💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሂመሁላህ እንዲህ ብለዋል፦

አላህን በማውሳትና ቁርኣን በማንበብ ጊዜውን በአግባቡ የተጠቀመ ፣ ምርጥ ሰዎችን ጓደኛ አድርጎ የያዘ ከአኼራ ዝንጉ ከሆኑ ጓደኞች የራቀ፤  ቀልቡ ደግ እና የለሰለሰ ይሆናል።

              📚 [[አልፈታዋ 5/244]]

https://t.me/https_Asselefya1
ጌታዬ ሆይ!
በህልማችን እንጂ ላናያቸው እርቀው
ለሄዱብን ወዳጆቻችን በምህረትህና በእዝነትህ ክበባቸው
Forwarded from قناة أبي عبدالرحيم (አብዱራህማን ሹመት) (بِنْتْ أَرَاغَاوْ الْوَلُوِيَةِ)
📍እውቀት..

ኢማሙ አህመድ እንዲህ አሉ፦ የሰው ልጅን ከእንስሳት የለየው እውቀት ነው እውቀት ባይኖርማ ሰወች ልክ እንደ እንስሳት በሆኑ ነበር።

📚ኢዕላሙል ሙወቂዒን 182-2


https://t.me/abuabdirehim
ታላቅ ወንድሞች ጋሻ ናቸዉ።

የኔ ልብ አድርቆች አላህዬ ይጠብቅልኝ ዉድ ወንድሞቼ አላህ ቀጥተኛዉ መንገድ ይምራችሁ!
ምንም መነሀጂ ቢለየን ግን ስጋ ስጋ ነዉ ርቀዉ አይርቁም ተጣልተንም ተጯጩሀንም መልሰን እንታረቃለን¡
እወዳችሁ አለሁ አንድ ቀን እንደምትመለሱም ሙሉ ተስፍ አለኝ!

✍️የመንትዮች እናት የገጠሯ
☞እርግጠኛ ሁኑ። ዝምብለው የሚከታተሏችሁ፣በድብቅም የሚወዷችሁ፤ እንደሚወዷችሁም ሊነግሯችሁ የሚፈሩ አሉ። ብቻችሁን አይደላችሁም ለማለት ነው።

⇛ከቀልቦች መካከል አብሯችሁ እንዲሆን የምትመኙት ቀልብ ካለ ያስተሳስራችሁ ዘንድ መጀመርያ ከአላህ ለምኑ፣ ምክንያቱም ቀልቦች ሁሉ በአላህ እጅ ናቸው። እሱ ነው በስዉር ገመድ የሚያስተሳስራቸው።
إِنَّا لِلّهِ وَإِنَّـا إِلَيْهِ رَاجِعونَ

إنَّ لِله ما أخذ وله ما أعطى وكل شيء عنده بأجل مسمى... 
Audio
تلاوة تحبيرية لما تيسر من سورتي يونس والحديد


🎙 القارئ محمد اللحيدان
እወቅ! የቤት መሰረቱ ድንጋይና ሲሚንቶ ሳይሆን መልካም ሚስት ናት! ስለሆነም የትዳር አጋርህን በጥንቃቄ ምረጥ።

ሰማካ አ? አዎ እንደዣ ነው።
#النصف_من_شعبان

▪️قال العلامة ابن باز رحمه الله :

من البدع التي أحدثها بعض الناس: بدعة الاحتفال بليلة النصف من شعبان وتخصيص يومها بالصيام وليس على ذلك دليل يجوز الاعتماد عليه، وقد ورد في فضلها أحاديث ضعيفة لا يجوز الاعتماد عليها .

📓 مجموع الفتاوى : (1-186)
#النصف_من_شعبان

▪️قال العلامة ابن عثيمين رحمه الله :

الصحيح أن صيام النصف من شعبان أو تخصيصه بقراءة، أو بذكر لا أصل له، فيوم النصف من شعبان كغيره من أيام النصف في الشهور الأخرى .

📓مجموع الفتاوى : (20-23)

🍂
"" فوائد ودروس مشايخ ودعاة السلفيين في الحبشة ""
እወቅ! የቤት መሰረቱ ድንጋይና ሲሚንቶ ሳይሆን መልካም ሚስት ናት! ስለሆነም የትዳር አጋርህን በጥንቃቄ ምረጥ። ሰማካ አ? አዎ እንደዣ ነው።
🌳ላጃግናችሁ እስቲ ላጤዎች 👇👇

❇️ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል ረዲየላሁ ዐንሁ ሊሞቱ ሲል በጠና በታመሙበት ሕመማቸው ላይ እንዲህ ብለዋል ፦
"አላህን ላጤ ሆኜ መገናኘት አልሻምና አጋቡኝ።"
(አል ኡም ሊሻፊዒይ 4/32)

👁ይህን ሁላ እያየኳ እኔ እንደ ኢብኑ ተይሚያ አላገባም የሚልምኮ አይጠፋም!

abu mahir al assery
ከመልካም ስነ ምግባሮች መገለጫዎች ውስጥ አንዱና የመጀመሪያው እውነተኝነት ነው

    አሏህ እድህ ብሏል!

يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡

( _አል_ _ተውባ_ _119_)

   ነብዩም (ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል "እውነት ወደ መልካም ተግበር ይመራል መልካም ተግባር ደግሞ ወደ ጀነት ይመራል።

  አንድ ሰው እውነትን ብቻ በመናገሩ አላህ ዘንድ እውነተኛ ተብሎ ይፃፋል።

  ውሸት ወደ እኩይ ተግባር ያመራል እኩይ ተግባርም ወደ እሳት ይመራል። አንድ ሰው ውሸት በመነገሩ ምክንያት አላህ ዘንድ ውሸታም በመባል ይሰየማል።

   (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)

𝐓𝐞❝ http://t.me/https_Asselefya1