Forwarded from قَنَاةُ:أبِي رَسْلَانِ السَلَفي (أبو رسلان إدريس السلفي)
እውቀትን አሏህ ዘንድ ሰላምን ታገኝ ዘንድ አስበህ ተማር እውቀትን ስትፈልግ ለክብር፣ለስልጣን፣ለልቅናም ሆነ ለምስክር ወረቀት ብለህ አትማር።
ምክንያቱም ባንተ ላይ የሚፈራው በጅህልናህ/ባለማወቅህ እንዳትጠፋ ነው እንጅማ ዲኑ አሏህ እሱን በመጠበቅ ላይ ዋስትናውን ወስዷል።።።።ባንተ ወይም በሌላ ሰው ይረዳል ዲኑ‼
#الشيخ صالح العصيمي حفظه الله
قَنَاةُ:أبِي رَسْلَانْ السَلَفي
رحم الله عبدا قال بالحق، واتبع الأثر، وتمسك بالسنة، واقتدى بالصالحين‼
https://t.me/abuhamudasselefy/1769
ምክንያቱም ባንተ ላይ የሚፈራው በጅህልናህ/ባለማወቅህ እንዳትጠፋ ነው እንጅማ ዲኑ አሏህ እሱን በመጠበቅ ላይ ዋስትናውን ወስዷል።።።።ባንተ ወይም በሌላ ሰው ይረዳል ዲኑ‼
#الشيخ صالح العصيمي حفظه الله
قَنَاةُ:أبِي رَسْلَانْ السَلَفي
رحم الله عبدا قال بالحق، واتبع الأثر، وتمسك بالسنة، واقتدى بالصالحين‼
https://t.me/abuhamudasselefy/1769
ያ ረብ!
⇛የኔ ባልኾነ ነገር ላይ ልቤን አታንጠልጥልብኝ፣ዓይኔም የኔ ያልኾነን አይከጅል፣በማላገኘው ነገር ላይ ሀሳቤ አይበታተን።
ኮፒ ... ከአቡ ሱፍያን
⇛የኔ ባልኾነ ነገር ላይ ልቤን አታንጠልጥልብኝ፣ዓይኔም የኔ ያልኾነን አይከጅል፣በማላገኘው ነገር ላይ ሀሳቤ አይበታተን።
ኮፒ ... ከአቡ ሱፍያን
Forwarded from "" فوائد ودروس مشايخ ودعاة السلفيين في الحبشة ""
አባት የመጀመርያም የመጨረሻም የሆነ ብቸኛ ልጁን ሊድር ድል ያለ ሰርግ ደግሶ ዘመድ አዝማድ እና ወዳጆቹን ጠርቶ የምሳ ግብዣውን እየተዟዟረ ይመለከታል።
‹‹ማን ቀረ ማን መጣ›› የሚለውን በትኩረት እየተመለከተ ሳለ የቅርብ የግድግዳ ጎረቤቱን ከእይታው ያጣዋል። ግራ በመጋባት እየተዟዟረ ቢመለከትም ጎረቤቱንም ሆነ የጎረቤቱን ልጆች ሊያይ አልቻለም።
‹‹የልብ ወዳጄ በዛሬ ቀን እንዴት ከጎኔ ይጠፋል›› እያለ በንዴት ስሜት በመብሰልሰል ላይ ሳለ ድንገት የጎረቤቱ ልጅ ብቅ አለ ና በፍጥነት ትንሽ ምግብ ቀማምሶ ትቶ ወጣ።
ይህን ትዕይንት የተመለከተው ደጋሽ በንዴት ተብከነከነ። የአባቱ በደስታው ግዜ አለመገኘት ሳያንሰው ልጁ መጥቶ በምግቡ አላግጦ መውጣቱ አበሳጨው።
በዚህ መሀል የሙሽራው አጃቢዎች ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት ጉዞ ሊጀምሩ መኪናቸውን ማንቀሳቀስ ሲጀምሩ ምግቡን ቀማምሶ በፍጥነት የወጣው የጎረቤቱ ልጅ ሙሽራውን ለማጀብ ከግቢ መኪናውን ይዞ ይወጣል።
አባት ተበሳጨ፣ ንዴቱን መቆጣጠር ቢያቅተው በቁጣ መንፈስ ተሞልቶ ወደ ጎረቤቱ ልጅ በመሄድ፦‹‹አባትህ ጎረቤቴ ሁኖ ደስታዬ ላይ አልተገኘም፣ ታላላቅ ወንድሞችህም እንደዝያው፤:ታድያ አንተ ምን አስበህ ነው በምግብ አላግጠህ ትተህ የወጣኸው? አሁን ተመለስ ያንተን አጃቢነት አንፈልግም›› ብሎ መለሰው። ልጁም እቤቱ ገባ፤ ሰርገኛዎችም ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት አቀኑ።
በመጨረሻም አጃቢዎች ሙሽሮችን ይዘው ወደ ቤት በመግባት የደስታቸው ተካፋይ ከሆኑ በኋላ ቀኑ ሲጨልም ሁሉም ተበታትኖ ሰርግ ቤቱ በሙሽሪት እና በሙሽራው ጭር አለ።
አባት አሁንም በጎረቤቶቹ ንዴት እየተብሰለሰለ ነው። ድንገት ከመሸ ያለ ወትሮው የጎረቤቱ ጊቢ ተከፈተ። የሙሽራው አባት እየተመለከተ ነው።
የጎረቤቱ ልጆች በትከሻቸው አስክሬን ተሸክመው ከቤታቸው ሲወጡም ተመለከተ። ፍፁም ዝግታ እና እርጋታም በሚስተዋልበት እርምጃ ልጆቹም ይራመዱ ጀመር።
የሙሽራው አባት ጠጋ አለ። ፦‹‹ምንድነው? የማንን አስክሬን ነው የተሸከማችሁት ›› ሲልም ጠየቃቸው።
‹‹አባታችን ጠዋት ሙቶ ነው፤ ሲሞትም በሱ ለቅሶ ምክንያት ያንተ ደስታ እንዳይጓደል መሞቱን ከሰርግህ በፊት ለማንም እንዳንናገር እና ድምፅ አውጥተን እንዳናለቅስ ተናዞልን ነበር። ለዝያ ነው ድግሱ ላይ መገኘት ያልቻልነው። ›› በማለት ጀናዛ የተሸከሙ ልጆች ጉዳያቸውን አስረዱ።
ደጋሽ ተፀፀተ፦‹‹ወላሂ እኔ በሱ ቦታ ብሆን ይህን የማድረግ አቅም አይኖረኝም ነበር›› ሲልም የፀፀት እንባ ያነባ ጀመር።
በህይወታችን ችላ ያሉ እየመሰሉ በቁስላቸው ደስታችንን ላለማበላሸት ሲሉ ከአከባቢያችን የሚርቁ ሰዎችን አላህ ይዘንላቸው።
‹‹ማን ቀረ ማን መጣ›› የሚለውን በትኩረት እየተመለከተ ሳለ የቅርብ የግድግዳ ጎረቤቱን ከእይታው ያጣዋል። ግራ በመጋባት እየተዟዟረ ቢመለከትም ጎረቤቱንም ሆነ የጎረቤቱን ልጆች ሊያይ አልቻለም።
‹‹የልብ ወዳጄ በዛሬ ቀን እንዴት ከጎኔ ይጠፋል›› እያለ በንዴት ስሜት በመብሰልሰል ላይ ሳለ ድንገት የጎረቤቱ ልጅ ብቅ አለ ና በፍጥነት ትንሽ ምግብ ቀማምሶ ትቶ ወጣ።
ይህን ትዕይንት የተመለከተው ደጋሽ በንዴት ተብከነከነ። የአባቱ በደስታው ግዜ አለመገኘት ሳያንሰው ልጁ መጥቶ በምግቡ አላግጦ መውጣቱ አበሳጨው።
በዚህ መሀል የሙሽራው አጃቢዎች ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት ጉዞ ሊጀምሩ መኪናቸውን ማንቀሳቀስ ሲጀምሩ ምግቡን ቀማምሶ በፍጥነት የወጣው የጎረቤቱ ልጅ ሙሽራውን ለማጀብ ከግቢ መኪናውን ይዞ ይወጣል።
አባት ተበሳጨ፣ ንዴቱን መቆጣጠር ቢያቅተው በቁጣ መንፈስ ተሞልቶ ወደ ጎረቤቱ ልጅ በመሄድ፦‹‹አባትህ ጎረቤቴ ሁኖ ደስታዬ ላይ አልተገኘም፣ ታላላቅ ወንድሞችህም እንደዝያው፤:ታድያ አንተ ምን አስበህ ነው በምግብ አላግጠህ ትተህ የወጣኸው? አሁን ተመለስ ያንተን አጃቢነት አንፈልግም›› ብሎ መለሰው። ልጁም እቤቱ ገባ፤ ሰርገኛዎችም ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት አቀኑ።
በመጨረሻም አጃቢዎች ሙሽሮችን ይዘው ወደ ቤት በመግባት የደስታቸው ተካፋይ ከሆኑ በኋላ ቀኑ ሲጨልም ሁሉም ተበታትኖ ሰርግ ቤቱ በሙሽሪት እና በሙሽራው ጭር አለ።
አባት አሁንም በጎረቤቶቹ ንዴት እየተብሰለሰለ ነው። ድንገት ከመሸ ያለ ወትሮው የጎረቤቱ ጊቢ ተከፈተ። የሙሽራው አባት እየተመለከተ ነው።
የጎረቤቱ ልጆች በትከሻቸው አስክሬን ተሸክመው ከቤታቸው ሲወጡም ተመለከተ። ፍፁም ዝግታ እና እርጋታም በሚስተዋልበት እርምጃ ልጆቹም ይራመዱ ጀመር።
የሙሽራው አባት ጠጋ አለ። ፦‹‹ምንድነው? የማንን አስክሬን ነው የተሸከማችሁት ›› ሲልም ጠየቃቸው።
‹‹አባታችን ጠዋት ሙቶ ነው፤ ሲሞትም በሱ ለቅሶ ምክንያት ያንተ ደስታ እንዳይጓደል መሞቱን ከሰርግህ በፊት ለማንም እንዳንናገር እና ድምፅ አውጥተን እንዳናለቅስ ተናዞልን ነበር። ለዝያ ነው ድግሱ ላይ መገኘት ያልቻልነው። ›› በማለት ጀናዛ የተሸከሙ ልጆች ጉዳያቸውን አስረዱ።
ደጋሽ ተፀፀተ፦‹‹ወላሂ እኔ በሱ ቦታ ብሆን ይህን የማድረግ አቅም አይኖረኝም ነበር›› ሲልም የፀፀት እንባ ያነባ ጀመር።
በህይወታችን ችላ ያሉ እየመሰሉ በቁስላቸው ደስታችንን ላለማበላሸት ሲሉ ከአከባቢያችን የሚርቁ ሰዎችን አላህ ይዘንላቸው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Video message
▪️ሚስትህን ስትመታት ከስህተቷ ለማረም እንጂ ለበቀል አይሁን ከቻልክ እንደውም በሶፍት ሞክራት ከግድግዳ አታጋጫት ሀራም ዐለይክ
📍كيفية ضرب الزوجة ☝️☝️
🎙الشيخ/ سليمان الرحيلي وفقه الله
📍كيفية ضرب الزوجة ☝️☝️
🎙الشيخ/ سليمان الرحيلي وفقه الله
Forwarded from 💎أُخْتِي عَيْشِي مَعَ الكِتٰابْ وَالسُّنَّة💎
📌 ሴቶችዬ ሰሞኑን ወንዶች ሸክዋ እያቀረቡ ነው አሉ ለምን በሉኝማ!
የአሁን ዘመን ሴቶች የምግብ ሞያ የላቸውም እያሉን ነው ውነትም የለንም እንዴ እንደሚሉት?
💦ለማንኛዉም ውዷ እህቴ ሞያ ሊኖርሽ ይገባል ሁሌም ጣፋጭና ግሩም የሆኑ ምግቦችን መስራት ልመጂ አስበሽ ይቺ ሞያላትም ስትባይ!
ደግሞ እኮ ወንዶችዬ ሆዳቸውን ይወዳሉ አሉ ወንዶች እየተሳደብኩኝ አደለም ይህ ነው ውነታው ሆዳቹ ሲጎል አትወዱም ።
ስለዚህ እህቴ ዲን እንደምትማሪው ሁሉ ከጐን መያንም ልመጂ በንፅህና እና በምግብ ሞያሽ የተመሰከረልሽ እንቁ እንስት ሁኝ እልሻለሁ ።
የአሁን ዘመን ሴቶች የምግብ ሞያ የላቸውም እያሉን ነው ውነትም የለንም እንዴ እንደሚሉት?
💦ለማንኛዉም ውዷ እህቴ ሞያ ሊኖርሽ ይገባል ሁሌም ጣፋጭና ግሩም የሆኑ ምግቦችን መስራት ልመጂ አስበሽ ይቺ ሞያላትም ስትባይ!
ደግሞ እኮ ወንዶችዬ ሆዳቸውን ይወዳሉ አሉ ወንዶች እየተሳደብኩኝ አደለም ይህ ነው ውነታው ሆዳቹ ሲጎል አትወዱም ።
ስለዚህ እህቴ ዲን እንደምትማሪው ሁሉ ከጐን መያንም ልመጂ በንፅህና እና በምግብ ሞያሽ የተመሰከረልሽ እንቁ እንስት ሁኝ እልሻለሁ ።
አላወራም ብዬ የተዉኩት እርዕስ ዛሬ ልታስወሩኝ ነዉ.......እ
1ዷ ሚስት እጃችሁ ሳታስገቡ ስለ 2ኛ 3ኛ 4ኛ የምዘምሩ ወንዶች ግን ጤናችሁ ያሰጋል!?
እረ ተዉ broዎች ቀስ እያላችሁ እደጉ እ!?
ካነሳሁ አይቀር ልጨምር 2 አግብተዉ ሁለቱም ሚስቶቻቸዉ ቤታቸዉ ቁጭ አድርገዉ የሚያኖሩ ጀግና እንዳሉ ሰማሁ እንደ እናንተ አይነቶቹ በሺ ይወለዱ አቦ¡¡
ግን አንድም ሳትይዙ ሌላ የምዘምሩ እባካችሁ ቀስ ብላችሁ እደጉ¡¡ አትረብሹ ¡¡
✍️
1ዷ ሚስት እጃችሁ ሳታስገቡ ስለ 2ኛ 3ኛ 4ኛ የምዘምሩ ወንዶች ግን ጤናችሁ ያሰጋል!?
እረ ተዉ broዎች ቀስ እያላችሁ እደጉ እ!?
ካነሳሁ አይቀር ልጨምር 2 አግብተዉ ሁለቱም ሚስቶቻቸዉ ቤታቸዉ ቁጭ አድርገዉ የሚያኖሩ ጀግና እንዳሉ ሰማሁ እንደ እናንተ አይነቶቹ በሺ ይወለዱ አቦ¡¡
ግን አንድም ሳትይዙ ሌላ የምዘምሩ እባካችሁ ቀስ ብላችሁ እደጉ¡¡ አትረብሹ ¡¡
✍️
ክብር ! በዚህ ፍች በበዛበት ዘመን ጠንክረዉ እየሰሩ ሚስቶቻቸዉ በደንብ ተንከባክበዉ ለሚያኖሩ ጀግና ወንዶች!!
አንተ ጀግና ነህ ወንድሜ በርታልኝ
እነዚህ ህፃኖች ገና ሳይደርሱ በስመ ተዓዱድ ስም ሊያስጠፉ ቢፍጨረጨሩም አንተ በተግባር የያዝከዉ ወንድሜ በርታልኝ ክብር ይገባካል!!
✍️
አንተ ጀግና ነህ ወንድሜ በርታልኝ
እነዚህ ህፃኖች ገና ሳይደርሱ በስመ ተዓዱድ ስም ሊያስጠፉ ቢፍጨረጨሩም አንተ በተግባር የያዝከዉ ወንድሜ በርታልኝ ክብር ይገባካል!!
✍️
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
በተደጋጋሚ ስትጠይቁ ለነበራችሁ!
ሁሉም መፅሀፎች ታትመው በዑካዝ የቴሌግራም ግሩፕ እና በአል ተውባ መክተባ ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ
https://t.me/Awolseisd
0913604751
የቴሌግራም አድራሻችንን ተቀላቀሉ
https://t.me/Okazcom
ሁሉም መፅሀፎች ታትመው በዑካዝ የቴሌግራም ግሩፕ እና በአል ተውባ መክተባ ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ
https://t.me/Awolseisd
0913604751
የቴሌግራም አድራሻችንን ተቀላቀሉ
https://t.me/Okazcom
🌸🍃
ما زادَك مثلُ زادِك، وأعظمه: التَّقوى،،
قال الله تعالى:
﴿وَتَزَوَّدُوا۟ فَإِنَّ خَیۡرَ ٱلزَّادِ ٱلتَّقۡوَىٰۖ وَٱتَّقُونِ یَـٰۤأُو۟لِی ٱلۡأَلۡبَـٰبِ﴾
📓 الشيخ صالح العصيمي حفظه الله
ما زادَك مثلُ زادِك، وأعظمه: التَّقوى،،
قال الله تعالى:
﴿وَتَزَوَّدُوا۟ فَإِنَّ خَیۡرَ ٱلزَّادِ ٱلتَّقۡوَىٰۖ وَٱتَّقُونِ یَـٰۤأُو۟لِی ٱلۡأَلۡبَـٰبِ﴾
📓 الشيخ صالح العصيمي حفظه الله
ስራ እየሰራች ቁርአን መስማት ሙሐደራ መስማት ኹጥባ መስማት የኪታብ ደርስ መስማት የለመዴች ነፍስ ያ ሲቀርባት ወደ መጃጃል መሳነፍ ትሄዳለች ያ ሱብሃን አላህ!
ከራሴ ተሞክሮ ነዉ ገርሞኝ ሰሞን ኤርፎኔ ተበላሽቶ ስራ ስጨርስጂ ስራ ላይ ለመስማት አልችልም ነበር ያች ደካማ ነፍሴ ግን የለመደችዉ ሲቀር ወደ..............¡
👉🎧👈አልበረክት ያለን ቢኖር ስደት ይሄ ነዉ እዳ ፍብሪካዉ ራሱ ለ3ቀን የሚሰራ ልበል እ!?
👉እናም የለመድነዉ እንዳይቋረጥ ሳይበላሽ ቶሎ ቶሎ እየገዛን እናስቀምጥ እላችሁ አለሁ¡
አላህ ሆይ ነፍሳችን በመልካም ላይ ጥመድልን!ከመራሀት ቡኋላ አታዘንብልብን!ቀጥ አድርገን በትዕዛዝህ ላይ!አንተ እስከምንገናኝ!!
✍️
ከራሴ ተሞክሮ ነዉ ገርሞኝ ሰሞን ኤርፎኔ ተበላሽቶ ስራ ስጨርስጂ ስራ ላይ ለመስማት አልችልም ነበር ያች ደካማ ነፍሴ ግን የለመደችዉ ሲቀር ወደ..............¡
👉🎧👈አልበረክት ያለን ቢኖር ስደት ይሄ ነዉ እዳ ፍብሪካዉ ራሱ ለ3ቀን የሚሰራ ልበል እ!?
👉እናም የለመድነዉ እንዳይቋረጥ ሳይበላሽ ቶሎ ቶሎ እየገዛን እናስቀምጥ እላችሁ አለሁ¡
አላህ ሆይ ነፍሳችን በመልካም ላይ ጥመድልን!ከመራሀት ቡኋላ አታዘንብልብን!ቀጥ አድርገን በትዕዛዝህ ላይ!አንተ እስከምንገናኝ!!
✍️
{وَنَادَى أَصْحَابُ النَّارِ أَصْحَابَ الْجَنَّةِ} للقارئ : معاذ…
معاذ العيد
🎧ጣፍጭ ቲላዋ ተጋበዙልኝ🎧
👉ፏ ያለች ምሺት!
👉ፏ ያለች ምሺት!
🍁🍂°°
▪️قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله:
الكافِـ.ـر لا يجُوز أنْ يُصَلَّى عليه ولا أنْ يُدعَىٰ لهُ بِالرحمة ولا بِالمغفرة...
فَأَيُّ إنسانٍ يترحم على الكـ.ـافِر أو يستغفِر له فإن عليه أن يتوب إلى الله، لأنه خرج في هذِه المسألة عن سبيل النبي ﷺ .
📓الشرح المختصر لبلوغ المرام
🍁🍂°°
▪️قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله:
الكافِـ.ـر لا يجُوز أنْ يُصَلَّى عليه ولا أنْ يُدعَىٰ لهُ بِالرحمة ولا بِالمغفرة...
فَأَيُّ إنسانٍ يترحم على الكـ.ـافِر أو يستغفِر له فإن عليه أن يتوب إلى الله، لأنه خرج في هذِه المسألة عن سبيل النبي ﷺ .
📓الشرح المختصر لبلوغ المرام
🍁🍂°°