ላትጨርሰው ነገር ፍቅርን ጀምረክ
የመሀላ ቃሉን ሁሉንም እረስተክ
መለዬትን ወሰንክ መራቅን ፈልገክ
ሂድ ተመላለስ ድረስ ካሰብክበት
ድሮም መንገደኛ አይቆምም ባለበት
ወደድኩሽ ሞትኩልሽ ማለቱም ይቅርበት
የሰጠከኝ ፍቅር ይኑር እንደዘበት
አንተም ከእኔ እራቅ እኔም ልቻልበት !
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
የመሀላ ቃሉን ሁሉንም እረስተክ
መለዬትን ወሰንክ መራቅን ፈልገክ
ሂድ ተመላለስ ድረስ ካሰብክበት
ድሮም መንገደኛ አይቆምም ባለበት
ወደድኩሽ ሞትኩልሽ ማለቱም ይቅርበት
የሰጠከኝ ፍቅር ይኑር እንደዘበት
አንተም ከእኔ እራቅ እኔም ልቻልበት !
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
👉#ለካ ባልም ይሰረቃል!
" በጣም የሚዋደዱ ባለትዳሮች ነበሩ። በፍቅራቸውም ሆነ በታማኝነታቸው ተወዳዳሪ አልነበራቸውም!! በአጋጣሚ ከእለታት ኣንድ ቀን ሰይጣን ከመሀላቸው በመግባት ፍቅራቸውን እንዳልነበር አድርጎ አጣላቸው። አቶ ባልንዴት በተሞላ ቃላት "የኔ እህት ትሰሚያለሽ? ጧት ሲነጋ እዚህ ቤት እንዳላገኝሽ የምትፈልጊውንና የምትወጂውን ዕቅ በመያዝ ከቤቴ ውልቅ እንድትይ አሳስብሻለሁ። ሁለተኛ ዓይንሽን ማየት አልፍልግም!! " ወይዘሮ ሚስት ~"እንዴት የኔ እህት እባላለሁ ሚስትነቱ ቀርቶብኝ" ብላ ኡኡታዋን አቀለጠችው። ሆኖም ግን ወደ ወላጆችዋ ቤት እንድትሄድ የፈቀደላት ንጋት ስለነበር ምሽቱን ቤቷ በመቀመጥ አሳለፈችው። አቶ ባል ከተኛ የማይነቃ ሰው ነበርና መኝታ ክፍል በመግባት እንቅልፉን ላሽ ብሏል። የሚገርመው ከእንቅልፉ ጧት ሲነቃ እሱነቱን ያገኘው ከሚስቱ ቤተሰቦች ጋር ነበር፡፡ እሱም በመደንገጥ ይህን ሲል ጠየቃት "የተኛሁት ከቤቴ ነበር፡፡ ለመሆኑ ማነው እዚህ ያመጣኝ ?" ሚስትም አለች " ሲነጋልሽ የምትወጂውንና የምትፈልጊውን እቃ ይዘሽ ውጭ አልከኝ፡፡ እኔ ደግሞ የምፈልገውና የምወደው አንተን ስለሆነ እንቅልፍ ከተኛህበት አንስቼ በመሸከም ወደ ቤተሰቦቼ ቤት ይዤህ መጣሁ" ስትል መለሰችለት። ባል "በመገረምም በመደሰትም የኔ ፍቅር ማታ የተናገርኩት ተናድጄ ነው ይቅርታ አድርጊልኝ ብሎ የኔ ባትሄኚ እንዴት ይቆጨኝ ነበር በማለት ግንባሯን ሳማት።
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
" በጣም የሚዋደዱ ባለትዳሮች ነበሩ። በፍቅራቸውም ሆነ በታማኝነታቸው ተወዳዳሪ አልነበራቸውም!! በአጋጣሚ ከእለታት ኣንድ ቀን ሰይጣን ከመሀላቸው በመግባት ፍቅራቸውን እንዳልነበር አድርጎ አጣላቸው። አቶ ባልንዴት በተሞላ ቃላት "የኔ እህት ትሰሚያለሽ? ጧት ሲነጋ እዚህ ቤት እንዳላገኝሽ የምትፈልጊውንና የምትወጂውን ዕቅ በመያዝ ከቤቴ ውልቅ እንድትይ አሳስብሻለሁ። ሁለተኛ ዓይንሽን ማየት አልፍልግም!! " ወይዘሮ ሚስት ~"እንዴት የኔ እህት እባላለሁ ሚስትነቱ ቀርቶብኝ" ብላ ኡኡታዋን አቀለጠችው። ሆኖም ግን ወደ ወላጆችዋ ቤት እንድትሄድ የፈቀደላት ንጋት ስለነበር ምሽቱን ቤቷ በመቀመጥ አሳለፈችው። አቶ ባል ከተኛ የማይነቃ ሰው ነበርና መኝታ ክፍል በመግባት እንቅልፉን ላሽ ብሏል። የሚገርመው ከእንቅልፉ ጧት ሲነቃ እሱነቱን ያገኘው ከሚስቱ ቤተሰቦች ጋር ነበር፡፡ እሱም በመደንገጥ ይህን ሲል ጠየቃት "የተኛሁት ከቤቴ ነበር፡፡ ለመሆኑ ማነው እዚህ ያመጣኝ ?" ሚስትም አለች " ሲነጋልሽ የምትወጂውንና የምትፈልጊውን እቃ ይዘሽ ውጭ አልከኝ፡፡ እኔ ደግሞ የምፈልገውና የምወደው አንተን ስለሆነ እንቅልፍ ከተኛህበት አንስቼ በመሸከም ወደ ቤተሰቦቼ ቤት ይዤህ መጣሁ" ስትል መለሰችለት። ባል "በመገረምም በመደሰትም የኔ ፍቅር ማታ የተናገርኩት ተናድጄ ነው ይቅርታ አድርጊልኝ ብሎ የኔ ባትሄኚ እንዴት ይቆጨኝ ነበር በማለት ግንባሯን ሳማት።
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ወንጀል ፦
~
ፀጋን ያስወግዳል !~
ሱብሓነሏህ ምነኛ ያማረ አባባል ነው!!
=
t.me/https_Asselefya1
ኪስራን ቀይሰረን እና ሌሎች አገራቶችን በድል የከፈቱት ወንዶች ከነሱ ውስጥ ፂማቸውን የሚላጭ ሰው አልነበራቸውም። ይሉናል ኢማም አሽሺንቂጢ=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አላህ ያሳድግህ ሀቢቢ🌹
🔖 በሂወታቸን ብዙ አይነት ሰዎች አጋጥመዉናል!
_ግማሾቹ
_ግማሾቹ ፦
_ግማሾቹ፦
🤝በቃ ዋናዉ ነገር ራስን ጠንቅቆ ማወቅ ዉስጥን ንፁህ ማድረግ ብቻ የሚጠቅም ልብ ከተንኮል ከክፋት ነፃ ከሆነ ማንም ጎድቶ አይጎዳን ያሰቡት ተንኮል አላህ ወደ እራሳቸዉ የሚመልስባቸዉ። ብቻ ንፁህ ልብ ይኑረን ! ሁሌ አሸናፊዎች ነን!
አላህ ንፁህ ልብ ይስጠን ኣሚን!
መልካም ለይል ይሁንላችሁ!
=
_ግማሾቹ
መልካም እጅግ ምርጥ ናቸዉ ነገሮች የማይቀይራቸዉ። ሁሌ ከኛ ጎን ያሉ የሚረዱን የጥንካሬ ምንጭ የሆኑ እነሱ አሁንም አሉ! ወደፊትም ይቀጥላሉ።_ግማሾቹ ፦
የራሳቸዉ ጥቅም ለማስኬድ ሲጠቃቀሙብን የነበሩ ያ ጥቅም ስንነፍጋቸዉ ጥለዉን የሄዱ እሰይ እንኳንም ሄዱ!_ግማሾቹ፦
እኛን ለመጉዳት ብዙ ርቀት የሄዱ ጉድጓድ ሲቆፍሩ የነበሩ በቆፈሩት ጉድጓድ ገብተዋል እሰይ እንኳንም ገቡ። ብቻ ብዙ አይነት ሰዎች ያጋጥሙናል!🤝በቃ ዋናዉ ነገር ራስን ጠንቅቆ ማወቅ ዉስጥን ንፁህ ማድረግ ብቻ የሚጠቅም ልብ ከተንኮል ከክፋት ነፃ ከሆነ ማንም ጎድቶ አይጎዳን ያሰቡት ተንኮል አላህ ወደ እራሳቸዉ የሚመልስባቸዉ። ብቻ ንፁህ ልብ ይኑረን ! ሁሌ አሸናፊዎች ነን!
አላህ ንፁህ ልብ ይስጠን ኣሚን!
መልካም ለይል ይሁንላችሁ!
=
Forwarded from 🎀 بيت النساء السلفيات 🎀
الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات
Dhuʻl-Hijjah 21, 1446 AH
june 17- 2025
➪በዚህ ቀን ከስደት ከብዙ ድካም ......መልስ አሏህ ከወደደልኝ ከመረጠልኝ ሰው ጋር ኒካሄን አስሬያለሁኝ አልሀምዱሊላህ 🌹🌹🌹
Dhuʻl-Hijjah 21, 1446 AH
june 17- 2025
➪በዚህ ቀን ከስደት ከብዙ ድካም ......መልስ አሏህ ከወደደልኝ ከመረጠልኝ ሰው ጋር ኒካሄን አስሬያለሁኝ አልሀምዱሊላህ 🌹🌹🌹
🎀 بيت النساء السلفيات 🎀
الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات Dhuʻl-Hijjah 21, 1446 AH june 17- 2025 ➪በዚህ ቀን ከስደት ከብዙ ድካም ......መልስ አሏህ ከወደደልኝ ከመረጠልኝ ሰው ጋር ኒካሄን አስሬያለሁኝ አልሀምዱሊላህ 🌹🌹🌹
ባረከላሁ ለኩማ ወባረክ አለይኩማ ወጀመአ በይነኩማ ፊል ኸይር
አልሃምዱሊላሂ እንኳንደስ ያለሽ ጓደኛዬ አላህ ትዳርሽ ያማረ የሰመረ ዘላቂነት ያለዉ ያድርግልሽ 🌹🛍🥀
=
አልሃምዱሊላሂ እንኳንደስ ያለሽ ጓደኛዬ አላህ ትዳርሽ ያማረ የሰመረ ዘላቂነት ያለዉ ያድርግልሽ 🌹🛍🥀
=
﴿ رَبَّنَا لَا تُزِغْ قُلُوبَنَا بَعْدَ إِذْ هَدَيْتَنَا ﴾
•• قالَ الشَّيخُ ابنُ عُثَيْمِينَ رَحِمَهُ اللهُ :
"الإِنسَانُ لا يَملِكُ قَلبَه؛ ولهذا تَسأَلُ اللهَ أنْ لا يُزِيغَ قَلبَكَ؛ فلا تَغتَرَّ بِنَفسِكَ أنَّكَ مُؤمِن؛ فَكَم مِن إِنْسانٍ مُؤمِنٍ زَلَّ والعياذُ باللهِ؛ ولكنِ اسأَلِ اللهَ دَائِمًا أنْ يُثَبِّتَكَ؛ وأَنْ لا يُزِيغَ قَلبَكَ."
⤶ تَفسيرُ ابن عُثَيْمِين (٥٥/١)
=
•• قالَ الشَّيخُ ابنُ عُثَيْمِينَ رَحِمَهُ اللهُ :
"الإِنسَانُ لا يَملِكُ قَلبَه؛ ولهذا تَسأَلُ اللهَ أنْ لا يُزِيغَ قَلبَكَ؛ فلا تَغتَرَّ بِنَفسِكَ أنَّكَ مُؤمِن؛ فَكَم مِن إِنْسانٍ مُؤمِنٍ زَلَّ والعياذُ باللهِ؛ ولكنِ اسأَلِ اللهَ دَائِمًا أنْ يُثَبِّتَكَ؛ وأَنْ لا يُزِيغَ قَلبَكَ."
⤶ تَفسيرُ ابن عُثَيْمِين (٥٥/١)
=
Forwarded from تغريدات الشيخ صالح العصيمي
حلاوة القرآن طعمٌ يجده المقبلون عليه، المتلذِّذون به سمعًا وبصرًا وفؤدًا، وكم سمعتُ رجالًا يقولون: (القرآن حلوٌ)، ونفوسهم متشوِّفةٌ إليه، راغبةٌ فيه، فما أطيب حياة من وجد تلك الحلاوة، وما ألذَّ ما وجد، اللَّهمَّ ارزقنا حلاوته، وطهِّر قلوبنا بتلاوته.
#تغريد_العصيمي
#تغريد_العصيمي
∙ አንዳንድ ሰዎች አሉ እነሱ ስለራቁሽ ብቻሺን የቀረሽ
=
t.me/https_Asselefya1
ይመስላቸዋል ። ነገር ግን ብቻቸዉን የቀሩት እነሱ እና የነሱ አይነት አመለካከት ያላቸዉ ሰዎች ናቸዉ።=
t.me/https_Asselefya1