This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንዳንዴ ፈገግ በሉ ¡
وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا…
وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا…
وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
🎙أبو ريس محمد بن إمام
=
t.me/abu_reyyis_arreyyis
🎙أبو ريس محمد بن إمام
=
t.me/abu_reyyis_arreyyis
من أسباب بركة الوقت قراءة القرآن | الشيخ سليمان الرحيلي
قَنَاةُ التَّوْحِيدِ الدَّعَوِيَة
.
〰📖 وﷲ اذا قرأت القرآن
في يومك، تنجز من الأعمال ما
لا تنجزه في أيام 📖〰
🎙الشيخ الفاضل د. سليمان الرحيلي حفظه ﷲ
〰📖 وﷲ اذا قرأت القرآن
في يومك، تنجز من الأعمال ما
لا تنجزه في أيام 📖〰
🎙الشيخ الفاضل د. سليمان الرحيلي حفظه ﷲ
" አንዳንዴ
=
t.me/https_Asselefya1
የሚያዳምጥሽ ታጫለሽ ከጎንሽ ሁኖ ምን ሆንሽብኝ ብሎ ዉስጥሽ የሚያበረታሽ ወዳጅ ትፈልጊና ሳታገኝ ስትቀሪ ታዝኒያለሽ ግን ምን እንደሆንሽ ሳታሳዉቂ ደስተኛ ሁነሽ ትወጫለሽ=
t.me/https_Asselefya1
¶
=
ካገባችሁ በኋላ ባሎች ሆይ ሚስቶቻችሁ ስርአት አደብ አሲዙ ስልኳ ተከታተል ሚድያ እንደፈለገች እንድትሆን አትፍቀድላት ! ወንዶች የሴቶች ጠባቂ ናችሁ "So ስራችሁ አትርሱ" ሆ አገባሁ በሚል ስም ተዝረከረኩብን እኮ እ¿ መዝረክረክ ለማንም አይጠቅም ተሰብሰቡ ! ትዳር መሰብሰብ አይደል ወይ ታድያ ለምን አላማዉ ትቀይሳላችሁ ትክክለኛ አለማዉ አሲዙት ok!
=
Forwarded from ሒዳያ ኢስላማዊ ድርጅት
የሴት ልጅ ጠላቷ ምርጥ ጓደኛ ብላ የያዘቻት ሴት ናት።
t.me/bint_hashim_aselfiey
እና እህቴ በስመ ጓደኛ ሚስጥርሽንም ሆነ የግል ጉዳዮችሽን አሳልፈሽ አትስጪ።
የተጣላችሽ ግዜ አሏህ ይሁንሽt.me/bint_hashim_aselfiey
ሱበሃን አሏህ አሏህ ይጠብቀን መጨረሻችንን አሏህ ያሳምረው ያረብ
እህቶች አሏህ ልቦና ይሰጠን ከእህቶችቻን ትምህርት እንውሰድ
አሁን ላይ የምንሠማው ነገር ምን እንደምል አላውቅም
አሏህ ያዘነላቸው ወንዶች ሲቀሩ
በተደጋጋሚ የሰማሁት ሚስት እርጉዝ ስትሆን አዚህ ሀገር የመውለጃ ብር ከፋይ ወንድ ነው ወጩን አልችልም በማለት አያስቀምጣትም ሀገር ሂጅ እያለ ሚስቱን ሀገር ከሠደደ በኋላ የሚገርመው ሌላ ሴት ማገባቱ ነው ሚስቱ አረገዘች በሎ ሀገር የሰደዳት አንች እንዴት ነው ይሄን ወንድ የምታገቢው ?? አንች ልጅ አትወልጅም ወይሰ አንችም አርግዘሽ ሀገር ለመግባት ነው ሀሳብሸ??
ኧረ እህቶች ቆም ብላችሁ አስቡ
ትክከለኛ ትዳር ሳይሆን የሚፈለጉት ለገንዘብ ሰራ ሲፈቱ መቀመጫ ሲያጡ ለምን አላገባም ብለው በባዶው መገባት ያስባሉ አዲሰ በባህር ወይም በኢቃማ የመጡትም መቀመጫ ስላጡ አግብቶ ለመቀመጥ ነው ሀሳባቸው በጥቅሉ ከገጠር ማረፊያ ነው አሉ የሚፈልጉት
እህቶች ለትዳር ስትጠየቁ መጀመሪያ በደንብ አድርጋችሁ ለምን አታጣሩም ግን ለትዳር ስለጠየቅሸ ዝም ብለሽ ዘው ብለሽ ተገቢያለሽ?
አንዳንድ እህቶች ደግሞ ቢሆን ይሆናል ባይሆን ልጅ ለመውለድ ብላችሁ የምትገቡ እህቶች
ለልጅሽ ጥሩ አባት እንዲሆን አትመርጪም ወይ?
እህቶች አሏህ የፃፈው የትም አይቀርም በትግስት መጠበቅ ነው ዱዓ ማደረግ ነው
ራሳችሁን አልሆነ ቦታ አትጣሉ አሏህ ይጠብቀን ያረብ
منقول
እህቶች አሏህ ልቦና ይሰጠን ከእህቶችቻን ትምህርት እንውሰድ
አሁን ላይ የምንሠማው ነገር ምን እንደምል አላውቅም
አሏህ ያዘነላቸው ወንዶች ሲቀሩ
በተደጋጋሚ የሰማሁት ሚስት እርጉዝ ስትሆን አዚህ ሀገር የመውለጃ ብር ከፋይ ወንድ ነው ወጩን አልችልም በማለት አያስቀምጣትም ሀገር ሂጅ እያለ ሚስቱን ሀገር ከሠደደ በኋላ የሚገርመው ሌላ ሴት ማገባቱ ነው ሚስቱ አረገዘች በሎ ሀገር የሰደዳት አንች እንዴት ነው ይሄን ወንድ የምታገቢው ?? አንች ልጅ አትወልጅም ወይሰ አንችም አርግዘሽ ሀገር ለመግባት ነው ሀሳብሸ??
ኧረ እህቶች ቆም ብላችሁ አስቡ
ትክከለኛ ትዳር ሳይሆን የሚፈለጉት ለገንዘብ ሰራ ሲፈቱ መቀመጫ ሲያጡ ለምን አላገባም ብለው በባዶው መገባት ያስባሉ አዲሰ በባህር ወይም በኢቃማ የመጡትም መቀመጫ ስላጡ አግብቶ ለመቀመጥ ነው ሀሳባቸው በጥቅሉ ከገጠር ማረፊያ ነው አሉ የሚፈልጉት
እህቶች ለትዳር ስትጠየቁ መጀመሪያ በደንብ አድርጋችሁ ለምን አታጣሩም ግን ለትዳር ስለጠየቅሸ ዝም ብለሽ ዘው ብለሽ ተገቢያለሽ?
አንዳንድ እህቶች ደግሞ ቢሆን ይሆናል ባይሆን ልጅ ለመውለድ ብላችሁ የምትገቡ እህቶች
ለልጅሽ ጥሩ አባት እንዲሆን አትመርጪም ወይ?
እህቶች አሏህ የፃፈው የትም አይቀርም በትግስት መጠበቅ ነው ዱዓ ማደረግ ነው
ራሳችሁን አልሆነ ቦታ አትጣሉ አሏህ ይጠብቀን ያረብ
منقول
➭ጌታየ አላህ ሆይ!
ብዙ ማሰብና መጨነቅን አርቅልን፣
የልብ እርካታና የዉስጥ ሰላምን ለግሰን።
ኢላሂ..... እኛ ደካሞች ነንና የማንችለውን አታሸክመን! ወዱዱ አንተ ታውቃለህ የውስጣችንን ሁሉንም አስተካክልልን።
ብዙ ማሰብና መጨነቅን አርቅልን፣
የልብ እርካታና የዉስጥ ሰላምን ለግሰን።
ኢላሂ..... እኛ ደካሞች ነንና የማንችለውን አታሸክመን! ወዱዱ አንተ ታውቃለህ የውስጣችንን ሁሉንም አስተካክልልን።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ጅም የመጀመሪያ ቀን ¡ ቀናችሁ በፈገግታ ጀምሩ ¡
=
=
Forwarded from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
ረሱል (
﴿صِيامُ شهْرِ رمضانَ بِعشْرَةِ أشْهُرٍ، وصِيامُ سِتَّةِ أيّامٍ بَعدَهُ بِشهْرَيْنِ، فذلِكَ صِيامُ السَّنةِ﴾
“የረመዳን ወር ፆም እንደ አስር ወር ነው የሚታሰበው። ከዛ በኋላ የሚፆመው ስድስት ቀናት ፆም ደግሞ እንደ ሁለት ወር ነው የሚታሰበው። በዚህም አመት እንደመፆም ተደርጎ ነው የሚታሰበው።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም – 06-ضلال جماعة الأحباش
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
07 -ضلال جماعة الأحباش
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
🔖አዲስና ልዩ የዐሽረል አዋኺር ኮርስ
«ደላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ»
🛑ክፍል: 07 የመጨረሻ ክፍል
🎙አቅራቢ:-ሸይኽ ሙሐመድዘይን ኣደም
📖የኪታቡ ሶፍት ኮፒ (በ pdf ):- t.me/SheikhMuhammedZainAdam/12205
«ደላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ»
🛑ክፍል: 07 የመጨረሻ ክፍል
🎙አቅራቢ:-ሸይኽ ሙሐመድዘይን ኣደም
📖የኪታቡ ሶፍት ኮፒ (በ pdf ):- t.me/SheikhMuhammedZainAdam/12205
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ 【ክፍል ❾】 📝 መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ ከባለፈ የቀጠለ፦ ◥ وَقَدْ قَصَّ الله قِصَصَ الْكُفَّارِ الَّذِينَ كَذَبُوا الرُّسُلَ وَكَيْفَ أَهْلَكَهُم . وَنَصَرَ رُسُلَهُ وَالَّذِينَ آمَنُوا . ◤አላህ የእነዚያ …
الواسطة بين الحق والخلق
አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ
【 ክፍል ➉ 】
🔖 መልእክተኞች ጥቅም በማምጣት አይችሉም።
⧽⧽ وَإِنْ أَرَدَ بِلْوَاسِطَةِ ،، أَنَّهُ لا بُدَّ مِنْ وَاسِطَةٍ فِي جَلْبِ اَلْمَنَافِعِ وَدَفْعِ الْمَضَارِّ مِثْلَ٫ أنْ يَكُونَ وَاسِطةً فِي رِزْقِ الْعِبَادِ وَنَصْرِهِمْ وَهُداهُمْ ، يَسْأَلُونَهُ ذَلِكَ وَيَرْجُونَ إلَيْهِ فِيهِ . فَهَذَا مِنْ أعْظَمِ الشِّرْكِ الَّذِي كَفَّرَ الله بِهِ الْمُشْرِكِينَ ،، حَيْثُ اتَّخذوُا مِنْ دُونِ الله أَوْلِيَاءَ وَشُفَعَاءَ ، يَجْتلِبُونَ بِهِمْ الْمَنَافِعَ وَجْتَنِبُون َ الْمَضَرَّ .
⧼⧼ በአስተላላፊ (አል_ወሳኢጥ)የፈለገበት፦ ጥቅም በማምጣት ላይ እና ችግር በማስወገድ (በመከላከል ላይ ) ግዴታ መዳረሻ ያስፈልጋል ከሆነ ምሳሌ፦
⧽⧽ لَكِنَّ الشِّفَاعَةَ لِمَنْ يَأْذَن الله لَهُ فِيهَا حَتَّ قاَلَ :{ ٱللَّهُ ٱلَّذِی خَلَقَ ٱلسَّمَـٰوَ ٰتِ وَٱلۡأَرۡضَ وَمَا بَیۡنَهُمَا فِی سِتَّةِ أَیَّامࣲ ثُمَّ ٱسۡتَوَىٰ عَلَى ٱلۡعَرۡشِۖ مَا لَكُم مِّن دُونِهِۦ مِن وَلِیࣲّ وَلَا شَفِیعٍۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُونَ }
⧼⧼ ነገር ግን ምልጃ አላህ ለእሱ በምልጃ ለፈቀደለት ብቻ ነዉ። አላህ እንድህ ይላል፦
⧽⧽ وقال تعالى :{ وَأَنذِرۡ بِهِ ٱلَّذِینَ یَخَافُونَ أَن یُحۡشَرُوۤا۟ إِلَىٰ رَبِّهِمۡ لَیۡسَ لَهُم مِّن دُونِهِۦ وَلِیࣱّ وَلَا شَفِیعࣱ لَّعَلَّهُمۡ یَتَّقُونَ }
«አላህ እንዲህ ይላል፦
⧽⧽ وقال تعالى : { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِهِۦ فَلَا یَمۡلِكُونَ كَشۡفَ ٱلضُّرِّ عَنكُمۡ وَلَا تَحۡوِیلًا } { أُو۟لَـٰۤىِٕكَ ٱلَّذِینَ یَدۡعُونَ یَبۡتَغُونَ إِلَىٰ رَبِّهِمُ ٱلۡوَسِیلَةَ أَیُّهُمۡ أَقۡرَبُ وَیَرۡجُونَ رَحۡمَتَهُۥ وَیَخَافُونَ عَذَابَهُۥۤۚ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ كَانَ مَحۡذُورࣰا }
«አላህ እንዲህ ይላል፦
✍️ይቀጥላል ኢንሻ አላህ....!
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ
【 ክፍል ➉ 】
🔖 መልእክተኞች ጥቅም በማምጣት አይችሉም።
⧽⧽ وَإِنْ أَرَدَ بِلْوَاسِطَةِ ،، أَنَّهُ لا بُدَّ مِنْ وَاسِطَةٍ فِي جَلْبِ اَلْمَنَافِعِ وَدَفْعِ الْمَضَارِّ مِثْلَ٫ أنْ يَكُونَ وَاسِطةً فِي رِزْقِ الْعِبَادِ وَنَصْرِهِمْ وَهُداهُمْ ، يَسْأَلُونَهُ ذَلِكَ وَيَرْجُونَ إلَيْهِ فِيهِ . فَهَذَا مِنْ أعْظَمِ الشِّرْكِ الَّذِي كَفَّرَ الله بِهِ الْمُشْرِكِينَ ،، حَيْثُ اتَّخذوُا مِنْ دُونِ الله أَوْلِيَاءَ وَشُفَعَاءَ ، يَجْتلِبُونَ بِهِمْ الْمَنَافِعَ وَجْتَنِبُون َ الْمَضَرَّ .
⧼⧼ በአስተላላፊ (አል_ወሳኢጥ)የፈለገበት፦ ጥቅም በማምጣት ላይ እና ችግር በማስወገድ (በመከላከል ላይ ) ግዴታ መዳረሻ ያስፈልጋል ከሆነ ምሳሌ፦
ባሪያዎችን በመቀለብ፣ በመርዳት እና ቀጥተኛን መንገድ በመምራት ላይ ዋሲጣ ያስፈልጋል ይህን የሚጠይቁት የከጅሉታል ከሆነ፣ ይህ አላህ ሙሽሪኾችን ከሐድ ካለበት ትላልቅ ማጋራቶች ዉስጥ ነዉ። ምክንያቱም ጥቅሞ የሚያስቡባቸዉ ፣ ጉዳት የሚከላከሉባቸዉ የሆኑ ወልዮችንና አማላጆችን ከአላህ ዉጭ ይዘዋል።⧽⧽ لَكِنَّ الشِّفَاعَةَ لِمَنْ يَأْذَن الله لَهُ فِيهَا حَتَّ قاَلَ :{ ٱللَّهُ ٱلَّذِی خَلَقَ ٱلسَّمَـٰوَ ٰتِ وَٱلۡأَرۡضَ وَمَا بَیۡنَهُمَا فِی سِتَّةِ أَیَّامࣲ ثُمَّ ٱسۡتَوَىٰ عَلَى ٱلۡعَرۡشِۖ مَا لَكُم مِّن دُونِهِۦ مِن وَلِیࣲّ وَلَا شَفِیعٍۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُونَ }
⧼⧼ ነገር ግን ምልጃ አላህ ለእሱ በምልጃ ለፈቀደለት ብቻ ነዉ። አላህ እንድህ ይላል፦
አላህ ያ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸዉም ያለዉን ሁሉ በስድስት ቀናት ዉስኝ የፈጠረ ከዚያም ከዐርሹ በላይ ከፍ ያለ ነዉ። ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳትም አማላጅም ምንም የላችሁም፤ አትገሰፁምን ? (አስ_ሰጅደህ፡ 4)⧽⧽ وقال تعالى :{ وَأَنذِرۡ بِهِ ٱلَّذِینَ یَخَافُونَ أَن یُحۡشَرُوۤا۟ إِلَىٰ رَبِّهِمۡ لَیۡسَ لَهُم مِّن دُونِهِۦ وَلِیࣱّ وَلَا شَفِیعࣱ لَّعَلَّهُمۡ یَتَّقُونَ }
«አላህ እንዲህ ይላል፦
እነዚያንም ከእርሱ ሌላ ረዳትና አማላጅ የሌላቸዉ ሲሆኑ ወደ ጌታየዉ መሰብሰብን የሚፈሩትን ይጠነቀቁ ዘንድ በርሱ (በቁርአን) አስፈራራ። {አል _አንዓም:51}⧽⧽ وقال تعالى : { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِهِۦ فَلَا یَمۡلِكُونَ كَشۡفَ ٱلضُّرِّ عَنكُمۡ وَلَا تَحۡوِیلًا } { أُو۟لَـٰۤىِٕكَ ٱلَّذِینَ یَدۡعُونَ یَبۡتَغُونَ إِلَىٰ رَبِّهِمُ ٱلۡوَسِیلَةَ أَیُّهُمۡ أَقۡرَبُ وَیَرۡجُونَ رَحۡمَتَهُۥ وَیَخَافُونَ عَذَابَهُۥۤۚ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ كَانَ مَحۡذُورࣰا }
«አላህ እንዲህ ይላል፦
እነዚያን ከእርሱ ሌላ (አማልክት)የምትሏቸዉን ጥሩ። ከእናንተም ላይ ጉዳትን ማስወጠድን ወደ ሌላ ማዞርንም አይችሉም በላቸዉ፣ እነዚህ እነርሱ የሚያመልኳቸዉ ማንኛቸዉም (ወደ አላህ) በጣም ቀራቢያቸዉ ወደ ጌታቸዉ መቃረቢያን (መልካም ስራ) ይፈልጋሉ። እዝነቱም ይከጅላሉ። ቅጣቱንም ይፈራሉ። የጌታህ ቅጣት የሚፈራ ነዉና። (አል ኢስራእ፡ 56_57)✍️ይቀጥላል ኢንሻ አላህ....!
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Misbah Sani – Surah-Al-Hujurat-||Reciter:Dr.Misbah Sani||
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM