህ ዒባዳ (አምልኮ) ይሁን፡፡” ቡኻሪ፡ 1458 ሙስሊም፡19 በሌላ ዘገባ፡-
▪️"إنك تقدم على قوم من أهل الكتاب ، فليكن أول ما تدعوهم إلى أن يوحدوا هللا تعالى"
➧“ወደመጽሐፍ ባለቤቶች ትሄዳለህ፡፡ የመጀመሪያው ጥሪህ አላህን (በአምልኮ) ብቸኛ እንዲያደርጉ ይሁን፡፡” ቡኻሪ፡7373 በሌላ ዘገባ፡-
▪️"إنك ستأتي قوما أهل الكتاب ، فإذا جئتهم ، فادعهم إلى أن يشهدوا أن لا إله إلا الله ، وأن محمدا رسول الله"
“ወደመጽሐፍ ባለቤቶች ትሄዳለህ ፤ያገኘሀቸው ጊዜ ከአላሀ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የሌለ መሆኑን ፤ሙሀመድም የአላህ መልክተኛ መሆናቸውን እንዲመሰክሩ ጥሪ አድርግላቸው፡፡” ቡኻሪ፡ 1496 ሙስሊም፡19
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ክፍል ሶስት
➻➻➻➻➻➻
➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➧ተውሂድ ፦ የነብያቶች እና የሩሡሎች ጥሪ መሰረት ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ህዝቦቻቸው ከመልእክተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያደምጡት ቃል የተውሒድን ቃል ነው፡፡ ወደአላህ ጥሪ ሲያደርጉ አንድ ብለው የሚጀምሩት በተውሒድ ነው፡፡ ምክንያቱም የኢስላም እምነት በእርሱ ላይ ነው የሚመሰረተው፡፡ የእምነቱ ምሳሌ ልክ እንደዛፍ ነው፡፡
➭ዛፍ መሰረትና ቅርንጫፎች እንዳሉት ይታወቃል፡፡ በመሰረቱ ላይ ካልሆነ በቀር ዛፉ ቀጥ ብሎ ሊቆም አይችልም፡፡ ዲኑም በመሰረቱ ላይ ካልሆነ ቀጥ ብሎ ሊቆም አይችልም፡፡ የዲን መሰረቱ ደግሞ ተውሒድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፦
▪️ألَمْ تَرَ كَيْفَ ضَرَبَ اللَّهُ مَثَلًا كَلِمَةً طَيِّبَةً كَشَجَرَةٍ طَيِّبَةٍ أَصْلُهَا ثَابِتٌ وَفَرْعُهَا فِي السَّمَاءِ
➧“አላህ መልካምን ቃል ስሯ (በምድር ውስጥ) የተደላደለች ቅርንጫፏም ወደ ሰማይ (የረዘመች) እንደሆነች መልካም ዛፍ አድርጎ ምሳሌን እንዴት እንደገለጸ አላየኽምን?” ኢብራሒም፡24
➲ዛፍ ስሩ ሲቆረጥ እንደሚሞተው ሁሉ ፣ ዲንም በተውሒድ ላይ ካልቆመ ህይዎት አይኖረውም፡፡ ሰዎችም በእርሱ ተጠቃሚ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ተውሒድ በዲኑ ውስጥ ያለው ቦታ ልክ የዛፉ ስር ለዛፉ መቆሚያ ፣ የቤት መሰረቱ ደግሞ ለህንጻው መቆሚያ እንደሚያገለግለው ማለት ነው፡፡
✅ተውሒድ፡ የነብያቶችና የሩሡሎች ጥሪ ዋናው መሽከርከሪያ ፣ የመልእክታቸው ትኩረት እንደሆነ ከሚጠቁሙ መረጃዎች መካከል የሚከተለው የነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛሐዲስ ይገኛል፡-
▪️"ألأنبياء إخوة من عالت ، وأمهاتهم شتى ، ودينهم واحد"
➧“ነብያቶች ከአንድ አባት ፣ ከተለያዩ እናቶች የሆኑ ወንድማማቾች ናቸው፡፡ዲናቸው አንድ ነው፡፡” ሙስሊም 2365
➠በአባት አንድ ናቸው ማለት በተውሒድ አንድ ናቸው ፣ ሁሉም በተመሳሳይ ወደአላህ ተውሒድ ነው ጥሪ የሚያደርጉት ማለት ነው፡፡ እናቶቻቸው የተለያዩ ናቸው ማለት ደግሞ ህግና መመሪያቸው የተለያዩ ናቸው ማለት ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا ۚ
“ከእናንተ ለሁሉም ህግንና መንገድን አደረግን፡፡” አል ማኢዳህ፡48
➲ሶስተኛ፡- ተውሒድ ለአካለ መጠን በደረሱ ሰዎች ላይ የመጀመሪያው ግዴታ መሆኑ ነው፡፡ ወደዚህ እምነት ለመግባት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው መጀመሪያ ግዴታ የሚሆንበት ተውሒድ ነው፡፡ወደአላህ ጥሪ ማድረግ የፈለገ ማንኛውም ሰው ጥሪው የሚጀምረው በተውሒድ ነው፡፡
✅ይህን የሚጠቁሙ በርካታ መረጃዎች አሉ፡፡ ከእነርሱ መካከል የሚከተለው የረሡል صلى الله عليه وسلم ሐዲስ ይገኝበታል፡-
▪️"أمرت أن أقاتل الناس حتى يشهدوا أن لا إله إلا الله"
“ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ብለው እስኪመሰክሩ ድረስ ሰዎችን ልጋደል ታዝዣለሁ፡፡” ቡኻሪ፡25 ሙስሊም፡22
▪️ሌላው መረጃ ሙዓዝ ረድየላህ አንሁ ወደየመን ሲላክ ረሡል صلى الله عليه وسلم ያስተላለፉት መልእክት ነው፡፡
▪️إنك تقدم على قوم أهل كتاب ، فليكن أول ما تدعوهم إليه عبادة الله" الحديث
➲“ወደመጽሐፍ ባለቤቶች ትሄዳለህ፡፡ የመጀመሪያው ጥሪህ የአላህ ዒባዳ (አምልኮ) ይሁን፡፡” ቡኻሪ፡ 1458 ሙስሊም፡19 በሌላ ዘገባ፡-
▪️"إنك تقدم على قوم من أهل الكتاب ، فليكن أول ما تدعوهم إلى أن يوحدوا هللا تعالى"
➧“ወደመጽሐፍ ባለቤቶች ትሄዳለህ፡፡ የመጀመሪያው ጥሪህ አላህን (በአምልኮ) ብቸኛ እንዲያደርጉ ይሁን፡፡” ቡኻሪ፡7373 በሌላ ዘገባ፡-
▪️"إنك ستأتي قوما أهل الكتاب ، فإذا جئتهم ، فادعهم إلى أن يشهدوا أن لا إله إلا الله ، وأن محمدا رسول الله"
“ወደመጽሐፍ ባለቤቶች ትሄዳለህ ፤ያገኘሀቸው ጊዜ ከአላሀ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የሌለ መሆኑን ፤ሙሀመድም የአላህ መልክተኛ መሆናቸውን እንዲመሰክሩ ጥሪ አድርግላቸው፡፡” ቡኻሪ፡ 1496 ሙስሊም፡19
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
تأليف: فضيلة الشيخ عبدالرزاق بن عبد المحسن البدر
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Telegram
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓