Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
➲አንድት ሴት ኒቃብ ለብሳ ድምጿን ሳታለሳልስ የእህቱዋ ባል እና ሌሎች ባሉበት ማዉራት ትችላለችን?
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④①➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④①➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
◾️ሀሰነል በስርይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።
✅ የአንድ ዓሊም ሞት በእስልምና ውስጥ ቀንና ሌሊት ቢለያዩም በምንም ነገር ሊዘጋ የማይችል ቀዳዳ ነው።
📚[جامِع بيان العِلم وفضله -١\٥٩٥-]
✅ የአንድ ዓሊም ሞት በእስልምና ውስጥ ቀንና ሌሊት ቢለያዩም በምንም ነገር ሊዘጋ የማይችል ቀዳዳ ነው።
📚[جامِع بيان العِلم وفضله -١\٥٩٥-]
Forwarded from المَنهجُ السَّلفي لــيس لـه بَديل
ድንቅ መልስ
__
"ኒቃብሽ ብዙ በሮችን ይዘጋብሻል" አሏት
እሷም
"የጀሀነምን በር መዝጋቱ ይበቃኛል" አለቻቸዉ
__
"ኒቃብሽ ብዙ በሮችን ይዘጋብሻል" አሏት
እሷም
"የጀሀነምን በር መዝጋቱ ይበቃኛል" አለቻቸዉ
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧መንዙማ ➬➬➬➬➬ ➳ክፍል ሰላሳ ስምንት ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➧የታደለው ገበር ከአላህ ዘንዳ ሲር” “ለካ ገረዋ ላይ አብርቷል ጀምበር፣ ሲፈቱ መለኪይ ዛቱ የበሸር፣ ተብሎ አላህ ዘንዳ በሺር ወአንዚር፣ ጎራ እማይጋርደው ይዟል መነጠር፣ ይናገር ነበረ የዟሂር የሲር፣ ይገልጠው ነበረ የኸልቁን ኸጢር” ➲ ለገሂዳም ጃማ ስንቱ ጉድ ነበር፣ እነ ነብዩ ሀድራ የተባሉ አብሽር፣ ባልከው ይሁን ያለው ገና ሲፈጠር”…
➧መንዙማ
➫➫➫➫➫
➭ክፍል ሰላሳ ዘጠኝ
〰〰〰〰〰〰
➧“ሺሊላህ ኢማሙ ግቡልን፣
መተኮስ ጀመረ የፍቅር ተኳሹ፣
በወዳጆቹ ልብ እንደ ምንጭ ፈሳሹ፣
የረሱል ምስለኔ አላጋውን ወራሹ፣
የልብን መርማሪ እሱ ነው ፈታሹ”
“ሺሊላህ ሸህ ሙሃመድ ባህሩ፣
ለጠራው ደራሽ ነው ምን ቢርቅ አገሩ፣
እኔስ ይገርመኛል የሰው ነገር፣
ይላል እንዘይር ቀልቡን ሳያጠራ፣
የማያውቁ መስሎት የቀልቡን የሰድሩን
አላህ እንዲህ ይላል፡
إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ
“እርሱ በደረቶች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነውና።” [ሁድ፡ 5]
“ሰይድ ቡሽራ ገታ ቀምጣላው ገበር፣
ከልካይ የለበትም ሲዘልቅ እልፍኝ በር
ጨወታው ነበር ቀዷ ቀደር ጋር፣”
➲አዑዙ ቢላህ!! ሰዎቹ ድፍረታቸው የት እንደደረሰ ተመልከቱ። ጭራሽ ቀዷና
ቀደር እስከመቀያየር ስልጣን ነው የሚያንጋጥጡት። ሰዎቹ እዚሁ ላይ በቃ ካልተባሉ ለጥፋታቸው ለከት የላቸውም። ተናጋሪዎቹስ ሰውነታቸው ጥፋትን ተላምዷል።
➧ሙስሊም የሆነ ሰው ይህን ሲሰማ አይሰቀጥጠውም? በማዳመጡ ብቻ አላህ እንዳይጠይቀው አይፈራምን?
አላህ ከመልክተኞቹ ለወደደው ብቻ ነው የሩቅን ሚስጥር ያውም ከፊሉን
የሚሳውቀው።
عَالِمُ الْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِ أَحَدًا⓺⓶إِلَّا مَنِ ارْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍ فَإِنَّهُ يَسْلُكُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَمِنْ خَلْفِهِ رَصَدًا⓻⓶
“(እርሱ አላህ) ሩቁን ምስጢር ዐዋቂ ነው። በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም። ከመልክተኛ ለወደደው ቢሆን እንጅ (ለሌላ አይገልጽም)። እርሱም ከስተፊቱም ከስተኋላውም ጠባቂዎችን ያደርግለታል። [አልጂን፡ 26-27]
➧ለምሳሌ ለነብዩ صلى الله عليه وسلم ቂያማ መቼ እንደሚከሰት አላሳወቃቸውም።ነገር ግን ምልክቶቿን አሳውቋቸዋል። ስለዚህ መልክተኞች እንኳን ከሩቅ ሚስጥር አላህ የወደደላቸው እና ከፊል የፈለገውን ብቻ ነው የሚያሳውቃቸው። እዚህስ?
“እነሸሁ ሀቢብ ጓደኛው ገበር፣
ከአርሽ እስከ ሰራ ይታየው ነበር፣
አላህ አርጎት ነበር የሚስጥር ሰፈር”
“እንደ ሁሴን ጂብሪል ደግሞ ማን ነበር፣
የከሽፉ መነጠር አይኑ ላይ ነበር፣
የፊቱን የኋላን ይናገር ነበር፣
ሁሉም ተገላልጦ ይታየው ነበር።”
“መጂት ሀጅ ቡሽራ የራቀው ገበር፣
አገላባጭ ነበር የቀዷ ደብተር፣
ለውሀል መህፉዝ አይቶ ነበር ሲናገር።”
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን።
➲ውሸቶች እና ተረተረቶች
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭እነዚህ መንዙማ ባዮች “ወልይ” የሚሏቸውን ሰዎች በውሸት እና በተረተረቶች የሚክቡት ሰውን የነሱ (የሸሆቹ) ባሪያ ለማድረግ ነው። ሰዎቹን ከደረጃቸው በላይ ከፍ ከፍ በማድረግ ሰዎች እንዲያመልኳቸው በርን ለመክፈት የሚደረግ ጥረት ነው።ማንኛውም ሙስሊም ወሬን ማጣራት አለበት። አላህ እንዲህ ይላል
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ
➲“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ በስህተት ላይ ሆናችሁ ሕዝቦችን እንዳትጎዱና በሠራችሁት ነገር ላይ ተጸጸቾች እንዳትሆኑ አረጋግጡ።” [አልሑጁራት፡ 6]
➠እነዚህ መንዙማ ባዮች ከላይ እንዳሳለፍነው አላህ እና መልክተኛው ላይ ሲዋሹ ምንም ያልመሰላቸው ሌሎች ግለሰቦች ላይ አይዋሹም አንልም። እነሱ “ወልይ” የሚሏቸው ላይ ድንበር አልፈው ያልሰሩትን ሰሩ እያሉ ሲናገሩ በሸሪዓ ሚዛን ወሬውን ልናጣራው ይገባል።
የሚከተሉት ስንኞች ቅጥፈቶች ናቸው።
“ጌታው ሀሰን ለሚ በራራ ነበር፣
ሙት የሚቀሰቅስ ጉድ ያለው ገበር፣
ለሰሚው ይአጅባል የሰሩት ነገር”
“የጌታው ስጦታ ስፍር የለው ቁጥር፣
ለሸህ አሊ ጎንደር፣ አድርጎት ነበር ባለመነጠር፣
ለበረካው ያህል ጥቂት ልናገር፣
አንዲት ላም ኮሬብ ላይ ስትበላ ሳር፣
እላይዋ ላይ ወጥታ በናትዎ ቀብር፣
ጎንደር ሆነው አዩዋት የሚያጅብ ነገር፣
ተዛ ተቆጡና ሸህ አሊ ጎንደር፣
ሆዷን ቢሏት ሞተች ወርውረው ጢጠር፣
ምነው አይባልም የወልይ ነገር፣
ለባለቤቲቱ ሰደዱላት ብር፣
አፉ በይኝ አሏት ሀቋም እንዳይቀር፣
እየው የአላህ ስራ ከባሮቹ ጋር”
➲“ምነው” የማይባለው አላህ ነው። ስለዚህ እንጠይቃለን፡- ማገናዘብ የማትችለውን ላም እንዴት ቀብር ላይ ወጣች ብለው ከጎንደር ወሎ ወርውረው ገደሏት? በዚህ መልኩ ነፍስ ማጥፋት ይፈቀዳል? ለነገሩ የብዙ “ወልዮች” ገድል በነፍስ ማጥፋት ታሪክ የተሞላ ነው።
➧ “እከሌ ወልይ እከሌ የሚባሉትን በመዐና ገደሏቸው”፣ “አርባውን አባወራ ድንጋይ አደረጉት”፣… አይነት ታሪኮች ብዙ ናቸው። እነዚህን ታሪኮች እውነት ብለን ከተቀበልን እነዚህ ሰዎች ነፍሰ በላዎች ናቸው። ስለዚህ ልናከብራቸው ሳይሆን ልንፀየፋቸው ነው የሚገባን። ታሪኩን ውሸት ነው ብለን ከመለስን እንዲህ አይነት ተረት የሚያወሩ የዲን ነጋዴዎችን ልንርቅ ይገባል።
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫
➭ክፍል ሰላሳ ዘጠኝ
〰〰〰〰〰〰
➧“ሺሊላህ ኢማሙ ግቡልን፣
መተኮስ ጀመረ የፍቅር ተኳሹ፣
በወዳጆቹ ልብ እንደ ምንጭ ፈሳሹ፣
የረሱል ምስለኔ አላጋውን ወራሹ፣
የልብን መርማሪ እሱ ነው ፈታሹ”
“ሺሊላህ ሸህ ሙሃመድ ባህሩ፣
ለጠራው ደራሽ ነው ምን ቢርቅ አገሩ፣
እኔስ ይገርመኛል የሰው ነገር፣
ይላል እንዘይር ቀልቡን ሳያጠራ፣
የማያውቁ መስሎት የቀልቡን የሰድሩን
አላህ እንዲህ ይላል፡
إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ
“እርሱ በደረቶች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነውና።” [ሁድ፡ 5]
“ሰይድ ቡሽራ ገታ ቀምጣላው ገበር፣
ከልካይ የለበትም ሲዘልቅ እልፍኝ በር
ጨወታው ነበር ቀዷ ቀደር ጋር፣”
➲አዑዙ ቢላህ!! ሰዎቹ ድፍረታቸው የት እንደደረሰ ተመልከቱ። ጭራሽ ቀዷና
ቀደር እስከመቀያየር ስልጣን ነው የሚያንጋጥጡት። ሰዎቹ እዚሁ ላይ በቃ ካልተባሉ ለጥፋታቸው ለከት የላቸውም። ተናጋሪዎቹስ ሰውነታቸው ጥፋትን ተላምዷል።
➧ሙስሊም የሆነ ሰው ይህን ሲሰማ አይሰቀጥጠውም? በማዳመጡ ብቻ አላህ እንዳይጠይቀው አይፈራምን?
አላህ ከመልክተኞቹ ለወደደው ብቻ ነው የሩቅን ሚስጥር ያውም ከፊሉን
የሚሳውቀው።
عَالِمُ الْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِ أَحَدًا⓺⓶إِلَّا مَنِ ارْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍ فَإِنَّهُ يَسْلُكُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَمِنْ خَلْفِهِ رَصَدًا⓻⓶
“(እርሱ አላህ) ሩቁን ምስጢር ዐዋቂ ነው። በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም። ከመልክተኛ ለወደደው ቢሆን እንጅ (ለሌላ አይገልጽም)። እርሱም ከስተፊቱም ከስተኋላውም ጠባቂዎችን ያደርግለታል። [አልጂን፡ 26-27]
➧ለምሳሌ ለነብዩ صلى الله عليه وسلم ቂያማ መቼ እንደሚከሰት አላሳወቃቸውም።ነገር ግን ምልክቶቿን አሳውቋቸዋል። ስለዚህ መልክተኞች እንኳን ከሩቅ ሚስጥር አላህ የወደደላቸው እና ከፊል የፈለገውን ብቻ ነው የሚያሳውቃቸው። እዚህስ?
“እነሸሁ ሀቢብ ጓደኛው ገበር፣
ከአርሽ እስከ ሰራ ይታየው ነበር፣
አላህ አርጎት ነበር የሚስጥር ሰፈር”
“እንደ ሁሴን ጂብሪል ደግሞ ማን ነበር፣
የከሽፉ መነጠር አይኑ ላይ ነበር፣
የፊቱን የኋላን ይናገር ነበር፣
ሁሉም ተገላልጦ ይታየው ነበር።”
“መጂት ሀጅ ቡሽራ የራቀው ገበር፣
አገላባጭ ነበር የቀዷ ደብተር፣
ለውሀል መህፉዝ አይቶ ነበር ሲናገር።”
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን።
➲ውሸቶች እና ተረተረቶች
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭እነዚህ መንዙማ ባዮች “ወልይ” የሚሏቸውን ሰዎች በውሸት እና በተረተረቶች የሚክቡት ሰውን የነሱ (የሸሆቹ) ባሪያ ለማድረግ ነው። ሰዎቹን ከደረጃቸው በላይ ከፍ ከፍ በማድረግ ሰዎች እንዲያመልኳቸው በርን ለመክፈት የሚደረግ ጥረት ነው።ማንኛውም ሙስሊም ወሬን ማጣራት አለበት። አላህ እንዲህ ይላል
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ
➲“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ በስህተት ላይ ሆናችሁ ሕዝቦችን እንዳትጎዱና በሠራችሁት ነገር ላይ ተጸጸቾች እንዳትሆኑ አረጋግጡ።” [አልሑጁራት፡ 6]
➠እነዚህ መንዙማ ባዮች ከላይ እንዳሳለፍነው አላህ እና መልክተኛው ላይ ሲዋሹ ምንም ያልመሰላቸው ሌሎች ግለሰቦች ላይ አይዋሹም አንልም። እነሱ “ወልይ” የሚሏቸው ላይ ድንበር አልፈው ያልሰሩትን ሰሩ እያሉ ሲናገሩ በሸሪዓ ሚዛን ወሬውን ልናጣራው ይገባል።
የሚከተሉት ስንኞች ቅጥፈቶች ናቸው።
“ጌታው ሀሰን ለሚ በራራ ነበር፣
ሙት የሚቀሰቅስ ጉድ ያለው ገበር፣
ለሰሚው ይአጅባል የሰሩት ነገር”
“የጌታው ስጦታ ስፍር የለው ቁጥር፣
ለሸህ አሊ ጎንደር፣ አድርጎት ነበር ባለመነጠር፣
ለበረካው ያህል ጥቂት ልናገር፣
አንዲት ላም ኮሬብ ላይ ስትበላ ሳር፣
እላይዋ ላይ ወጥታ በናትዎ ቀብር፣
ጎንደር ሆነው አዩዋት የሚያጅብ ነገር፣
ተዛ ተቆጡና ሸህ አሊ ጎንደር፣
ሆዷን ቢሏት ሞተች ወርውረው ጢጠር፣
ምነው አይባልም የወልይ ነገር፣
ለባለቤቲቱ ሰደዱላት ብር፣
አፉ በይኝ አሏት ሀቋም እንዳይቀር፣
እየው የአላህ ስራ ከባሮቹ ጋር”
➲“ምነው” የማይባለው አላህ ነው። ስለዚህ እንጠይቃለን፡- ማገናዘብ የማትችለውን ላም እንዴት ቀብር ላይ ወጣች ብለው ከጎንደር ወሎ ወርውረው ገደሏት? በዚህ መልኩ ነፍስ ማጥፋት ይፈቀዳል? ለነገሩ የብዙ “ወልዮች” ገድል በነፍስ ማጥፋት ታሪክ የተሞላ ነው።
➧ “እከሌ ወልይ እከሌ የሚባሉትን በመዐና ገደሏቸው”፣ “አርባውን አባወራ ድንጋይ አደረጉት”፣… አይነት ታሪኮች ብዙ ናቸው። እነዚህን ታሪኮች እውነት ብለን ከተቀበልን እነዚህ ሰዎች ነፍሰ በላዎች ናቸው። ስለዚህ ልናከብራቸው ሳይሆን ልንፀየፋቸው ነው የሚገባን። ታሪኩን ውሸት ነው ብለን ከመለስን እንዲህ አይነት ተረት የሚያወሩ የዲን ነጋዴዎችን ልንርቅ ይገባል።
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
وَدِيعٌ اليَمَنِي
<unknown>
بعيداً عن أيّ ضجيج.. أرح مسمَعك"
✅ ማራኪ ቲላዋ
✅ የቁርአን ግብዣ
✅ ማራኪ ቲላዋ
✅ የቁርአን ግብዣ
➷"በተግባር የታጀበ እውቀት ፍሬ
እንዳለው ዛፍ ነው!
ተግባርን ያላካተተ እውቀት ደግሞ ፍሬ
እንደሌለው ዛፍ ነው " [ ሼኽ ሳሊህ አል
ፈውዛን (ሀፊዘሁሏህ) ]
{ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻋﻠﻤﻨﺎ ﻣﺎ ﻳﻨﻔﻌﻨﺎ ﻭﺍﻧﻔﻌﻨﺎ ﺑﻤﺎ
ﻋﻠﻤﺘﻨﺎ ﺍﻧﻚ ﺍﻧﺖ ﺍﻟﻌﻠﻴﻢ ﺍﻟﺤﻜﻴﻢ}
እንዳለው ዛፍ ነው!
ተግባርን ያላካተተ እውቀት ደግሞ ፍሬ
እንደሌለው ዛፍ ነው " [ ሼኽ ሳሊህ አል
ፈውዛን (ሀፊዘሁሏህ) ]
{ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻋﻠﻤﻨﺎ ﻣﺎ ﻳﻨﻔﻌﻨﺎ ﻭﺍﻧﻔﻌﻨﺎ ﺑﻤﺎ
ﻋﻠﻤﺘﻨﺎ ﺍﻧﻚ ﺍﻧﺖ ﺍﻟﻌﻠﻴﻢ ﺍﻟﺤﻜﻴﻢ}
➧ቁርአን ስትቀርበው ይበልጥ ላንተ ቅርብህ ይሆናል በውስጥህ ያለን ጭንቀት አስወግዶ ልብህን በደስታ ሀሴት ይሞላል!!!
(فضايل القران 297 )
(فضايل القران 297 )
➲እንስቶች ሆይ ይህንን የታላቅ ዓሊም ንግግር ስሙልኝ!!!
وقال شيخ العلامۃ صالح الفوزان حفظه الله
ومن النساء المسلمات من يستعملن النفاق ّفی الحجاب فإذا كُنَّ فی مجتمع يلتزم الحجاب احْتجبن وإذا كُنَّ في مجتمع لا يلتزم بالحجاب لم يحْتجِبْنَ
📌ከሴቶች መካከል በሒጃባቸው ንፍቅና የሚሰሩ አሉ ።
➧ሒጃብ የሚደረግበት አከባቢ ሲሆኑ ሒጃብ ያደርጋሉ ፣ ሒጃብ የማያደርጉ የሆኑ ማህበረሰብ ዘንድ ሲሆኑ ደግሞ ሒጃብ አያደርጉም !!
ومنهن من يحتجبن إذا كانت في مكان عامٍّ وإذا دخلت محلاً تجَّاريۃ أو مُسْتَشْفَٰی أو كانت تكلم أحدً صاغَۃِ الحُليِ أو أحدٌ خياطي الملابس النساءيۃ كشفت وجهها وذراعيها كأنها عند زوجها أو أحد محارمها فتقين الله يا من تفعلن ذالك
📖 تنبهات علی أحكام تختص بالمأمنات
للشيخ صالح الفوزان خفظه الله
📌 ማህበረሰብ በሚበዛበት ቦታ ላይ የሚሸፈኑ አሉ ፣ ከዛም ወደ ገበያ ቦታዎች እና ሆስፒታሎች ፣ ወይንም አንድን ወርቅን አንጣሪ ሳናግር ፣ ወይንም ደግሞ የሴቶችን ልብስ የሚሰፋን ሰውየ ስታናግር ፣ ፊቷን ፣ እጇን ጧቶቿን ፣ ትገልጣለች ።
📌ልክ ባሏ ዘንድ እና የሷ ቅርብ ቤተሰብ ዘንድ እንዳለች ሁላ ፊቷንም እጆቿንም ትገልጣለች ።
ይህንን የምታደርጊ እንስት ሆይ አሏህን ፍሪ ። ‼️‼️
እህቴ ሆይ የዝህ የትልቅ ዓሊም ምክር ላንቺ ነው በሒጃብሽ በኒቃብሽ ምን ያክል ጠንካራ ነሽ እስኪ ራስን ፈትሺ ።
📌አንዳንድ እህቶች ከውጭ ሀገር ወደ ሀገር ቤት ሲገቡ ሒጃብን እንዳለ ይረሱታል ይገላለጣሉ አሏሙስተዓን አሏህ ቀልቡን ይስጣቸው ።
📌እናም እህቴ ከነዝህ አይነት እንስቶች እንዳትሆኚ በሒጃብሽ ጠንክሪ ሒጃብሽ እዝህ ሀገር ብትመጪም እዛ ብትሆኚም እስከ እለተሞትሽ ዘውታሪ መሆን አለበት ።
ሒጃብን ያዘዘው አሏህ እንጅ የሱዑዲ መንግስት ብቻ አይደለም እዝህ ሀገራችን ብትመጪም በዛው መቀጠል አለብሽ እንጅ ቦሌ ስትደርሺ ሂጃቡን ጥለሽ በራቆትሽ ሀገርሽ አትግቢ ።
👉እንዲህማ ከሆነ ይህ ሙናፊቅነት ነው ሼይኹ እንዳሉት ማለት ነው ።
አሏህ ለእህቶቻችን በኒቃብ ላይ እስከ እለተሞት ድረስ ፅናቱን ይስጥልን እዝህ መጥተው ለሚያወልቁት ደግሞ አሏህ ልቦናን ይለግስልን ። አሚን
✍ አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/abuUseyminabdurehman
وقال شيخ العلامۃ صالح الفوزان حفظه الله
ومن النساء المسلمات من يستعملن النفاق ّفی الحجاب فإذا كُنَّ فی مجتمع يلتزم الحجاب احْتجبن وإذا كُنَّ في مجتمع لا يلتزم بالحجاب لم يحْتجِبْنَ
📌ከሴቶች መካከል በሒጃባቸው ንፍቅና የሚሰሩ አሉ ።
➧ሒጃብ የሚደረግበት አከባቢ ሲሆኑ ሒጃብ ያደርጋሉ ፣ ሒጃብ የማያደርጉ የሆኑ ማህበረሰብ ዘንድ ሲሆኑ ደግሞ ሒጃብ አያደርጉም !!
ومنهن من يحتجبن إذا كانت في مكان عامٍّ وإذا دخلت محلاً تجَّاريۃ أو مُسْتَشْفَٰی أو كانت تكلم أحدً صاغَۃِ الحُليِ أو أحدٌ خياطي الملابس النساءيۃ كشفت وجهها وذراعيها كأنها عند زوجها أو أحد محارمها فتقين الله يا من تفعلن ذالك
📖 تنبهات علی أحكام تختص بالمأمنات
للشيخ صالح الفوزان خفظه الله
📌 ማህበረሰብ በሚበዛበት ቦታ ላይ የሚሸፈኑ አሉ ፣ ከዛም ወደ ገበያ ቦታዎች እና ሆስፒታሎች ፣ ወይንም አንድን ወርቅን አንጣሪ ሳናግር ፣ ወይንም ደግሞ የሴቶችን ልብስ የሚሰፋን ሰውየ ስታናግር ፣ ፊቷን ፣ እጇን ጧቶቿን ፣ ትገልጣለች ።
📌ልክ ባሏ ዘንድ እና የሷ ቅርብ ቤተሰብ ዘንድ እንዳለች ሁላ ፊቷንም እጆቿንም ትገልጣለች ።
ይህንን የምታደርጊ እንስት ሆይ አሏህን ፍሪ ። ‼️‼️
እህቴ ሆይ የዝህ የትልቅ ዓሊም ምክር ላንቺ ነው በሒጃብሽ በኒቃብሽ ምን ያክል ጠንካራ ነሽ እስኪ ራስን ፈትሺ ።
📌አንዳንድ እህቶች ከውጭ ሀገር ወደ ሀገር ቤት ሲገቡ ሒጃብን እንዳለ ይረሱታል ይገላለጣሉ አሏሙስተዓን አሏህ ቀልቡን ይስጣቸው ።
📌እናም እህቴ ከነዝህ አይነት እንስቶች እንዳትሆኚ በሒጃብሽ ጠንክሪ ሒጃብሽ እዝህ ሀገር ብትመጪም እዛ ብትሆኚም እስከ እለተሞትሽ ዘውታሪ መሆን አለበት ።
ሒጃብን ያዘዘው አሏህ እንጅ የሱዑዲ መንግስት ብቻ አይደለም እዝህ ሀገራችን ብትመጪም በዛው መቀጠል አለብሽ እንጅ ቦሌ ስትደርሺ ሂጃቡን ጥለሽ በራቆትሽ ሀገርሽ አትግቢ ።
👉እንዲህማ ከሆነ ይህ ሙናፊቅነት ነው ሼይኹ እንዳሉት ማለት ነው ።
አሏህ ለእህቶቻችን በኒቃብ ላይ እስከ እለተሞት ድረስ ፅናቱን ይስጥልን እዝህ መጥተው ለሚያወልቁት ደግሞ አሏህ ልቦናን ይለግስልን ። አሚን
✍ አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/abuUseyminabdurehman
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④②➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④②➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Forwarded from شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧መንዙማ ➫➫➫➫➫ ➭ክፍል ሰላሳ ዘጠኝ 〰〰〰〰〰〰 ➧“ሺሊላህ ኢማሙ ግቡልን፣ መተኮስ ጀመረ የፍቅር ተኳሹ፣ በወዳጆቹ ልብ እንደ ምንጭ ፈሳሹ፣ የረሱል ምስለኔ አላጋውን ወራሹ፣ የልብን መርማሪ እሱ ነው ፈታሹ” “ሺሊላህ ሸህ ሙሃመድ ባህሩ፣ ለጠራው ደራሽ ነው ምን ቢርቅ አገሩ፣ እኔስ ይገርመኛል የሰው ነገር፣ ይላል እንዘይር ቀልቡን ሳያጠራ፣ የማያውቁ…
➧መንዙማ
➫➫➫➫
➭ክፍል አርባ
➛➛➛➛➛
➲“የሂዲ ሸህ ደግሞ ጋላቢው ነብር”
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➧አብዛሀኛዎቹ የሃገራችን የአውሊያእ ጀብዱዎች ከአሉ አሉ ባለፈ ይሄ ነው
የሚባል ማረጋገጫ የማይቀርብባቸው ተረቶች ናቸው። ይህን የምለው ከራማን ለመቃወም አይደለም። በአላህ፣ በዲኑ እና በመልእክተኛው ላይ የሚዋሽ አካል ገበያ ለመፍጠር ሲል ድንበር በሚያልፍባቸው አካላት ላይ አይዋሽም ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው። ስለዚህ በደፈናው ባንቃወምም ያለ አስተማማኝ ሰነድ የሚወሩ ወጣ ያሉ ቂሷዎቻቸውን ያለተጨባጭ ማስረጃ ልንቀበል አይገባም። የት አለ ውሸታቸው ከተባለ
ለምሳሌ ያክል ይሄውና፡
“ሸህ ሙሀመድ ሸሪፍ የርጎየው ገበር፣
ሲመድህ ሙስጠፋን እያየ ነበር።”
➭ነብዩ صلى الله عليه وسلم መዲና ቀብር ውስጥ ነው ያሉት። ታዲያ እንዴት ነው የሚያያቸው? ከሞቱ በኋላ በህልም እንጂ ማንም በአካል አያያቸውም። ሌላ ውሸት ይሄውና!
“ረቢአል አወል የገባ ጊዜና፣
በሀኢሙ (እንስሳው) ሁላ ያቀርባል ምስጋና፣
ለመውሊድ አድርገን እያለ መውላና”
➧ሐቅ የያዙ ሰዎች በሚያንቀላፉበት ምድር ውሸታሞች ይህን ያክል በድፍረት
ይሰብካሉ። መረጃ አጥቶ የሚልፈሰፈሰውን መውሊድ እንዲህ በቅጥፈት ሊያቆሙት የውሸት ክራንች ያቀብሉታል። አሁንም ሌላ ውሸት ይሄውና!
“ጌታው አባ ረህማ የአውልያ መምህር፣
ጨዋታው ነበረ ሰይድ ከድር ጋር፣
ሁሉም ከሀድራው ይቀስም ነበር።”
ኸዲር ሙተዋል። በየት አግኝቷቸው ነው ከሳቸው ጋር የሚጫወተው?
➲ጫት እና መንዙማ
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➧ጫት ህዝባችንንም አገራችንንም ወደኋላ እየጎተተ ያለ አደገኛ አደንዛዥ ቅጠል
ነው። ከሁሉ በጣም የሚያሳዝነው ይህ እርኩስ ቅጠል በአውቆ አጥፊዎች፣ እውቀት በሌላቸው ሰዎች እና ከእስልምና ሃይማኖት ውጭ ባሉ ሰዎች ውስጥ እንደ ትልቅ የኢስላም አካል ተደርጎ መወሰዱ ነው።
➭የጫትን መጥፎነት ማወቅ የፈለገ በተጨባጭ አገራችን ላይ በተለይ ሙስሊሙ ላይ ያደረሰውን ጉዳት መመልከት ይችላል።እነዚህ መንዙማ ባዮች ግን ምን ያክል ጫትን እያንቆለጳጰሱ ዲናዊ ቅብ እንደሰጡት እንመልከት።
“ጁሉሱ ሰኣቲን ጥቂት ቃቅምና
ንገረው ለመውላህ እበሩ ቁምና”
“እነሱ ይበራሉ በመቶ ሃምሳ ጀት፣
እኛ ቀደም ናቸው በአንድ ዘርባ ጫት”
“ተአስር ሺህ መትረየስ አጥምዶ ተቆመ፣
ከሺህ ፈረሰኛ ተባብሮ ለጉሞ ከቆመ፣
ይበልጣል ደግበል አድቅቆ የቃመ፣
ጠላቱንም ጎድቶ ወዳጁን ጠቀመ።”
➛ሰውየው ጫት በመቃሙ እራሱን እና ለእርሱ ጥሩ የሚያስቡትን መልካም ወዳጆቹን ይጎዳል። በተገላቢጦሹ እውነተኛ ጠላቱ የሆነውን ሸይጧን አላማ በማሳካት ሸይጧንን ይጠቅመዋል። ከዚህ ውጭ ሰው ጫትን አይደለም አድቅቆ ቢቅም ጁስ አድርጎ ቢጠጣው እንኳን እራሱን መጥቀምም ይሁን ጠላቱን መጉዳት አይችልም።
“ፍየል ቅጠል በልታ ትወልዳለች መንታ፣
መቼም እርባን የለው በጫት የተመታ”
ይልቅ እራሱ ጤናውንም፣ ገንዘቡንም፣
➧ ዲኑንም በጫት ከሚያስመታ በጊዜ
ቢማር ይሻለው ነበር። በተረፈ “ጫት ቅመን በቀልባችን ነደፍናቸው” እያሉ የሚያሰሙት ከራ ተረተረት ነው። ይልቅ እርባና የሌለው ቅጠል እያኘከ የአላህን፣ የሚስቱን፣ የልጆቹን፣ የቤተሰቦቹን እና የፍጡራንን መብት ጀዝቦ የማያሟላው ነው።
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉◉
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫
➭ክፍል አርባ
➛➛➛➛➛
➲“የሂዲ ሸህ ደግሞ ጋላቢው ነብር”
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➧አብዛሀኛዎቹ የሃገራችን የአውሊያእ ጀብዱዎች ከአሉ አሉ ባለፈ ይሄ ነው
የሚባል ማረጋገጫ የማይቀርብባቸው ተረቶች ናቸው። ይህን የምለው ከራማን ለመቃወም አይደለም። በአላህ፣ በዲኑ እና በመልእክተኛው ላይ የሚዋሽ አካል ገበያ ለመፍጠር ሲል ድንበር በሚያልፍባቸው አካላት ላይ አይዋሽም ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው። ስለዚህ በደፈናው ባንቃወምም ያለ አስተማማኝ ሰነድ የሚወሩ ወጣ ያሉ ቂሷዎቻቸውን ያለተጨባጭ ማስረጃ ልንቀበል አይገባም። የት አለ ውሸታቸው ከተባለ
ለምሳሌ ያክል ይሄውና፡
“ሸህ ሙሀመድ ሸሪፍ የርጎየው ገበር፣
ሲመድህ ሙስጠፋን እያየ ነበር።”
➭ነብዩ صلى الله عليه وسلم መዲና ቀብር ውስጥ ነው ያሉት። ታዲያ እንዴት ነው የሚያያቸው? ከሞቱ በኋላ በህልም እንጂ ማንም በአካል አያያቸውም። ሌላ ውሸት ይሄውና!
“ረቢአል አወል የገባ ጊዜና፣
በሀኢሙ (እንስሳው) ሁላ ያቀርባል ምስጋና፣
ለመውሊድ አድርገን እያለ መውላና”
➧ሐቅ የያዙ ሰዎች በሚያንቀላፉበት ምድር ውሸታሞች ይህን ያክል በድፍረት
ይሰብካሉ። መረጃ አጥቶ የሚልፈሰፈሰውን መውሊድ እንዲህ በቅጥፈት ሊያቆሙት የውሸት ክራንች ያቀብሉታል። አሁንም ሌላ ውሸት ይሄውና!
“ጌታው አባ ረህማ የአውልያ መምህር፣
ጨዋታው ነበረ ሰይድ ከድር ጋር፣
ሁሉም ከሀድራው ይቀስም ነበር።”
ኸዲር ሙተዋል። በየት አግኝቷቸው ነው ከሳቸው ጋር የሚጫወተው?
➲ጫት እና መንዙማ
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➧ጫት ህዝባችንንም አገራችንንም ወደኋላ እየጎተተ ያለ አደገኛ አደንዛዥ ቅጠል
ነው። ከሁሉ በጣም የሚያሳዝነው ይህ እርኩስ ቅጠል በአውቆ አጥፊዎች፣ እውቀት በሌላቸው ሰዎች እና ከእስልምና ሃይማኖት ውጭ ባሉ ሰዎች ውስጥ እንደ ትልቅ የኢስላም አካል ተደርጎ መወሰዱ ነው።
➭የጫትን መጥፎነት ማወቅ የፈለገ በተጨባጭ አገራችን ላይ በተለይ ሙስሊሙ ላይ ያደረሰውን ጉዳት መመልከት ይችላል።እነዚህ መንዙማ ባዮች ግን ምን ያክል ጫትን እያንቆለጳጰሱ ዲናዊ ቅብ እንደሰጡት እንመልከት።
“ጁሉሱ ሰኣቲን ጥቂት ቃቅምና
ንገረው ለመውላህ እበሩ ቁምና”
“እነሱ ይበራሉ በመቶ ሃምሳ ጀት፣
እኛ ቀደም ናቸው በአንድ ዘርባ ጫት”
“ተአስር ሺህ መትረየስ አጥምዶ ተቆመ፣
ከሺህ ፈረሰኛ ተባብሮ ለጉሞ ከቆመ፣
ይበልጣል ደግበል አድቅቆ የቃመ፣
ጠላቱንም ጎድቶ ወዳጁን ጠቀመ።”
➛ሰውየው ጫት በመቃሙ እራሱን እና ለእርሱ ጥሩ የሚያስቡትን መልካም ወዳጆቹን ይጎዳል። በተገላቢጦሹ እውነተኛ ጠላቱ የሆነውን ሸይጧን አላማ በማሳካት ሸይጧንን ይጠቅመዋል። ከዚህ ውጭ ሰው ጫትን አይደለም አድቅቆ ቢቅም ጁስ አድርጎ ቢጠጣው እንኳን እራሱን መጥቀምም ይሁን ጠላቱን መጉዳት አይችልም።
“ፍየል ቅጠል በልታ ትወልዳለች መንታ፣
መቼም እርባን የለው በጫት የተመታ”
ይልቅ እራሱ ጤናውንም፣ ገንዘቡንም፣
➧ ዲኑንም በጫት ከሚያስመታ በጊዜ
ቢማር ይሻለው ነበር። በተረፈ “ጫት ቅመን በቀልባችን ነደፍናቸው” እያሉ የሚያሰሙት ከራ ተረተረት ነው። ይልቅ እርባና የሌለው ቅጠል እያኘከ የአላህን፣ የሚስቱን፣ የልጆቹን፣ የቤተሰቦቹን እና የፍጡራንን መብት ጀዝቦ የማያሟላው ነው።
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉◉
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
▪️የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦
➧“ሲያነጋ በእኔ ላይ አስር ጊዜ ሰላዋት ያወረደ፤ ሲያመሽም አስር ጊዜ በእኔ ላይ ሰለዋት ያወረደ የቂያማ (ትንሳኤ) ቀን ምልጃዬ (ሸፈዓዬ) ታገኘዋለች።”
📚 ጦብራኒ ዘግውታል አልባኒ ተርጊብ ወተርሂብ (1/273) ላይ ሶሂህ ብለውታል።
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦
➧“ሲያነጋ በእኔ ላይ አስር ጊዜ ሰላዋት ያወረደ፤ ሲያመሽም አስር ጊዜ በእኔ ላይ ሰለዋት ያወረደ የቂያማ (ትንሳኤ) ቀን ምልጃዬ (ሸፈዓዬ) ታገኘዋለች።”
📚 ጦብራኒ ዘግውታል አልባኒ ተርጊብ ወተርሂብ (1/273) ላይ ሶሂህ ብለውታል።
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ኹጥባ_አልወለደም አልተወለደም።
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
📍خطبة الجمعة
📍የጁሙዓ ኹጥባ
🌐 لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
🌐 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
🕌 ደሴ አል አዝሐር መስጂድ
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4361
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4361
📍የጁሙዓ ኹጥባ
🌐 لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
🌐 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
🕌 ደሴ አል አዝሐር መስጂድ
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4361
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4361
Forwarded from Deleted Account
4_5942750787808529106.pdf
2.4 MB
هداية المستفيد ክፍል 01
Voice changer with effects (https://play.google.com/store/apps/…
ክፍል አንድ 0⃣1⃣
📚 የኪታቡ ስም ሒዳየቱል ሙስተፊድ ፊአህካሚ ተጅዊይድ
📚(هدايةالمستفيد في احكام التجويد)
📝 አዘጋጅ " ሸይኽ ሙሀመድ መህሙድ አቡ ሪማ በመባል የሚታወቁት
📝تأليف، (الشيخ محمد محمود المشهور بأبي ريمة)
📕የኪታቧን PDF ለማግኘት ⤵️⤵️
https://t.me/Asselefya1/3340
🎙 አቅራቢ በወንድም አቡ ሒበቲላህ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
📚 የኪታቡ ስም ሒዳየቱል ሙስተፊድ ፊአህካሚ ተጅዊይድ
📚(هدايةالمستفيد في احكام التجويد)
📝 አዘጋጅ " ሸይኽ ሙሀመድ መህሙድ አቡ ሪማ በመባል የሚታወቁት
📝تأليف، (الشيخ محمد محمود المشهور بأبي ريمة)
📕የኪታቧን PDF ለማግኘት ⤵️⤵️
https://t.me/Asselefya1/3340
🎙 አቅራቢ በወንድም አቡ ሒበቲላህ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧መንዙማ ➫➫➫➫ ➭ክፍል አርባ ➛➛➛➛➛ ➲“የሂዲ ሸህ ደግሞ ጋላቢው ነብር” 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ➧አብዛሀኛዎቹ የሃገራችን የአውሊያእ ጀብዱዎች ከአሉ አሉ ባለፈ ይሄ ነው የሚባል ማረጋገጫ የማይቀርብባቸው ተረቶች ናቸው። ይህን የምለው ከራማን ለመቃወም አይደለም። በአላህ፣ በዲኑ እና በመልእክተኛው ላይ የሚዋሽ አካል ገበያ ለመፍጠር ሲል ድንበር በሚያልፍባቸው አካላት…
➲መንዙማ
➻➻➻➻➻
➧ክፍል አርባ አንድ
〰〰〰〰〰〰
“ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣
የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ”
➲ኡመተል ኢስላምን ያሽመደመደው፣ ያጀዘበው፣ የአላህንም የፍጡራንንም ሀቅ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነው ይህን አደንዛዥ ቅጠል እንዲህ እያሉ ያስተዋውቁታል። አላህ ወንድም እና እህቶቻንን ከዚህ ሱስ ያውጣልን።
“ወጣቶች ዘፈኑ በስልት እያዜሙ፣
እያሉ ይጠሩሃል ሺሊላህ ኢማሙ፣
ይመጀኑብሃል ቂምሃ እየቃሙ፣
➧ጫት ኡማው ከጌታው ወይንም ከቤተሰቡ ጋር ያለውን ግንኙነት አቆርፋጅ፣ አደንዛዥ ቅጠል፣ትውልድ ገዳይ፣ ቤተሰብ በታኝ፣ አገር አበላሽ፣ ተውልድ አኮላሽ ነው፡፡ በተለይ በተለይ ሙስሊሙን ከጎዱ top 5 ከሚባሉት ነገሮች ውስጥ ዋናው ነው፡፡ እንዲህ አይነት ደፋር መንዙማ ባዮች እና የሃይማኖት አባት ነን ባዮች ሙስሊሙን በተለይ ወጣቱን ለማደንዘዝ ጫትን የእስልምና አካል አድርገው ያቀርቡታል፡፡ አላህን ይፍሩ፡፡ እስልምና ከእንዲህ አይነት አደንዛዥ እፅ የፀዳ ነው፡፡
➛ሌሎች
“ቶሎ በል ቶሎ በል፣ አንድየ ቶሎ በል፣
እንደ ዘመኑ ሰው ነገ ዛሬ አትበል”
➠ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!!ተመልከቱ የዚህ መንዙማ ባይ ድፍረትና መሃይምነት። ነብዩ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ይላሉ “ማንም ሙስሊም በወንጀል እና ዝምድናን በመቁረጥ ዱዓ እስካላደረገ ድረስ አላህ ከሶስት አንዱን ይሰጠዋል። ወይ የለመነው ይደርሰዋል፣ ወይ ለአኼራ ያዘገይለታል፣ ወይም አምሳያውን በላ ያነሳለታል”። አሁንም ነብዩ صلى الله عليه وسلم በዱዓ እንዳንቻኮል ነገረውናል። አላህን እንዲህ አድርጎ ከፍጡር ጋር በማመሳሰል መግለፅ ምን የሚሉት በሽታ ነው? አላህ አደብ እና እውቀት ይስጠን።
“አጫጭሱላቸው በሁለቱ ገል (ማጨሻ)፣
አንዱም የአብዶዮ ነው፣ አንዱም የኸድር”
➠ልብ በሉ ብዙ እናቶች እና አባቶች ቡና ይፈላ ይባል እና ቁርስ ጀባ ቃሃ ጀባ
እየተባለ እጣን ይጨሳል። እጣኑም ሲጨስ እንዲህ ከአላህ ውጭ ያሉን የሚጠሩበት ሁኔታ አለ። አንድ ሰው ቤቱ ላይ ቤቱ ጥሩ ሽታ እንዲኖረው ማጨስ ይችላል። ይህን የሚያጨሰው ግን ለጥፋት በመደገስ ከሆነ ከአላህ ጋር ነው የሚያጣላው።
“ተግርዶው ነው ወይ፣ ወይንስ ከቡኑ፣
ነው ወይንስ ከጫቱ፣ ወይስ ከጉዝ ጓዙ፣
ወይስ ከመጀን፣ ነው ወይንስ ከመጀን፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን፣ ወይንስ ከመጀን፣ ወይንስ ከወንድም፣ ወይንስ ከእህት፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን”
“እያረግክላቸው እያየሁህ (ኝ) ባይኔ፣
የበደል መሰለኝ አረ ምነው እኔ”
“ሲበሉ አልበላሁም፣ ሲለብሱ አለበስኩም፣
ሲያጌጡ አላጌጥኩም፣ ሲያገቡ አላገባሁ፣
ሲሰሩ አልሰራሁኝ፣ ሁል ጊዜ ሁል ጊዜ ሃያቴን ፈጀሁት።”
➧ሰይጣን ምን እንዳለ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
ثُمَّ لَآتِيَنَّهُم مِّن بَيْنِ أَيْدِيهِمْ وَمِنْ خَلْفِهِمْ وَعَنْ أَيْمَانِهِمْ وَعَن شَمَائِلِهِمْ ۖ وَلَا تَجِدُ أَكْثَرَهُمْ شَاكِرِينَ
“(ሰይጣንም) “ከዚያም ከስተፊቶቻቸው ከኋላቸውም ከቀኞቻቸውም ከግራዎቻቸውም በእርግጥ እመጣባቸዋለሁ። አብዛኞቻቸውንም አመስጋኞች ሆነው አታገኛቸውም”
(አለ)።” [አልአዕራፍ፡ 17]
وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ጌታችሁም “ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና” በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)።” [ኢብራሂም፡ 7]
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➻➻➻➻➻
➧ክፍል አርባ አንድ
〰〰〰〰〰〰
“ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣
የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ”
➲ኡመተል ኢስላምን ያሽመደመደው፣ ያጀዘበው፣ የአላህንም የፍጡራንንም ሀቅ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነው ይህን አደንዛዥ ቅጠል እንዲህ እያሉ ያስተዋውቁታል። አላህ ወንድም እና እህቶቻንን ከዚህ ሱስ ያውጣልን።
“ወጣቶች ዘፈኑ በስልት እያዜሙ፣
እያሉ ይጠሩሃል ሺሊላህ ኢማሙ፣
ይመጀኑብሃል ቂምሃ እየቃሙ፣
➧ጫት ኡማው ከጌታው ወይንም ከቤተሰቡ ጋር ያለውን ግንኙነት አቆርፋጅ፣ አደንዛዥ ቅጠል፣ትውልድ ገዳይ፣ ቤተሰብ በታኝ፣ አገር አበላሽ፣ ተውልድ አኮላሽ ነው፡፡ በተለይ በተለይ ሙስሊሙን ከጎዱ top 5 ከሚባሉት ነገሮች ውስጥ ዋናው ነው፡፡ እንዲህ አይነት ደፋር መንዙማ ባዮች እና የሃይማኖት አባት ነን ባዮች ሙስሊሙን በተለይ ወጣቱን ለማደንዘዝ ጫትን የእስልምና አካል አድርገው ያቀርቡታል፡፡ አላህን ይፍሩ፡፡ እስልምና ከእንዲህ አይነት አደንዛዥ እፅ የፀዳ ነው፡፡
➛ሌሎች
“ቶሎ በል ቶሎ በል፣ አንድየ ቶሎ በል፣
እንደ ዘመኑ ሰው ነገ ዛሬ አትበል”
➠ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!!ተመልከቱ የዚህ መንዙማ ባይ ድፍረትና መሃይምነት። ነብዩ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ይላሉ “ማንም ሙስሊም በወንጀል እና ዝምድናን በመቁረጥ ዱዓ እስካላደረገ ድረስ አላህ ከሶስት አንዱን ይሰጠዋል። ወይ የለመነው ይደርሰዋል፣ ወይ ለአኼራ ያዘገይለታል፣ ወይም አምሳያውን በላ ያነሳለታል”። አሁንም ነብዩ صلى الله عليه وسلم በዱዓ እንዳንቻኮል ነገረውናል። አላህን እንዲህ አድርጎ ከፍጡር ጋር በማመሳሰል መግለፅ ምን የሚሉት በሽታ ነው? አላህ አደብ እና እውቀት ይስጠን።
“አጫጭሱላቸው በሁለቱ ገል (ማጨሻ)፣
አንዱም የአብዶዮ ነው፣ አንዱም የኸድር”
➠ልብ በሉ ብዙ እናቶች እና አባቶች ቡና ይፈላ ይባል እና ቁርስ ጀባ ቃሃ ጀባ
እየተባለ እጣን ይጨሳል። እጣኑም ሲጨስ እንዲህ ከአላህ ውጭ ያሉን የሚጠሩበት ሁኔታ አለ። አንድ ሰው ቤቱ ላይ ቤቱ ጥሩ ሽታ እንዲኖረው ማጨስ ይችላል። ይህን የሚያጨሰው ግን ለጥፋት በመደገስ ከሆነ ከአላህ ጋር ነው የሚያጣላው።
“ተግርዶው ነው ወይ፣ ወይንስ ከቡኑ፣
ነው ወይንስ ከጫቱ፣ ወይስ ከጉዝ ጓዙ፣
ወይስ ከመጀን፣ ነው ወይንስ ከመጀን፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን፣ ወይንስ ከመጀን፣ ወይንስ ከወንድም፣ ወይንስ ከእህት፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን”
“እያረግክላቸው እያየሁህ (ኝ) ባይኔ፣
የበደል መሰለኝ አረ ምነው እኔ”
“ሲበሉ አልበላሁም፣ ሲለብሱ አለበስኩም፣
ሲያጌጡ አላጌጥኩም፣ ሲያገቡ አላገባሁ፣
ሲሰሩ አልሰራሁኝ፣ ሁል ጊዜ ሁል ጊዜ ሃያቴን ፈጀሁት።”
➧ሰይጣን ምን እንዳለ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
ثُمَّ لَآتِيَنَّهُم مِّن بَيْنِ أَيْدِيهِمْ وَمِنْ خَلْفِهِمْ وَعَنْ أَيْمَانِهِمْ وَعَن شَمَائِلِهِمْ ۖ وَلَا تَجِدُ أَكْثَرَهُمْ شَاكِرِينَ
“(ሰይጣንም) “ከዚያም ከስተፊቶቻቸው ከኋላቸውም ከቀኞቻቸውም ከግራዎቻቸውም በእርግጥ እመጣባቸዋለሁ። አብዛኞቻቸውንም አመስጋኞች ሆነው አታገኛቸውም”
(አለ)።” [አልአዕራፍ፡ 17]
وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ጌታችሁም “ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና” በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)።” [ኢብራሂም፡ 7]
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1