✍️ሳቂ...!
ሰው በሀዘን አይደምቅም፡
ለቅሶ ዳስ አያሞቅም፡
የዱንያ ምኞት አያልቅም፡
አልቅሰሽ አይዘለቅም፡
መተከዝ የለውም ጥቅም፡
እናማ.
ሁሉም ቢገፋ ቢጥልሽ፡
መውደቅ ሞት እንዳይመስልሽ፡
ቁልቁል ዳገት ተራመጅ
መከራ ማለፍን ልመጅ
ከእንባ ሳቅሽን ውደጅ
አንገት አትድፊ ከሰው ደጅ፡
.አወና
✍️በኑረዲን አል አረብ
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
ሰው በሀዘን አይደምቅም፡
ለቅሶ ዳስ አያሞቅም፡
የዱንያ ምኞት አያልቅም፡
አልቅሰሽ አይዘለቅም፡
መተከዝ የለውም ጥቅም፡
እናማ.
ሁሉም ቢገፋ ቢጥልሽ፡
መውደቅ ሞት እንዳይመስልሽ፡
ቁልቁል ዳገት ተራመጅ
መከራ ማለፍን ልመጅ
ከእንባ ሳቅሽን ውደጅ
አንገት አትድፊ ከሰው ደጅ፡
.አወና
በፍፁም አትሳቀቂ፡
በትንሽ ነገር ተብቃቂ፡
የአሏህን ፍጥረት አድንቂ፡
ወንጀል ከመስራት ራቂ፡
በፈገግታ ድመቂ፡
አልሀምዱ-ሊላህን እወቂ፡
በለቅሶሽ ስር አትደበቂ፡
ከሞት ከአፈር እስክትወድቂ
አትዘኝ እህቴ ሳቂ...✍️በኑረዲን አል አረብ
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
✍قال العلامة صالح الفوزان:
"الدنيا ليست دارا للمسلم،إنما دار المسلم هي الجنة،وهو وجد في الدنيا من أجل أن يعمل للجنة"
شرح40النووية
=
t.me/https_Asselefya1
"الدنيا ليست دارا للمسلم،إنما دار المسلم هي الجنة،وهو وجد في الدنيا من أجل أن يعمل للجنة"
شرح40النووية
=
t.me/https_Asselefya1
Forwarded from قَنَـاۃُ أَبِي عُـثَـيـمِـيـن السَّلَفِـي
አንተን መራቅ የፈለገ ሰው ሁሌ ካንተ ትንሽ ስተትን ይፈልጋል ካንተ መራቅ የማይፈልግ ሰው ደግሞ ስተትህን አርሞ ሁሌ በንፁህ ፍቅሩ ያሸንፍሃል።
ስተት_ፈላጊ ሳይሆን ስተት_አራሚ እንሁን..!
منقول
=
ስተት_ፈላጊ ሳይሆን ስተት_አራሚ እንሁን..!
منقول
=
ስለ "Halal Jobs" ሰምተዋል?
ይህ ፕላትፎርም የተከፈተው ሐላል የሆኑ የስራ ማስታወቂያዎችን ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ለማድረስ ሲሆን፥
አዲስ ስራ ለሚፈልጉ፣ ስራ መቀየር ላሰቡና እንዲሁም ቀጣሪዎች የስራ ማስታወቂያቸውን በነፃ እንዲለቁበት በማሰብ የተዘጋጀ ፕላትፎርም ነው!።
ይወዳጁን! ይከታተሉን! ወዳጅዎንም ይጋብዙ! ያተርፉበታል!
እርስዎም ለወዳጅዎ በማጋራት የአላማችን ተካፋይ ይሁኑ።
ቻናል👉https://t.me/HalalJobsEth
ይህ ፕላትፎርም የተከፈተው ሐላል የሆኑ የስራ ማስታወቂያዎችን ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ለማድረስ ሲሆን፥
አዲስ ስራ ለሚፈልጉ፣ ስራ መቀየር ላሰቡና እንዲሁም ቀጣሪዎች የስራ ማስታወቂያቸውን በነፃ እንዲለቁበት በማሰብ የተዘጋጀ ፕላትፎርም ነው!።
ይወዳጁን! ይከታተሉን! ወዳጅዎንም ይጋብዙ! ያተርፉበታል!
እርስዎም ለወዳጅዎ በማጋራት የአላማችን ተካፋይ ይሁኑ።
ቻናል👉https://t.me/HalalJobsEth
Forwarded from 【ሱቅ በደረቴ】ኪታብና ጅልባብ መሸጫ
ያገባችሁ እንዲሁም ለማግባት ዝግጅት ላይ ያላችሁ ባጠቃላይ የማግባት ሀሳብ ላላችሁ ይህቺን ኪታብ በደምብ ሞጥሏት። ሁሉ ነገር በዝርዝር ተብራርቶበታል።
ለማዘዝ👇👇
@ferst_tewhid_S
ከማዘዝ👇👇
@Ibnu_turabb123
ለማዘዝ👇👇
@ferst_tewhid_S
ከማዘዝ👇👇
@Ibnu_turabb123
መበቀል እየቻሉ ንቆ ማለፍ የብልህነትና
የጀግንነት አንዱ ክፍል ነው ።
በዳይህን ለጌታህ ስጠውና ሰላማዊ ህይወትን ኑር
በልም፦
حسبي الله ونعم الوكيل
አብሽር! እርሱ አላህ ለሁሉም ነገር በቂህ ነው።
=
t.me/https_Asselefya1
የጀግንነት አንዱ ክፍል ነው ።
በዳይህን ለጌታህ ስጠውና ሰላማዊ ህይወትን ኑር
በልም፦
حسبي الله ونعم الوكيل
አብሽር! እርሱ አላህ ለሁሉም ነገር በቂህ ነው።
=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Ibnu Munewor – Hilya #08
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Hilya #09
Ibnu Munewor
«ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም»
☞︎︎︎ ክፍል - 09
❝የሱና ብርሃን ትምህርት ቤት ግሩፕ ላይ በየ ሳምንቱ የሚቀርብ ትምህርት።❞
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
ጆይን፡‐ t.me/fejir_tube
☞︎︎︎ ክፍል - 09
❝የሱና ብርሃን ትምህርት ቤት ግሩፕ ላይ በየ ሳምንቱ የሚቀርብ ትምህርት።❞
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
ጆይን፡‐ t.me/fejir_tube
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አማር – ፋቲሓ፣ በቀራ ከ 1-74 ቲላዋ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
የወንድነትህ ሚዛን...!!
لاخير في زوج لايأمر زوجته بالستر
ሚስቱ እንድትሸፈን የማያዝ ወንድ ኸይር የለውም።
قيل: أين ذهب حياء النساء؟
የሴቶች አይናፋርነት የት ሔደ!? ተባለ...
#قالوا:
ذهب يبحث عن غيرة الرجال!!
የሚቀኑ ወንዶችን ፍለጋ ሔደ ብለው መለሰላቸው።
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
لاخير في زوج لايأمر زوجته بالستر
ሚስቱ እንድትሸፈን የማያዝ ወንድ ኸይር የለውም።
قيل: أين ذهب حياء النساء؟
የሴቶች አይናፋርነት የት ሔደ!? ተባለ...
#قالوا:
ذهب يبحث عن غيرة الرجال!!
የሚቀኑ ወንዶችን ፍለጋ ሔደ ብለው መለሰላቸው።
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
سورة الكهف
عبد الله بصفر
«የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል፦»
«መቅራት ያልቻለ ያድምጥ»
=
t.me/https_Asselefya1
የጁምዓ ቀን سورة الكهف የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃን ያበራለታል።«መቅራት ያልቻለ ያድምጥ»
=
t.me/https_Asselefya1
📍تذكير بسنن يوم الجمعة رحمني الله وإياكم :
(١)قراءة سورة الكهف.
عن أبي سَعيدٍ الخُدريِّ -رضي الله عنه- عنِ النبيِّ -صلَّى اللهُ عليه وسلَّم- أنَّه قال: "مَن قَرَأَ سورةَ الكَهفِ يومَ الجُمُعةِ أضاءَ له من النورِ ما بَينَ الجُمُعتينِ"
📘[صحيح الجامع (٦٤٧٠)]
(٢) والإكثار من الصلاة على النبي -ﷺ-
قالَ رسولُ اللَّه -ﷺ-: "إنَّ مِن أَفْضلِ أيَّامِكُمْ يَوْمَ الجُمُعةِ، فَأَكْثِرُوا عليَّ مِنَ الصلاةِ فِيهِ، فإنَّ صَلاتَكُمْ معْرُوضَةٌ علَيَّ فقالوا: يَا رسول اللَّه، وكَيْفَ تُعرضُ صلاتُنَا عليْكَ وقدْ أرَمْتَ؟ قال: يقولُ: بَلِيتَ، قالَ: إنَّ اللَّه حَرم عَلَى الأرْضِ أجْساد الأنْبِياءِ".
📘[رواهُ أَبُو داود بإسنادٍ صحيحِ].
(٣)آخر ساعة من يوم الجمعة.
عَن أبي هريرة -رضي الله عنه- أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ -ﷺ- ذَكَرَ يَوْمَ الجُمُعَةِ، فَقَالَ: "فِيه سَاعَةٌ لا يُوَافِقها عَبْدٌ مُسلِمٌ، وَهُو قَائِمٌ يُصَلِّي يسأَلُ اللَّه شَيْئًا، إِلاَّ أَعْطَاهُ إِيَّاه وَأَشَارَ بِيدِهِ يُقَلِّلُهَا"
📘[متفقٌ عليه]
وفقنا الله وإياكم لما يحب ويرضى إلى يوم نلقاه.
——
http://t.me/https_Asselefya1
(١)قراءة سورة الكهف.
عن أبي سَعيدٍ الخُدريِّ -رضي الله عنه- عنِ النبيِّ -صلَّى اللهُ عليه وسلَّم- أنَّه قال: "مَن قَرَأَ سورةَ الكَهفِ يومَ الجُمُعةِ أضاءَ له من النورِ ما بَينَ الجُمُعتينِ"
📘[صحيح الجامع (٦٤٧٠)]
(٢) والإكثار من الصلاة على النبي -ﷺ-
قالَ رسولُ اللَّه -ﷺ-: "إنَّ مِن أَفْضلِ أيَّامِكُمْ يَوْمَ الجُمُعةِ، فَأَكْثِرُوا عليَّ مِنَ الصلاةِ فِيهِ، فإنَّ صَلاتَكُمْ معْرُوضَةٌ علَيَّ فقالوا: يَا رسول اللَّه، وكَيْفَ تُعرضُ صلاتُنَا عليْكَ وقدْ أرَمْتَ؟ قال: يقولُ: بَلِيتَ، قالَ: إنَّ اللَّه حَرم عَلَى الأرْضِ أجْساد الأنْبِياءِ".
📘[رواهُ أَبُو داود بإسنادٍ صحيحِ].
(٣)آخر ساعة من يوم الجمعة.
عَن أبي هريرة -رضي الله عنه- أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ -ﷺ- ذَكَرَ يَوْمَ الجُمُعَةِ، فَقَالَ: "فِيه سَاعَةٌ لا يُوَافِقها عَبْدٌ مُسلِمٌ، وَهُو قَائِمٌ يُصَلِّي يسأَلُ اللَّه شَيْئًا، إِلاَّ أَعْطَاهُ إِيَّاه وَأَشَارَ بِيدِهِ يُقَلِّلُهَا"
📘[متفقٌ عليه]
وفقنا الله وإياكم لما يحب ويرضى إلى يوم نلقاه.
——
http://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 15-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
16-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
አዲስ ተከታታይ ትምህርት
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 16
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 16
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
016 النحل
القارئ إدريس أبكر
«ጠንካራ ሙዕሚን ከደካማ ሙዕሚን በላጭና ከአላህ ዘንድም ይበልጥ ተወዳጅ ነው።ሁሉም መልካም ቢሆኑም። ↑↓የሚጠቅምህን ለመፈፀም ጉጉት ይኑርህ።በአላህ ታገዝ፤ አትስነፍ።
↓↑አንዳች (ክፉ) ነገር ሲገጥምህ፦ ‹ይህን፥ ይህን አድርጌ ቢሆን ኖሮ (ይህ ነገር አይደርስብኝም ነበር)› አትበል። ይልቁንም “አላህ የወሰነው ነገር ተፈፃሚ ሆነ፤ የአላህ ፍላጎት ተሟላ” «በል» (ቢሆን ኖሮ) የሰይጣንን ሥራ ትከፍታለችና” ነብዩ ﷺሙስሊም ዘግቦታል።=