Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የደሴ ሆስፒታል ግፍ
እስቸኳይ💥
*****
የወሎ ህዝብ በጦርነት ደቋል ። እስካሁን መልሶ ግንባታ ይጀመራል ቢባልም ህልም ሆኗል። ይህንን ተከትሎ በረሀብ ወይም ጠኔ (severe acute malnutrition ) ለሞት የተጋለጡ ልጆችም ቁጥር አሻቅቧል። የክልሉ መንግስት ሎሌ ወይም ተላላኪ የሆኑ ካድሬዎችም ኪሳቸውን ለማድለብ መስሪነታቸውን ጀምረዋል። በየትም ቦታ ተደርጎ የማያውቀውን እኒህን በጠኔ የተጠቁ ልጆች ወይም በ SAM ሊሞቱ የደረሱ ልጆች ለማከም የካርድ "አንድ ሺ" 💥 ብር ካላመጣችሁ ተኝተው therapeutic feeding አይጀምሩም የሚል ህግ አውጥተዋል። እየተገበሩትም ነው። ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ከነበሽታቸው ይዘው እየተመለሱ ለሞት እየተዳረጉ ነው። ይህ ህግ ያወጣችሁ አካሎች ልጆቻችን ላይ ቢላዋ አንገታቸው ላይ ካሳረፉ በምን ትለያላችሁ!!! ይህ ህግ በአስቸኳይ እንዲሻር እንጠይቃለን።
ደሴ ያላችሁ ወጣቶች አክቲቪስቶች ተንቀሳቀሱበት። 1000 ቢኖራቸው እዚህ ባልደረሱ። በመላ ኢትይጵያ ይህ ችግር ህክምናው ነጻ ነው። ለዚህ መረጃ 100% ሀላፊነት እወስዳለሁ።
Pls share
copy
እስቸኳይ💥
*****
የወሎ ህዝብ በጦርነት ደቋል ። እስካሁን መልሶ ግንባታ ይጀመራል ቢባልም ህልም ሆኗል። ይህንን ተከትሎ በረሀብ ወይም ጠኔ (severe acute malnutrition ) ለሞት የተጋለጡ ልጆችም ቁጥር አሻቅቧል። የክልሉ መንግስት ሎሌ ወይም ተላላኪ የሆኑ ካድሬዎችም ኪሳቸውን ለማድለብ መስሪነታቸውን ጀምረዋል። በየትም ቦታ ተደርጎ የማያውቀውን እኒህን በጠኔ የተጠቁ ልጆች ወይም በ SAM ሊሞቱ የደረሱ ልጆች ለማከም የካርድ "አንድ ሺ" 💥 ብር ካላመጣችሁ ተኝተው therapeutic feeding አይጀምሩም የሚል ህግ አውጥተዋል። እየተገበሩትም ነው። ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ከነበሽታቸው ይዘው እየተመለሱ ለሞት እየተዳረጉ ነው። ይህ ህግ ያወጣችሁ አካሎች ልጆቻችን ላይ ቢላዋ አንገታቸው ላይ ካሳረፉ በምን ትለያላችሁ!!! ይህ ህግ በአስቸኳይ እንዲሻር እንጠይቃለን።
ደሴ ያላችሁ ወጣቶች አክቲቪስቶች ተንቀሳቀሱበት። 1000 ቢኖራቸው እዚህ ባልደረሱ። በመላ ኢትይጵያ ይህ ችግር ህክምናው ነጻ ነው። ለዚህ መረጃ 100% ሀላፊነት እወስዳለሁ።
Pls share
copy
Forwarded from شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Audio
↪️ አዲስ ሙሀደራ
➖➖➖➖➖➖
የሙሀደራው ርዕስ
➫➫➫➫➫➫➫➫
🌐«ኳስ መመልከትና የሚያስከትለው አደጋ በስፋት ተዳሶበታል።»
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➖➖➖➖➖➖
የሙሀደራው ርዕስ
➫➫➫➫➫➫➫➫
🌐«ኳስ መመልከትና የሚያስከትለው አደጋ በስፋት ተዳሶበታል።»
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➾የወንድማችን አቡ ረይስ ኢብኑ ኢማም ቻናል ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ!
©ለሌሎች ሸር በማድረግ የኸይር ሰበብ ይሁኑ!
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
➮ተቀርተዉ ያለቁ ኪታብ ደርሶች👇
https://t.me/durus_abu_reyyis
https://t.me/durus_abu_reyyis
©ለሌሎች ሸር በማድረግ የኸይር ሰበብ ይሁኑ!
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
➮ተቀርተዉ ያለቁ ኪታብ ደርሶች👇
https://t.me/durus_abu_reyyis
https://t.me/durus_abu_reyyis
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ) – الدرس 5 أسباب سعادة الأسرة - رابعا الرجل قيما على زوجته راعيا لأسرته…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
الدرس 6 أسباب سعادة الأسرة - خامسا أن يسودها الود والمحبة - 22 صفر1442هــ…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
▪አድስ ተከታታይ ትምህርት
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
▪أَسْبَابُ سَعَادَةِ الأُسْرَةِ
➧የቤተሰብ ደስታ ምንጮች !
➲ከፍል ⓺
🎙ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ሓፊዘሁላህ
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
▪أَسْبَابُ سَعَادَةِ الأُسْرَةِ
➧የቤተሰብ ደስታ ምንጮች !
➲ከፍል ⓺
🎙ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ሓፊዘሁላህ
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Forwarded from قَنَـاۃُ أَبِي عُـثَـيـمِـيـن السَّلَفِـي
✍የራያ ቆቦ ትዝታ ሰው እንደ ሀገሩ ይለያያል
▪️ ወደ ራያ እየሄድኩ ሳለ የሆነ ግዜ የገረመኝን ነገር ልንገራችህማ ከወልዲያ ወደ ቆቦ ስንሳፈር መኪና ውስጥ ሰው #ቀጭን_ዱላ ይዘው ሳይ ገረመኝ በጣም
▪️ ትንሽ እንደሄድን አንድ አነስ ያለች ከተማን ደረስን #ዶሮ_ግብር የምትባል መሰለኝ እናም ከዛ አልፈን አንዲት ከተማንም አገኘን የገረመኝ ወንዱ ሁሉም ማለት ይቻላል ያለ #ዱላ ወይም ያለ #ክላሽ አይንቀሳቀስም
▪️ ምንድነው ብየ ስጠይቅ ሰዎችን " ወንድ ልጅ ምን እንደሚያጋጥመው አይታወቅምና ከእጅ ዱላ ወይንም ክላሽ መለየት የለበትም " አሉኝ ጉድ ብየ ዝም አልኩኝ ።
▪️ ቆቦ ከተማ ስንደርስ የከተማው ሰውም ዱላ ይዞ ሳይ ሓቂቃ በጣም ደነቀኝ ገረመኝ ፍየል አይጠብቁበት ከተማ ናቸው ምን ሊያደርጉት ነው ብየ ።
▪️ ከሁሉም የደነቀኝ ግን ሁለት ሰዎችን ሳይ ነው
👉1ኛው ፦ ሳይክል እየነዳ በአንድ እጁ ዱላ ይዞ ሳይ ፈገግ አስባለኝ ሓቂቃ
👉 2ተኛው ፦ ሞተር እየነዳ ዱላ ይዟል ይህም ፈገግ ያስብላል
▪️ የራያ ቆቦ ትዝታየ ነው ላካፍላችሁ ብየ ጥሩ ነው እዛ አከባቢ ያላችሁ ወንድሞች ያዙ ዱላ ይጠቅማል ለጥንቃቄ ግን ዝም ብለህ ሰውን በዛ ምታ ማለት አይደለም አማና ..!!
✍ አብዱረህማን ኢብኑ ዝናቤ አልጀበርቲ
http://t.me/abuUseyminabdurehman
http://t.me/abuUseyminabdurehman
▪️ ወደ ራያ እየሄድኩ ሳለ የሆነ ግዜ የገረመኝን ነገር ልንገራችህማ ከወልዲያ ወደ ቆቦ ስንሳፈር መኪና ውስጥ ሰው #ቀጭን_ዱላ ይዘው ሳይ ገረመኝ በጣም
▪️ ትንሽ እንደሄድን አንድ አነስ ያለች ከተማን ደረስን #ዶሮ_ግብር የምትባል መሰለኝ እናም ከዛ አልፈን አንዲት ከተማንም አገኘን የገረመኝ ወንዱ ሁሉም ማለት ይቻላል ያለ #ዱላ ወይም ያለ #ክላሽ አይንቀሳቀስም
▪️ ምንድነው ብየ ስጠይቅ ሰዎችን " ወንድ ልጅ ምን እንደሚያጋጥመው አይታወቅምና ከእጅ ዱላ ወይንም ክላሽ መለየት የለበትም " አሉኝ ጉድ ብየ ዝም አልኩኝ ።
▪️ ቆቦ ከተማ ስንደርስ የከተማው ሰውም ዱላ ይዞ ሳይ ሓቂቃ በጣም ደነቀኝ ገረመኝ ፍየል አይጠብቁበት ከተማ ናቸው ምን ሊያደርጉት ነው ብየ ።
▪️ ከሁሉም የደነቀኝ ግን ሁለት ሰዎችን ሳይ ነው
👉1ኛው ፦ ሳይክል እየነዳ በአንድ እጁ ዱላ ይዞ ሳይ ፈገግ አስባለኝ ሓቂቃ
👉 2ተኛው ፦ ሞተር እየነዳ ዱላ ይዟል ይህም ፈገግ ያስብላል
▪️ የራያ ቆቦ ትዝታየ ነው ላካፍላችሁ ብየ ጥሩ ነው እዛ አከባቢ ያላችሁ ወንድሞች ያዙ ዱላ ይጠቅማል ለጥንቃቄ ግን ዝም ብለህ ሰውን በዛ ምታ ማለት አይደለም አማና ..!!
✍ አብዱረህማን ኢብኑ ዝናቤ አልጀበርቲ
http://t.me/abuUseyminabdurehman
http://t.me/abuUseyminabdurehman
ባለ ቻናሎች እና ግሩፖች በቻላችሁት ያክል
ሼር ሼር ታደርጉልን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ የገባ ንፁህ ንፁህ ማር
ስላለ ፈጥናችሁ መውሰድ ትችላላችሁ ወደ ክፍለ ሀገርም ለቤተሰብ መላክ የምትፈልጉ በጀመዓ በጀመዓ ሁናችሁ ማዘዝ ትችላላችሁ።
አድራሻ አዲስ አበባ ቤተል ሰፈር
ስልክ ቁጥር
0925255225
0930398677
0928282128
ሰዒድ ንፁህ ማር እና ሁለገብ የንድ ስራ
ለበለጠ መረጃ ወደ ቴሌግራም አድራሻችን ይቀላቀሉ ብዙ መረጃዎችን ያገኛሉ
አድ አድ ሼር ሼር ያድርጉ እናመሰግናለን።
https://t.me/Seidyemarakrbot28
https://t.me/Seidyemarakrbot28
የቴሌግራም ቻናልችን
https://t.me/Seidmar
https://t.me/Seidmar
የቴሌግራም ግሩፕ
ሼር ሼር ታደርጉልን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ የገባ ንፁህ ንፁህ ማር
ስላለ ፈጥናችሁ መውሰድ ትችላላችሁ ወደ ክፍለ ሀገርም ለቤተሰብ መላክ የምትፈልጉ በጀመዓ በጀመዓ ሁናችሁ ማዘዝ ትችላላችሁ።
አድራሻ አዲስ አበባ ቤተል ሰፈር
ስልክ ቁጥር
0925255225
0930398677
0928282128
ሰዒድ ንፁህ ማር እና ሁለገብ የንድ ስራ
ለበለጠ መረጃ ወደ ቴሌግራም አድራሻችን ይቀላቀሉ ብዙ መረጃዎችን ያገኛሉ
አድ አድ ሼር ሼር ያድርጉ እናመሰግናለን።
https://t.me/Seidyemarakrbot28
https://t.me/Seidyemarakrbot28
የቴሌግራም ቻናልችን
https://t.me/Seidmar
https://t.me/Seidmar
የቴሌግራም ግሩፕ
➧እንደ በቆሎ እሸት እፍን ሽፍን ያለች!!
➧የሒጃቧ የኒቃቧ ጀግና እሷማ ውድ ነች"ጌታዋ እንዳዘዛት የተከናነበች!!
➧ማንም አይቀርባትም" በሩቅ ይሸሻታል አንገቱን ይደፋል እሷ ብቅ ካለች።
➻እናማ ውዷ #እይታ እና #ቆሻሻ የሚርፍበት ክፍት ነገር ነው።
ለኔም ላንችም።
✍️ሰላም እደሩልኝ!
https://t.me/https_Asselefya1
➧የሒጃቧ የኒቃቧ ጀግና እሷማ ውድ ነች"ጌታዋ እንዳዘዛት የተከናነበች!!
➧ማንም አይቀርባትም" በሩቅ ይሸሻታል አንገቱን ይደፋል እሷ ብቅ ካለች።
➻እናማ ውዷ #እይታ እና #ቆሻሻ የሚርፍበት ክፍት ነገር ነው።
ለኔም ላንችም።
✍️ሰላም እደሩልኝ!
https://t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلّونَ عَلَى النَّبِيِّ يا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا صَلّوا عَلَيهِ وَسَلِّموا تَسليمًا﴾
•القارئ: #رعد_الكردي
•القارئ: #رعد_الكردي
Audio
➧የማለዳ ማራኪ ቲላዋ ግብዣ!
👉ቁርአን ማንበብና እንዲሁም በትኩረት ማዳመጥ ትልቅ ኢባዳ ነው!
🎙 القارئ أسيب عصمة الله
➷➷➷➷➷🥀➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
👉ቁርአን ማንበብና እንዲሁም በትኩረት ማዳመጥ ትልቅ ኢባዳ ነው!
🎙 القارئ أسيب عصمة الله
➷➷➷➷➷🥀➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
📍 من حسن المعاشرة بين الأزواج ..
🔸 قال الشيخ/ ابن عثيمين رحمه الله:
الذي ينبغي للزوج أن يكون عونا لزوجته على طاعة الله، فإن ذلك من حُسن المعاشرة، وهو أيضا يُثاب على هذا إذا أعانها على طاعة الله.
📚 فتاوى سؤال على الهاتف ٣٥٠/٢
••══ ༻✿༺══ ••
https://t.me/https_Asselefya1
🔸 قال الشيخ/ ابن عثيمين رحمه الله:
الذي ينبغي للزوج أن يكون عونا لزوجته على طاعة الله، فإن ذلك من حُسن المعاشرة، وهو أيضا يُثاب على هذا إذا أعانها على طاعة الله.
📚 فتاوى سؤال على الهاتف ٣٥٠/٢
••══ ༻✿༺══ ••
https://t.me/https_Asselefya1
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ታላቅ ዳዕዋና ኮንፈረንስ በኢትዮጵያ
እነሆ በአሏህ ፍቃድ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አንሷር መስጅድ የፊታች እሁድ ቀን 18/03/ 2015 ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በታላላቅ ከውጭ በመጡ አሊሞችና የሃገራችን አሊሞች መሻኢኾች እና ኡስታዞች ታላቅ የዳዕዋ ፣ የፈትዋ እና የኮርስ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃቹሃል... በዕለቱ ብዙ ታዳሚ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
በእለቱ ከሚገኙ ከውጭ ሀገር ታላላቅ ኡለማዎች መሃል
1) የተከበሩ ሸይኽ አቢ ዐማር ሙሐመድ ኢብኑ ዐብዲላሂ ባሙሳ - فضيلة الشيخ محمد بن عبد الله با موسى - حفظه الله تعالى
2) የተከበሩ ሸይኽ ረሻድ አል-ሑበይሺይ - فضيلة الشيخ رشاد الورد الحبيشي حفظه الله
3) የተከበሩት ሸይኽ ሙሳ አሕመድ አል ቀጧኒ
فضيلة الشيخ موسى احمد القطاني
እና ሌሎችም ውድ የሰለፊያ ኡስታዞች እና ወንድሞች ከ አፋር ከአዲስ አበባ ከደሴ ከኸሚሲይ እንዲሁም ከተለያዩ ቦታዎች በአለሠህ ፍቃድ ይዘምታሉ።
በዕለቱ :-
✔️ የኮርስ ፕሮግራም ይካሄዳል
✔️ የደዕዋ ፕሮግራም ይካሄዳል
✔️ በመሻኢኮቻችን ነሲሃ ይደረጋል
✔️ የፈትዋ ፕሮግራም ይኖረናል
ማሳሰቢያ :- ማንኛውም ስለማንኛውም ነገር ሹብሃ ያለበትም አካል ጥሪ ሳይደረግለትም መምጣት ይችላል በራችን ክፍት ነው ።
👌 በቂ ምግብ እና የመኝታ ቦታ ተዘጋጅቷል ... ከቅዳሜ ጀምሮ ኢትዮጵያውያን ይህንን ውድ ፕሮግራም ለመታደም ወደ ኮምቦልቻ አንሷር መስጅድ እብድታመሩ ስንል ጋብዘናቹሃል።
ማሳሰቢያ
የሌሊት ልብስ ይዛችሁ ብትመጡ የተመረጠ ነዉ።
አድራሻ :- ኢትዮጵያ ኮምቦልቻ ከተማ ሀሰና ሀገር ክፍል ከተማ ቀበሌ ሁዳዴ በርበሬ ወንዝ አድሱ ድልድይ ተሻግሮ ደዌ ሰፈር በአንሷር መስጅድ
t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
ታላቅ ዳዕዋና ኮንፈረንስ በኢትዮጵያ
እነሆ በአሏህ ፍቃድ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አንሷር መስጅድ የፊታች እሁድ ቀን 18/03/ 2015 ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በታላላቅ ከውጭ በመጡ አሊሞችና የሃገራችን አሊሞች መሻኢኾች እና ኡስታዞች ታላቅ የዳዕዋ ፣ የፈትዋ እና የኮርስ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃቹሃል... በዕለቱ ብዙ ታዳሚ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
በእለቱ ከሚገኙ ከውጭ ሀገር ታላላቅ ኡለማዎች መሃል
1) የተከበሩ ሸይኽ አቢ ዐማር ሙሐመድ ኢብኑ ዐብዲላሂ ባሙሳ - فضيلة الشيخ محمد بن عبد الله با موسى - حفظه الله تعالى
2) የተከበሩ ሸይኽ ረሻድ አል-ሑበይሺይ - فضيلة الشيخ رشاد الورد الحبيشي حفظه الله
3) የተከበሩት ሸይኽ ሙሳ አሕመድ አል ቀጧኒ
فضيلة الشيخ موسى احمد القطاني
እና ሌሎችም ውድ የሰለፊያ ኡስታዞች እና ወንድሞች ከ አፋር ከአዲስ አበባ ከደሴ ከኸሚሲይ እንዲሁም ከተለያዩ ቦታዎች በአለሠህ ፍቃድ ይዘምታሉ።
በዕለቱ :-
✔️ የኮርስ ፕሮግራም ይካሄዳል
✔️ የደዕዋ ፕሮግራም ይካሄዳል
✔️ በመሻኢኮቻችን ነሲሃ ይደረጋል
✔️ የፈትዋ ፕሮግራም ይኖረናል
ማሳሰቢያ :- ማንኛውም ስለማንኛውም ነገር ሹብሃ ያለበትም አካል ጥሪ ሳይደረግለትም መምጣት ይችላል በራችን ክፍት ነው ።
👌 በቂ ምግብ እና የመኝታ ቦታ ተዘጋጅቷል ... ከቅዳሜ ጀምሮ ኢትዮጵያውያን ይህንን ውድ ፕሮግራም ለመታደም ወደ ኮምቦልቻ አንሷር መስጅድ እብድታመሩ ስንል ጋብዘናቹሃል።
ማሳሰቢያ
የሌሊት ልብስ ይዛችሁ ብትመጡ የተመረጠ ነዉ።
አድራሻ :- ኢትዮጵያ ኮምቦልቻ ከተማ ሀሰና ሀገር ክፍል ከተማ ቀበሌ ሁዳዴ በርበሬ ወንዝ አድሱ ድልድይ ተሻግሮ ደዌ ሰፈር በአንሷር መስጅድ
t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
Forwarded from نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے (لَتَرْكَبُنّ طَبَقاً عَنْ طَبَق)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ነገሩ ነው እንጅ ጩቤ ሰው አይጎዳም!።
~
ከላይ የምትመለከቷት እህት እንዲህ ትላለች፦" ዘፈን ሐላል ነው። ለዛም ነው የማዳምጠው፣ የምዘፍነውም።ዘፈንን የሚከለክል ከቁርአን ውሥጥ መረጃ የለም። ዘፈንን በማስመልከት የመጡት ሐዲሶችም ዶዒፎች ናቸው!።"
•
በመጀመሪያ! በስሜትና በጅሕልና ታስረን፣ የመጣልንን ከመናገር አሏህን ልንፈራ ይገባል!። ከፊታችን ልንዘለው የማንችለው ቀብር የሚባል ጉድጓድ አለብን። በመሰረቱ እንዲህ ያለ የወረደና የዘቀጠ ንግግርን የሚናገሩት: በልባቸው ላይ ንፍቅና ያለባቸው ደካማ ሰዎችናቸው። ለዛም ነው ታላቁ ሱሐባ ዐብደሏህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ያሉት፦
”الغناء ينبت النفاق كما ينبت الماء الزرع“
ዘፈን ንፍቅናን ያበቅላል: ውሃ አዝመራን እንደሚያበቅለው።
[ኢጛሰቱ አል-ለህፍ 1/368]
ጌታችን አሏሁ ‹ሱብሐነሁ ወተዓላ› በተከበረው ቃሉ በቁርአን ውሥጥ ዘፈንን ሲከለክል እንዲህ ይላል ፦
”وَمِنَ النّاَسِ مَن يَشتَرِي لَهوَ الحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سبِيلِ اللَّهِ بِغَيرِ عِلمِِ وَيَتَخِذَهاَ هُزُوََا أُولَٸِكَ لَهُم عَذَابُُ مُهِينُُ“
"ከሰወችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአሏህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጉ ሊይዛት አታላይ ወሬን (ዘፈንን) የሚገዛ አለ። እነዚያ ለነሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው።"[ሱረቱ ሉቅማን 6]
ከላይ የተወሳቺውን አንቀፅ ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ ሲያብራሩ የሚከተለውን ይላሉ ፦
”والله الذي لاإله إلا هو ”لهو الحديث“ هو الغناء“
"በዚያ ከርሱ ውጪ ሌላ አምላክ የሌለ በሆነው በአሏህ እምላለሁ፡ لهو الحديث“
ለሕወል ሀዲስ በማለት የተፈለገው ዘፈን/ሙዚቃ ነው።"
[ተፍሲር ኢብኑ ከሲር ይመልከቱ]
ነቢያችን ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
~
ከላይ የምትመለከቷት እህት እንዲህ ትላለች፦" ዘፈን ሐላል ነው። ለዛም ነው የማዳምጠው፣ የምዘፍነውም።ዘፈንን የሚከለክል ከቁርአን ውሥጥ መረጃ የለም። ዘፈንን በማስመልከት የመጡት ሐዲሶችም ዶዒፎች ናቸው!።"
•
በመጀመሪያ! በስሜትና በጅሕልና ታስረን፣ የመጣልንን ከመናገር አሏህን ልንፈራ ይገባል!። ከፊታችን ልንዘለው የማንችለው ቀብር የሚባል ጉድጓድ አለብን። በመሰረቱ እንዲህ ያለ የወረደና የዘቀጠ ንግግርን የሚናገሩት: በልባቸው ላይ ንፍቅና ያለባቸው ደካማ ሰዎችናቸው። ለዛም ነው ታላቁ ሱሐባ ዐብደሏህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ያሉት፦
”الغناء ينبت النفاق كما ينبت الماء الزرع“
ዘፈን ንፍቅናን ያበቅላል: ውሃ አዝመራን እንደሚያበቅለው።
[ኢጛሰቱ አል-ለህፍ 1/368]
ጌታችን አሏሁ ‹ሱብሐነሁ ወተዓላ› በተከበረው ቃሉ በቁርአን ውሥጥ ዘፈንን ሲከለክል እንዲህ ይላል ፦
”وَمِنَ النّاَسِ مَن يَشتَرِي لَهوَ الحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سبِيلِ اللَّهِ بِغَيرِ عِلمِِ وَيَتَخِذَهاَ هُزُوََا أُولَٸِكَ لَهُم عَذَابُُ مُهِينُُ“
"ከሰወችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአሏህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጉ ሊይዛት አታላይ ወሬን (ዘፈንን) የሚገዛ አለ። እነዚያ ለነሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው።"[ሱረቱ ሉቅማን 6]
ከላይ የተወሳቺውን አንቀፅ ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ ሲያብራሩ የሚከተለውን ይላሉ ፦
”والله الذي لاإله إلا هو ”لهو الحديث“ هو الغناء“
"በዚያ ከርሱ ውጪ ሌላ አምላክ የሌለ በሆነው በአሏህ እምላለሁ፡ لهو الحديث“
ለሕወል ሀዲስ በማለት የተፈለገው ዘፈን/ሙዚቃ ነው።"
[ተፍሲር ኢብኑ ከሲር ይመልከቱ]
ነቢያችን ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے
ነገሩ ነው እንጅ ጩቤ ሰው አይጎዳም!። ~ ከላይ የምትመለከቷት እህት እንዲህ ትላለች፦" ዘፈን ሐላል ነው። ለዛም ነው የማዳምጠው፣ የምዘፍነውም።ዘፈንን የሚከለክል ከቁርአን ውሥጥ መረጃ የለም። ዘፈንን በማስመልከት የመጡት ሐዲሶችም ዶዒፎች ናቸው!።" • በመጀመሪያ! በስሜትና በጅሕልና ታስረን፣ የመጣልንን ከመናገር አሏህን ልንፈራ ይገባል!። ከፊታችን ልንዘለው የማንችለው ቀብር የሚባል ጉድጓድ አለብን። በመሰረቱ…
ليكونن من أمتي أقوام يستحلون الحر﴿الزنا﴾والحرير والخمر والمعازف“
"ወደፊት ከህዝቦቼ ውስጥ ዝሙትን፣ሀር መልበስን ፣ ኸምርን፣ የሙዚቃ መሳሪያን መጠቀምን የሚፈቅዱ ሰወች ይኖራሉ"።
[ቡኻሪ 5590]
ከላይ የጠቀስኳቸው መረጃዎች ለናሙና ያክልጂ ዘፈን ሐራም ስለመሆኑ ሰፊ ድርሳናትን ማበጀት ይቻላል። አሏህ ለሁላችንም ልቦና ይስጠን!።
✍አብደረህማን አማን
t.me/abdu_rheman_aman
"ወደፊት ከህዝቦቼ ውስጥ ዝሙትን፣ሀር መልበስን ፣ ኸምርን፣ የሙዚቃ መሳሪያን መጠቀምን የሚፈቅዱ ሰወች ይኖራሉ"።
[ቡኻሪ 5590]
ከላይ የጠቀስኳቸው መረጃዎች ለናሙና ያክልጂ ዘፈን ሐራም ስለመሆኑ ሰፊ ድርሳናትን ማበጀት ይቻላል። አሏህ ለሁላችንም ልቦና ይስጠን!።
✍አብደረህማን አማን
t.me/abdu_rheman_aman