Audio
◾️ለይለተል ቀድር ይበልጥ በሚከጀልበት ቀን ላይ የተከሰተ አስተማሪና አስደናቂ ታሪክ
👉ሰምተን ልንተገብረው ይገባል
🔻ለሌሎችም ሼር እናድርገው
قالت عائشة رضي الله عنها للنبي ﷺ :أرأيت إن وافقت ليلة القدر ، ما أقول فيها؟ فقال ﷺ : قُولِي: اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌ تُحِبُّ العَفْوَ فَاعْفُ عَنِّي
[السلسلة الصحيحة (٣٣٣٧)]
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
👉ሰምተን ልንተገብረው ይገባል
🔻ለሌሎችም ሼር እናድርገው
قالت عائشة رضي الله عنها للنبي ﷺ :أرأيت إن وافقت ليلة القدر ، ما أقول فيها؟ فقال ﷺ : قُولِي: اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌ تُحِبُّ العَفْوَ فَاعْفُ عَنِّي
[السلسلة الصحيحة (٣٣٣٧)]
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
እውነተኛ ዉበት እና የተሟላ ጌጥ የምትፈልጊ ከሆንሽ?
ይህን ቁንጅና እና ዉበት ልታንፀባረቂው ደግሞ የምትችይዉ በነዚህ ነገራቶች ላይ ሆነሽ ስትታይ ነው።
ኢማን ፣ተቅዋ በአሏህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ሸሪያ ፣ ድንጋጌዎች ህግጋትና ጥቆማዎችን በመተግበር የሱን ፊት ብቻ በመፈለግ ነው።
ይህ ነው ትክክለኛ ዉበትሽ
ይህ ነው ትክክለኛ ደስታሽ
ይህ ነው ለአንድ ሰው በዱኒያም በአኼራም ነፃ መውጫዉ።
الشيخ عبد الرزاق بن محسن البدر حفظه الله موعظة للنساء (ص/14)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ይህን ቁንጅና እና ዉበት ልታንፀባረቂው ደግሞ የምትችይዉ በነዚህ ነገራቶች ላይ ሆነሽ ስትታይ ነው።
ኢማን ፣ተቅዋ በአሏህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ሸሪያ ፣ ድንጋጌዎች ህግጋትና ጥቆማዎችን በመተግበር የሱን ፊት ብቻ በመፈለግ ነው።
ይህ ነው ትክክለኛ ዉበትሽ
ይህ ነው ትክክለኛ ደስታሽ
ይህ ነው ለአንድ ሰው በዱኒያም በአኼራም ነፃ መውጫዉ።
الشيخ عبد الرزاق بن محسن البدر حفظه الله موعظة للنساء (ص/14)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "
" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "
" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "
" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "
" اللَّهُـمَّ إِنَّـكَ عَفُـوٌ تُحِـبُّ الْعَفْـوَ فَـاعْفُ عَـنِّي "
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካውን ከሚገባው ሰው ዘንድ እንዲደርስ ከጣረ በኋላ የማይገባው ሰው ላይ እንደ ደረሰ የተረዳ ሰው ዳግም ማውጣት አይጠበቅበትም። ዘካውን ያብቃቃዋል። ምክንያቱም በሚችለው መጠን አላህን ፈርቷልና። አላህ ደግሞ ነፍስን ከአቅሟ በላይ አያስገድዳትም።
~ መጃሊሱ ሸህሪ ረመዷን፣ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ~
~ መጃሊሱ ሸህሪ ረመዷን፣ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ~
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
◾️ይህን ዱአ ከመደጋገም አንሰላች
🔻ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ ደጋግመን ልንለው ይገባል።
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅር ባይነትም ትወዳለህና ይቅር በለኝ!!}
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🔻ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ ደጋግመን ልንለው ይገባል።
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅር ባይነትም ትወዳለህና ይቅር በለኝ!!}
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
...ከነፈሰው ጋር አትንፈስ። ማንም ተነስቶ በቀደደው አትፍሰስ። በትንሽ በትልቁ በሹብሀት አትልፈስፈስ። አትፍረክረክ። በማስረጃ አቋም ይዘህ በስሜት አትንበርከክ። መንገድ በሳተ ብዙሀን አትብረክረክ። ሁሌም #ለማስረጃ እጅ ስጥ። ትላንት ከያዝከው ሀቅ በልብወለድ አታፈንግጥ። ቀጥ!በል አትለዋወጥ።
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሃፊዘሁሏህ
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሃፊዘሁሏህ
ከኢብኑ ሙነወር ወርቃማ ንግግሮች ውስጥ
"ወጣት ሆይ ወጣትነትህን ተጠቀም። እራስህን አድን።ሀላፊነትህን ተወጣ። #አርአያዎችህን ለይ። #ቀና_በል_በተውሂድ። ከሺርክ ሰፈር #አትልከስከስ። ወጣት ሆኖ ለሺርክ ጠበቃ ለተውሂድ ግን ጠላት ሲሆን ማየት ምነኛ ልብ የሚያደማ ነው ?!ምነኛ የሚያሳፍር ነው ??!"
📚 "ተውሂድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ" ከሚለው መፅሀፍ የተወሰደ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
"ወጣት ሆይ ወጣትነትህን ተጠቀም። እራስህን አድን።ሀላፊነትህን ተወጣ። #አርአያዎችህን ለይ። #ቀና_በል_በተውሂድ። ከሺርክ ሰፈር #አትልከስከስ። ወጣት ሆኖ ለሺርክ ጠበቃ ለተውሂድ ግን ጠላት ሲሆን ማየት ምነኛ ልብ የሚያደማ ነው ?!ምነኛ የሚያሳፍር ነው ??!"
📚 "ተውሂድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ" ከሚለው መፅሀፍ የተወሰደ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Photo
💎ሠለፎች የማንበብ ንጉሶች ብቻ ሳይሆኑ
➻የመገንዘብ
➻የማመንና
➻የመተግበርም ንግስትና ንጉሶች ናቸው❗
💎ሀፍሳ ቢንት ሲሪን አሏህ ይዘንላትና
ከታቢዒ እንስቶች መካከል ግንባር ቀደሟ
ሊቅና በኢባዳ የታወቀች ጥንቁቅ ሴት ናት።
➧በታሪኳ ላይ እንደሰፈረው አሮጊትም
ሆና እንኳ ፊቷን ትሸፍን ነበር።
➧ኣሲም ቢን አህወል (ረሂመሁሏህ) ስለ
ሀፍሳ የገጠመውን እንዲህ ይላል፦
➻«ወደ ሀፍሳ ቢንት ሲሪን ያለችበት ቤት
እንገባ ነበርና ስታየን በጅልባቧ ፊቷን
ትሸፈናለች።
➻አሏህ ይዘንልሽና አሏህኮ
☜( وَالْقَوَاعِدُ مِنَ النِّسَاءِ اللاَّتِي لاَ يَرْجُونَ
نِكَاحاً فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ
غَيْرَ مُتَبَرِّجَاتٍ بِزِينَةٍ )
➻«ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት
ተቀማጮች (ባልቴቶች) በጌጥ የተገለፁ
ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ
ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ » ብሏል ስንላት
➻ከዚያስ በኋላ ምንድነው ያለው❓
አለችን
☜ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ لَهُنَّ )
➻«ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ
ነው፡፡ » ብሏል አልናት
💎እሷም
«እሱም (የተሻለው) በሂጃብ መፅናት ነው።»
ኣለችን ይላል።
📚በይሀቂይ ዘግበውታል: (7 / 93)
__
💎ሠለፎቻችንን ሴቶቻቸውንም
ወንዶቻቸውንም አሏህ ይዘንላቸው።
➻ለዱንያም ለአኺራም ሀያታቸው ሁሌም
የተሻለውን አፈፃፀም ይመርጡ ነበር።
➴የተፈቀደላቸውን እንደሚወዱት ሁሉ
ምርጫ በተሰጣቸው ቦታም በላጩን ይመረኮዛሉ።
➻ሃፍሳ (ረሂመሀላህ) በጥልቅ
የተገነዘበችውና የተገበረችው የጌታችን
ቃል የሆነው መመሪያችን ሙሉ አንቀፁም
እንደሚከተለው ነው።
☜” وَالْقَوَاعِدُ مِنَ النِّسَاءِ اللَّاتِي لَا يَرْجُونَ
نِكَاحًا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ
غَيْرَ مُتَبَرِّجَاتٍ بِزِينَةٍ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ
لَّهُنَّ ۗ وَاللَّـهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ “ النور ﴿٦٠﴾
➻«ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት
ተቀማጮች (ባልቴቶች) በጌጥ የተገለፁ
ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ
ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡
➧ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ ነው።
አሏህ ሰሚም ዐዋቂም ነውና፡፡ »
【አል-ኑር: 60】
↷⇣🌹⇣↷
➣https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➻የመገንዘብ
➻የማመንና
➻የመተግበርም ንግስትና ንጉሶች ናቸው❗
💎ሀፍሳ ቢንት ሲሪን አሏህ ይዘንላትና
ከታቢዒ እንስቶች መካከል ግንባር ቀደሟ
ሊቅና በኢባዳ የታወቀች ጥንቁቅ ሴት ናት።
➧በታሪኳ ላይ እንደሰፈረው አሮጊትም
ሆና እንኳ ፊቷን ትሸፍን ነበር።
➧ኣሲም ቢን አህወል (ረሂመሁሏህ) ስለ
ሀፍሳ የገጠመውን እንዲህ ይላል፦
➻«ወደ ሀፍሳ ቢንት ሲሪን ያለችበት ቤት
እንገባ ነበርና ስታየን በጅልባቧ ፊቷን
ትሸፈናለች።
➻አሏህ ይዘንልሽና አሏህኮ
☜( وَالْقَوَاعِدُ مِنَ النِّسَاءِ اللاَّتِي لاَ يَرْجُونَ
نِكَاحاً فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ
غَيْرَ مُتَبَرِّجَاتٍ بِزِينَةٍ )
➻«ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት
ተቀማጮች (ባልቴቶች) በጌጥ የተገለፁ
ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ
ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ » ብሏል ስንላት
➻ከዚያስ በኋላ ምንድነው ያለው❓
አለችን
☜ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ لَهُنَّ )
➻«ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ
ነው፡፡ » ብሏል አልናት
💎እሷም
«እሱም (የተሻለው) በሂጃብ መፅናት ነው።»
ኣለችን ይላል።
📚በይሀቂይ ዘግበውታል: (7 / 93)
__
💎ሠለፎቻችንን ሴቶቻቸውንም
ወንዶቻቸውንም አሏህ ይዘንላቸው።
➻ለዱንያም ለአኺራም ሀያታቸው ሁሌም
የተሻለውን አፈፃፀም ይመርጡ ነበር።
➴የተፈቀደላቸውን እንደሚወዱት ሁሉ
ምርጫ በተሰጣቸው ቦታም በላጩን ይመረኮዛሉ።
➻ሃፍሳ (ረሂመሀላህ) በጥልቅ
የተገነዘበችውና የተገበረችው የጌታችን
ቃል የሆነው መመሪያችን ሙሉ አንቀፁም
እንደሚከተለው ነው።
☜” وَالْقَوَاعِدُ مِنَ النِّسَاءِ اللَّاتِي لَا يَرْجُونَ
نِكَاحًا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ
غَيْرَ مُتَبَرِّجَاتٍ بِزِينَةٍ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ
لَّهُنَّ ۗ وَاللَّـهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ “ النور ﴿٦٠﴾
➻«ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት
ተቀማጮች (ባልቴቶች) በጌጥ የተገለፁ
ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ
ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡
➧ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ ነው።
አሏህ ሰሚም ዐዋቂም ነውና፡፡ »
【አል-ኑር: 60】
↷⇣🌹⇣↷
➣https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
◾️ለይለተል ቀድር ለምን ተደበቀ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔻የለይለተል ቀድር ሌሊት በእርግጠኝነት እንዳናውቀው የተደረገበት፦
👉ጥበብ
👉ምክንያት
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔻የለይለተል ቀድር ሌሊት በእርግጠኝነት እንዳናውቀው የተደረገበት፦
👉ጥበብ
👉ምክንያት
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
💢ከጁመዓ ቀን ሱናዎች
➖➖➖➖➖➖➖
↩️ سنن يوم الجمعة
➊ الغسل
➋ الطيب
➌ السواك
➍ لبس الجميل
➎ قراءة سورة الكهف
➏ التبكير لصلاة الجمعة
➐الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔹ገላን መታጠብ
🔹ሽቶ መቀባት
🔹ሲዋክ መጠቀም
🔹ጥሩ ልብስ መልበስ
🔹ሱረቱ ከህፍን መቅራት
🔹በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
🔹በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
📌((قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين))
🔺የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል፦ ((የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል))
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖
↩️ سنن يوم الجمعة
➊ الغسل
➋ الطيب
➌ السواك
➍ لبس الجميل
➎ قراءة سورة الكهف
➏ التبكير لصلاة الجمعة
➐الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔹ገላን መታጠብ
🔹ሽቶ መቀባት
🔹ሲዋክ መጠቀም
🔹ጥሩ ልብስ መልበስ
🔹ሱረቱ ከህፍን መቅራት
🔹በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
🔹በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
📌((قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين))
🔺የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል፦ ((የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል))
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ኹጥባ_የወረመዷን ወር ስንብትና
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም
🌐ኹጥባ
🔹የወረመዷን ወር ስንብት እና የዘካተል ፊጥር ብይኖች
🕌ደሴ አል አዝሓር መስጂድ
🎙 አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🔹የወረመዷን ወር ስንብት እና የዘካተል ፊጥር ብይኖች
🕌ደሴ አል አዝሓር መስጂድ
🎙 አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
✅ ይህቺን ዱአ ማለትን እናብዛ!!👇
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
➲አንዲት ሴት እዚህ ዱንያ ላይ በነበረችበት ግዜ ባል እያገባች እየሞተባት እያገባች እየሞቱባት ብዙ ባል ከተለያየ ጊዜ ብታገባ ከዚያም ሙታ ምናልባት ጀነት ከገባች «ጀነት ውስጥ ለየትኛው ባሏ ነው ሚስት የምትሆንለት ?
➲ነብዩ ስለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦
➲ ማንኛዋም ሴት ባሏ ሙቶባት ከዚያም ከርሱ ቡሀላ ሌላ ባል ካገባች «እርሷ ጀነት ስትገባ ለዚያ መጨረሻ ላይ አግብታው ለነበረው ባሏ ነው ጀነትም ውስጥ ሚስቱ የምትሆንለት።
📒صحيح الألباني في صحيح الجامع (2704)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➲ነብዩ ስለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦
➲ ማንኛዋም ሴት ባሏ ሙቶባት ከዚያም ከርሱ ቡሀላ ሌላ ባል ካገባች «እርሷ ጀነት ስትገባ ለዚያ መጨረሻ ላይ አግብታው ለነበረው ባሏ ነው ጀነትም ውስጥ ሚስቱ የምትሆንለት።
📒صحيح الألباني في صحيح الجامع (2704)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w