ሸይኽ ሱለይማን አር ሩሀይሊ አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ ይላሉ:
➻ሀቅ ግልፅ ከሆነልህ አጥብቀህ ያዘው በፈተና አትታለል በፈተና ሰዎችም አትታለል በብዛትም አትታለል መረጃ ላንተ ከቁርዓን ከሱና በሰለፎች ግንዛቤ ከተብራራልህ አጥብቀህ ያዝ ማንም ተቃዋሚ ቢቃወምህም "
ሸርህ ፈድሉል ኢስላም ገፅ 33
https://t.me/Asselefya1
➻ሀቅ ግልፅ ከሆነልህ አጥብቀህ ያዘው በፈተና አትታለል በፈተና ሰዎችም አትታለል በብዛትም አትታለል መረጃ ላንተ ከቁርዓን ከሱና በሰለፎች ግንዛቤ ከተብራራልህ አጥብቀህ ያዝ ማንም ተቃዋሚ ቢቃወምህም "
ሸርህ ፈድሉል ኢስላም ገፅ 33
https://t.me/Asselefya1
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage M.Nur G)
የቢድዓ ሰዎች ይህንን አንቀፅ ለቢድዓቸው እንደ ማስረጃ ያቀርቡታል ፣ መልሳችን ምንድን ነው ?
ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
ሙሓደራ 119 በ ቁርኣንና በ ሐዲስ አንድ መሆን ያለው ደረጃ
በኡስታዝ ኸድር አህመድ አል ኬሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
ወንድማዊ ምክር ለሁሉም ሰለፍዮች
منزلة الوحدة من الكتاب والسنة
በ ቁርዓን በ ሓዲስ አንድ መሆን ያለው ደረጃ
🎙 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/UstazKedirAhmed/6315
✅ #ለማውረድ_የተስተካከለ
منزلة الوحدة من الكتاب والسنة
በ ቁርዓን በ ሓዲስ አንድ መሆን ያለው ደረጃ
🎙 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/UstazKedirAhmed/6315
✅ #ለማውረድ_የተስተካከለ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወደ አላህ ከመቃረብ ዉጭ ደስታ እና እርካታ!! ይኖራል ብለህ መቼም እዳታስብ!!!
ጌታችን አላህ እንዲህ ይለናል
الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُمْ بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
(እነሱም) እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
ሱረቱል ነጅም
ጌታችን አላህ እንዲህ ይለናል
الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُمْ بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
(እነሱም) እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
ሱረቱል ነጅም
"ጀግናየ"
[ሰለፍይ ለመባል የእምነት ገደብ እንጅ የሰአት ገደብ የለውም!
➲መስፈርቱ ግን ቁረአንና ሀድስን በቀደምት ሰሀባወች /ሰለፎች አረዳድ አበጥሮ መረዳት ነው!! አለቀ አተ ይህን ካደረክ ከጥመት ከራክ ሰለፍይ ለመባል ምንም አያንስክ ኢንሻ አሏህ።
https://t.me/Asselefya1
https://t.me/Asselefya1
[ሰለፍይ ለመባል የእምነት ገደብ እንጅ የሰአት ገደብ የለውም!
➲መስፈርቱ ግን ቁረአንና ሀድስን በቀደምት ሰሀባወች /ሰለፎች አረዳድ አበጥሮ መረዳት ነው!! አለቀ አተ ይህን ካደረክ ከጥመት ከራክ ሰለፍይ ለመባል ምንም አያንስክ ኢንሻ አሏህ።
https://t.me/Asselefya1
https://t.me/Asselefya1
Telegram
.........🦋
ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንክ ላይ ቀጥ በል!!!« وَاتَّقُوا يَوْمًا تُرْجَعُونَ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቅጥፈት በኢብኑ ተይሚያህ ላይ
أستاذ عبدالجبار محمد نور
ቅጥፈት በኢብኑ ተይሚያህ ላይ
-----------------------------------------
#ኢብኑ ተይሚይ-ያህ -ረሒመሁላህ- በጁምዓ ኹጥባ ላይ፦
"አላህ ልክ እንደ እኔ ይወርዳል" ብሏል ብለው ለሚቀጥፉባቸው ለአሕባሽም በለው ለሱፊያ የተሰጠች አጭር ምላሽ
||
ከደርስ የተቀነጨበ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
-----------------------------------------
#ኢብኑ ተይሚይ-ያህ -ረሒመሁላህ- በጁምዓ ኹጥባ ላይ፦
"አላህ ልክ እንደ እኔ ይወርዳል" ብሏል ብለው ለሚቀጥፉባቸው ለአሕባሽም በለው ለሱፊያ የተሰጠች አጭር ምላሽ
||
ከደርስ የተቀነጨበ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
قال أبوحنيفة رحمه الله (لا ينبغي لأحد أن ينطق في ذات الله بشيء بل يصفه بما وصف به نفسه ولا يقول فيه برأيه شيئاً تبارك الله وتعالى رب العالمين) شرح العقيدة الطحاوية 2/427
ኢማም አቡ ሀኒፋ እንዲህ ብለዋል
"ለአንድም ሰው በአላህ ላይ አንዳች ነገር ሊናገር አይገባም፡፡ ይልቅ አላህ ራሱን በገለጸበት ሊገልጸው ይገባል፡፡ በሱ(በአላህ) ላይም ከራሱ አስተሳሰብ አንዳች ሊል(አይገባውም) ከፍያለው የዓለማት ጌታ አላህ ክብሩ ላቀ"
ሸርህ አቂደቱ ጠሀዊያ 2/427
https://t.me/Asselefya1
https://t.me/Asselefya1
ኢማም አቡ ሀኒፋ እንዲህ ብለዋል
"ለአንድም ሰው በአላህ ላይ አንዳች ነገር ሊናገር አይገባም፡፡ ይልቅ አላህ ራሱን በገለጸበት ሊገልጸው ይገባል፡፡ በሱ(በአላህ) ላይም ከራሱ አስተሳሰብ አንዳች ሊል(አይገባውም) ከፍያለው የዓለማት ጌታ አላህ ክብሩ ላቀ"
ሸርህ አቂደቱ ጠሀዊያ 2/427
https://t.me/Asselefya1
https://t.me/Asselefya1
➳ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ (ረሂመሁላህ)እንዲህ ይላሉ ፦
ኸይርን አውቀህ መናገር ዝም ከማለቱ ይሻላል! ሸርን አውቀህ ከመናገር ዝም ማለቱ ይሻላል
[ መጅሙዕ ፈታዋ 22/315 ]
ኸይርን አውቀህ መናገር ዝም ከማለቱ ይሻላል! ሸርን አውቀህ ከመናገር ዝም ማለቱ ይሻላል
[ መጅሙዕ ፈታዋ 22/315 ]
Audio
◾️ተከታታይ የኪታብ ቂርአት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ የአልዋጂባት ሸርህ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔹የኒፋቅ አስከፊነት
🔹የሙናፊቆች ባህሪ
🔹የኒፋቅ አይነቶች
🔻【ክፍል 4⃣5⃣】
〰〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ የአልዋጂባት ሸርህ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔹የኒፋቅ አስከፊነት
🔹የሙናፊቆች ባህሪ
🔹የኒፋቅ አይነቶች
🔻【ክፍል 4⃣5⃣】
〰〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➲እኛ የሶፊዮች ልጆች ነን!?
ሁላችንም ሶፊዮች ነን
➻ግልፅ የሆነ ጥመት
🎙ሸይኽ ሙሀመድ ዘይን ሸኽ አደም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ሁላችንም ሶፊዮች ነን
➻ግልፅ የሆነ ጥመት
🎙ሸይኽ ሙሀመድ ዘይን ሸኽ አደም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Audio
◾️አዝካር ወል አዳብ
➖➖➖➖➖➖
🔻الأذكار والآداب
🔹ግርዛት ለወንድና ለሴት
🔹የሲዋክ አስፈላጊነት
🔹ማዛጋትና ማስነጠስ
↪️ ክፍል 3⃣2⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
عن عائشة أم المؤمنين -رضي الله عنها- حيث قالت: قال رسول الله عليه الصّلاة والسّلام: (عشرٌ من الفِطرةِ: قصُّ الشَّاربِ، وإعفاءُ اللِّحيةِ، والسِّواكُ، واستنشاقُ الماءِ، وقصُّ الأظافر، وغسلُ البراجمِ، ونتفُ الإبطِ، وحلْقُ العانةِ، وانتقاصُ الماءِ. قال زكريَّاءُ: قال مصعبٌ: ونسيتُ العاشرةَ، إلَّا أن تكونَ المضمضةَ. زاد قُتيبةُ: قال وكيعٌ: انتقاصُ الماءِ يعني الاستنجاءَ
(رواه مسلم)
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖
🔻الأذكار والآداب
🔹ግርዛት ለወንድና ለሴት
🔹የሲዋክ አስፈላጊነት
🔹ማዛጋትና ማስነጠስ
↪️ ክፍል 3⃣2⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
عن عائشة أم المؤمنين -رضي الله عنها- حيث قالت: قال رسول الله عليه الصّلاة والسّلام: (عشرٌ من الفِطرةِ: قصُّ الشَّاربِ، وإعفاءُ اللِّحيةِ، والسِّواكُ، واستنشاقُ الماءِ، وقصُّ الأظافر، وغسلُ البراجمِ، ونتفُ الإبطِ، وحلْقُ العانةِ، وانتقاصُ الماءِ. قال زكريَّاءُ: قال مصعبٌ: ونسيتُ العاشرةَ، إلَّا أن تكونَ المضمضةَ. زاد قُتيبةُ: قال وكيعٌ: انتقاصُ الماءِ يعني الاستنجاءَ
(رواه مسلم)
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w