Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
تزوج عليها زوجة (ثانية)
فرفعت عليه قضية لتطلب الطلاق من زوجها (الشاب)
فخلعها القاضي..
ثم تزوجت برجل (كبير سن) لتكون الزوجة الثالثة!!!
.
بعض النساء هداهن الله ترفض التعدد وتطلب الطلاق، فإذا طلقت إذا بها بعد سنة من جلوسها عند أهلها، تقبل برجل متزوج!..
.
وأخرى:
رفضت الزواج عليها وتطلقت، ثم قبلت أن تتزوج رجلا متزوجًا، وبالسر.. (مسيار)!!
منقول
فرفعت عليه قضية لتطلب الطلاق من زوجها (الشاب)
فخلعها القاضي..
ثم تزوجت برجل (كبير سن) لتكون الزوجة الثالثة!!!
.
بعض النساء هداهن الله ترفض التعدد وتطلب الطلاق، فإذا طلقت إذا بها بعد سنة من جلوسها عند أهلها، تقبل برجل متزوج!..
.
وأخرى:
رفضت الزواج عليها وتطلقت، ثم قبلت أن تتزوج رجلا متزوجًا، وبالسر.. (مسيار)!!
منقول
ሼይኽ ሙቅቢል እንዲህ አሉ፦በአሁን ጊዜ አንድን ሰው ከምንም በላይ ደስተኛ ሊያደርገው የሚችለው ነገር እውቀትን መማርና መልካም ሚስትን ማግባት ነው።الإمام الألمعي {٢٥٣}
#ተዘወጅ
t.me/https_Asselefya1
እኔ ግርም የሚሉኝ ወንዶች አሉ ምን መሰላችሁ በገጠሩ አካባቢ ሴት ይመስል ወንዱ የሴት መስቀል ስላችሁ የባህል ነዉ የክርስቲያኖቹ እንዴይመስላችሁ ሌላም ቁርቁራ /ምናምን ብቻ ብዙ ነዉ የሚለበሰዉ አንገት ላይ እና ወንዶቹም ይለብሳሉ ያ አደለም የገረመኝ ሳዑድ ሄደዉ ያንኑ ደግመዉ ለብሰዉ ደሞ እንደ ደህና በሚድያ የሚጃጃሉት ነገር ነዉ እንደት ከዚህ እንኳን መሰልጠን ያቅታቸዋል አሁንም እዛዉ ድሮ ማንነት ላይ መቀመጥ አይደብርም ወይ ስንት ነገር መቀየር እየተቻለ ህእ !
አረ እየሰለጠናችሁ ፋራ አትሁኑ እ!
=
አረ እየሰለጠናችሁ ፋራ አትሁኑ እ!
=
Forwarded from Halal Jobs - ሐላል የስራ ማስታወቂያዎች
አስቸኳይ!
የስራው አይነት=የልጅ ልብስ መሸጥ
ቦታ=አለምባንክ ስልጤ ሰፈር
ደሞዝ በስምምነት
ፆታ= ሴት
የስራ ሰአት ጠዋት 3:00 ገብተሽ ማታ 2:00
ሰፈርሽ አለምባንክ ስልጤ ሰፈር እና አቅራቢያው ቢሆን ይመረጣል
☎️ ስ.ቁ 0921238785
#ለእርስዎ_ካልሆነ_ለሌሎች_ያጋሩ!
===
Halal Jobs
ቴሌግራም👉 t.me/HalalJobsEth
የስራው አይነት=የልጅ ልብስ መሸጥ
ቦታ=አለምባንክ ስልጤ ሰፈር
ደሞዝ በስምምነት
ፆታ= ሴት
የስራ ሰአት ጠዋት 3:00 ገብተሽ ማታ 2:00
ሰፈርሽ አለምባንክ ስልጤ ሰፈር እና አቅራቢያው ቢሆን ይመረጣል
☎️ ስ.ቁ 0921238785
#ለእርስዎ_ካልሆነ_ለሌሎች_ያጋሩ!
===
Halal Jobs
ቴሌግራም👉 t.me/HalalJobsEth
Forwarded from من أقوال ابن عثيمين
#تصاميم_ابن_عثيمين_رحمه_الله
قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله
ينبغي للإنسان أن يلبس أحسن ثيابه يوم الجمعة؛
لأن يوم الجمعة يوم عيد ينبغي أن يخصص بأشياء تفيد الفرح والسرور
(التعليق على صحيح مسلم / ج10 / ص315)
قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله
ينبغي للإنسان أن يلبس أحسن ثيابه يوم الجمعة؛
لأن يوم الجمعة يوم عيد ينبغي أن يخصص بأشياء تفيد الفرح والسرور
(التعليق على صحيح مسلم / ج10 / ص315)
عبدالله القرافي
<unknown>
(كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ )
عبدالله القرافي
t.me/https_Asselefya1
عبدالله القرافي
t.me/https_Asselefya1
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አማር – በቀራ ከ 75- 141 ቲላዋ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ምናልባት አአንተ በምታሰራጨው መልክት አንዱ ይጠቀም ይሆናል።
ዙበይድ አል-ኩፊ እንዲህ አሉ፡-
=
ዙበይድ አል-ኩፊ እንዲህ አሉ፡-
«አንዲትን ቃል ሰማሁ አላህም በሷ ለሰላሳ አመታት ጠቅሞኛል።» ሲየር አዕላም አኑበላእ (6/297)=
የኛ ሞኝነት ሀገሬ ገብቸ እንቅልፌ ተኚቸ እንላለን
ለማንኛዉም በሁሉም ነገር ራሳችሁ ጠብቁ ማለቴ ነዉ ለማንም ብላችሁ ሳይሆን ለራሳችሁ ብላችሁ እሺ!!
=
አሁንስ ማ ከለከለን እዉነቷ እናዉራ ከተባለ ኢንተርኔት አፍጠን አደል ወይ የሌሊቱ ግማሺ የሚሄድ ህእ !? ተዉ ይቅር ኔት አጥፍተን በጊዜ እየተኛን ራሳችንን እንጠብቅ እንቅልፍ በጥሩ ሁኔታ ካልተተኛ የጤና ጉዳት ያስከትላል ብለዋል ዶክተሮቹ እና ራሳችን እንጠብቅ ቅመሞችዬ ሀገርም ያዉ ነዉ እንደዉም ብዙ ሀላፊት ይመጣል ባል..ልጆች ..ሌሎችም ወይስ እንደዛች ከረፍዱ 4ስአት ድረስ እንደምተኛዋ ቤት አይፀዳ ቁርስ አይሰራ ምግቡ ቀዝቃዝ ቤቷ ዝርክርክ .......ሴት ልትሆኑ ነዉ እዛ 20ምክሮችለእህቴ ከማግባቷ በፊት የሚለዉ ደርስ የተጠቀሰችዉ ህእ! አልሰማችሁም ወይ ደርሱ !? ምን አስባችሁ ነዉ !?ለማንኛዉም በሁሉም ነገር ራሳችሁ ጠብቁ ማለቴ ነዉ ለማንም ብላችሁ ሳይሆን ለራሳችሁ ብላችሁ እሺ!!
=