💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "

" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "

" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "
«ምኞትሽን ያሳካልሽ»



➪ልታይ ልታይ በበዛበት የኢስላምን ስም እያጠፉ እርቃናቸውን የሚሄዱ ሴቶች በበዙበት አንቺ የፀሀዩን መክበድ ሳይበግርሽ በሙሉ ሂጃብ ♕︎ክብርሽና እምነትሽ ለጠበቅሽው እህቴ አላህ በዱንያም በአኼራ ያሰብሽውን ኸይር ያሳካልሽ💎🌹
የቦረናው ሸህ ክፍል 1
Sadat
➴የቦረናው ሸህ

~ክፍል1⃣

🎙Ūstâz Sâdãt Kĕmāl
(حفظه الله)
~
☟ ☟ ☟
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/3005
የቦረናው ሸህ ክፍል 2
Sadat
➴የቦረናው ሸህ

~ክፍል2⃣

🎙Ūstâz Sâdãt Kĕmāl
(حفظه الله)
~
☟ ☟ ☟
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ዘካውን ከሚገባው ሰው ዘንድ እንዲደርስ ከጣረ በኋላ የማይገባው ሰው ላይ እንደ ደረሰ የተረዳ ሰው ዳግም ማውጣት አይጠበቅበትም። ዘካውን ያብቃቃዋል። ምክንያቱም በሚችለው መጠን አላህን ፈርቷልና። አላህ ደግሞ ነፍስን ከአቅሟ በላይ አያስገድዳትም።
~ መጃሊሱ ሸህሪ ረመዷን፣ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ~
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
◾️ይህን ዱአ ከመደጋገም አንሰላች

🔻ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ ደጋግመን ልንለው ይገባል።
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅር ባይነትም ትወዳለህና ይቅር በለኝ!!}
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
...ከነፈሰው ጋር አትንፈስ። ማንም ተነስቶ በቀደደው አትፍሰስ። በትንሽ በትልቁ በሹብሀት አትልፈስፈስ። አትፍረክረክ። በማስረጃ አቋም ይዘህ በስሜት አትንበርከክ። መንገድ በሳተ ብዙሀን አትብረክረክ። ሁሌም #ለማስረጃ እጅ ስጥ። ትላንት ከያዝከው ሀቅ በልብወለድ አታፈንግጥ። ቀጥ!በል አትለዋወጥ።

ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሃፊዘሁሏህ
ከኢብኑ ሙነወር ወርቃማ ንግግሮች ውስጥ

"ወጣት ሆይ ወጣትነትህን ተጠቀም። እራስህን አድን።ሀላፊነትህን ተወጣ። #አርአያዎችህን ለይ። #ቀና_በል_በተውሂድ። ከሺርክ ሰፈር #አትልከስከስ። ወጣት ሆኖ ለሺርክ ጠበቃ ለተውሂድ ግን ጠላት ሲሆን ማየት ምነኛ ልብ የሚያደማ ነው ?!ምነኛ የሚያሳፍር ነው ??!"

📚 "ተውሂድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ" ከሚለው መፅሀፍ የተወሰደ

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Photo
💎ሠለፎች የማንበብ ንጉሶች ብቻ ሳይሆኑ

➻የመገንዘብ
➻የማመንና
➻የመተግበርም ንግስትና ንጉሶች ናቸው

💎ሀፍሳ ቢንት ሲሪን አሏህ ይዘንላትና
ከታቢዒ እንስቶች መካከል ግንባር ቀደሟ
ሊቅና በኢባዳ የታወቀች ጥንቁቅ ሴት ናት።

➧በታሪኳ ላይ እንደሰፈረው አሮጊትም
ሆና እንኳ ፊቷን ትሸፍን ነበር።

➧ኣሲም ቢን አህወል (ረሂመሁሏህ) ስለ
ሀፍሳ የገጠመውን እንዲህ ይላል፦

➻«ወደ ሀፍሳ ቢንት ሲሪን ያለችበት ቤት
እንገባ ነበርና ስታየን በጅልባቧ ፊቷን
ትሸፈናለች።

➻አሏህ ይዘንልሽና አሏህኮ

☜( وَالْقَوَاعِدُ مِنَ النِّسَاءِ اللاَّتِي لاَ يَرْجُونَ
نِكَاحاً فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ
غَيْرَ مُتَبَرِّجَاتٍ بِزِينَةٍ )

➻«ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት
ተቀማጮች (ባልቴቶች) በጌጥ የተገለፁ
ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ
ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ » ብሏል ስንላት

➻ከዚያስ በኋላ ምንድነው ያለው
አለችን
☜ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ لَهُنَّ )

➻«ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ
ነው፡፡ » ብሏል አልናት

💎እሷም
«እሱም (የተሻለው) በሂጃብ መፅናት ነው።»
ኣለችን ይላል።

📚በይሀቂይ ዘግበውታል: (7 / 93)
__
💎ሠለፎቻችንን ሴቶቻቸውንም
ወንዶቻቸውንም አሏህ ይዘንላቸው።

➻ለዱንያም ለአኺራም ሀያታቸው ሁሌም
የተሻለውን አፈፃፀም ይመርጡ ነበር።

➴የተፈቀደላቸውን እንደሚወዱት ሁሉ
ምርጫ በተሰጣቸው ቦታም በላጩን ይመረኮዛሉ።

➻ሃፍሳ (ረሂመሀላህ) በጥልቅ
የተገነዘበችውና የተገበረችው የጌታችን
ቃል የሆነው መመሪያችን ሙሉ አንቀፁም
እንደሚከተለው ነው።

☜” وَالْقَوَاعِدُ مِنَ النِّسَاءِ اللَّاتِي لَا يَرْجُونَ
نِكَاحًا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ
غَيْرَ مُتَبَرِّجَاتٍ بِزِينَةٍ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ
لَّهُنَّ ۗ وَاللَّـهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ “ النور ﴿٦٠﴾

➻«ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት
ተቀማጮች (ባልቴቶች) በጌጥ የተገለፁ
ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ
ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡

➧ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ ነው።
አሏህ ሰሚም ዐዋቂም ነውና፡፡ »

【አል-ኑር: 60】
↷⇣🌹⇣↷
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
◾️ለይለተል ቀድር ለምን ተደበቀ


🔻የለይለተል ቀድር ሌሊት በእርግጠኝነት እንዳናውቀው የተደረገበት
👉ጥበብ
👉ምክንያት

🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
💢ከጁመዓ ቀን ሱናዎች

↩️ ‏سنن يوم الجمعة
➊ الغسل
➋ الطيب
➌ السواك
➍ لبس الجميل
➎ قراءة سورة الكهف
➏ التبكير لصلاة الجمعة
➐الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي

🔹ገላን መታጠብ
🔹ሽቶ መቀባት
🔹ሲዋክ መጠቀም
🔹ጥሩ ልብስ መልበስ
🔹ሱረቱ ከህፍን መቅራት
🔹በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
🔹በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት

📌((قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين))
🔺የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል፦ ((የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል))
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ኹጥባ_የወረመዷን ወር ስንብትና
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም
🌐ኹጥባ

🔹የወረመዷን ወር ስንብት እና የዘካተል ፊጥር ብይኖች

🕌ደሴ አል አዝሓር መስጂድ

🎙 አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ይህቺን ዱአ ማለትን እናብዛ!!👇

《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
➲አንዲት ሴት እዚህ ዱንያ ላይ በነበረችበት ግዜ ባል እያገባች እየሞተባት እያገባች እየሞቱባት ብዙ ባል ከተለያየ ጊዜ ብታገባ ከዚያም ሙታ ምናልባት ጀነት ከገባች «ጀነት ውስጥ ለየትኛው ባሏ ነው ሚስት የምትሆንለት ?

➲ነብዩ ስለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦

➲ ማንኛዋም ሴት ባሏ ሙቶባት ከዚያም ከርሱ ቡሀላ ሌላ ባል ካገባች «እርሷ ጀነት ስትገባ ለዚያ መጨረሻ ላይ አግብታው ለነበረው ባሏ ነው ጀነትም ውስጥ ሚስቱ የምትሆንለት።

📒صحيح الألباني في صحيح الجامع (2704)

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
*#إخواني*•••
إنَّ شهر رمضان قد قَرُب رحيله وأزف تحويله، وهو ذاهب عنكم بأفعالكم وقادم عليكم غدًا بأعمالكم،

👈 فيا ليت شعري ماذا أودعتموه وبأي الأعمال ودَّعتموه ؟ أُتراه يرحل حامدًا صنيعكم أو ذامًّا تضييعكم ؟.

📜التبصرة لابن الجوزي (٤٩٢/٢)

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w