➲ኢማሙ አሕመድ ኢብኑ ሀንበል (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦ እኔም ዝም ካልኩ አንተም ዝም ካልክ አላዋቂው ማህበረሰብ እንደት መጥፎውን ከጡሩው መለየት ይችላል?!
مجمو؏ الفتاوى [231/28
مجمو؏ الفتاوى [231/28
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Photo
➲አግብታ የፈታች አልያም ባል የሞተባት ሴት ክብር!
≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅
☞አላህን እንፍራ!
≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅
➲አንዲት በሰሓቦች ዘመን የነበረች ሴት ባሏ የሞተ አልያም የፈታት ግዜ ሰሓቦች እሷን ለመንከባከብና ለመደገፍ ክብር በተላበሰ መልኩ ይቻኮሉ ነበር።
➲ የሰሓቦችን ታሪክ ብናገላብጥ አንዲት ሰሓቢይ ሴት አራት ሰሓቦችን በተለያየ ግዜ እንዳገባች እንረዳለን። አንዱ ሲሞት ሌላውን እያገባች ተከብራ ኖራለች። እሷን የመሰሉ ሴቶችን በንቀትና በጉድለት በፍፁም አይመለከቷቸውም ነበር።
➲ዐቲካ የምትባልን ሴት ተመልከት! የአቡ በክር ልጅ አገባት በጣም ታፈቅረው ነበር እሱም በቃላት ሊገለፅ በማይችል መልኩ ይወዳታል ከግዜያት ቡኃላ ሸሂድ ሆኖ ሞተ። ከዛም ታላቁ ሰሓቢይ ዑመር አልፋሩቅ አገባትና እሱም ሸሂድ ሆኖ ሞተ። ከዛም እሷን ለማግባትና ለማክበር የመልእክተኛው ሓዋሪይ የሚባለው ታላቁ ሰሓባ ዙበይር ኢብኑል ዓዋም ተቻኮለ፤ አገባትም። ከጥቂት ግዜ ቡኃላም ሸሂድ ሆኖ ሞተ። እነዚህ ሁሉ ታላላቅ ሰዎች ሲሞቱ "በባሎቿ ላይ ሙሲባ የምታመጣ" አልተባለችም። እንደውም "ሸሂድ መሆን የፈለገ ዐቲካን ያግባ!" ተብሏል።
➲የአስማዕ ቢንት ዑመይስን ታሪክ እናገላብጥ። የመጨረሻ ባሏ ታላቁ ጀግና ፈረሰኛው ሰሓቢይ ዐሊይ ኢብን አቢ ጧሊብ ነበር። ከሌሎች ባሎቿ የወለደቻቸውን ልጆች ያጫውት የሷን ጣፋጭ ንግግርና የልጆቿን ጨዋታ በመስማት በደስታ ፈገግ ይል ነበር። በቀደሙ ባሎቿ በፍፁም ቅናት አይሰማውም። "በቀደሙ ባሎችሽ ላይ ስሞቷ ብታሰሚ እቆጣሻለው! በፍፁም በመጥፎ ስታነሺያቸው እንዳልሰማ እነሱ ወዳጆቼ ናቸው።" ይላት ነበር።
(ሁሉንም አላህ ስራቸውን ይውደድ!)
➲የትኛዋም ሰሓቢያ ሌላ ባል ስታገባ የመጀመሪያ ባሏን እያወሳች በክህደት አልተጠረጠረችም።
➲የአላህ መልእክተኛም ከእናታችን ዐይሻ በስተቀር ድንግል ሴት አላገቡም። መጀመሪያ ትዳርን የመሰረቱትም ከሳቸው በፊት ትዳርን ከምታውቀው ከእናታችን ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ ጋር ነበር።
➲የተፈታችን አልያም ባል የሞተባትን ሴት ማግባት እንዲሁም ከአንድ በላይ ማግባት ስነ ምግባርን የሚጥስ፣ ክብርን የሚነካና የሚጠየፉት የወረደ ተግባር ቢሆን ቀድሞውንም ኢስላም ይከለክለዋል። ስነ ምግባርን፣ ልቅናንና እውነተኛ ሰብኣዊነትን ያስተማረን ኢስላም ነውና!
➲የተፈታች ሴት በፍፁም የውድቀት ምልክት አይደለችም። አላህን ከፈራች ከፍቺውም ቡኃላ አላህ ከችሮታው ያብቃቃታል። የተሻለ የህይወት መስመር ያበጅላታል።
➲ከመጀመሪያ ባልሽ የተሻለ መልካም የትዳር አጋር አላህ ሊሰጥሽ ይከጀላል። መጪው ቀናት በአላህ ፈቃድ መልካም ብስራትና ተስፋ ይዞ ብቅ ይላል። አንገትሽን አትድፊ!
☞እኛም የደረሰባቸውን ሀዘን ለመጠገን መሯሯጥ ይገባናል። በብዛት የሚያጋጥማቸውን ሞራላዊና ማህበረሰባዊ ተፅእኖ በመልካም ለመግፈፍ መታተር ይጠበቅብናል።
➲በክፉ ከሚመለከቷቸው የሰው አውሬዎች ልንከላከላቸውና በደካማ ጎናቸው ለማጥቃት ካሰፈሰፉ ዋልጌዎች ልንጠብቃቸው የበኩላችንን ጥረት ማረግ አለብን።
➲በሚያሳዝን ሁኔታ በአሁን ወቅት አግብታ የፈታችን ሴት ለማግባት የሚያስብ የሷን መብት ልክ እንደ አሮጌና ያገለገለ መኪና አስመስሎ ፕሮፖዛል የሚያቀርብ አለ።
➲ይህ በሴቶች መብት ላይ ግፍና በደል ነው።
🌸አሏህን ልንፈራ ይገባል!
➲ባል የሞተባት አልያም የፈታች እህትና ልጅ ቢኖረህ ለሷ የምትመኘውን ለሎችም እህቶችን መመኘት አለብህ። ስሜት ካወረው ፅልመት ተላቀህ ሰብኣዊነት የተሞላ ኢስላሚዊ መንፈስ ይኑርህ።
➲ቁምነገሩ ያንተ ወንዳ ወንድነትና ስብእና እንጂ የሷ የቀደመ ትዳር ተፅእኖ አይደለም።
➲በብልሀትና በስነምግባር የተሞላህ መሆንህ በአላህ ፈቃድና ችሮታ ያለፈ ህይወቷን አስረስቶ ስኬታማ ትዳርን በሀሴት ይለግሳታል።
➲ኋላ ቀር የሆኑ አባባሎች ጠፍረው አይከርችሙህ። መመሪያህ ኢስላም ብቻ ይሁን።
🔵በሙስሊም እህቶቻችን ላይ አላህን እንፍራ!
📋ከተወሰነ ማብራሪያ ጋር የተተረጎመ!
✍ዐብዱረዛቅ አል-ሐበሺይ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅
☞አላህን እንፍራ!
≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅
➲አንዲት በሰሓቦች ዘመን የነበረች ሴት ባሏ የሞተ አልያም የፈታት ግዜ ሰሓቦች እሷን ለመንከባከብና ለመደገፍ ክብር በተላበሰ መልኩ ይቻኮሉ ነበር።
➲ የሰሓቦችን ታሪክ ብናገላብጥ አንዲት ሰሓቢይ ሴት አራት ሰሓቦችን በተለያየ ግዜ እንዳገባች እንረዳለን። አንዱ ሲሞት ሌላውን እያገባች ተከብራ ኖራለች። እሷን የመሰሉ ሴቶችን በንቀትና በጉድለት በፍፁም አይመለከቷቸውም ነበር።
➲ዐቲካ የምትባልን ሴት ተመልከት! የአቡ በክር ልጅ አገባት በጣም ታፈቅረው ነበር እሱም በቃላት ሊገለፅ በማይችል መልኩ ይወዳታል ከግዜያት ቡኃላ ሸሂድ ሆኖ ሞተ። ከዛም ታላቁ ሰሓቢይ ዑመር አልፋሩቅ አገባትና እሱም ሸሂድ ሆኖ ሞተ። ከዛም እሷን ለማግባትና ለማክበር የመልእክተኛው ሓዋሪይ የሚባለው ታላቁ ሰሓባ ዙበይር ኢብኑል ዓዋም ተቻኮለ፤ አገባትም። ከጥቂት ግዜ ቡኃላም ሸሂድ ሆኖ ሞተ። እነዚህ ሁሉ ታላላቅ ሰዎች ሲሞቱ "በባሎቿ ላይ ሙሲባ የምታመጣ" አልተባለችም። እንደውም "ሸሂድ መሆን የፈለገ ዐቲካን ያግባ!" ተብሏል።
➲የአስማዕ ቢንት ዑመይስን ታሪክ እናገላብጥ። የመጨረሻ ባሏ ታላቁ ጀግና ፈረሰኛው ሰሓቢይ ዐሊይ ኢብን አቢ ጧሊብ ነበር። ከሌሎች ባሎቿ የወለደቻቸውን ልጆች ያጫውት የሷን ጣፋጭ ንግግርና የልጆቿን ጨዋታ በመስማት በደስታ ፈገግ ይል ነበር። በቀደሙ ባሎቿ በፍፁም ቅናት አይሰማውም። "በቀደሙ ባሎችሽ ላይ ስሞቷ ብታሰሚ እቆጣሻለው! በፍፁም በመጥፎ ስታነሺያቸው እንዳልሰማ እነሱ ወዳጆቼ ናቸው።" ይላት ነበር።
(ሁሉንም አላህ ስራቸውን ይውደድ!)
➲የትኛዋም ሰሓቢያ ሌላ ባል ስታገባ የመጀመሪያ ባሏን እያወሳች በክህደት አልተጠረጠረችም።
➲የአላህ መልእክተኛም ከእናታችን ዐይሻ በስተቀር ድንግል ሴት አላገቡም። መጀመሪያ ትዳርን የመሰረቱትም ከሳቸው በፊት ትዳርን ከምታውቀው ከእናታችን ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ ጋር ነበር።
➲የተፈታችን አልያም ባል የሞተባትን ሴት ማግባት እንዲሁም ከአንድ በላይ ማግባት ስነ ምግባርን የሚጥስ፣ ክብርን የሚነካና የሚጠየፉት የወረደ ተግባር ቢሆን ቀድሞውንም ኢስላም ይከለክለዋል። ስነ ምግባርን፣ ልቅናንና እውነተኛ ሰብኣዊነትን ያስተማረን ኢስላም ነውና!
➲የተፈታች ሴት በፍፁም የውድቀት ምልክት አይደለችም። አላህን ከፈራች ከፍቺውም ቡኃላ አላህ ከችሮታው ያብቃቃታል። የተሻለ የህይወት መስመር ያበጅላታል።
➲ከመጀመሪያ ባልሽ የተሻለ መልካም የትዳር አጋር አላህ ሊሰጥሽ ይከጀላል። መጪው ቀናት በአላህ ፈቃድ መልካም ብስራትና ተስፋ ይዞ ብቅ ይላል። አንገትሽን አትድፊ!
☞እኛም የደረሰባቸውን ሀዘን ለመጠገን መሯሯጥ ይገባናል። በብዛት የሚያጋጥማቸውን ሞራላዊና ማህበረሰባዊ ተፅእኖ በመልካም ለመግፈፍ መታተር ይጠበቅብናል።
➲በክፉ ከሚመለከቷቸው የሰው አውሬዎች ልንከላከላቸውና በደካማ ጎናቸው ለማጥቃት ካሰፈሰፉ ዋልጌዎች ልንጠብቃቸው የበኩላችንን ጥረት ማረግ አለብን።
➲በሚያሳዝን ሁኔታ በአሁን ወቅት አግብታ የፈታችን ሴት ለማግባት የሚያስብ የሷን መብት ልክ እንደ አሮጌና ያገለገለ መኪና አስመስሎ ፕሮፖዛል የሚያቀርብ አለ።
➲ይህ በሴቶች መብት ላይ ግፍና በደል ነው።
🌸አሏህን ልንፈራ ይገባል!
➲ባል የሞተባት አልያም የፈታች እህትና ልጅ ቢኖረህ ለሷ የምትመኘውን ለሎችም እህቶችን መመኘት አለብህ። ስሜት ካወረው ፅልመት ተላቀህ ሰብኣዊነት የተሞላ ኢስላሚዊ መንፈስ ይኑርህ።
➲ቁምነገሩ ያንተ ወንዳ ወንድነትና ስብእና እንጂ የሷ የቀደመ ትዳር ተፅእኖ አይደለም።
➲በብልሀትና በስነምግባር የተሞላህ መሆንህ በአላህ ፈቃድና ችሮታ ያለፈ ህይወቷን አስረስቶ ስኬታማ ትዳርን በሀሴት ይለግሳታል።
➲ኋላ ቀር የሆኑ አባባሎች ጠፍረው አይከርችሙህ። መመሪያህ ኢስላም ብቻ ይሁን።
🔵በሙስሊም እህቶቻችን ላይ አላህን እንፍራ!
📋ከተወሰነ ማብራሪያ ጋር የተተረጎመ!
✍ዐብዱረዛቅ አል-ሐበሺይ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢኽላስ ምዕራፍ
Sadat
የኢኽላስ ምዕራፍ
تَفْسِيرُ سُورَةِ الْإِخْلَاصِ
تَفْسِيرُ سُورَةِ الْإِخْلَاصِ
ድፍረቱ ይኖርሃልን??
ውዱ ወንድማችን Ibnu Munewor ሐፊዘሁላህ «ተቅዋ» በተሰኘው ሙሃደራው ላይ ከተናገው ንግግር ለሁላችንም አንድ ጥያቄ ጠይቆን ነበር ...
እንዲህ ብሎ: –
«..... ነቢዩ صلى الله عليه وسلم ቢድዓ ገና ከፊታቸው በሌለበት ነበር ጠዋት ማታ (ስለቢድዓ አስከፊነት) የሚቀጠቅጡት።
فيما رواه جابر ابن عبد الله رضي الله عنه ....
”كان رسول الله صلى الله عليه وسلم اذا خطب احمرت ايناه ....
(ጃቢር ረዲየላሁ ዐንሁ እንዳወራው) :–
« መልእክተኛው صلى الله عليه وسلم ኹጥባ ሲያደርጉ ..... (ምንድን ነበሩ?)
‘احمرت ايناه’
አይኖቻቸው ይቀሉ ነበር።
‘وعلا صوته‘
ድምፃቸው ከፍ ይል ነበር።
‘واشتدت غدبه‘
ቁጣቸው ይከፋ፣ ይበረታ ነበር። አለ።
ሱብሓነላህ! (....)
’كانه منذر جيش‘
ልክ ሰራዊት እንደሚያስጠነቅቁ
’صبحكم ومساكم‘
ማታ መጣባችሁ፣ ጠዋት መጣባችሁ።
ግዙፍ ሰራዊት የሚጨርስ፣ የሚያጭድ እየመጣ ነው ያለው። ጠዋት ነው የሚደርሰው። ነገ ጠዋት። ነገ ማታ። እያሉ የሚያስፈራሩ (የሆነ) አስፈሪ የሆነ አቀራረብ ነበር የነበራቸው።
ተመልከቱ! እንዲህ አይነት አስፈሪ የሆነ አቀራረብ ይዘው ግን የሚያስፈራሩት ስለምንድን ነበር? ...
የተለመደውን ኹጥባ ‘ኢነል ሐምደ ሊላህ ..’ ብለው ከጨረሱ በኋላ ...
وخير الهدى هدى محمد (صلى الله عليه وسلم) ...
#وشر_الاُمور_محدثاتها ،
ከነገር ሁሉ ክፉ ማለት መጤዎች ናቸው። አሉ (በዲን ውስጥ) ። በዲን ውስጥ ክፉ ማለት መጤዎች ናቸው።
ልብ ይበሉ! እንደዛ እየተቆጡ፣ እንደዛ አይናቸው ቀልቶ፣ ድምፃቸው በርትቶ፣ ቁጣቸው ከፍቶ እየተናገሩ እያለ ...
«መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ነው።» እያልክ ልትናገር ድፍረቱ ይኖርሃልን ከፊታቸው ብትሆን???
ይኖርሃል እንደዚህ አይነት (ድፍረት)??
ፍፁም ሊሆን አይችልም!! ....»
منقول
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ውዱ ወንድማችን Ibnu Munewor ሐፊዘሁላህ «ተቅዋ» በተሰኘው ሙሃደራው ላይ ከተናገው ንግግር ለሁላችንም አንድ ጥያቄ ጠይቆን ነበር ...
እንዲህ ብሎ: –
«..... ነቢዩ صلى الله عليه وسلم ቢድዓ ገና ከፊታቸው በሌለበት ነበር ጠዋት ማታ (ስለቢድዓ አስከፊነት) የሚቀጠቅጡት።
فيما رواه جابر ابن عبد الله رضي الله عنه ....
”كان رسول الله صلى الله عليه وسلم اذا خطب احمرت ايناه ....
(ጃቢር ረዲየላሁ ዐንሁ እንዳወራው) :–
« መልእክተኛው صلى الله عليه وسلم ኹጥባ ሲያደርጉ ..... (ምንድን ነበሩ?)
‘احمرت ايناه’
አይኖቻቸው ይቀሉ ነበር።
‘وعلا صوته‘
ድምፃቸው ከፍ ይል ነበር።
‘واشتدت غدبه‘
ቁጣቸው ይከፋ፣ ይበረታ ነበር። አለ።
ሱብሓነላህ! (....)
’كانه منذر جيش‘
ልክ ሰራዊት እንደሚያስጠነቅቁ
’صبحكم ومساكم‘
ማታ መጣባችሁ፣ ጠዋት መጣባችሁ።
ግዙፍ ሰራዊት የሚጨርስ፣ የሚያጭድ እየመጣ ነው ያለው። ጠዋት ነው የሚደርሰው። ነገ ጠዋት። ነገ ማታ። እያሉ የሚያስፈራሩ (የሆነ) አስፈሪ የሆነ አቀራረብ ነበር የነበራቸው።
ተመልከቱ! እንዲህ አይነት አስፈሪ የሆነ አቀራረብ ይዘው ግን የሚያስፈራሩት ስለምንድን ነበር? ...
የተለመደውን ኹጥባ ‘ኢነል ሐምደ ሊላህ ..’ ብለው ከጨረሱ በኋላ ...
وخير الهدى هدى محمد (صلى الله عليه وسلم) ...
#وشر_الاُمور_محدثاتها ،
ከነገር ሁሉ ክፉ ማለት መጤዎች ናቸው። አሉ (በዲን ውስጥ) ። በዲን ውስጥ ክፉ ማለት መጤዎች ናቸው።
ልብ ይበሉ! እንደዛ እየተቆጡ፣ እንደዛ አይናቸው ቀልቶ፣ ድምፃቸው በርትቶ፣ ቁጣቸው ከፍቶ እየተናገሩ እያለ ...
«መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ነው።» እያልክ ልትናገር ድፍረቱ ይኖርሃልን ከፊታቸው ብትሆን???
ይኖርሃል እንደዚህ አይነት (ድፍረት)??
ፍፁም ሊሆን አይችልም!! ....»
منقول
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
✅ በምላስ የወጋኸው ሰው ቁስል በቀላሉ አይድንምና ተጠንቀቅ
🔹قـ✑ـال الٳمـام سفيان الثوري رحمــه اللـہ تعالـﮯ
♻️ኢማም ሱፍያን አሰውርይ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
◐ لو رميـت رجــلا بســهم كان أحــبّ إلـيّ من أن أرميه بلساني ، لأن رمي اللسان لا يڪاد يخطىء.
🔺👇አንድን ሰው በምላሴ (በመጥፎ ንግግር) ከምወጋው ጦር ወርውሬ ብወጋው እመርጣለሁ። ምክንያቱም ጦር ወርውሬ ምናልባትም ልስተው እችላለሁ በመላሴ ከሆነ ግን በፍፁም ልስተው አልችልምና።
📚 المنتقى من مكارم الأخلاق (137/141)
منقول
🔹قـ✑ـال الٳمـام سفيان الثوري رحمــه اللـہ تعالـﮯ
♻️ኢማም ሱፍያን አሰውርይ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
◐ لو رميـت رجــلا بســهم كان أحــبّ إلـيّ من أن أرميه بلساني ، لأن رمي اللسان لا يڪاد يخطىء.
🔺👇አንድን ሰው በምላሴ (በመጥፎ ንግግር) ከምወጋው ጦር ወርውሬ ብወጋው እመርጣለሁ። ምክንያቱም ጦር ወርውሬ ምናልባትም ልስተው እችላለሁ በመላሴ ከሆነ ግን በፍፁም ልስተው አልችልምና።
📚 المنتقى من مكارم الأخلاق (137/141)
منقول
●قال جندب البجلي رضي الله عنه:
◄◉مَثَلُ الَّذِي يَعِظُ وَيَنْسَى نَفْسَهُ مَثَلُ الْمِصْبَاحِ يُضِيءُ لِغَيْرِهِ وَيُحْرِقُ نَفْسَهُ.
➩◉ሌሎችን ➷እየመከረ እየገሰፀ ➷እራሱን የሚዘነጋ ሰው ➷ምሳሌው እራሱን ➷እያቃጠለ ለሌላ ➷እንደሚያበራ መብራት ➷ነው‼️
📚((صحيح/ابن أبي شيبة))
◄◉مَثَلُ الَّذِي يَعِظُ وَيَنْسَى نَفْسَهُ مَثَلُ الْمِصْبَاحِ يُضِيءُ لِغَيْرِهِ وَيُحْرِقُ نَفْسَهُ.
➩◉ሌሎችን ➷እየመከረ እየገሰፀ ➷እራሱን የሚዘነጋ ሰው ➷ምሳሌው እራሱን ➷እያቃጠለ ለሌላ ➷እንደሚያበራ መብራት ➷ነው‼️
📚((صحيح/ابن أبي شيبة))
Audio
♦️هل نحن من الصادقين ؟
📌እኛ እውነተኞች ነን?
➡️من لم يكن صادقا مع الخالق لم يكن صادقا مع المخلوق
♦️ከፈጣሪ ጋር እውነተኛ ያልሆነ ከፉጡር ጋር እውነተኛ አይሆንም
🎙አቡ አዩብ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
📌እኛ እውነተኞች ነን?
➡️من لم يكن صادقا مع الخالق لم يكن صادقا مع المخلوق
♦️ከፈጣሪ ጋር እውነተኛ ያልሆነ ከፉጡር ጋር እውነተኛ አይሆንም
🎙አቡ አዩብ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
<<አንድ ሴት በኢስላማዊ አደብ ከኖረች የተከበረና በላጭ ኑሮን ትኖራለች፡ በተለይም በህብረተሰቡ ውስጥ የተከበሩና የበላጮችን ኑሮ (ትኖራለች)።
➲ከተፈተነችና ከፊትና ከሸርና ከፈሳድ ተጣሪዎች ጋር አብራ ከቀጠለች ግን ራሷም ትጠፋለች ለሌሎች መጥፋትም ሰበብ ትሆናለች፡፡
➲አንድ ቀን ይህን የዱንያ ህይወት እንደምትተወው ታስታውስ፡ በውብ አካሏ ከነፈታኝ መልኳ ከወንድ ሚፈትን መጋጌጧ ጋር በሷ ላይ አንድ ቀን ይመጣል…
🔗 ወደጉድጓድ የምትገባበት
🔗 አፈር በሷ ላይ ሚደፋበት
🔗 ምስጦች የሚበሏት
🔗 ክብሯና ውበቷ ጥሏት ሚሄድበት
🔗 በዚህ ጉድጓድ በስራዋ ትያዛለች፡ በዱንያ ላይ ያሳለፈችው ተይዞ!
➲ ከሷ በፊት ህንጻ ውስጥ የሚኖሩ ሴቶች ነበሩ፡ ከዛም በቀብር ውስጥ መርጊያቸው ሆነ!
🌸ሙስሊም ሴት አላህን ትፍራው! ለዚህ ቀንም ትዘጋጅ!>>
📚 ሸይኽ አብዱረዛቅ አልበድር (ሀፊዘሁላህ)
🖋hijabu Sohih
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➲ከተፈተነችና ከፊትና ከሸርና ከፈሳድ ተጣሪዎች ጋር አብራ ከቀጠለች ግን ራሷም ትጠፋለች ለሌሎች መጥፋትም ሰበብ ትሆናለች፡፡
➲አንድ ቀን ይህን የዱንያ ህይወት እንደምትተወው ታስታውስ፡ በውብ አካሏ ከነፈታኝ መልኳ ከወንድ ሚፈትን መጋጌጧ ጋር በሷ ላይ አንድ ቀን ይመጣል…
🔗 ወደጉድጓድ የምትገባበት
🔗 አፈር በሷ ላይ ሚደፋበት
🔗 ምስጦች የሚበሏት
🔗 ክብሯና ውበቷ ጥሏት ሚሄድበት
🔗 በዚህ ጉድጓድ በስራዋ ትያዛለች፡ በዱንያ ላይ ያሳለፈችው ተይዞ!
➲ ከሷ በፊት ህንጻ ውስጥ የሚኖሩ ሴቶች ነበሩ፡ ከዛም በቀብር ውስጥ መርጊያቸው ሆነ!
🌸ሙስሊም ሴት አላህን ትፍራው! ለዚህ ቀንም ትዘጋጅ!>>
📚 ሸይኽ አብዱረዛቅ አልበድር (ሀፊዘሁላህ)
🖋hijabu Sohih
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➪ሴት ልጅን ውርስ አትካፈልም ብሎ መከልከል ከታላላቅ የሀጥያት አይነት ነው፡ እንዲሁም አንዱ የጃሒልዮች መገለጫም ጭምር ነው።
𒊹︎︎︎ሼኽ ሙቅቢል ረሂመሁሏህ
ምንጭ፦ አስኢላ ወአጅዊባ ሀውለ ኡሙሩል ቀቢላ
✍︎𝒽𝓊𝓈ℯ𝓃 𝒜𝒽𝓂ℯ𝒹
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
𒊹︎︎︎ሼኽ ሙቅቢል ረሂመሁሏህ
ምንጭ፦ አስኢላ ወአጅዊባ ሀውለ ኡሙሩል ቀቢላ
✍︎𝒽𝓊𝓈ℯ𝓃 𝒜𝒽𝓂ℯ𝒹
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
✅ ከምንም በላይ አላህን ፍራ ✅
🔹قـ✑ـال الٳمـام سفيان الثوري رحمــه الله تعالـﮯ
♻️ኢማም ሱፍያን አስሰውርይ አላህ ይዘንለትና ይህን ብሏል።
◐ إن اتقيت الله كفاك الناس ، وإن اتقيت الناس لن يغنوا عنك من الله شيئا
✅ አላህን ከፈራህ ከሰዎች ሁሉ አላህ ይበቃሀል። አላህን ትተህ ሰዎችን ምትፈራ ከሆነ ግን እነሱ ከአላህ በምንም ሊያብቃቁህ አይችሉም።
📚 [الفوائد(1/54)]
🔹قـ✑ـال الٳمـام سفيان الثوري رحمــه الله تعالـﮯ
♻️ኢማም ሱፍያን አስሰውርይ አላህ ይዘንለትና ይህን ብሏል።
◐ إن اتقيت الله كفاك الناس ، وإن اتقيت الناس لن يغنوا عنك من الله شيئا
✅ አላህን ከፈራህ ከሰዎች ሁሉ አላህ ይበቃሀል። አላህን ትተህ ሰዎችን ምትፈራ ከሆነ ግን እነሱ ከአላህ በምንም ሊያብቃቁህ አይችሉም።
📚 [الفوائد(1/54)]
Forwarded from Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته.
እነሆ! ታላቅ የእርዳታ ጥሪ ለመላው አህሉ አሱና (አሰለፍዩን) በሙሉ።
እንደሚታወቀው ብቸኛው የሱና መድረሳ በ ከሚሴ መድረሰቱ ኢብኑ አባስ በ አካባቢው ላሉ ህፃናት ወጣቶች እንዲሁም በሁሉም እድሜ ላሉ የሱና ወንድሞች እና እህቶች በ ተጨማሪም ከተለያዩ ሓገራት የሚመጡ አዳሪ ደረሳውችን አስተናግዶ በ እንቁ ኡስታዞችበ ሸይኽ አወል አሕመድ አል ከሚሴይ እና በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴይ መድረሳው ከተመሰረተበት ሰዓት ጀምሮ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ይታወቃል : መድረሳው ላይ ላሉ ተማሪዎች ማደሪያ እና አንድ አንድ በመድረሳው ለሚሰጡ አገልግሎት የቦታ መጣበብ ስለተዳረገ ይህንን መድረሳ ለገጠመው ችግር መፍትሄ ይሆን ዘንድ ለመድረሳው በቅርብ ርቀት የሚገኙ አካባቢዎች ላይ ለመድረሳው ችግር መፍትሄ የሚሆን መሬት ለመግዛት እና ግንባታ ለማከናወል የናንተን እርዳታ ለመፈለግ ተገድዶአል ይሁን እንጂ ይህን የቂርኣት ሴንተር በራሱ አቅም መገንባት የሚችል ስላልሆነ ይሄው የእርዳታ ጥሪ ሲል ድክመቱን ለኣላህ ከዛም በመቀጠል ለ አህሉ አሱና ወልጀመኣ (አሰለፍዩን) አሳልፎ ሰጥቷል።
በ ተጨማሪም ይህ የቂርኣት ሴንተር በውስጡ ሊሰራቸው ያሰባቸው አገልግሎቶች በኣላህ ፍቃድ
👉 የቁርዓን ህፍዝ ማእከል
👉 የዳአዋ ፕሮግራሞች
👉 በ ተለያዩ የዲን ዘርፍ ትምህርቶች
የሚያካትት በመሆኑ ታላቅ ትግል የሚያስፈልገው እንዲሁም ለ አህለል ሱና ወልጀማኣ ታላቅ የአሻራ ማስቀመጫ ቦታ ስለሆነ ሁሉም አህሉ — አሱና የዚህን ትልቅ ስራ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ በአላህ ስም እንጠይቃለን ።
ለ በለጠ መረጃ አድሚኖችን በመጠየቅ የተሟላ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
መድረሳውን ለመደገፍ በ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ አካውንት 👇👇
ስም— ኸድር አህመድ መሀመድ እና አወል አሕመድ
ቁጥር- 1000365610456
ጥንቃቄ ስም ስታስገቡ የሁለቱኑም ነው ።
ለ መድረሳው አስፈላጊውን ገንዘብ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ይቀላቀሉ ቴሌግራም 👇
@MerkezIbnuAbass
በዋትሳፕ ቻናል አንድ 👇
https://chat.whatsapp.com/KH7WMEB5FA8FQkuvfRNu6r
እነሆ! ታላቅ የእርዳታ ጥሪ ለመላው አህሉ አሱና (አሰለፍዩን) በሙሉ።
እንደሚታወቀው ብቸኛው የሱና መድረሳ በ ከሚሴ መድረሰቱ ኢብኑ አባስ በ አካባቢው ላሉ ህፃናት ወጣቶች እንዲሁም በሁሉም እድሜ ላሉ የሱና ወንድሞች እና እህቶች በ ተጨማሪም ከተለያዩ ሓገራት የሚመጡ አዳሪ ደረሳውችን አስተናግዶ በ እንቁ ኡስታዞችበ ሸይኽ አወል አሕመድ አል ከሚሴይ እና በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴይ መድረሳው ከተመሰረተበት ሰዓት ጀምሮ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ይታወቃል : መድረሳው ላይ ላሉ ተማሪዎች ማደሪያ እና አንድ አንድ በመድረሳው ለሚሰጡ አገልግሎት የቦታ መጣበብ ስለተዳረገ ይህንን መድረሳ ለገጠመው ችግር መፍትሄ ይሆን ዘንድ ለመድረሳው በቅርብ ርቀት የሚገኙ አካባቢዎች ላይ ለመድረሳው ችግር መፍትሄ የሚሆን መሬት ለመግዛት እና ግንባታ ለማከናወል የናንተን እርዳታ ለመፈለግ ተገድዶአል ይሁን እንጂ ይህን የቂርኣት ሴንተር በራሱ አቅም መገንባት የሚችል ስላልሆነ ይሄው የእርዳታ ጥሪ ሲል ድክመቱን ለኣላህ ከዛም በመቀጠል ለ አህሉ አሱና ወልጀመኣ (አሰለፍዩን) አሳልፎ ሰጥቷል።
በ ተጨማሪም ይህ የቂርኣት ሴንተር በውስጡ ሊሰራቸው ያሰባቸው አገልግሎቶች በኣላህ ፍቃድ
👉 የቁርዓን ህፍዝ ማእከል
👉 የዳአዋ ፕሮግራሞች
👉 በ ተለያዩ የዲን ዘርፍ ትምህርቶች
የሚያካትት በመሆኑ ታላቅ ትግል የሚያስፈልገው እንዲሁም ለ አህለል ሱና ወልጀማኣ ታላቅ የአሻራ ማስቀመጫ ቦታ ስለሆነ ሁሉም አህሉ — አሱና የዚህን ትልቅ ስራ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ በአላህ ስም እንጠይቃለን ።
ለ በለጠ መረጃ አድሚኖችን በመጠየቅ የተሟላ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
መድረሳውን ለመደገፍ በ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ አካውንት 👇👇
ስም— ኸድር አህመድ መሀመድ እና አወል አሕመድ
ቁጥር- 1000365610456
ጥንቃቄ ስም ስታስገቡ የሁለቱኑም ነው ።
ለ መድረሳው አስፈላጊውን ገንዘብ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ይቀላቀሉ ቴሌግራም 👇
@MerkezIbnuAbass
በዋትሳፕ ቻናል አንድ 👇
https://chat.whatsapp.com/KH7WMEB5FA8FQkuvfRNu6r
د (1) شرح موعظة النساء - مقدمة الكتاب صفحة 5 إلى 6 ليلة الخميس 2…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🔹 ክፍል / 01
📚 شَرْحُ مَوْعِظَةِ النّسَاءِ
🎙 لفضيلة الشيخ أ.د. عبدالرزاق بن عبدالمحسن البدر
📚 የመወዒዘቱ አኒሳእ ማብራሪያ (ምክር ለሴቶች)
✍ ሸይኽ አብደረዛቅ ኢብኑ አብደ ሙህሲን አል- በድር
🔹 مقدمة الكتاب
🔹 የኪታቡ መግቢያ
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://t.me/AbumuslimAlarsi
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
📚 شَرْحُ مَوْعِظَةِ النّسَاءِ
🎙 لفضيلة الشيخ أ.د. عبدالرزاق بن عبدالمحسن البدر
📚 የመወዒዘቱ አኒሳእ ማብራሪያ (ምክር ለሴቶች)
✍ ሸይኽ አብደረዛቅ ኢብኑ አብደ ሙህሲን አል- በድር
🔹 مقدمة الكتاب
🔹 የኪታቡ መግቢያ
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://t.me/AbumuslimAlarsi
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
📌♻️ተንቢሃት ሙስሊም ሴቶችን📌♻️
🖋️📚 ልዩየሚያደርጉ ህግጋት🖋️📚
📚ክፍል አንድ📚
📌🔺ከኢስላም በፊት ሴት ልጅ የነበራት ቦታ:-
🖋️🔺ከኢስላም በፊት በማለት የተፈለገው መልእክተኛ ያልነበረበትን የመሀይምነት ዘመንን ነው። በዚያ ዘመን አለም በአንድ አይነት ስረአት ውስጥ ሲሆን በተለይም ዐረቦች ለየት ባለ የአኗኗር ዘዴ ይኖሩ ነበር። ያ ጊዜ መልእክተኞች የተቋረጡበት እና ወደ አላህ ለሚያዳርሱ መንገዶች የጠፋበት ስለነበር -በሐድስ እንደተነገረው አላህ የሚስሩትን በማየት የተወስኑ የኪታብ ባለቤቶች ሲቀሩ አላህ ጠልቷቸዋል። በዚያ ዘመን ሴቶች በአብዛኛው በተለይም በዐረቡ አለም ነጻነታቸው ተገፎ ይኖሩ ነበር።
🖋️📚የሴት ልጅን መወለድ በመጥላት አንዳንዶች አፈር ውስጥ ህይወቷ እንዲያልፍ ከነሕይወቷ ቆይታ የውርደትንና የመከራ ሕየወት እንድትሽከም ያደርጎት ነበር። አላህ እንድህ ይላል:-
وَإِذَا بُشِّرَ أَحَدُهُم بِٱلْأُنثَىٰ ظَلَّ وَجْهُهُۥ مُسْوَدًّۭا وَهُوَ كَظِيمٌۭ
يَتَوَٰرَىٰ مِنَ ٱلْقَوْمِ مِن سُوٓءِ مَا بُشِّرَ بِهِۦٓ ۚ أَيُمْسِكُهُۥ عَلَىٰ هُونٍ أَمْ يَدُسُّهُۥ فِى ٱلتُّرَابِ ۗ أَلَا سَآءَ مَا يَحْكُمُونَ
🖋️📚አንዳቸውም በሴት ልጅ በተበስረ ግዜ እርሱ የተቆጨ ሆኖ ፊቱ ጠቁሮ ይውላል። በእርሱ በተበስረበት ነገር መጥፎነት በውርደት ላይ ሆኖ ይያዘውን? ወይስ በዐፈር ውስጥ ይደብቀውን? (በማለት እያመነታ) ከስዎች ይደበቃል ንቁ❗
🖋️📚የሚፈርዱት (ፍርድ )ምንኛ ከፋ !(አን-ነሕል :58-59)
🖋️📌በሌላ አንቀጽ እንደህ ይላል -
وَإِذَا ٱلْمَوْءُۥدَةُ سُئِلَتْ بِأَىِّ ذَنۢبٍۢ قُتِلَتْ
👌🏻በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ግዜ ፣ በምን በወንጀል እንደ ተገደለች ።(አት ተክዊር:8-9)
♻️📚መውኡደት "ማለት ፣አፈር ውስጥ እንድትሞት ከነሕይወቷ የምትቀበር ሴት ልጅ ነው።
🖋️📚ከመቀበር ተርፋ በህይወት ከቆየች የውርደትን ሕይወት እንድትገፍ ትደረጋለች የሞች ዘመዷ ሀብት ከፍተኛ መጠን ቢደርስም የእርሷ ድህነት እና የገንዘብ ፍላጎት ከፍተኛ ቢሆንም እንኳ ከሟች ዘመዷ ንብረት ምንም አይነት ድርሻ አይኖራትም ነበር።
♻️🔺 ምክንያቱም ውርስ ለሴቶች የማይገባ የወንዶች ድርሻ ብቻ እንደሆነ ስለሚያምኑ ነው። እንዲያውም የሟች ባሏ ሃብት እንደሚወረስ ሁሉ እርሷም እንደ ንብረት ተቆጥራ እንደ እቃ ትወረስ ነበር።
📌በዚያን ዘመን ያለምንም የቁጥር ገደብ ብዙ ሴቶች በአንድ ባል ስር እንዲተዳደሩ ይገደዳሉ ። በዚህ ድርጊት ምክንያት በሴቶች ላይ የሚደርስባቸው ግፍና በደል ወንዶችን ምንም የሚያስጨንቃቸው አልነበረም።
📌♻️የሴት ልጅ ቦታ በኢስላም 📚♻️
🔺ኢንሻአላህ ይቀጥላል
✍ቢንት ስኢድ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🖋️📚 ልዩየሚያደርጉ ህግጋት🖋️📚
📚ክፍል አንድ📚
📌🔺ከኢስላም በፊት ሴት ልጅ የነበራት ቦታ:-
🖋️🔺ከኢስላም በፊት በማለት የተፈለገው መልእክተኛ ያልነበረበትን የመሀይምነት ዘመንን ነው። በዚያ ዘመን አለም በአንድ አይነት ስረአት ውስጥ ሲሆን በተለይም ዐረቦች ለየት ባለ የአኗኗር ዘዴ ይኖሩ ነበር። ያ ጊዜ መልእክተኞች የተቋረጡበት እና ወደ አላህ ለሚያዳርሱ መንገዶች የጠፋበት ስለነበር -በሐድስ እንደተነገረው አላህ የሚስሩትን በማየት የተወስኑ የኪታብ ባለቤቶች ሲቀሩ አላህ ጠልቷቸዋል። በዚያ ዘመን ሴቶች በአብዛኛው በተለይም በዐረቡ አለም ነጻነታቸው ተገፎ ይኖሩ ነበር።
🖋️📚የሴት ልጅን መወለድ በመጥላት አንዳንዶች አፈር ውስጥ ህይወቷ እንዲያልፍ ከነሕይወቷ ቆይታ የውርደትንና የመከራ ሕየወት እንድትሽከም ያደርጎት ነበር። አላህ እንድህ ይላል:-
وَإِذَا بُشِّرَ أَحَدُهُم بِٱلْأُنثَىٰ ظَلَّ وَجْهُهُۥ مُسْوَدًّۭا وَهُوَ كَظِيمٌۭ
يَتَوَٰرَىٰ مِنَ ٱلْقَوْمِ مِن سُوٓءِ مَا بُشِّرَ بِهِۦٓ ۚ أَيُمْسِكُهُۥ عَلَىٰ هُونٍ أَمْ يَدُسُّهُۥ فِى ٱلتُّرَابِ ۗ أَلَا سَآءَ مَا يَحْكُمُونَ
🖋️📚አንዳቸውም በሴት ልጅ በተበስረ ግዜ እርሱ የተቆጨ ሆኖ ፊቱ ጠቁሮ ይውላል። በእርሱ በተበስረበት ነገር መጥፎነት በውርደት ላይ ሆኖ ይያዘውን? ወይስ በዐፈር ውስጥ ይደብቀውን? (በማለት እያመነታ) ከስዎች ይደበቃል ንቁ❗
🖋️📚የሚፈርዱት (ፍርድ )ምንኛ ከፋ !(አን-ነሕል :58-59)
🖋️📌በሌላ አንቀጽ እንደህ ይላል -
وَإِذَا ٱلْمَوْءُۥدَةُ سُئِلَتْ بِأَىِّ ذَنۢبٍۢ قُتِلَتْ
👌🏻በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ግዜ ፣ በምን በወንጀል እንደ ተገደለች ።(አት ተክዊር:8-9)
♻️📚መውኡደት "ማለት ፣አፈር ውስጥ እንድትሞት ከነሕይወቷ የምትቀበር ሴት ልጅ ነው።
🖋️📚ከመቀበር ተርፋ በህይወት ከቆየች የውርደትን ሕይወት እንድትገፍ ትደረጋለች የሞች ዘመዷ ሀብት ከፍተኛ መጠን ቢደርስም የእርሷ ድህነት እና የገንዘብ ፍላጎት ከፍተኛ ቢሆንም እንኳ ከሟች ዘመዷ ንብረት ምንም አይነት ድርሻ አይኖራትም ነበር።
♻️🔺 ምክንያቱም ውርስ ለሴቶች የማይገባ የወንዶች ድርሻ ብቻ እንደሆነ ስለሚያምኑ ነው። እንዲያውም የሟች ባሏ ሃብት እንደሚወረስ ሁሉ እርሷም እንደ ንብረት ተቆጥራ እንደ እቃ ትወረስ ነበር።
📌በዚያን ዘመን ያለምንም የቁጥር ገደብ ብዙ ሴቶች በአንድ ባል ስር እንዲተዳደሩ ይገደዳሉ ። በዚህ ድርጊት ምክንያት በሴቶች ላይ የሚደርስባቸው ግፍና በደል ወንዶችን ምንም የሚያስጨንቃቸው አልነበረም።
📌♻️የሴት ልጅ ቦታ በኢስላም 📚♻️
🔺ኢንሻአላህ ይቀጥላል
✍ቢንት ስኢድ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
🔺አይናችንን ከሀራም እይታ እንዴት መጠበቅ እንችላለን
🔺ሰለፎች በአይናቸው ሀራም ላለማየት የነበራቸው ጥረት የተዳሰሰበት
🎙አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
🔺ሰለፎች በአይናቸው ሀራም ላለማየት የነበራቸው ጥረት የተዳሰሰበት
🎙አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ