💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.49K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
Audio
↪️ አዲስ ምክር


♦️በሽተኛ የሆነ ሰው አሰጋገድ

🌐«ቀልብ እስካለ ሶላት አለ።»
🌐«ህመም ሶላትን አያስቀርም።»


🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
ፍትሃዊነት
~
ሰው የፈለገ መልካም ቢሆን ጎደሎ አያጣውም። አንዳንዴ ትልቅ ቦታ ከምንሰጠው አካል የማይጠበቅ ጥፋት እናገኛለን። እነዚህ ከስንት አንዴ የሚገጥሙ ጥፋቶችን ወይም ክፍተቶችን መነሻ በማድረግ አጠቃላይ ክብሩን ልንንድ፣ ስሙን ልናጠለሽ አይገባም። ድንገት ከሚገጥሙ፣ ወይም አልፎ አልፎ ከሚከሰቱ ደካማ ጎኖች ይልቅ በሰፊው ለሚታወቅበት መልካም ስብእናው የበለጠ ቅድሚያ ልንሰጥ ይገባል። ከስንት አንዴ በሚገጥሙ ጥሩ ያልሆኑ ክስተቶች ሰዎችን እንመዝን ካልን ራሳችንን ጨምሮ ማንም አይተርፍም።
ፍትሃዊነት ከአላህ ዘንድ ትልቅ ደረጃ፣ ለህሊና ደግሞ ትልቅ ሰላም አለው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
Audio
.

تلاوة لشيخنا :
علي بن يحيى الحدادي حفظه الله .
ሰወች ይጠረጥሩሀል!!
---------------------------

«"ቶሎ ትቆጣለህ!" ይሉሀል።
የተጠራቀመው ድርጊታቸው ውጤት መሆኑን ግን አያውቁትም...።»

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
" لا تشغلن بعيب غيرك غافلا
   عن عيب نفسك إنه عيبان "
➛የራስህን ነውር ዘንግተህ በሌሎች ነውር አትወጠር
  ይህ ማድረግህ ሁለት ነውር ነው።


① የራስህን ነውር መዘንጋትህ!
② የሌሎችን ነውር መከታተልህ!

https://t.me/https_Asselefya1
ግን እደት አስቻለን*??

እናት አባታቺን በሽርክ ተነክረው
የኛ መዘናጋት ሚስጥሩ ምድነው ?
እድህ ያስተኛን ያደላደለን
ምን አህባር ሰምትን ምን ደስታ አገኘን??
የኛ ወላጆቺ በሽርክ እየሙቱ
እወዳቺሀለህ የምንል በከቱ
እኛን እደሚወዱን አሳዩን በተግባር
እኛግን በአፍብቻ ሁነን የለንም በተግ
ባር !!

እስቲ እንነጋገር

እስቲ እንነጋገር ሀቅ እንመስክር
እውነት ወላጆቻቺንን እንወዳለን ከምር?!
አወብለሽካልሽኝ በይ አሳየኝ አሁን
ነገ እዳትይኝ አታታሊኝ አሁን
በይ እንቀሳቀስ ተውሂድን እናግስ
ጌታቺንን አስደስተን እኛም ይበለን ደስ
ግንማ እህቴ የአፍላይ ዉደታ እኔ
በፍጽ አይመቸኚም ልግርሽ ወገኔ
በይተንሽ ታጸቂና ወኔ

በይ እንድረስለት ለየዋሁ ወገኔ
ከሽርክ ከቢዳአ እናውጣቸው ዛሬ
በተግባር እንስራው በቃ ይቅር ወሬ !!
ምንም አይሰራልን ብዙ ብናወራ
በይ እስቲ እንብረር ሁነን አዳሞራ
ከሽርኩ ቦታላይ ነይ እንረፍና
እየነቀልን እንጣል አረም አለና
ሽርክ የሚባል ዙባላ ከተን
እንመለሳለን ተውሂዲን ተክለን
ቢዳአ የሚባል አለ አራሙቻ
ነቅለን እንጣለው እደ አራሙቻ
ሱናን እንትከለው እዛ እቦታላይ
አብቦ ያፍራ ሀበሻ ምድር ላይ


ከግድህስ በቃን ቢዳአ እዳናይ
ጌታቺን አግዘን ሀበሻ ምድርላይ
ተውሂድና ሱና አብቦ ያፍራልን
ያመሀበረሰብ ሀቅን ይያዝልን
ሁሉም በአድነት ተውሂዱ ይመር

ሽርክና ቢዲዓ ይምረር
ይሙት ተቆፍሮ ይቀበር!!
ኢሻአሏህ ሀቅ ያሸንፋል !!


📝ቢንት ሙሀመድ


https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
تلاوه من سورة الأنفال - القارئ مشاري البغلي
<unknown>
(( إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ إِذَا ذُكِرَ اللَّهُ وَجِلَتْ قُلُوبُهُمْ وَإِذَا تُلِيَتْ عَلَيْهِمْ آَيَاتُهُ زَادَتْهُمْ إِيمَاناً وَعَلَى رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ (2) ))


ሰላም እደሩ!
ሹሩጡ_ላኢላሃኢለላህ_በኡስታዝ_አቡ_አብደላህ.apk
74.3 MB
📚ሹሩጡ ላኢላ ሀኢለላህ ወነዋቂዱል ኢስላም ሙሉ ቂርአት ያለኔት


🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

➡️ አንዴ ካወረዱት በኋላ ያለኔት በፈለጉት ጊዜና ቦታ እንደፈለጉ መጠቀም ይችላሉ‼️

📲በአፕልኬሽን መልክ የቀረበ


ሼር በማድረግ የኸይር ሰበብ ሁኑ!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8982
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8982
ራሴ ከሀጂ ነብይ ወንድ በኒቃብ ሰትሬለሁ ብላ ስታበቃ በየ ሚድያ የተወጣጠረ ቀሚስ ለብሳ እጂ እግሯ የተለያየ ቀለም ለቅልቃ የምትጃጃል ሴት እንደማየት የሚያስጠላ የለምምነዉ እህቴ የክብር ባለቤቶች ልብስ ያለ ቦታዉ ለጥፈሺ ኒቃብ እንድጠላ ሰበብ ትሆኛለሺ ከለበሽ ሀላስ ሙሉ ልበሺ ምንድነዉ ግማሽ ተላጭታ ግማሺ ተቀብታ መሆን ነስዐሉላህ ሰላመት ወል አፍያህ!!

✍️
↪️ውዷ ሆይ ለራስሽ ስቲይ ራስሽን ሁኚ

✍️የተሻለ ደረጃ ለመድረስሽ የማንንም ድጋፍ መሻት የለብሽም ኢላ የጌታሽን እገዛ ቢሆን ጂ

በሆነ ባልሆነው አትዳከሚ ሁኚ ጠንካራ ሁኚ ለራሷ መለኛ ሁኚ ጨምረሽ አደበኛ ነገራቶችን በቅደም ተከተል አገናዝበሽ በያ አቅጫጫቻው አስተውለሽ አስተካክያቻው

የውስጥሽን የልብሽን ድክመት ለሰዎች ፈፅሞ አትነፍሺ ከጌታሽ ብቻ ጥንካሬን ትጎናፀፊ ዘንዳ ታገሺ

የታገሰች ልብ አትራፊ ነች ሁኚ ታጋሽ ሁኚ አስተዋይ ንዴትና አለ ማስተዋል መነገርም ይሁን መስራትን ተጠቀቂ

ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ➷➷➷

https://t.me/LetusfearAllah/3732
ተስፋ አትቁረጥ!

ከአነስ ቢን ማሊክ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿يقولُ: قال اللهُ: يا ابنَ آدَمَ، إنَّك ما دَعَوْتَني ورجَوْتَني غفَرْتُ لك على ما كان فيك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، لو بَلَغَتْ ذُنوبُك عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استَغفَرْتَني غَفَرْتُ لك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، إنَّك لو أَتَيْتَني بقُرابِ الأرضِ خَطايا ثمَّ لَقيتَني لا تُشرِكُ بي شَيئًا، لَأَتَيْتُك بقُرابِها مَغفرةً.﴾

“የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ የኣደም ልጅ ሆይ! ከለመንከኝና ከከጀልከኝ ባንተ ላይ ላለው (ወንጀል) ደንታ አይኖረኝም እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! ወንጀሎችህ የሰማይ ደመናን ቢደርሱ ከዚያም ምህረትን ከጠየቅከኝ እምርልሃለሁ
፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን ሊሞላ የቀረበ ወንጀል ጋር ብትመጣኝ፣ ከዚያ በኔ ላይ ምንም ሳታጋራ ካኘኸኝ እሷኑ ሊሞላ የቀረበ ምህረትን ይዤ እመጣሀለሁ፡፡”

ቲርሚዚ ሀሰን ብለውታል: 3540

https://t.me/https_Asselefya1
በሚጠቅምህ ነገር ላይ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿احْرِصْ على ما يَنْفَعُكَ، واسْتَعِنْ باللَّهِ وَلا تَعْجِزْ، وإنْ أَصابَكَ شَيءٌ، فلا تَقُلْ: لو أَنِّي فَعَلْتُ كانَ كَذا وَكَذا، وَلَكِنْ قُلْ: قَدَرُ اللهِ وَما شاءَ فَعَلَ؛ فإنَّ (لو) تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطانِ.﴾


“በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ። በአላህ ታገዝ። አትስነፍ። አንዳች ነገር ባጋጠመህ ጊዜ ይህን ይህን ነገር ባደርግ ኖሮ ይሄ ነገር አይከሰትም አትበል። ነገር ግን ‘አላህ የወሰነው ሆነ። እሱም የፈለገውን ነገር ያደርጋል’ በል። ለው ‘እንዲህ ባደርግ ኖሮ’ የሸይጧንን ስራ ትከፍታለች።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 2664
በከፋዉና በደላው ቁጥር አንቅስቃሴዉን ሁሉ በሚድያ ከሚፅፍ የበለጠ አልጫ ወንድ ዬለም''
ናይ መልሓስ ጣጣ!___


ረሱል ﷺ ከምዚ ይብሉ፦
《"ኣብዝሓ ወንጀሉ(ጌግኡ) ናይ ወዲሰብ ብመልሓሱ እዩ።"》

(ሲልሲለቱ ሰሒሕ : 534)

ናይ ቴሌግራም ቻናልና Join በሉ

➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
ht.me/abuUseyminTigrgna
መህር የመክፈል አቅም እያለው በመፋቂያ ይሁንልኝ በቁርአን ይሁንልኝ በኪታብ ይሁንልኝ እያላችሁ.የምትቅመደመዱ ሴቶች መረገጥ ሲያንሳችሁነው።

✍️