«ሸይኽ ዑሰይሚን(ረሂመሁላሁ ተዓላ) እንዲህ ብለዋል፦»
☞︎︎︎ቀልብህ ላይ የሚከተሉትን ነገር ካስተዋልክ፦
«መጥፎ ነገር አይተህ ልብህ የማያወግዘው ወይም የማይጠላው ከሆነ።
«በአንድ ነገር ላይ ስክነት የሌለው የሚገለባበጥ ከሆነ።
«መልካም እና ሰናይ ተግባራትን በመስራት ላይ ስክነት የማያገኝ ከሆነ።
👉 ቀልብህ ላይ በሽታ አለና በፍጥነት ቀልብህን ለማስተካከል ጥረት አድርግ።
የሚከተሉትን ነገሮች ደግሞ ቀልብህ ላይ ካስተዋልክ፦
«መልካምና ሰናይ ምግባሮች የምትወድና የምትፈፅማቸው ከሆነ።
«ወደ መልካምና ሰናይ ምግባሮችየምትጠቁም ከሆነ።
«እኩይ ተግባራትን የምትጠላ እና የምትርቅ ከሆነ።
👉 ቀልብህ ሰሊም(ንፁህ ቀልብ) መሆኑን እወቅ።
«የእኛንም ሆነ የእናንተን ቀልብ እንዲህ እንዲያረግልን አላህ እንማፀነዋለን።»
【"ሸርሁ ሪያዱ ሷሊሒን"(1/300
https://t.me/https_Asselefya1
☞︎︎︎ቀልብህ ላይ የሚከተሉትን ነገር ካስተዋልክ፦
«መጥፎ ነገር አይተህ ልብህ የማያወግዘው ወይም የማይጠላው ከሆነ።
«በአንድ ነገር ላይ ስክነት የሌለው የሚገለባበጥ ከሆነ።
«መልካም እና ሰናይ ተግባራትን በመስራት ላይ ስክነት የማያገኝ ከሆነ።
👉 ቀልብህ ላይ በሽታ አለና በፍጥነት ቀልብህን ለማስተካከል ጥረት አድርግ።
የሚከተሉትን ነገሮች ደግሞ ቀልብህ ላይ ካስተዋልክ፦
«መልካምና ሰናይ ምግባሮች የምትወድና የምትፈፅማቸው ከሆነ።
«ወደ መልካምና ሰናይ ምግባሮችየምትጠቁም ከሆነ።
«እኩይ ተግባራትን የምትጠላ እና የምትርቅ ከሆነ።
👉 ቀልብህ ሰሊም(ንፁህ ቀልብ) መሆኑን እወቅ።
«የእኛንም ሆነ የእናንተን ቀልብ እንዲህ እንዲያረግልን አላህ እንማፀነዋለን።»
【"ሸርሁ ሪያዱ ሷሊሒን"(1/300
https://t.me/https_Asselefya1
ሙሓደራ 163 አስር ምክሮች ለኡማው ወጣቶች-1 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም المحاضرة 163 عشر وصايا…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
አዲስ ሙሀደራ 163
〰➖〰➖〰➖〰
«
« المقدمة، والوصية الأولى: التوحيد هو حق الله على العبيد. !!»
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
https://t.me/AbumuslimAlarsi
https://t.me/AbumuslimAlarsi
〰➖〰➖〰➖〰
«
አስር ምክሮች ለኡማው ወጣቶች-1»« المقدمة، والوصية الأولى: التوحيد هو حق الله على العبيد. !!»
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
https://t.me/AbumuslimAlarsi
https://t.me/AbumuslimAlarsi
ለፈገግታ ነዉ ከቅመሞች መንደር!
=
ከተወሰኑ አመቶች በፊት አሰሪዎቻችን እቃ እንፈልጋለን አንጥሉን ብለን በስልክ ለመናገር ወይ ደዉለን ወይ በሪከርድ ነበር አሁን ላይ በነሱ ዋይፍይ አረበኛ ተምረን በፁሁፍ ማዘዝ ጀምረናል ለዉጥማ አለ ህእ ¡ መልካም የለዉጥ ዘመን ጠንክሩ ቅመሞችዬ !=
سعيد الخطيب
﴿وَأَنَّ سَعيَهُ سَوفَ يُرى﴾
سعيد الخطيب
=
سعيد الخطيب
=
ثلاثة أمور لابد أن تعلمها جيداً :
لا نجاة من الموت !
ولا راحة في الدنيا !
ولا سلامة من الناس !
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
لا نجاة من الموت !
ولا راحة في الدنيا !
ولا سلامة من الناس !
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 18-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
19-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
አዲስ ተከታታይ ትምህርት
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 19
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 19
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
ፍቅር እዉር ነዉ ከአረብም ቢሆን ይይዛል አሉ እ
ቅመሞች አይናችሁ እየሰበራችሁ ማለቴ ነዉ!
=ኢኽላስ ያለዉ ስራ ቀጣይነት አለዉ ኢኽላስ የሌለዉ ስራ ግን ቀጣይነት የለዉም። ነፍስያችን እንመርምር......! አላህ ከሙኽሊሶች ያድርገን!=
t.me/https_Asselefya1
«ዐይንን መገደብ ልቦች እንዳይሸፍቱ መድሃኒቱ !!»
ሁሉን ነገር በጥበቡ ያስቀመጠውና የሚበጀንም ሆነ የሚጎዳንን አዋቂ የሆነው ፈጣሪያችን አላህ
« قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّـهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ ﴿٣٠﴾ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ … » النور: [30-31]
«
【አል-ኑር: 30-31】
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢብነል-ቀይይም [ረሂመሁላህ]
قال ابن القيم رحمه الله : -
"جعل الله سبحانه العينَ مرآةَ القلب، فإذا غضَّ العبدُ بصَرَه غضَّ القلبُ شهوتَه وإرادتَه، وإذا أطلقَ بصرَه أطلقَ القلبُ شهوتـه ".
📚 المصدر :[إغاثة اللهفان:47/1]
«ምንም አይነት እንከን የማይደርስበት አምላካችን አላህ ዐይንን የልብ [ማሳያ] መስተዋት አድርጓታል።
ስለሆነም ለፈታኙ በሽታ ከመዳረጋችን በፊት መከላከያው ቅርባችን ነውና አይናችንን ቆጠብ እናድርጋት።
~
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ሁሉን ነገር በጥበቡ ያስቀመጠውና የሚበጀንም ሆነ የሚጎዳንን አዋቂ የሆነው ፈጣሪያችን አላህ
« قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّـهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ ﴿٣٠﴾ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ … » النور: [30-31]
«
ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነውና፡፡ ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፡፡ ጌጦቻቸውንም ከእርሷ ግልፅ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡» ይላል።【አል-ኑር: 30-31】
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢብነል-ቀይይም [ረሂመሁላህ]
قال ابن القيم رحمه الله : -
"جعل الله سبحانه العينَ مرآةَ القلب، فإذا غضَّ العبدُ بصَرَه غضَّ القلبُ شهوتَه وإرادتَه، وإذا أطلقَ بصرَه أطلقَ القلبُ شهوتـه ".
📚 المصدر :[إغاثة اللهفان:47/1]
«ምንም አይነት እንከን የማይደርስበት አምላካችን አላህ ዐይንን የልብ [ማሳያ] መስተዋት አድርጓታል።
ስለዚህም አንድ የአላህ ባርያ አይኑን ሰበር ሲያደርግ ስሜቱም ፍላጎቱም ሰበር ይላል። ዐይኑን ልቅ ሲያደርገው ደግሞ ልብም ስሜቱን ልቅ ያደርገዋል።» ብለዋል።【ኢጋሰቱ-ልለህፋን: 1/47】ስለሆነም ለፈታኙ በሽታ ከመዳረጋችን በፊት መከላከያው ቅርባችን ነውና አይናችንን ቆጠብ እናድርጋት።
~
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–
"
قال ابن تيمية رحمه الله
القرابة الدينية أعظم من القرابة الطينية، والقرب بين القلوب والأرواح أعظم من القرب بين الأبدان. (منهاج السنة٧ / ٧٨)
=
https://t.me/https_Asselefya1
"
ዲናዊ ዝምድና ከጭቃዊ ዝምድና የላቀ ነው። በልቦችና በሩሖች መካከል ያለው መቀራረብ በአካላት መካከል ካለው መቀራረብ የበለጠ ነው።" (ሚንሃጁ አስሱንናህ: 7/78) قال ابن تيمية رحمه الله
القرابة الدينية أعظم من القرابة الطينية، والقرب بين القلوب والأرواح أعظم من القرب بين الأبدان. (منهاج السنة٧ / ٧٨)
=
https://t.me/https_Asselefya1
ዐብዱ‘ላህ ኢብኑ ሙባረክ (ረሒመሁላህ) :–
«
ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ ، ﻳﻘﻮﻝ :
" ﺃﺣﺐ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﻟﺴﺖ ﻣﻨﻬﻢ ﻭﺃﺑﻐﺾ ﺍﻟﻄﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺃﻧﺎ ﺷﺮ ﻣﻨﻬﻢ " [ ﺳﻴﺮ ﺃﻋﻼﻡ ﺍﻟﻨﺒﻼﺀ 8]
ከሰለፎች አንደበት
~
https://t.me/https_Asselefya1
«
መልካም ሰዎችን እወዳለሁ ከእነርሱ አንዱ አይደለሁም። እኩይ ሰዎችን እጠላለሁ ከእነርሱ የከፋው ብሆንም።[ሲየር አዕላም አንኑበላእ መድብል 8]ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ ، ﻳﻘﻮﻝ :
" ﺃﺣﺐ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﻟﺴﺖ ﻣﻨﻬﻢ ﻭﺃﺑﻐﺾ ﺍﻟﻄﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺃﻧﺎ ﺷﺮ ﻣﻨﻬﻢ " [ ﺳﻴﺮ ﺃﻋﻼﻡ ﺍﻟﻨﺒﻼﺀ 8]
ከሰለፎች አንደበት
~
https://t.me/https_Asselefya1
قال الشيخ الالباني رحمه الله:
لسنا مكلفين أن نهدي قلوب الناس إلى الحق الذي ندعو الناس إليه. وإنما نحن مكلفون بالدعوة فقط.
📚 الهدى والنور730
=
لسنا مكلفين أن نهدي قلوب الناس إلى الحق الذي ندعو الناس إليه. وإنما نحن مكلفون بالدعوة فقط.
📚 الهدى والنور730
=
ባለህ ነገር አትመፃደቅ..
روعة الإنسان ليست بما يملكه بل بما يمنحه
የሰው ልጅ ውበት የያዘው ሳይሆን የሚሰጠው ነው።
والشمس تملك النار...لكنها تملأ الكون بالنور...
ፀሀይ እሳት አላት...ግን አለምን በብርሃን ትሞላለች...
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
روعة الإنسان ليست بما يملكه بل بما يمنحه
የሰው ልጅ ውበት የያዘው ሳይሆን የሚሰጠው ነው።
والشمس تملك النار...لكنها تملأ الكون بالنور...
ፀሀይ እሳት አላት...ግን አለምን በብርሃን ትሞላለች...
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi