በየትኛዉ አጋጣሚ መልካም ነገር ከማሰራጨት አትዘናጉ እኛ እንደ ቀላል የለጠፍናት ለብዙዎች መቀየሪያ ሰበብ ልትሆን ትችላለችና!!
✍️
▪️قال العلاّمة الألباني رحمه الله:
إنما تَتَحَقَّق محبة النبي صلى الله
عليه وآله وسلم باتّباع سُنَّتِه .
📓الهدى والنور 693
إنما تَتَحَقَّق محبة النبي صلى الله
عليه وآله وسلم باتّباع سُنَّتِه .
📓الهدى والنور 693
ጥረትሺ ብዙ ጓደኛ ማብዛት ሳይሆን ላንቺ የሚጨነቁ የሚያስቡልሽ ለአላህ ብለዉ የሚወዱሽ ጓደኛ ማፍራት ይሁን!!
ሀቂቃ የጓደኛ ሀቅ ከባድ ነዉ ዝም ብለን በፕሮፍይል በአበባ ማሬ ዉዴ ምናምን እያልን እራሳችንን አናሙኝ ቅድሚያ የጓደኛ ሀቅ በደንብ እንረዳ!!
ስንት አበባ በፕሮፍይል ስንላላክ የኖሩ ሀገር ገብተዉ ጠፍተዉብናል እዚህም ሆነዉ ስልክ ቀይረዉ ርቀዉናል?
ስለዚህ ጥሩ ጓደኛ መስፈርቱ አሟልተን መሆን አለብን ዝም ብሎ እወድሻለሁ እያሉ በሚድያ መፃፍ ወሬ ነዉ።
ዉደታ በተግባር ይገለፃልና ዉደታችን በተግባር እናድርገዉ በሚድያ አንለፍልፍ!!
✍️https://t.me/https_Asselefya1
ባል ከተገባ አይቀር ከማዳም ኩሽና የሚያወጣ ነዉ።አለዛኳ......
ኖ መንጫጫት ሀቋን ነዉ።
✍️
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ባል ከተገባ አይቀር ከማዳም ኩሽና የሚያወጣ ነዉ።አለዛኳ...... ኖ መንጫጫት ሀቋን ነዉ። ✍️
አቅም ከሌለዉስ ?? አቅም ሳይኖርህ ማን አግባ አለዉ ፁም እንጂ።
✍️ከአገባችሁ በኋላ ነይ ወደ ሀገርሺ ሀቢቢቲ ይበቃሻል በአለን ተብቃቅተን እንኖራለን ነይልኝ አለሜ ይብቃሽ ድካሙ የኔም ብቸኝነቴ ይወገድ ነይልኝ የሚል ነዉ።
✍️✍️ነይልኝ ሀላሌ.....
ቤቴ ሰዉ ሲነፍቅ ጭርታዉ አይሎ
የጎደለ ስሜት ሲጎበኝኝ ዉሎ
አልቀር ነገር ሲመሽ ወደ ቤቴ ሳዘግም
የጎጆዬን ዉበት የጨመረዉ የለም
ልክ እንደነበረ ዕቃዉ ተወናብዶ
መብራቱም አኩርፎ ድምቀቱ ተወግዶ
ዉሃ እንደነካዉ ፍራሹ ቀዝቅዞ
እንደተከፋ ሰዉ ትራሱም ተክዞ
ሁሌ አየዋለዉ እቃዉ ተደባብቆ
ዝናብ እንደነካዉ ጥግ ተወሽቆ
የዚህ ሁሉ ድምቀት ዉበቱን ደማሪ
የቤት የሰፈሩን ጭርታን አብራሪ
ለአንቺ ነዉ ሀላሌ ብቅ በይ አደራ
ብቻዬን አልቆዝም ቤቱም ይፍካ ያብራ
ተነካክቶ የተወሰዴ
✍️
ቤቴ ሰዉ ሲነፍቅ ጭርታዉ አይሎ
የጎደለ ስሜት ሲጎበኝኝ ዉሎ
አልቀር ነገር ሲመሽ ወደ ቤቴ ሳዘግም
የጎጆዬን ዉበት የጨመረዉ የለም
ልክ እንደነበረ ዕቃዉ ተወናብዶ
መብራቱም አኩርፎ ድምቀቱ ተወግዶ
ዉሃ እንደነካዉ ፍራሹ ቀዝቅዞ
እንደተከፋ ሰዉ ትራሱም ተክዞ
ሁሌ አየዋለዉ እቃዉ ተደባብቆ
ዝናብ እንደነካዉ ጥግ ተወሽቆ
የዚህ ሁሉ ድምቀት ዉበቱን ደማሪ
የቤት የሰፈሩን ጭርታን አብራሪ
ለአንቺ ነዉ ሀላሌ ብቅ በይ አደራ
ብቻዬን አልቆዝም ቤቱም ይፍካ ያብራ
ተነካክቶ የተወሰዴ
✍️
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
✍️ነይልኝ ሀላሌ..... ቤቴ ሰዉ ሲነፍቅ ጭርታዉ አይሎ የጎደለ ስሜት ሲጎበኝኝ ዉሎ አልቀር ነገር ሲመሽ ወደ ቤቴ ሳዘግም የጎጆዬን ዉበት የጨመረዉ የለም ልክ እንደነበረ ዕቃዉ ተወናብዶ መብራቱም አኩርፎ ድምቀቱ ተወግዶ ዉሃ እንደነካዉ ፍራሹ ቀዝቅዞ እንደተከፋ ሰዉ ትራሱም ተክዞ ሁሌ አየዋለዉ እቃዉ ተደባብቆ ዝናብ እንደነካዉ ጥግ ተወሽቆ የዚህ ሁሉ ድምቀት ዉበቱን ደማሪ የቤት የሰፈሩን ጭርታን…
እንድህ የሚል ማለት ነዉ¡ተግባብተናል አይደል ሴቶችዬ¡
ካገባችሁ በኋላ ሽቀላ የራሳችሁ ቤት ብቻ የማዳም ባይ ባይ🛫
✍️Audio
{ فَإِن تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ ۖ وَهُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ (129) }
تلاوة من سورة التَّوبة بصوت القارئ عبدالله الخلف
تلاوة من سورة التَّوبة بصوت القارئ عبدالله الخلف
⇝ ወንድሜ ጀግናዬ! ⇜
ኒቃቢስቷን አገባክ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ታውቃለክ?
1 ☞ሚስትክ ያንተ ብቻና ብቻ ትሆናለች የማን ዱሬ ወንድ አይን ማረፊያ አትሆንም።
2 ☞ፊቷን አንተ አጠገብ ብቻ ነው የምትከፍተው!
4 ☞አብራቹ ከቤት ስትወጡ መንገድ ላይ የባለቤትክን የፊት ቅርፅ የፊቷን ውበት ማንም ሊውቀው አይችልም አንተ ብቻ ስትቀር።
5 ☞በሰዎች ስብስብ ውስጥ አንተን ብቻ መህረሟ ታደርጋካለች ወደ ሌሎች አትጠጋም
6 ☞ማንኛውም ሰው ለሰላምታ እንኳን ቢሆን ሌላ አካላቷ ቀርቶ እጅዋን መንካት አይችልም
7 ከቤት ውጪ ስትወጣ ማንኛውም አካል ምላሱን አያስረዝምባት የተከበረች ሆና ትጓዛለች አንተም ለልብክ መረጋጋትን ታገኛለክ።
8 በአረማመዷ በንግግሯ በአለባበሷ ሀያዕ የተላበሰች ትሆናለች ኒቃቧን በጠበቀች ቁጥር አይናፋርነቷ ይጨምራል።
ኧረ ስለሷ ብዙ ማለት ይቻላል.......
☛እናማ ጀግናዬ እንደዚህች ያለችውን ነው ለዘዋጅ መምረጥ ያለበክ ብታተርፍ እንጂ አትጎዳም እሷንም በሂጃቧ ባበረታታካት ቁጥር የተመነዳክ ቢሆን እጂ!
https://t.me/beytbenatasselfyat
ኒቃቢስቷን አገባክ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ታውቃለክ?
1 ☞ሚስትክ ያንተ ብቻና ብቻ ትሆናለች የማን ዱሬ ወንድ አይን ማረፊያ አትሆንም።
2 ☞ፊቷን አንተ አጠገብ ብቻ ነው የምትከፍተው!
3☞ ሁሌም በኒቃቧ የተዋበች ሆና ከቤት ትወጣለች አንተ ሀላሏ ብቻ ነክ ከፍ አድርገክ የምትመለከታት4 ☞አብራቹ ከቤት ስትወጡ መንገድ ላይ የባለቤትክን የፊት ቅርፅ የፊቷን ውበት ማንም ሊውቀው አይችልም አንተ ብቻ ስትቀር።
5 ☞በሰዎች ስብስብ ውስጥ አንተን ብቻ መህረሟ ታደርጋካለች ወደ ሌሎች አትጠጋም
6 ☞ማንኛውም ሰው ለሰላምታ እንኳን ቢሆን ሌላ አካላቷ ቀርቶ እጅዋን መንካት አይችልም
7 ከቤት ውጪ ስትወጣ ማንኛውም አካል ምላሱን አያስረዝምባት የተከበረች ሆና ትጓዛለች አንተም ለልብክ መረጋጋትን ታገኛለክ።
8 በአረማመዷ በንግግሯ በአለባበሷ ሀያዕ የተላበሰች ትሆናለች ኒቃቧን በጠበቀች ቁጥር አይናፋርነቷ ይጨምራል።
ኧረ ስለሷ ብዙ ማለት ይቻላል.......
☛እናማ ጀግናዬ እንደዚህች ያለችውን ነው ለዘዋጅ መምረጥ ያለበክ ብታተርፍ እንጂ አትጎዳም እሷንም በሂጃቧ ባበረታታካት ቁጥር የተመነዳክ ቢሆን እጂ!
https://t.me/beytbenatasselfyat
❀•°
▪️قال تعالى:
﴿وَتَبَتَّلْ إِلَيْهِ تَبْتِيلًا﴾ [المزمل: ٨].
"الانقطاع إلى الله والإنابة إليه هو: الانفصال بالقلب عن الخلائق، والاتصاف بمحبة الله وما يقرب إليه ويدني من رضاه".
📘[تيسير الكريم الرحمن للسعدي (ص: ١٠٥٨)].
.
▪️قال تعالى:
﴿وَتَبَتَّلْ إِلَيْهِ تَبْتِيلًا﴾ [المزمل: ٨].
"الانقطاع إلى الله والإنابة إليه هو: الانفصال بالقلب عن الخلائق، والاتصاف بمحبة الله وما يقرب إليه ويدني من رضاه".
📘[تيسير الكريم الرحمن للسعدي (ص: ١٠٥٨)].
.
( من لـم يشفـه الـقرآن فـلا شفـاه الله )
قـال الإمـام ابن الـقيـم رحـمه الله تعالى :
« فـالقرآن هـو الـشفاء الـتام مـن جميع الأدواء الـقلبية والـبدنية وأدواء الـدنيا والآخـرة،
ومـا كل أحد يؤهـل ولا يوفـق للاستشفـاء به،
وإذا أحسـن الـعليل الـتداوي به ووضعـه على دائه بصـدق وإيمـان، وقبـول تام، واعتقـاد جـازم واستيفـاء شـروطه لـم يقـاومه الـداء أبداً، وكيف تقـاوم الأدواء كـلام رب الأرض والـسماء الـذي لـو نزل على الـجبال لصدعهـا أو على الأرض لقطعهـا ،
فمـا مـن مـرض من أمـراض الـقلوب والأبدان إلا وفي الـقرآن سبيل الـدلالة على دوائه وسببه والـحمية منه لـمن رزقه الله فهمـا في كتابه،
قال تعـالى :
{ أَوَلـَمْ يَكْفِهِـمْ أَنَّا أَنْزَلـْنَا عَلَيْكَ الـْكِتَابَ يُتْلَـى عَلَيْهِـمْ إِنَّ فِي ذَلِكَ لَـرَحْمَةً وَذِكْرَى لِـقَوْمٍ يُؤْمـِنُونَ} [العنكبوت:٥١].
▪فمن لـم يشفـه الـقرآن فـلا شفـاه الله، ومن لـم يكفـه الـقرآن فـلا كفـاه الله».
[ زاد الـمعـاد (٣٥/٤) ]
https://t.me/https_Asselefya1
قـال الإمـام ابن الـقيـم رحـمه الله تعالى :
« فـالقرآن هـو الـشفاء الـتام مـن جميع الأدواء الـقلبية والـبدنية وأدواء الـدنيا والآخـرة،
ومـا كل أحد يؤهـل ولا يوفـق للاستشفـاء به،
وإذا أحسـن الـعليل الـتداوي به ووضعـه على دائه بصـدق وإيمـان، وقبـول تام، واعتقـاد جـازم واستيفـاء شـروطه لـم يقـاومه الـداء أبداً، وكيف تقـاوم الأدواء كـلام رب الأرض والـسماء الـذي لـو نزل على الـجبال لصدعهـا أو على الأرض لقطعهـا ،
فمـا مـن مـرض من أمـراض الـقلوب والأبدان إلا وفي الـقرآن سبيل الـدلالة على دوائه وسببه والـحمية منه لـمن رزقه الله فهمـا في كتابه،
قال تعـالى :
{ أَوَلـَمْ يَكْفِهِـمْ أَنَّا أَنْزَلـْنَا عَلَيْكَ الـْكِتَابَ يُتْلَـى عَلَيْهِـمْ إِنَّ فِي ذَلِكَ لَـرَحْمَةً وَذِكْرَى لِـقَوْمٍ يُؤْمـِنُونَ} [العنكبوت:٥١].
▪فمن لـم يشفـه الـقرآن فـلا شفـاه الله، ومن لـم يكفـه الـقرآن فـلا كفـاه الله».
[ زاد الـمعـاد (٣٥/٤) ]
https://t.me/https_Asselefya1
قال الإمام أحمد بن حنبل رحمه الله:
يعجبني من قراءة القرآن السهلة، وقال:
قول النبي عليه الصلاة والسلام: "زينوا القرآن بأصواتكم" قال: يحسنه بصوته من غير تكلُّف.
*المغني لابن قدامة
https://t.me/https_Asselefya1
يعجبني من قراءة القرآن السهلة، وقال:
قول النبي عليه الصلاة والسلام: "زينوا القرآن بأصواتكم" قال: يحسنه بصوته من غير تكلُّف.
*المغني لابن قدامة
https://t.me/https_Asselefya1
Forwarded from نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے (لَتَرْكَبُنّ طَبَقاً عَنْ طَبَق)
☞ አላህን የጠየቀ ሁሉ መልስ ያገኛል
«"ጌታችሁም አለ፦ ለምኑኝ አሰጣችኋለሁ"»
(40:60)
☞ አላህን ምህረትን የለመነ ሰው ምህረቱን ያገኛል
«ጌታየ ሆይ! እኔ ነፍሴን በደልኩ፤ እኔን ማረኝ አለ። ለርሱም ምህረት አደረገለት።»
(28:16)
«እርሱም ያ ከባሮቹ ንሰሃን የሚቀበል ከሃጢያቶችም ይቅር የሚል,,,»
(42:25)
☞ እምነቱን በአላህ የጣለ ሁሉ እርሱ በቂው ነው።
«በአላህ ላይ የተጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው።»
(65:3).
☞ ለአላህ ብሎ የሚሰራ ሁሉ አላህ ይረዳዋል
«አላህን /ሃይማኖቱን/ ብተረዱ ይረዳችኋል፤ ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል»
(47:7)
t.me/abdu_rheman_aman
«"ጌታችሁም አለ፦ ለምኑኝ አሰጣችኋለሁ"»
(40:60)
☞ አላህን ምህረትን የለመነ ሰው ምህረቱን ያገኛል
«ጌታየ ሆይ! እኔ ነፍሴን በደልኩ፤ እኔን ማረኝ አለ። ለርሱም ምህረት አደረገለት።»
(28:16)
«እርሱም ያ ከባሮቹ ንሰሃን የሚቀበል ከሃጢያቶችም ይቅር የሚል,,,»
(42:25)
☞ እምነቱን በአላህ የጣለ ሁሉ እርሱ በቂው ነው።
«በአላህ ላይ የተጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው።»
(65:3).
☞ ለአላህ ብሎ የሚሰራ ሁሉ አላህ ይረዳዋል
«አላህን /ሃይማኖቱን/ ብተረዱ ይረዳችኋል፤ ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል»
(47:7)
t.me/abdu_rheman_aman
Forwarded from نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے (لَتَرْكَبُنّ طَبَقاً عَنْ طَبَق)
የቆሸሸ ልብሱን - እድፉን ሊያጠራ
ሲኳትን ይውላል - ከሳሙና ጋራ
እድፉና ነውሩን - ከልቡ ደብቆ
አንድ ቀን ይጓዟል - እድፉን ወሽቆ
t.me/abdu_rheman_aman
ሲኳትን ይውላል - ከሳሙና ጋራ
እድፉና ነውሩን - ከልቡ ደብቆ
አንድ ቀን ይጓዟል - እድፉን ወሽቆ
t.me/abdu_rheman_aman
Forwarded from ጠቃሚ ኢስላማዊ ትምህርቶች (Salehadin Aselefya)
➲ኢብኑ ተይሚያ ስለ ኒቃብ ግዴታነት ሲናገሩ እንዲህ አሉ፦
ሴት ልጅ ፊቱዋን እና እጆችዋን እንዲሁም እግሮችዋን ፈፅሞ ለአጅነቢ(ለባዕድ ወንድ)ልትገልጥ አይገባም (ልትሸፈን ይገባል)።
➛አል ፈታዋ 114-22
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ እንድህ ይላሉ ፦ ሴቶች ላይ ኒቃብ መልበስ ዋጂብ (ግዴታ) ነው ።
ምንጭ፦ ( ፈትዋ ኑሩን አለ ደርብ )
https://t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ሴት ልጅ ፊቱዋን እና እጆችዋን እንዲሁም እግሮችዋን ፈፅሞ ለአጅነቢ(ለባዕድ ወንድ)ልትገልጥ አይገባም (ልትሸፈን ይገባል)።
➛አል ፈታዋ 114-22
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ እንድህ ይላሉ ፦ ሴቶች ላይ ኒቃብ መልበስ ዋጂብ (ግዴታ) ነው ።
ምንጭ፦ ( ፈትዋ ኑሩን አለ ደርብ )
https://t.me/selahudin_Islamic_knowlages