💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.49K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
🫵አሁኑኑ አቁሚ ‼️

እቅዲሽን ሳታሳኪ ለሰዎች መናገር !
⁍ ሁሉንም ጓደኛ ማድረግ !
⁍ ስለ ቤተሰብሽ ማዉራት !
⁍ ብዙ ወንዶች ጋር ተራ ወሬ ማዉራት !


=
https://t.me/https_Asselefya1
🏷 ትቅርብሽ  በቃ ‼️
•━━━ ✽ • ✽ ━━━•

ላንቺ  ክብር የላትም !
የራሷ ጥፋት አንች ላይ ማሳበብ ትወዳለች !
በችግርሽ ጊዜ ከጎንሽ አትቆምም !
ጥቅም ስትፈልግ ካንቺ ጋር መሆን ታዘወትራለች !
በሰዎች ዘንድ የተሻለ ሆኖ ለመታየት አንችን ታጣጥላለች !
ስትፈልግሽ እንጅ ስትፈልጊያት አትገኚም !
⎷ ያንች ማደግ (መለወጥ) አያስደስታትም !
ሚስጥርሽን አትጠብቅም !

​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
https://t.me/https_Asselefya1
•• قال العلامة عبدالرحمن السعدي رحمه الله :

ينبغي للعبد أن يلح دائمًا على ربه في تثبيت إيمانه؛ وأن يحسن له الخاتمة؛ وأن يجعل خير أيامه آخرها؛ وخير أعماله خواتمها. فإن الله كريم جواد رحيم

 ‏‌‏ تيسير اللطيف المنان ( ٢٨٦/١)


=
العلاّمةُ ابنُ عُثيمين رحمه الله

قراءة سورة الكهف يوم الجمعة عمل مندوب إليه ، وفيه فضل ، ولا فرق في ذلك بين أن يقرأها الإنسان من المصحف أو عن ظهر قلب
واليوم الشرعي من طلوع الفجرإلى غروب الشمس،وعلى هذا فإذا قرأها الإنسان بعدصلاة الجمعة أدرك الأجر

مجموع فتاوى ورسائل(١٤٣/١٦)
{إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا}
-----

(اللهمَّ صلِّ على محمَّد وعلى آل محمَّد، كما صليتَ على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنَّك حميدٌ مجيد. اللهمَّ بارِك على محمَّد وعلى آل محمَّد، كما باركتَ على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنَّك حميدٌ مجيد).
🏷 እውነተኛ ደስታና ሰላም ሊገኝ የሚችለው ለዚህች አለም ፈጣሪ እና ጠባቂ ትዕዛዝ ተገዢ በመሆን ነው። አምላክ በቅዱስ ቁርአን እንዲህ ይላል :-

الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ

[ ሱረቱ አል- ረዕድ፥ - 28 ]

⇘ (እነሱም) እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡

=
t.me/https_Asselefya1
🏷 ይህንን ታዉቃላችሁ ??

ንደት ጉበትን ያደክማል !
↬ሀዘን ሳንባን ያደክማል !
↝መጨናነቅ ጨጓራን ያደክማል!
↬ፍርሀት ኩላሊትን ያደክማል !
↭ ዉጥረት ልብና አእምሮን ያደክማል !


እና  ምን አሰባችሁ !?

=
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"እናንተ ነጋዴዎች ሆይ! አደራ ውሸትን ተጠንቀቁ።" [ሶሒሑ ተርጊብ፡ 1793]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
t.me/IbnuMunewor
ሰው እየበሰለ ሲሄድ የማስመሰሉን ባህሪ ይቀንሳል፣ ይደክመዋል፣ በሂደትም ይተዋል። ለዚህም ነው ከፍ እያልን ስንሄድ የጓደኞቻችን ቁጥር የሚቀንሰው።

መሰለኝ ...
መረጋጋትና መደሰት የሚገኘው ከሚወዱት ጋር በመጣመር እንጂ በተራ ወሬ አይደለም የተግባር ሰው እንሁን....!!

=
https://t.me/nuredinal_arebi
-تذكِيرٌ

إن لم يكن في مواقع التواصل
إحياء سنة أو إصلاح أمة أو تذكير بتوبة
فلا خير في قضاء وقتكم فيه .

=
ምን አለ አሁን ስለሱ የምታስበው ሰው እሱም ስላንተ ቢያስብ ....!

منقول
||
በችግርህ ጊዜ የሚርቅህን ጓደኛ
ለደስታህ ጊዜ ምንም ቦታ እንዳትሰጠው
ህይወት ታስተምርሃለች።
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
❞الواسطة بين الحق والخلق❝ ❛አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ❜      【 ክፍል  ➏ 】 ☜ الرسل واسطة تبليغ √ መልእክተኞች የአላህን  ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ። «سُئِل شيخ الإسلام رحمه الله: عن رَجُلَيْنِ  تَنَاظَرَا  فقال أحدُهُمَا: لابُد لَنَا مِن واسِطَةٍ بينناَ وبينَ الله فََإنَّا لا نَقدِرُ…
الواسطة بين الحق والخلق

🔖 አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ

     【ክፍል ❼

🏷 መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ  ከባለፈ  የቀጠለ፦

« یَـٰبَنِیۤ ءَادَمَ إِمَّا یَأۡتِیَنَّكُمۡ رُسُلࣱ مِّنكُمۡ یَقُصُّونَ عَلَیۡكُمۡ ءَایَـٰتِی فَمَنِ ٱتَّقَىٰ وَأَصۡلَحَ فَلَا خَوۡفٌ عَلَیۡهِمۡ وَلَا هُمۡ یَحۡزَنُونَ }  { وَٱلَّذِینَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔایَـٰتِنَا وَٱسۡتَكۡبَرُوا۟ عَنۡهَاۤ أُو۟لَـٰۤىِٕكَ أَصۡحَـٰبُ ٱلنَّارِۖ هُمۡ فِیهَا خَـٰلِدُونَ }
«አላህ እንዲህ ይላል የአደም ልጆች ሆይ! ከእናንተ ዉስጥ በእናንተ ላይ አንቀፆቸን የሚያነቡ መልክተኞች ቢመጧችሁ ከእናንተ ክሕደትን የተጠነቀቁና መልካምንም የሰሩ በነሱ ላይ ፍርሀት የለባቸዉም። እነሱም አያዝኑም እነዚያ በአንቀፆቻችን ያስተባብላሉ ከእርሷም የኮሩ እነዚያ  የእሳት ጓዶች ናቸዉ። እነሱ በርሷ ዉስጥ ዘዉታሪዎች ናቸዉ ። (አል አዕራፍ :35_39)

« فَإِمَّا یَأۡتِیَنَّكُم مِّنِّی هُدࣰى فَمَنِ ٱتَّبَعَ هُدَایَ فَلَا یَضِلُّ وَلَا یَشۡقَىٰ }  { وَمَنۡ أَعۡرَضَ عَن ذِكۡرِی فَإِنَّ لَهُۥ مَعِیشَةࣰ ضَنكࣰا وَنَحۡشُرُهُۥ یَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ أَعۡمَىٰ }  { قَالَ رَبِّ لِمَ حَشَرۡتَنِیۤ أَعۡمَىٰ وَقَدۡ كُنتُ بَصِیرࣰا }

«አላህ እንዲህ ይላል፦"ከእኔ የሆነ መሪ ቢመጣላችሁ መሪየን የተከተለ አይሳሳትም አይቸገርምም። ከግሳፄዬም የዞረ ሰዉ ለእርሱ ጠባብ ኑሮ አለዉ። በቂያም ቀን እዉር ሆኖ እንቀሰቅሰዋለን። ጌታዬ ሆይ! ለምን እዉር አድርገህ ቀሰቀስከኝ? በእርግጥ የምመለከት የነበርኩ ስኾን ይላል። ነገሩ እንደዚሁ ነዉ። ታምራታችን መጣችልህ። ተዉካትም። እንደዚሁም ዛሬ ትተዋለህ ይለዋል።( ጧሃ፡ 123_126)


«قَالَ ابۡنُ عَبَّاس  ، تَكَفَّلَ اللَّهُ لِمَنۡ قَرَأَ الۡقُرۡآنَ  وَعَمِلَ بَمَا فِيهِ  أنْ لَا يَضِلَّ فِي الدُّنۡيا وَلَا يَشۡقَی فِي الۡآخِرَةِ ٬٬ {انظر تفسير الطبري  ج ١٦ ص١٦٣}


«ኢብኑ ዓባስ  እንድህ ይላሉ፦ ቁርአንን ለቀራ እና በዉስጡ ባለዉ ትእዛዝ ለሰራ ሰዉ በዱንያ ላይ እንዳይሳሳት እና በአኼራ እንዳይጠም አላህ ቃል ገብቷል። ተፍሲር አጥጠበሪን ቅጽ 16  ገጽ 163 ይመልከቱ።


كُلَّمَاۤ أُلۡقِیَ فِیهَا فَوۡجࣱ سَأَلَهُمۡ خَزَنَتُهَاۤ أَلَمۡ یَأۡتِكُمۡ نَذِیرࣱ }  { قَالُوا۟ بَلَىٰ قَدۡ جَاۤءَنَا نَذِیرࣱ فَكَذَّبۡنَا وَقُلۡنَا مَا نَزَّلَ ٱللَّهُ مِن شَیۡءٍ إِنۡ أَنتُمۡ إِلَّا فِی ضَلَـٰلࣲ كَبِیرࣲ }

የእሳት ባለቤቶችን አስመልክቶ አላህ እንዲህ ይላል፦ በዉስጧ ጭፍሮች በተጣሉ ቁጥር ዘበኞችዋ አስጠንቃቂ (ነብይ) አልመጣችሁምን ? በማለት ይጠይቋቸዋል። አይደለም  በእርግጥ አስፈራሪ መጥቶናል። አልተባባልንም። አላህም ምንንም አላወረደ  እናንተ (አዉርዷል ስትሉ) በትልቅ ስህተት ዉስጥ እንጅ አይደላችሁም አልን ይላሉ። (አል_ሙልክ 8_9)


{ وَسِیقَ ٱلَّذِینَ كَفَرُوۤا۟ إِلَىٰ جَهَنَّمَ زُمَرًاۖ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءُوهَا فُتِحَتۡ أَبۡوَ ٰ⁠بُهَا وَقَالَ لَهُمۡ خَزَنَتُهَاۤ أَلَمۡ یَأۡتِكُمۡ رُسُلࣱ مِّنكُمۡ یَتۡلُونَ عَلَیۡكُمۡ ءَایَـٰتِ رَبِّكُمۡ وَیُنذِرُونَكُمۡ لِقَاۤءَ یَوۡمِكُمۡ هَـٰذَاۚ قَالُوا۟ بَلَىٰ وَلَـٰكِنۡ حَقَّتۡ كَلِمَةُ ٱلۡعَذَابِ عَلَى ٱلۡكَـٰفِرِینَ }

«አላህ እንዲህ ይላል፦  እነዚያ የካዱትም የተከፋፈሉ ቡድኖች ሆነዉ ወደ ገሀነም ይንነዳሉ። በመጧትም ጊዜ በሮችዋ ይከፈታል። ዘበኞችዋም ከእናንተ የኾኑ መልእክተኞች የጌታችሁን አንቀፆች በናንተ ላይ የሚያነቡላችሁ የዚህንም ቀን መገናኘት የሚያስጠነቅቋችሂ አልመጧችሁምን ? ይሏቸዋል። የለም መጥተዉናል ግን ፤ የቅጣጢቱ ቃል  በከሓዲዎች ላይ ተረጋገጠች ይላሉ።  {አዝ_ዙመር ፡71}

ኢንሻ አላህ ይቀጥላል ......!

──────⊱◈◈◈⊰──────
http://t.me/https_Asselefya1
10ቱ የምንጊዜም የህይወት ህጎች !
~

1_ከመናገርህ በፊት~ አስብ
2_ከመፈረምህ በፊት~ አንብብ
3_ከማስተማርህ በፊት~ ተማር
4_ከመምከርህ በፊት~ ተግብር
5_ከመቁረጥህ በፊት ~ ለካ
6_ከማጉደልህ በፊት ~ ለካ
7_ከመዋጥህ በፊት ~ አላምጥ
8_ከመገንዘብህ በፊት ~ አድምጥ
9_ከማመንህ በፊት ~ አረጋግጥ
10_ከመረከብህ በፊት~ ቁጠር

||
t.me/https_Asselefya1