💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ (ሀፊዘሁሏህ) – د (10) المفاتيح العشرة لحسن العشرة - التاسع - حفظ الأسرار - الأستاذ…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
▸ደስ ይላል አመሻሹ ዘና እያላችሁ
አስተማሪ ለተማሪዎች ከሚዉልላቸዉ ትልቅ ዉለታ እሱ በፀባዬ ሸጋ ሆኖ እነሱ የሱ ፀባይ ለመሆን መሞከራቸዉ ነዉ። ስንት ንጭናጫ አሉ ገና ሲታዬ የሚያስፈሩ። ስንት ደሞ ገና ሲታዬ እኔ እንደሱ በሆንኩ ተብሎ የሚመኙላቸዉ። እና አስተማሪዎች በተቻላችሁ አቅም ከኢልማችሁ ጋር አደባችሁም ይመር። ጨዋነት+አስተዋይ+ደግ+ቀልድ ቦታ ቀልድ ጣል! በቁም ነገር ላይ ጠንካራ ሁኑ!
=
✍️ B.At.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
𝐀𝐛𝐮 𝐔𝐬𝐞𝐲𝐦𝐢𝐧 – هـدايـة المـسـتــفـيـد ٢٨
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
هـدايـة المـسـتـفـيـد ٢٩
« Abu Useymin »
☑️አዲስ የተጂዊድ ኪታብ ቂርአት
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
📚ኪታብ ሒዳየቱል ሙስተፊድ
♻️ክፍል ⓶⓽
📜የኪታብ pdf👇
t.me/https_Asselefya1/10408
🎤በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
📚ኪታብ ሒዳየቱል ሙስተፊድ
♻️ክፍል ⓶⓽
📜የኪታብ pdf👇
t.me/https_Asselefya1/10408
🎤በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
❝የሙናፊቆች ባህሪያት ❞ 〰➖〰➖〰➖〰➖ «ክፍል ⓵⓶» 【የሙናፊቆች ባህሪያት በቁርአን ዉስጥ ከባለፈ የቀጠለ.......4】 13▸ቀጥረዉ ይጠፍሉ፣ስምምነት ያፈርሳሉ፦ قال تعالى:{ ۞ وَمِنۡهُم مَّنۡ عَـٰهَدَ ٱللَّهَ لَىِٕنۡ ءَاتَىٰنَا مِن فَضۡلِهِۦ لَنَصَّدَّقَنَّ وَلَنَكُونَنَّ مِنَ ٱلصَّـٰلِحِینَ } { فَلَمَّاۤ ءَاتَىٰهُم…
❝የሙናፊቆች ባህሪያት❞
➖〰➖〰➖〰➖〰
«ክፍል ⓵⓷»
【የሙናፊቆች ባህሪያት በቁርአን ዉስጥ ከባለፈ የቀጠለ ....5】
18▸የሰዉን ዉደታ ለማግኘት መትጋት፦ መናፍቃን የሰዉን ዉደታ ለማግኘት እጁግ የሚጥሩና የሚለፉ ስለሆኑ የሰዉን ዉደታ ለማግኘት ሲሉ አላህ የከለከለዉንና አላህን የሚያስቆጣ ስራ ቢሆንኳ ሳያፍሩ፣ሳይሸማቀቁ እና ሳይፈሩ ይሰራሉ። ሙእሚኖች ለማሳመንና ዉደታቸዉን ለማግኘት ሲሉም በዉሸት ሲምሉ ይደመጣሉ።
قال تعالى:{ یَحۡلِفُونَ لَكُمۡ لِتَرۡضَوۡا۟ عَنۡهُمۡۖ فَإِن تَرۡضَوۡا۟ عَنۡهُمۡ فَإِنَّ ٱللَّهَ لَا یَرۡضَىٰ عَنِ ٱلۡقَوۡمِ ٱلۡفَـٰسِقِینَ }
✫አላህ እንድህ ይላል፦
19◂በጥርጣሬ መዋለልና በሀሳብ ላይ አለመፀናት፦
قال تعالى:{ إِنَّمَا یَسۡتَـٔۡذِنُكَ ٱلَّذِینَ لَا یُؤۡمِنُونَ بِٱللَّهِ وَٱلۡیَوۡمِ ٱلۡـَٔاخِرِ وَٱرۡتَابَتۡ قُلُوبُهُمۡ فَهُمۡ فِی رَیۡبِهِمۡ یَتَرَدَّدُونَ }
▸አላህ እንድህ ይላል፦ ፈቃድ የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑት ልቦቻቸዉም የተጠረጠሩት ብቻ ናቸዉ።እነሱም በጥርጣሬቸዉ ዉስጥ ይዋልላሉ።(አት_ተዉባህ:45)
قال تعالى:{ مُّذَبۡذَبِینَ بَیۡنَ ذَ ٰلِكَ لَاۤ إِلَىٰ هَـٰۤؤُلَاۤءِ وَلَاۤ إِلَىٰ هَـٰۤؤُلَاۤءِۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَلَن تَجِدَ لَهُۥ سَبِیلࣰا }
▸አላህ እንድህ ይላል፦
20◂ከሀድዎችን በወዳጅነት ይይዛሉ ከእነሱ ልቅናን ይፈልጋሉ፦
قال تعالي: { بَشِّرِ ٱلۡمُنَـٰفِقِینَ بِأَنَّ لَهُمۡ عَذَابًا أَلِیمًا } { ٱلَّذِینَ یَتَّخِذُونَ ٱلۡكَـٰفِرِینَ أَوۡلِیَاۤءَ مِن دُونِ ٱلۡمُؤۡمِنِینَۚ أَیَبۡتَغُونَ عِندَهُمُ ٱلۡعِزَّةَ فَإِنَّ ٱلۡعِزَّةَ لِلَّهِ جَمِیعࣰا }
▸አላህ እንድህ ይላል፦ መናፍቃን ለእነርሱ አሳማሚ ቅጣት ያላቸዉ መሆኑን አብስራቸዉ። እነዚያ ከምእምናን ሌላ ከሀድዎችን ወዳጅ አድርገዉ የሚይዙ እነሱ ዘንድ ልቅናን ይፈልጋሉ? ልቅናም ሁሉ ለአላህ ብቻ ነዉ።(አን_ኒሳእ:138_139)
༄እነዚህ ከፊል የንፍቅና ምልክቶች ሲሆኑ አማኞች ከእነዚህ ባህሪዎች ሊርቁና ሊጠነቀቀለ የግድ ይላል። ያ ካልሆነ ግን መጨረሻዉ ገሀነም ላይ መዘዉተር ነዉ።
قال تعالى:{ { وَعَدَ ٱللَّهُ ٱلۡمُنَـٰفِقِینَ وَٱلۡمُنَـٰفِقَـٰتِ وَٱلۡكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَـٰلِدِینَ فِیهَاۚ هِیَ حَسۡبُهُمۡۚ وَلَعَنَهُمُ ٱللَّهُۖ وَلَهُمۡ عَذَابࣱ مُّقِیمࣱ }
▸አላህ እንድህ ይላል፦
قال تعالى:{ إِنَّ ٱللَّهَ جَامِعُ ٱلۡمُنَـٰفِقِینَ وَٱلۡكَـٰفِرِینَ فِی جَهَنَّمَ جَمِیعًا }
✫አላህ እንድህ ይላል፦ አላህ መናፍቃንን እና ከሀድዎችን በሙሉ በገሀነብ ዉስጥ ሰብሳቢ ነዉና። (አን_ኒሳእ:140)
༄ንፍቅና በራስ ላይ መፍራት የእምነት ምልክት ነዉ። ንፍቅናን መፍራራት ከእምነት ሲሆን ንፍቅናን አለመፍራት መዳፈር ደግም ከንፍቅነሠ እና ከክህደት ዉስጥ ነዉ። ንፍቅናን በራስ ላይ መፍራት ከእምነት መሆኑን ያወቁትና የተረዱት በጀነት የተመሰከረላቸዉ አንጋፍ የመልእክተኛዉﷺ ባልደረቦች ንፍቅና እንደት ያሰጋቸዉ እንደነበር እስኪ እንመልከት።
༄በጀነት የተመሠከረላቸዉና ከአቡበክር ቀጥለዉ ሑለተኛዉ የመልዕክተኛዉ ﷺኸሊፍ(ምትክ) የሆኑት ዑመር ኢብኑል ኸጧብ የነብያችን
📔ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.......
⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
https://t.me/https_Asselefya1
➖〰➖〰➖〰➖〰
«ክፍል ⓵⓷»
【የሙናፊቆች ባህሪያት በቁርአን ዉስጥ ከባለፈ የቀጠለ ....5】
18▸የሰዉን ዉደታ ለማግኘት መትጋት፦ መናፍቃን የሰዉን ዉደታ ለማግኘት እጁግ የሚጥሩና የሚለፉ ስለሆኑ የሰዉን ዉደታ ለማግኘት ሲሉ አላህ የከለከለዉንና አላህን የሚያስቆጣ ስራ ቢሆንኳ ሳያፍሩ፣ሳይሸማቀቁ እና ሳይፈሩ ይሰራሉ። ሙእሚኖች ለማሳመንና ዉደታቸዉን ለማግኘት ሲሉም በዉሸት ሲምሉ ይደመጣሉ።
قال تعالى:{ یَحۡلِفُونَ لَكُمۡ لِتَرۡضَوۡا۟ عَنۡهُمۡۖ فَإِن تَرۡضَوۡا۟ عَنۡهُمۡ فَإِنَّ ٱللَّهَ لَا یَرۡضَىٰ عَنِ ٱلۡقَوۡمِ ٱلۡفَـٰسِقِینَ }
✫አላህ እንድህ ይላል፦
ከነሱ ልትወዱላቸዉ ዘንድ ለናንተ ይምሉላችሁል። ከነሱ ብትወዱላቸዉም አላህ ከአመፀኞች ህዝቦች አይወድም። (አት_ተዉባህ:96)19◂በጥርጣሬ መዋለልና በሀሳብ ላይ አለመፀናት፦
قال تعالى:{ إِنَّمَا یَسۡتَـٔۡذِنُكَ ٱلَّذِینَ لَا یُؤۡمِنُونَ بِٱللَّهِ وَٱلۡیَوۡمِ ٱلۡـَٔاخِرِ وَٱرۡتَابَتۡ قُلُوبُهُمۡ فَهُمۡ فِی رَیۡبِهِمۡ یَتَرَدَّدُونَ }
▸አላህ እንድህ ይላል፦ ፈቃድ የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑት ልቦቻቸዉም የተጠረጠሩት ብቻ ናቸዉ።እነሱም በጥርጣሬቸዉ ዉስጥ ይዋልላሉ።(አት_ተዉባህ:45)
قال تعالى:{ مُّذَبۡذَبِینَ بَیۡنَ ذَ ٰلِكَ لَاۤ إِلَىٰ هَـٰۤؤُلَاۤءِ وَلَاۤ إِلَىٰ هَـٰۤؤُلَاۤءِۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَلَن تَجِدَ لَهُۥ سَبِیلࣰا }
▸አላህ እንድህ ይላል፦
በዚህ መካከል ወላዋዮች ሆነዉ ያሳያሉ። ወደነዚህም ወደነዚያም አይደሉም። አላህም ያጠመመዉን ሰዉ ለርሱ(የቅንነት)መንገድ በፈፁም አታገኚለትም። (አን_ኒሳእ :143)20◂ከሀድዎችን በወዳጅነት ይይዛሉ ከእነሱ ልቅናን ይፈልጋሉ፦
قال تعالي: { بَشِّرِ ٱلۡمُنَـٰفِقِینَ بِأَنَّ لَهُمۡ عَذَابًا أَلِیمًا } { ٱلَّذِینَ یَتَّخِذُونَ ٱلۡكَـٰفِرِینَ أَوۡلِیَاۤءَ مِن دُونِ ٱلۡمُؤۡمِنِینَۚ أَیَبۡتَغُونَ عِندَهُمُ ٱلۡعِزَّةَ فَإِنَّ ٱلۡعِزَّةَ لِلَّهِ جَمِیعࣰا }
▸አላህ እንድህ ይላል፦ መናፍቃን ለእነርሱ አሳማሚ ቅጣት ያላቸዉ መሆኑን አብስራቸዉ። እነዚያ ከምእምናን ሌላ ከሀድዎችን ወዳጅ አድርገዉ የሚይዙ እነሱ ዘንድ ልቅናን ይፈልጋሉ? ልቅናም ሁሉ ለአላህ ብቻ ነዉ።(አን_ኒሳእ:138_139)
༄እነዚህ ከፊል የንፍቅና ምልክቶች ሲሆኑ አማኞች ከእነዚህ ባህሪዎች ሊርቁና ሊጠነቀቀለ የግድ ይላል። ያ ካልሆነ ግን መጨረሻዉ ገሀነም ላይ መዘዉተር ነዉ።
قال تعالى:{ { وَعَدَ ٱللَّهُ ٱلۡمُنَـٰفِقِینَ وَٱلۡمُنَـٰفِقَـٰتِ وَٱلۡكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَـٰلِدِینَ فِیهَاۚ هِیَ حَسۡبُهُمۡۚ وَلَعَنَهُمُ ٱللَّهُۖ وَلَهُمۡ عَذَابࣱ مُّقِیمࣱ }
▸አላህ እንድህ ይላል፦
የወንድ የሴት ሙናፊቆች፣ከሀድዎችንም አላህ የገሀነብ እሳት በዉስጧ ዘዉታሪዎች ሲሆኑ ሊያስገባቸዉ ቃል ገብቶላቸዋል። እርሷ በቂያቸዉ ናት። አላህም ረግሟቸዋል። እነርሱም ዘዉታሪ ቅጣት አላቸዉ። (አት_ተዉባህ:68)قال تعالى:{ إِنَّ ٱللَّهَ جَامِعُ ٱلۡمُنَـٰفِقِینَ وَٱلۡكَـٰفِرِینَ فِی جَهَنَّمَ جَمِیعًا }
✫አላህ እንድህ ይላል፦ አላህ መናፍቃንን እና ከሀድዎችን በሙሉ በገሀነብ ዉስጥ ሰብሳቢ ነዉና። (አን_ኒሳእ:140)
༄ንፍቅና በራስ ላይ መፍራት የእምነት ምልክት ነዉ። ንፍቅናን መፍራራት ከእምነት ሲሆን ንፍቅናን አለመፍራት መዳፈር ደግም ከንፍቅነሠ እና ከክህደት ዉስጥ ነዉ። ንፍቅናን በራስ ላይ መፍራት ከእምነት መሆኑን ያወቁትና የተረዱት በጀነት የተመሰከረላቸዉ አንጋፍ የመልእክተኛዉﷺ ባልደረቦች ንፍቅና እንደት ያሰጋቸዉ እንደነበር እስኪ እንመልከት።
༄በጀነት የተመሠከረላቸዉና ከአቡበክር ቀጥለዉ ሑለተኛዉ የመልዕክተኛዉ ﷺኸሊፍ(ምትክ) የሆኑት ዑመር ኢብኑል ኸጧብ የነብያችን
ሚስጥረኛ ኹዘይፈቱ ኢብኑል የማንን ኹዘይፍ ሆይ! ረሱል ﷺ የሙናፊቆች ቁጥር ሲነግሩህ ሙናፊቆችን በሚስጥር ሲያሳዩህ እኔንም አብረዉ ከሙናፊቆች ጋር ቆጥረዉኛል ? እያሉ ይጠይቋቸዉ ነበር። 📔ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.......
⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩⟱⇩
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
https://t.me/https_Asselefya1
▫️قال الله تعالى
{ليسأل الصادقين عن صدقهم}
▪️قال الإمام ابن القيم رحمه الله :
" إذا سُئل الصادقون وحوسبوا على صدقهم فما الظن بالكاذبين ؟! ".
📓إغاثة اللهفان (83/1)
t.me/https_Asselefya1
{ليسأل الصادقين عن صدقهم}
▪️قال الإمام ابن القيم رحمه الله :
" إذا سُئل الصادقون وحوسبوا على صدقهم فما الظن بالكاذبين ؟! ".
📓إغاثة اللهفان (83/1)
t.me/https_Asselefya1
ዛሬ ስደት ሁነሺ ራስሽ ካልቀየርሽ ነገ ሀገር ስትገቢ የሚቀይርሽ የለም ሁሉም ይርቅሻል ዛሬ የከበበሺ ሁሉ እናም እህቴ ብርሽን+ግዜሺን ለራስሽ ተጠቀሚበት የወጣሺበት አላማ አትርሺ ብርሽ በደንብ አጥብቀሺ ያዢ በየ ቦታ አታዝረክረኪ አድስ መድረሳ በመጣ ቁጥር እየገባሽ ብርሽ አጨርሺ እዉቀት የሚገኘዉ አንድ ቦታ ፀንቶ በመማርጅ ሁሉም ቦታ እየገቡ ብር በመክፈል አይደለም። የኔ እህት ዛሬ በየ ወሩ ደመወዝ ቢኖርሽ ነገ ሀገር ገብተሽ እንደሚቋረጥ እወቂ ስለዚህ አሁኑ የምሰሪዉ ሴቨ አድርጊ ነገ ሀገር ገብተሽ የማንም ከጃይ እንዳትሆኚ ለራስሽ ተብቃቅተሺ እንድትኖሪ። ከተመቸሽ ያዢ ✍️
=
t.me/https_Asselefya1
አስደሳች ዜና
ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ ቶሎ ለመመዝገብ ሞክሩ።
https://t.me/Qiratcom
ትምህርቱን ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ጋር አንድላይ የምንወደው ኡስታዝ ሙሀመድ ሲራጅ አብሮ ሊያስተምር ነው። ስለዚህ ዛሬ ብዙ ተማሪዎችን ምዝገባ አልቋል አንመዘግብም ብለን መልሰናችኋል በዚህም ምክንያት ብዙ ወንድም እና እህቶች አዝናችኋል። አልሀምዱ ሊላህ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ጋር ኡስታዝ ሙሀመድ ሲራጅ አብሮ ሊያስተምር ስለሆነ መመዝገብ ትችላላችሁ።ስለዚህ ትምህርቱ በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር እና በኡስታዝ ሙሀመድ ሲራጅ የሚሰጥ ይሆናል።ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ ቶሎ ለመመዝገብ ሞክሩ።
https://t.me/Qiratcom
ለነጋዴዎች
~
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
” يا مَعشرَ التُّجّارِ ! إياكُم والكذبَ “
እናንተ ነጋዴዎች ሆይ! ውሸትን ተጠንቀቁ!"
[ሶሒሑ ተርጊብ: 1793]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
~
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
” يا مَعشرَ التُّجّارِ ! إياكُم والكذبَ “
እናንተ ነጋዴዎች ሆይ! ውሸትን ተጠንቀቁ!"
[ሶሒሑ ተርጊብ: 1793]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
ማራኪ የቁርአን ግብዣ
የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ዉድ ናቸዉ
«
▸አትረበሽም
▸አትጨነቅም
▸አታዝንም
▸ሁሌም ደስተኛ ናት
📔ከቁርአን ጋር እንኑር....!!
𝐓𝐞 ~t.me/https_Asselefya1
ቁርአንን አብዝታ የምታነብ፣ የምታዳምጥና ቁርአንን ጓደኛዋ ያደረገች ቀልብ፦▸አትረበሽም
▸አትጨነቅም
▸አታዝንም
▸ሁሌም ደስተኛ ናት
📔ከቁርአን ጋር እንኑር....!!
𝐓𝐞 ~t.me/https_Asselefya1
ነፍስ ብትደጋግመዉ የማተሰለቸዉ ነገር ቢሆን ሸሪዓዊ እዉቀት መቅሰም ነዉ። አድሮ አድስ እና ጣፍጭ ለነፍስ ምግብ ነዉ። እየቀራችሁ ለማለት ነዉ።
=
🎈 𝔹.𝔸
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሞክረህ ሞክረህ እምቢ ብሎህ ተስፋ ስትቆርጥ እንድህ ብለህ እንዳትልክልኝ¡¡ ሀሀ ፈገግ በሉ።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎈ማነዉ ገጠራማ ቦታ የሚወድ ከዉብ ቁርአን ጋር ፈታ በሉ!
ሰበር ዜና 2015
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
የማዳም ቅመም ቀስ ብለሽ እቃ እንዳጨርሺ¡
እኔ አላልኩም ኮፒ ነዉ¡ ለፈገግታ ብቻ ነዉ¡
በወሎ አካባቢ የተዘጋዉ የኢንተርኔት አገልግሎት ለባለ ትዳሮች ብቻ በቅርቡ እንደሚለቀቅ የኢንተርኔቱ ተቋም ዋና አካል መልዕክቱን ዘግቧል¡.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
የማዳም ቅመም ቀስ ብለሽ እቃ እንዳጨርሺ¡
እኔ አላልኩም ኮፒ ነዉ¡ ለፈገግታ ብቻ ነዉ¡