This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወሎ ነዉ ግን ቦታዉ ማነዉ ስሙ ? ሲያምር....!
=
=
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አይ አቡ አይመን አንዳዴ እኮ .....!
አድምጡት ይጠቅማችሁል ! ቶሎ ካልሄዳችሁ ላጤት ይብቃችሁ የምር ግልግል ነዉ። ከሄደችሁ ቶሎ ጥሩ...
=
አድምጡት ይጠቅማችሁል ! ቶሎ ካልሄዳችሁ ላጤት ይብቃችሁ የምር ግልግል ነዉ። ከሄደችሁ ቶሎ ጥሩ...
እና አስቡበት ተጨባጩ የምናየዉ በርቀት የታሰሩ በርቀት የተፈቱ ቤት ይቁጠራቸዉ ! የርቀት ከልማቱ ጥፋቱ ይበዛል !
=
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🗯️ التفكر والتأمل في خلق الله عبادة ...
سبحان الله والحمد لله ولا إله إلا الله واللهُ أكبر
سبحان الله والحمد لله ولا إله إلا الله واللهُ أكبر
ወንጀሎች ጊዜዊ ደስታን ሊያመጡ ይችላሉ አስታዉስ ዉርደትን ጥሎብህ ነዉ የሚሄደዉ ፀፀትን ነዉ የሚያስከትልብህ !
=
لامية ابن عمر الضمدي
<unknown>
••
إنْ مَسَّنا الضُّرُّ أَو ضاقَتْ بِنا الـحِيَلُ
فَـلَـنْ يَـخـيـبَ لَـنـا في رَبِّـنـا أَمَــل
وإنْ أَنـاخَـتْ بِنـا البَـلْـوَى فـإنَّ لَـنـا
رَبًّــا يُـحَــوِّلُـهـا عَــنَّـا فَـتَـنْـتَـقِــلُ
اَللهُ في كُلِّ خَـطْـبٍ حَـسْـبُـنــاوكَفَى
إلَـيـهِ نَـرفَـعُ شَـكْــوانـا ونَـبْـتَـهِــلُ
مَـنْ ذا نَـلُـوذُ بِـهِ في كَـشْفِ كُـرْبَـتِـنا
ومَـنْ عَلَـيـهِ سِـوَى الـرَّحْـمَنِ نَتَّـكِلُ
وكَيفَ يُرجَى سِوَى الرَّحْـمَنِ مِنْ أَحَدٍ
وفي حِياضِ نَداهُ النَّـهْلُ والعَـلَلُ ؟!
=
t.me/https_Asselefya1
إنْ مَسَّنا الضُّرُّ أَو ضاقَتْ بِنا الـحِيَلُ
فَـلَـنْ يَـخـيـبَ لَـنـا في رَبِّـنـا أَمَــل
وإنْ أَنـاخَـتْ بِنـا البَـلْـوَى فـإنَّ لَـنـا
رَبًّــا يُـحَــوِّلُـهـا عَــنَّـا فَـتَـنْـتَـقِــلُ
اَللهُ في كُلِّ خَـطْـبٍ حَـسْـبُـنــاوكَفَى
إلَـيـهِ نَـرفَـعُ شَـكْــوانـا ونَـبْـتَـهِــلُ
مَـنْ ذا نَـلُـوذُ بِـهِ في كَـشْفِ كُـرْبَـتِـنا
ومَـنْ عَلَـيـهِ سِـوَى الـرَّحْـمَنِ نَتَّـكِلُ
وكَيفَ يُرجَى سِوَى الرَّحْـمَنِ مِنْ أَحَدٍ
وفي حِياضِ نَداهُ النَّـهْلُ والعَـلَلُ ؟!
=
t.me/https_Asselefya1
የወንጀል መዘዙ ከባድ ነው በተለይ እያወቁ ሲያጠፉ!
(وَلَوْ يُؤَاخِذُ اللَّهُ النَّاسَ بِمَا كَسَبُوا مَا تَرَكَ عَلَىٰ ظَهْرِهَا مِنْ دَابَّةٍ وَلَٰكِنْ يُؤَخِّرُهُمْ إِلَىٰ أَجَلٍ مُسَمًّى ۖ فَإِذَا جَاءَ أَجَلُهُمْ فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِعِبَادِهِ بَصِيرًا)
"
=
t.me/https_Asselefya1
(وَلَوْ يُؤَاخِذُ اللَّهُ النَّاسَ بِمَا كَسَبُوا مَا تَرَكَ عَلَىٰ ظَهْرِهَا مِنْ دَابَّةٍ وَلَٰكِنْ يُؤَخِّرُهُمْ إِلَىٰ أَجَلٍ مُسَمًّى ۖ فَإِذَا جَاءَ أَجَلُهُمْ فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِعِبَادِهِ بَصِيرًا)
"
አሏህ ሰዎችን በሰሩት በደልና ወንጀል ሁሉ እዚሁ ዱኒያ ላይ የሚቀጣቸው ቢሆን ኖሮ ምድር ላይ ማንንም ሳያስቀር ወንጀል የሰሩትንም ያልሰሩትንም እንስሳትንም ጭምር- ባጠፋቸው ነበር ነገር ግን ለተወሰነ ጊዜ ያቆያቸዋል አጀላቸውም ሲደርስ እርሱ የባሮቹን ምንነት ጠንቅቆ በሚያውቀው መሰረት የስራቸውን ይሰጣቸዋል" አል ፋጢር 45=
t.me/https_Asselefya1
እዚህ ዱኒያ ላይ እስከ አለን ድረስ አላህ የሰጠንን እድሜ በመልካም ስራ ልናሳልፍ ከመጥፎ ነገር ልንርቅ ይገባናል። ከመልካም ስራዎች አንዱ ስነ_ምግባርን ማሳመር ነዉ።=