• አንዳንድ ተስፋ ያደረግናቸዉ ነገሮች ተስፋችንን ሲያጠፉት ዉስጣችን ሲሰበር ሁሉም ነገር ሲጨልምብን አላህ ሌላ ነገር አለዉ እንኳንም ያ ነገር አልሆነ
=
t.me/https_Asselefya1
ሊያስብል የሚችል ሌላ ነገር አላህ ይፈጥራል።=
t.me/https_Asselefya1
አንተዬ...የተስፋም ክፉ አለው...የማይመጣን ሰው መጠበቅ...ለአመታት የተደጋገመን ባህሪ ‘ይቀየራል’ ብሎ መመኘት...መርከብን አየር ማረፊያ፣ አውሮፕላንን ባህር ዳርቻ ላይ እስኪያርፍ እንደመጠበቅ ሚሆንበት ግዜ አለ...የተስፋም ልክ አለው ...
t.me/abdu_rheman_aman
t.me/abdu_rheman_aman
نصيحتي للنساء 1
Abu hizam
📙 የ "نصيحتي للنساء" ደርስ
⎘ ደርስ ቁጥር ⓵
የኪታቧ ፒዲኤፍ ⇓⇓⇓
t.me/durusuabihizam/1848
🎙أستاذ أبو حزام حفظه الله
ደርሱን ለመከታተል
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/durusuabihizam
⎘ ደርስ ቁጥር ⓵
የኪታቧ ፒዲኤፍ ⇓⇓⇓
t.me/durusuabihizam/1848
🎙أستاذ أبو حزام حفظه الله
ደርሱን ለመከታተል
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/durusuabihizam
044 الدخان
الشيخ عبدالحليم حسين إدريس
📚
𒊹︎︎︎ሼኽ ኢብኑ ባዝ ረሂመሁሏህ
نور على الدرب (٣٥١/٢٦)
=
ቁርኣን የሚያዳምጥ ሰው "ከሚቀራው ሰው ጋር እኩል አጅር(ምንዳ) ያገኛል።𒊹︎︎︎ሼኽ ኢብኑ ባዝ ረሂመሁሏህ
نور على الدرب (٣٥١/٢٦)
=
~ ለኛ ጥሩ ቢሆን.....ይሆን ነበር !
~ ለኛ ጥሩ ቢሆን.....ይቆይ ነበር !
~ ለኛ ጥሩ ቢሆን.....
(وَاللهُ يَعلَمُ وَأنتُمْ لا تَعلَمُونَ)
=
t.me/https_Asselefya1
~ ለኛ ጥሩ ቢሆን.....ይቆይ ነበር !
~ ለኛ ጥሩ ቢሆን.....
ይመጣ ነበር !ግን አልሆነም(وَاللهُ يَعلَمُ وَأنتُمْ لا تَعلَمُونَ)
=
t.me/https_Asselefya1
“
العلامة السعدي رحمه الله ﺍﻟﻔﻮﺍﻛﻪ ﺍﻟﺸَّﻬﻴﺔ (١/١١٢)
~መንቁል!
=
አንድ ሰው የሰዎችን ነውር ችላ ብሎ፣ ማሳወቅ የማይፈልጓቸውን ድብቅ ሁኔታዎቻቸውን ከመከታተል ምላሱን ከያዘ፤ ሃይማኖቱና ክብሩ ሰላም ይሆናል፣ አላህም የእሱን ክብርና ፍቅሩን በባሮች ልብ ውስጥ ይጥላል፣ አላህም ነውሩን ይሸፍንለታል። በእርግጥም ምንዳው ከሥራው ጋር ተመሳሳይ ነውና፣ ጌታህም ለባሮች በጭራሽ በዳይ አይደለምና።”العلامة السعدي رحمه الله ﺍﻟﻔﻮﺍﻛﻪ ﺍﻟﺸَّﻬﻴﺔ (١/١١٢)
~መንቁል!
=
"رُحماك ربّي بالقلوبِ الصابرة
تلك التي تُبلى وترجو الآخرة"
" አላህ ሆይ
=
t.me/https_Asselefya1
تلك التي تُبلى وترجو الآخرة"
" አላህ ሆይ
በትዕግስተኛ ልብ ላይ እዝነትህ አድርግ፣ እነዚያ የተፈተኑ ነገር ግን በአኼራ ተስፋ የሚያደርጉ።"=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Abu hizam – نصيحتي للنساء 1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
نصيحتي للنساء 2
Abu hizam
📙 የ "نصيحتي للنساء" ደርስ
⎘ ደርስ ቁጥር ⓶
የኪታቧ ፒዲኤፍ ⇓⇓⇓
t.me/durusuabihizam/1848
🎙أستاذ أبو حزام حفظه الله
ደርሱን ለመከታተል
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/durusuabihizam
⎘ ደርስ ቁጥር ⓶
የኪታቧ ፒዲኤፍ ⇓⇓⇓
t.me/durusuabihizam/1848
🎙أستاذ أبو حزام حفظه الله
ደርሱን ለመከታተል
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/durusuabihizam
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~ ስንናፍቀዉ የነበረ ዝናብ መዝነብ ጀመረ ያን ቃጠሎ ሙቀት አለፍነዉ አልሃምዱሊላህ
=
=
~ ያስለቀሰን፣ ያስጨነቀን፣ ያሳሰበን፣ እንቅልፍ የነሳን ነገር ሁሉ አልፉ እናየዋለን ብቻ እንታገስ! ትንሽ ብቻ....!
=
=
~
منقول
=
ያስጨነቀሽ ሁሉ፣ ያሳሰበሽ ሁሉ፣ ያስፈራሽ ሁሉ፣ ወጥሮ የያዘሽ ሁሉ ...ኃጢአትሽን እያረገፈልሽ ነው፣ ለሁሉም ጊዜ አለው ታገሽ።منقول
=
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአንተስ ከፋ .......ህእ
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Abu hizam – نصيحتي للنساء 2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
نصيحتي للنساء 3
Abu hizam
📙 የ "نصيحتي للنساء" ደርስ
⎘ ደርስ ቁጥር ⓷
የኪታቧ ፒዲኤፍ ⇓⇓⇓
t.me/durusuabihizam/1848
🎙أستاذ أبو حزام حفظه الله
ደርሱን ለመከታተል
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/durusuabihizam
⎘ ደርስ ቁጥር ⓷
የኪታቧ ፒዲኤፍ ⇓⇓⇓
t.me/durusuabihizam/1848
🎙أستاذ أبو حزام حفظه الله
ደርሱን ለመከታተል
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/durusuabihizam
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ 【ክፍል ⓵⓼】 📒የተሳሳተ እና ትክክለኛ ምልጃ ⎗ وقال تعالى: { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِهِۦ فَلَا یَمۡلِكُونَ كَشۡفَ ٱلضُّرِّ عَنكُمۡ وَلَا تَحۡوِیلًا } { أُو۟لَـٰۤىِٕكَ ٱلَّذِینَ یَدۡعُونَ یَبۡتَغُونَ…
الواسطة بين الحق والخلق
📝 አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ
【ክፍል ⓵⓽】
📒 የተሳሳተ እና ትክክለኛ ምልጃ ከባለፈ የቀጠለ.....!
⎗وقد ثبت في الصحيح : أنّ الله نَهَی نبِيَّهُ عنْ الإسْتِغْفَارِ للْمُشْرِكيِنَ والْمُنافِقِينَ وأخْبَرَ أنَّهُ لا يغْفِرُ لَهُمْ. كمافي قولهُ: { إِنَّ ٱللَّهَ لَا یَغۡفِرُ أَن یُشۡرَكَ بِهِۦ وَیَغۡفِرُ مَا دُونَ ذَ ٰلِكَ لِمَن یَشَاۤءُۚ
⎘ በሶሒሕ(ሐዲስ) እንደፀደቀዉ፣ አላህ ነብዩን ለአጋሪዎች(ለሙሽሪኮች) እና ለሙናፊቆች ምህረት እንዳይለምንላቸዉ ከልክሏቸዋል። እንደማይምርላቸዉም ተናግሯል። እንዲህ እንዳለዉ፦ አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም። ከዚህ ሌላ ያለዉንም(ኀጢአት) ለሚሻዉ ሰዉ ይምራል።( አንኒሳእ :48)
⎗ وقوله: وَلَا تُصَلِّ عَلَىٰ أَحَدٍ مِّنْهُم مَّاتَ أَبَدًا وَلَا تَقُمْ عَلَىٰ قَبْرِهِ ۖ إِنَّهُمْ كَفَرُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَمَاتُوا وَهُمْ فَاسِقُونَ
⎘ አላህም እንዲህ ይላል፦ ከእነሱም በአንድም በሞተ ሰው ላይ ፈጽሞ አትስገድ፡፡ በመቃብሩም ላይ አትቁም፡፡ እነሱ አላህንና መልክተኛውን ክደዋልና፡፡ እነሱም አመጸኞች ኾነው ሞተዋልና፡፡ (አት_ተዉባህ: 84)
⎗ وقد قال تعالى: ادْعُوا رَبَّكُمْ تَضَرُّعًا وَخُفْيَةً ۚ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
⎘ ጌታችሁን ተዋርዳችሁ በድብቅም ለምኑት፡፡ እርሱ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ (አል_ዕራፍ:55)
⎗ فيِ الدُعَاءِ: ومِنْ الِاعْتِداءِ فيِ الدُعَاءِ : أنْ يَسْألَ الْعَبْدُ ما لمْ يكُنْ الرَّبُ لِيَفْعَلَهُ : مِثْلُ : أنْ يسْألَهُ مَنَازِلَ الْأنْبِيَاءِ ولَيْسَ مِنْهُمْ أوْ الْمَغْفِرَةَ لِلْمُشْرِكِنَ ونَحْوَ ذَالِكَ . او يَسْأَلَهُ مَافِهِ مَعْصُيةُ اللهِ كَإعَانَتِهِ عَلَی الْكُفْرِ والْفُسُوقِ والْعِصْيانِ،
⎘ "ዱዓእ ላይ" ድንበር ከማለፍ ዉስጥ ባሪያ አላህ የሚፈፀምለትን ያልሆነዉን ነገር መጠየቅነዉ። ለምሳሌ፦ ነብይ ሳይሆን የነብያትን ደረጃ መጠየቅ፣ወይም ለሙሽሪኮች ምሕረትን መለመንና የመሳሰሉ ነገሮችን መጠየቅ ነዉ። ወይም አላህ ላይ ማመጽ ያለበትን በክህደት ላይ፣ በአመጽ ላይ እና በወንጀል ላይ እርዳታን መጠየቅ ነዉ።
⎗ فالشَّفيعُ الذي أذِنَ اللهُ لهُ في الشَّفاعَةِ: شَفاعَتُهُ في الدُعاء الذي ليْس فيهِ عُدوانٌ. ولو سَألَ أحدُهُمْ دُعاءً لا يصْلُحُ لهُ لا يُقَرُّ عَلَيْهِ ، فإنَّهُمْ معْصُونَ انْ يُقِرُّوا عَلَی ذَالِكَ. كما قال نُوحٌ : رَبِّ إِنَّ ابْنِي مِنْ أَهْلِي وَإِنَّ وَعْدَكَ الْحَقُّ وَأَنتَ أَحْكَمُ الْحَاكِمِينَ
⎘ አላህ እንዲያማልድ የፈቀደለት አማላጅ ምልጃዉ ድንበር ማለፍ በሌለበት ዱዓእ ነዉ። አንዳችሁ የማይፈቀድለትን ዱዓእ ቢያደርግ በዚህ ላይ በዝምታ አይታለፍም። እነርሱ (ነብያት) በዚያ ላይ በዝምታ እንዳይታለፉ ፍፁም ናቸዉ። አላህ ስለ ኑሕ ሲናገር እንዲህ አለ፦ ልጄ ከቤተሰቤ ነው፡፡ ኪዳንህም እውነት ነው፡፡ አንተም ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ዐዋቂ (ፈራጅ) ነህ ፡፡» (ሁድ :45)
⎗ قال تعالى: قَالَ يَا نُوحُ إِنَّهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ ۖ إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ ۖ فَلَا تَسْأَلْنِ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۖ إِنِّي أَعِظُكَ أَن تَكُونَ مِنَ الْجَاهِلِينَ
⎘ (አላህም) «ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው፤ በርሱ ዕውቀት የሌለህንም ነገር አትጠይቀኝ፤ እኔ ከሚሳሳቱት ሰዎች እንዳትሆን እገስጽሀለሁ» አለ፡፡
⎗ قَالَ رَبِّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ أَنْ أَسْأَلَكَ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ ۖ وَإِلَّا تَغْفِرْ لِي وَتَرْحَمْنِي أَكُن مِّنَ الْخَاسِرِينَ
«ጌታዬ ሆይ! በእርሱ ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር የምጠይቅህ ከመሆን እኔ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ ለእኔም ባትምረኝና ባታዝንልኝ ከከሳሪዎቹ እሆናለሁ» አለ፡፡
⎗ وكُلَّ داعٍ شَافِعٍ دَعاَ اللهَ: سُبْحَانَهُ وتعالی: وشُفِّعَ: فلا يكُونُ دُعَاؤُهُ وشَفاعَتُهُ إلا بِقِصَاءِ اللهِ وَقَدَرِهِ ومَشِئتِهِ. وهُو الذي يُجيبُ الدُعاءَ ويقْبَلُ الشَّفاعَةَ. فَهوَ الذي خَلَقَ السَّبَبَ والمُسَبِبَ، والدُعاءُ مِنْ جُمْلَةِ الْأسْبابِ الَّتِي قَدَّرها اللهُ، سُبْحانَهُ وتعالی.
⎘ ማንኛዉም ለማኝና አማላጅ አላህን ምልጃ ሲጠይቅና ከተፈቀደለት ጥያቄዉንና ምልጃዉን በአላህ ፍርድና ዉሳኔ በፍላጎቱ እንጅ አይሆንም። እርሱ አላህ ነዉ ጥያቄዉን የሚመልሰዉ፣ ምልጃን የሚቀበለዉ። እርሱ ነዉ ምክንያትንና ዉጤት የፈጠረዉ። ዱዓእ አላህ ከወሰናቸዉ አጠቃላይ መዳረሻ ምክንያቶች ዉስጥ አንዷ ናት።
✍️ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ......!
╭┈──── ••
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
📝 አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ
【ክፍል ⓵⓽】
📒 የተሳሳተ እና ትክክለኛ ምልጃ ከባለፈ የቀጠለ.....!
⎗وقد ثبت في الصحيح : أنّ الله نَهَی نبِيَّهُ عنْ الإسْتِغْفَارِ للْمُشْرِكيِنَ والْمُنافِقِينَ وأخْبَرَ أنَّهُ لا يغْفِرُ لَهُمْ. كمافي قولهُ: { إِنَّ ٱللَّهَ لَا یَغۡفِرُ أَن یُشۡرَكَ بِهِۦ وَیَغۡفِرُ مَا دُونَ ذَ ٰلِكَ لِمَن یَشَاۤءُۚ
⎘ በሶሒሕ(ሐዲስ) እንደፀደቀዉ፣ አላህ ነብዩን ለአጋሪዎች(ለሙሽሪኮች) እና ለሙናፊቆች ምህረት እንዳይለምንላቸዉ ከልክሏቸዋል። እንደማይምርላቸዉም ተናግሯል። እንዲህ እንዳለዉ፦ አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም። ከዚህ ሌላ ያለዉንም(ኀጢአት) ለሚሻዉ ሰዉ ይምራል።( አንኒሳእ :48)
⎗ وقوله: وَلَا تُصَلِّ عَلَىٰ أَحَدٍ مِّنْهُم مَّاتَ أَبَدًا وَلَا تَقُمْ عَلَىٰ قَبْرِهِ ۖ إِنَّهُمْ كَفَرُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَمَاتُوا وَهُمْ فَاسِقُونَ
⎘ አላህም እንዲህ ይላል፦ ከእነሱም በአንድም በሞተ ሰው ላይ ፈጽሞ አትስገድ፡፡ በመቃብሩም ላይ አትቁም፡፡ እነሱ አላህንና መልክተኛውን ክደዋልና፡፡ እነሱም አመጸኞች ኾነው ሞተዋልና፡፡ (አት_ተዉባህ: 84)
⎗ وقد قال تعالى: ادْعُوا رَبَّكُمْ تَضَرُّعًا وَخُفْيَةً ۚ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
⎘ ጌታችሁን ተዋርዳችሁ በድብቅም ለምኑት፡፡ እርሱ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ (አል_ዕራፍ:55)
⎗ فيِ الدُعَاءِ: ومِنْ الِاعْتِداءِ فيِ الدُعَاءِ : أنْ يَسْألَ الْعَبْدُ ما لمْ يكُنْ الرَّبُ لِيَفْعَلَهُ : مِثْلُ : أنْ يسْألَهُ مَنَازِلَ الْأنْبِيَاءِ ولَيْسَ مِنْهُمْ أوْ الْمَغْفِرَةَ لِلْمُشْرِكِنَ ونَحْوَ ذَالِكَ . او يَسْأَلَهُ مَافِهِ مَعْصُيةُ اللهِ كَإعَانَتِهِ عَلَی الْكُفْرِ والْفُسُوقِ والْعِصْيانِ،
⎘ "ዱዓእ ላይ" ድንበር ከማለፍ ዉስጥ ባሪያ አላህ የሚፈፀምለትን ያልሆነዉን ነገር መጠየቅነዉ። ለምሳሌ፦ ነብይ ሳይሆን የነብያትን ደረጃ መጠየቅ፣ወይም ለሙሽሪኮች ምሕረትን መለመንና የመሳሰሉ ነገሮችን መጠየቅ ነዉ። ወይም አላህ ላይ ማመጽ ያለበትን በክህደት ላይ፣ በአመጽ ላይ እና በወንጀል ላይ እርዳታን መጠየቅ ነዉ።
⎗ فالشَّفيعُ الذي أذِنَ اللهُ لهُ في الشَّفاعَةِ: شَفاعَتُهُ في الدُعاء الذي ليْس فيهِ عُدوانٌ. ولو سَألَ أحدُهُمْ دُعاءً لا يصْلُحُ لهُ لا يُقَرُّ عَلَيْهِ ، فإنَّهُمْ معْصُونَ انْ يُقِرُّوا عَلَی ذَالِكَ. كما قال نُوحٌ : رَبِّ إِنَّ ابْنِي مِنْ أَهْلِي وَإِنَّ وَعْدَكَ الْحَقُّ وَأَنتَ أَحْكَمُ الْحَاكِمِينَ
⎘ አላህ እንዲያማልድ የፈቀደለት አማላጅ ምልጃዉ ድንበር ማለፍ በሌለበት ዱዓእ ነዉ። አንዳችሁ የማይፈቀድለትን ዱዓእ ቢያደርግ በዚህ ላይ በዝምታ አይታለፍም። እነርሱ (ነብያት) በዚያ ላይ በዝምታ እንዳይታለፉ ፍፁም ናቸዉ። አላህ ስለ ኑሕ ሲናገር እንዲህ አለ፦ ልጄ ከቤተሰቤ ነው፡፡ ኪዳንህም እውነት ነው፡፡ አንተም ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ዐዋቂ (ፈራጅ) ነህ ፡፡» (ሁድ :45)
⎗ قال تعالى: قَالَ يَا نُوحُ إِنَّهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ ۖ إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ ۖ فَلَا تَسْأَلْنِ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۖ إِنِّي أَعِظُكَ أَن تَكُونَ مِنَ الْجَاهِلِينَ
⎘ (አላህም) «ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው፤ በርሱ ዕውቀት የሌለህንም ነገር አትጠይቀኝ፤ እኔ ከሚሳሳቱት ሰዎች እንዳትሆን እገስጽሀለሁ» አለ፡፡
⎗ قَالَ رَبِّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ أَنْ أَسْأَلَكَ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ ۖ وَإِلَّا تَغْفِرْ لِي وَتَرْحَمْنِي أَكُن مِّنَ الْخَاسِرِينَ
«ጌታዬ ሆይ! በእርሱ ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር የምጠይቅህ ከመሆን እኔ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ ለእኔም ባትምረኝና ባታዝንልኝ ከከሳሪዎቹ እሆናለሁ» አለ፡፡
⎗ وكُلَّ داعٍ شَافِعٍ دَعاَ اللهَ: سُبْحَانَهُ وتعالی: وشُفِّعَ: فلا يكُونُ دُعَاؤُهُ وشَفاعَتُهُ إلا بِقِصَاءِ اللهِ وَقَدَرِهِ ومَشِئتِهِ. وهُو الذي يُجيبُ الدُعاءَ ويقْبَلُ الشَّفاعَةَ. فَهوَ الذي خَلَقَ السَّبَبَ والمُسَبِبَ، والدُعاءُ مِنْ جُمْلَةِ الْأسْبابِ الَّتِي قَدَّرها اللهُ، سُبْحانَهُ وتعالی.
⎘ ማንኛዉም ለማኝና አማላጅ አላህን ምልጃ ሲጠይቅና ከተፈቀደለት ጥያቄዉንና ምልጃዉን በአላህ ፍርድና ዉሳኔ በፍላጎቱ እንጅ አይሆንም። እርሱ አላህ ነዉ ጥያቄዉን የሚመልሰዉ፣ ምልጃን የሚቀበለዉ። እርሱ ነዉ ምክንያትንና ዉጤት የፈጠረዉ። ዱዓእ አላህ ከወሰናቸዉ አጠቃላይ መዳረሻ ምክንያቶች ዉስጥ አንዷ ናት።
✍️ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ......!
╭┈──── ••
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
🫳እንዴ ሀሳብ ግን....... በኦዶወ ስታስተምሩን የነበራችሁ ወንድሞቻችን ቪዶወ ብቅ ብቅ ማለት ከጀመራችሁ ሰነበተ ግን ቢቀር ቪዶወዉ ሀቂቃ ከመስለሀ መፍሰዳዉ ነዉ የበዛ እና እንወዳችሁ አለን እናከብራችሁ አለን ይቅር ቪዶወ መዉጣቱ በዛዉ በምናቃችሁ ደርስ አሰጣጥ ሂደት ብትቀጥሉ ለማለት ያክል ነዉ። በቪዶወ ካልሆነ አንማርም አላልንም! ቪዶወ ሲሆን እንደዉም መከታተል አቁመናል !ማሰራጭትም ከብዶናል እሺ! እና ወደ በፊቱ ተመለሱ
#እንዴ ሀሳብ
=
አዲስ ቪዶወ መዉጣት ያሰባችሁ እረፉ ሀቂቃ የሚሻለዉ አለመዉጣት ነዉ።ከተጨባጭ ሁኔታ አንፃር። #እንዴ ሀሳብ
=
ስለ ቀልባችን
በ ወንድም አቡ ሱፍያን – 11-አድ-ዳእ ወድ-ደዋእ(ሙኽተሶር)
∙ ክፍል ⓵⓵
⇗🎙⇖
⇗🎙⇖
إعــتنوا بمــن تحبــون مادام فــي العمر بقية،
فالـــشوق بعــد الموت لا يــطاق
=
فالـــشوق بعــد الموت لا يــطاق
=