💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.49K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
ፈድሉ ሶውሚ ረመዷን.apk
90.6 MB
「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」

╭┄┈┈⟢
│❏ ፈድሉ ሶውሚ ረመዷን
╰─────────────────╯    
🎙የደርሱ አቅራቢ:-
├────⟢
🎧 ዐብዱረሕማን አቡ ዑሠይሚን
╰──────────────
╭⧿⧿⛉
├⎙አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ
│ይጠቀሙ!
t.me/abuUseyminabdurehman/20083

┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ
│ተቋዳሽ ይሁኑ!
╰───────────
╭╼──────────────
┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን

🖇http://t.me/Yusuf_App1
╰╼────────────────╯
ስትወደው የነበረን ሰው የፈለገ ያህል ብትጠላውም እንኳን እየተጎዳ ማየት አያስችልህም !
      
=
t.me/https_Asselefya1
በሁሉም ሁኔታ ውስጥ በአላህ ላይ ተስፋ አለመቁረጥ ልባችንን የሚያሰፋልን ብርሃን ነው!”
         
=
t.me/https_Asselefya1
አንዳንዴ በትንንሽ ስጦታዎች ለትዳር አጋራችሁ ፈገግታን ለግሱ፤ ስጦታም ፍቅርን ይጨምራል!

#ስጦታ

=
t.me/https_Asselefya1
ተቀላቀሉ ቁርአን ብቻ የሚለቀቅ አድምጡ

https://t.me/yequran_chanal
ተፈጥሮ ሆኖ
ብገረምብሽ ባደንቅ መልክሽን
አስተውላለሁ
"ምግባር" የሚሉት የሰው ልክሽን።

نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے
ሁሌም ቢሆን ነፍስህንኸይር ቢሆን ኖሮ ይቆይ ነበር!” በሚለው አባባል አሳምናት!

=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
الواسطة بين الحق والخلق 🔖 አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ      【ክፍል ❼ 】 🏷 መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ  ከባለፈ  የቀጠለ፦ « یَـٰبَنِیۤ ءَادَمَ إِمَّا یَأۡتِیَنَّكُمۡ رُسُلࣱ مِّنكُمۡ یَقُصُّونَ عَلَیۡكُمۡ ءَایَـٰتِی فَمَنِ ٱتَّقَىٰ وَأَصۡلَحَ فَلَا خَوۡفٌ عَلَیۡهِمۡ…
الواسطة بين الحق والخلق

🔖 አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ

      【ክፍል ❽

🏷መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ ከባለፈ የቀጠለ፦

{ وَمَا نُرۡسِلُ ٱلۡمُرۡسَلِینَ إِلَّا مُبَشِّرِینَ وَمُنذِرِینَۖ فَمَنۡ ءَامَنَ وَأَصۡلَحَ فَلَا خَوۡفٌ عَلَیۡهِمۡ وَلَا هُمۡ یَحۡزَنُونَ }  { وَٱلَّذِینَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔایَـٰتِنَا یَمَسُّهُمُ ٱلۡعَذَابُ بِمَا كَانُوا۟ یَفۡسُقُونَ }  الأنعام: ٤٨_٤٩

🏷 አላህ እንድህ ይላል፦  መልእክተኞችንም  አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን እንጅ አላክንም። ያመኑና  መልካም የሰሩ ሰዎችም በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸዉም። እነሱም አያዝኑም። እነዚያ በአንቀፆቻችን ያስተባበሉ  ያምፁ  በነበሩበት ምክንያት ቅጣቱ ያገኛቸዋል። (አል አንዓም:48_49)


۞ إِنَّاۤ أَوۡحَیۡنَاۤ إِلَیۡكَ كَمَاۤ أَوۡحَیۡنَاۤ إِلَىٰ نُوحࣲ وَٱلنَّبِیِّـۧنَ مِنۢ بَعۡدِهِۦۚ وَأَوۡحَیۡنَاۤ إِلَىٰۤ إِبۡرَ ٰ⁠هِیمَ وَإِسۡمَـٰعِیلَ وَإِسۡحَـٰقَ وَیَعۡقُوبَ وَٱلۡأَسۡبَاطِ وَعِیسَىٰ وَأَیُّوبَ وَیُونُسَ وَهَـٰرُونَ وَسُلَیۡمَـٰنَۚ وَءَاتَیۡنَا دَاوُۥدَ زَبُورࣰا } { وَرُسُلࣰا قَدۡ قَصَصۡنَـٰهُمۡ عَلَیۡكَ مِن قَبۡلُ وَرُسُلࣰا لَّمۡ نَقۡصُصۡهُمۡ عَلَیۡكَۚ وَكَلَّمَ ٱللَّهُ مُوسَىٰ تَكۡلِیمࣰا } { رُّسُلࣰا مُّبَشِّرِینَ وَمُنذِرِینَ لِئَلَّا یَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةُۢ بَعۡدَ ٱلرُّسُلِۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِیزًا حَكِیمࣰا
} النساء  ١٦٤: ١٦٥}     ومثل هذا في القرآن كثر .

🔖 አላህ እንድህ ይላል፦ እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ  ወደ ነበሩት ነብያት እንዳወረድነዉ ሁሉ ወደ አንተም አወረድን። ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማኢልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ የዕቁብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን። ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነዉ። ከዚህም በፊት በአንተ ላይ በእርግጥ የተረክናቸዉን መልእክተኞች ባንተ ላይም ያልተረክናቸዉን መልእክተኞች (እንደላክን ላክንህ) አላህ መሳን ማነጋገርን አነጋገረዉ። ከመልእክተኞች በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች የኾኑ መልእክተኞች ላክን። አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነዉ። (አንኒሳእ  163_165)  የእዚህም አምሳያ ቁርኣን ዉስጥ በጣም ብዙ ነዉ ።

وَهَذَا مِمّا أَجْمَعَ عَلَيْهِ أَهْلِ الْمِلَلِ مِنْ الْمُسْلِمِينَ . وَالنّصَارَی ، فَإِنَّهُمْ يُثْبِتُونَ الْوَسَاءِطَ بَيْنَ اللهِ   وَبَيْنَ عِبَادِهِ وَهُمْ الرُسُلُ الَّذِينَ بَلَّغُوا عَنْ الله أَمْرَهُ وَخَبَرَهُ ..


🔖 ይህ ሙስሊሞችም አይሁዳዎችም ክርስቲያኖችም የእምነት ባለቤቶች ሁሉ የተስማሙበት ነዉ። እነርሱም በአላህ እና በባሪያዎቹ መካከል አገናን እንዳለ ያፀድቃሉ። እነርሱም እነዚያ የአላህን ትእዛዝና ዜና ያስተላለፉት መልእክተኞች ናቸዉ።

{ ٱللَّهُ یَصۡطَفِی مِنَ ٱلۡمَلَـٰۤىِٕكَةِ رُسُلࣰا وَمِنَ ٱلنَّاسِۚ إِنَّ ٱللَّهَ سَمِیعُۢ بَصِیرࣱ }  الحج : ٧٥


🔖 አላህ እንድህ ይላል፦ አላህ ከመላእክት ዉስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል። ከሰዎችም (እንደዚሁ)። አላህ ሰሚ ተመልካች ነዉ።   (አል ሐጅ :75)

وَمَنْ أَنْكَرَ هَذِهِ الْوَسَاءِطَ  فَهُوَ كَافِرٌ بِإِجْمَاعِ أَهْلِ الْمِلَلِ . وَالسُّوَرُ الَّتِي أنْزَلَهاَ الله بِمَكَّةَ مِثْلُ .الأَنْعاَمِ . وَالْأعْرَافِ . وذَوَاتِ .{المر} و{حم} و {طس} وَنحْوِ ذَلِكَ ،  هِيَ مُتَضَمِّنَةٌ لِأُصُولِ الدَّنِ كَالْإمَانِ بِااللهِ وَرُسُلِهِ وَاليَوْمِ الْآخِرِ .
🏷 ይህቺ አገናኝ ( አል ወሳኢጥ) ያስተባበለ በሀይማኖቶች ሁሉ ስምምነት ከሃድ ነዉ። አላህ በመካ ላይ ያወረዳቸዉ ምእራፎች ምሳሌ፦ አል አንዓም፣ አል አዕራፍ፣ የአሊፍ ላም ራ፣  የ(ሐሚም) የ(ጧሲን) እና እነዚህን የመሳሰሉት (ምእራፎች) በአላህ፣ በመልእክተኞቹ እና በመጨረሻዉ ቀን የማመንን እምነትን መሠረቶች ያካተቱ  ናቸዉ።

ኢንሻ አላህ ይቀጥላል....!

──────⊹⊱✫⊰⊹──────
https://t.me/https_Asselefya1
سبحان من تنفّس الصبح بأمره وتوزعت الأرزاقُ بفضله .

أصبحنا وأصبح الملك لله .

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته .

=
የከለከለህ ሊሰጥህ፣ ያሳመመህ ሊያሽርህ፣ ያሳሰረህ ሊፈታህ፣ ያስጨነቀህ ሊያተርፍህ ነውና ሁሉም ከሱ መሆኑን እወቅ ከዚያም ውደድ!

=
t.me/https_Asselefya1
ከአላህ እርቀን ደስታን አንፈልግ ወዳጆቼ!

በእርግጥ ውጫዊ ደስታን ልናገኝ እንችላለን። ነገር ግን ውስጣዊ ደስታንና እርካታ ሰላም መሆንንና መረጋጋት ከአላህ ጋር እንጂ የትም አናገኛትም! አንተ ለአላህ ሁን ሂይወት ላንተ ትሆናለች።

http://t.me/https_Asselefya1
2025 አዲስ ቤት መስርተናል ጆይን በማለት ተቀላቀሉ አድሷ ጎጇችን በብዛት ስለ ሴቶች ነዉ የምታጠነጥን እንድሁም ስለ ስደት እናወጋለን ኑ ገባ ገባ በሉና ቤታችን መርቁልን ! ለሌሎችም ሼር በማድረግ ተደራሺነቷ አስፏት ባረከላሁ ፊኩም !

=
◌الْمَوْعِظـَــةُ الْحَسَنَــةُ لِـ الْمَرْأَة الْمُسْلِمَةَ↳◌
https://t.me/mkr_lesetochi
https://t.me/mkr_lesetochi
لا يمكن أن تكون من أهل الأخلاق إذا لم تكن سليم الصدر
<unknown>
🛑👉ልብ "ሰላም" ካልሆነ ከአኽላቅ ባለቤቶች አይሆንም። ልብ ከተስተካከለች ሰዉነት ይስተካከላል።

لا يمكن أن تكون من أهل الأخلاق إذا لم تكن سليم الصدر ..


🎙الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله

=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
الواسطة بين الحق والخلق 🔖 አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       【ክፍል ❽】 🏷መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ ከባለፈ የቀጠለ፦ { وَمَا نُرۡسِلُ ٱلۡمُرۡسَلِینَ إِلَّا مُبَشِّرِینَ وَمُنذِرِینَۖ فَمَنۡ ءَامَنَ وَأَصۡلَحَ فَلَا خَوۡفٌ عَلَیۡهِمۡ وَلَا هُمۡ یَحۡزَنُونَ }  { وَٱلَّذِینَ…
الواسطة بين الحق والخلق

አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ

      【ክፍል  ❾

📝 መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ  ከባለፈ የቀጠለ፦


◥ وَقَدْ قَصَّ الله  قِصَصَ الْكُفَّارِ  الَّذِينَ كَذَبُوا الرُّسُلَ  وَكَيْفَ أَهْلَكَهُم . وَنَصَرَ رُسُلَهُ وَالَّذِينَ آمَنُوا .


አላህ  የእነዚያ  መልእክተኞችን ያስተባበሉ  ከሀዲዎችን ታሪክ፣ እንደት እንዳጠፋቸዉ፤  መልእክተኞችንና እነዚያ  ያመኑትንም እንደት እንደረዳቸዉ ተርኳል።

{وَلَقَدۡ سَبَقَتۡ كَلِمَتُنَا لِعِبَادِنَا ٱلۡمُرۡسَلِینَ } { إِنَّهُمۡ لَهُمُ ٱلۡمَنصُورُونَ } { وَإِنَّ جُندَنَا لَهُمُ ٱلۡغَـٰلِبُونَ }  الصافات :١٧١_١٧٣

አላህ እንድህ ይላል፦ የእርዳታ ቃላችንም  መልእክተኞች ለሆኑት  ባሮቻችን በእዉነት አልፋለች። እነርሱ  ተረጅዎች እነርሱ ናቸዉ። ሰራዊቶቻችንም በእርግጥ  አሸናፊዎች እነርሱ  ናቸዉ። (አስ_ሷፋት: 171_173)

◥ { إِنَّا لَنَنصُرُ رُسُلَنَا وَٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ فِی ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَا وَیَوۡمَ یَقُومُ ٱلۡأَشۡهَـٰدُ }  غافر :٥١

አላህ እንድህ ይላል፦ " እኛ መልእክተኞቻችንን፤ እነዚያንም ያመኑትን በቅርቢቱ  ህይወት ፣ ምስክሮቹም በሚቆሙበት ቀን  በእርግጥ እንረዳለን። (ጋፊር  :51)

فَهَذِهِ الْوَسَائِطُ : تُطَاعُ وَتُتَّبَعُ  وَيُقْتَدِی بَهَا :  كَمَا قَالَ تَعَالَی :  { وَمَاۤ أَرۡسَلۡنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا لِیُطَاعَ بِإِذۡنِ ٱللَّهِۚ  النساء ٦٤

ይች አገናኝ (አል ወሳኢጥ) ትታዘዛለች ትከተላለች  በሷም ትመራለች። አላህ እንዳለዉም፦ "ማንንም መልእክተኛ  በአላህ ፍቃድ ሊታዘዙት እንጅ አላክንም። (አን_ኒሳእ: 64)

◥ وَقَالَ تَعَالَی  :{ مَّن یُطِعِ ٱلرَّسُولَ فَقَدۡ أَطَاعَ ٱللَّهَۖ  النساء : ٧٠

◤ አላህ እንድህ ይላል፦ " 
መልእክተኛዉን የሚታዘዝ ሰዉ  በእርግጥ አላህን ታዘዘ። " (አን_ኒሳእ:80)


◥ وَقَالَ تَعَالَی  :{ قُلۡ إِن كُنتُمۡ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِی یُحۡبِبۡكُمُ ٱللَّهُ :  (آلعمران:  ٣١)

አላህ እንድህ ይላል፦ አላህን የምትወዱ እንደሆናችሁ ተከተሉኝ ፣ አላህ ይወዳችኋልና በላቸዉ(አሊ_ዒምራን:31)

◥ وَقَالَ :{ فَٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ بِهِۦ وَعَزَّرُوهُ وَنَصَرُوهُ وَٱتَّبَعُوا۟ ٱلنُّورَ ٱلَّذِیۤ أُنزِلَ مَعَهُۥۤ أُو۟لَـٰۤىِٕكَ هُمُ ٱلۡمُفۡلِحُونَ}  الأعراف  : ١٥٧

አላህ እንድህ ይላል፦ " እነዚያ  በእርሱ ያመኑ  ያከበሩትም የረዱትም ያንንም  ከእርሱ ጋር  የተወረደዉን ብርሃን የተከተሉ እነዚያ እነሱ ነፃ  የሚወጡ ናቸዉ። " (አል አዕራፍ  157)

◥ وقال تعالى : { لَّقَدۡ كَانَ لَكُمۡ فِی رَسُولِ ٱللَّهِ أُسۡوَةٌ حَسَنَةࣱ لِّمَن كَانَ یَرۡجُوا۟ ٱللَّهَ وَٱلۡیَوۡمَ ٱلۡـَٔاخِرَ وَذَكَرَ ٱللَّهَ كَثِیرࣰا }  الأحزاب : ٢١

አላህ እንድህ ይላል፦ " ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻዉን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰዉ፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልክተኛ ﷺ መከተል አለላችሁ። (አል አሕዛብ:21)


ይቀጥላል  ኢንሻ አላህ ....!

​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
https://t.me/https_Asselefya1
🔖 በዚህ ፊትና በበዛበት ዘመን በትዳር ጥላ ስር መሰተርን የሚያክል ነገር የለም። ለተጋባችሁ ሙሽሮች መልካም የትዳር ዘመን ተመኘሁላችሁ ! የተቀራችሁ ላጤዎች አላህ ይዘዉጃችሁ አሚን !

بنت أبوها
ካላገባሽ ትሞቻለሽ የተባልሽ ይመስል ሀላፍትናውን የማይወጣ ወንድ ላይ አትንጠልጠይ የአንቺን ተይውና ነገ የምትወልጅው ልጅ አባት መሆን ማይችል ሰው ምርጫሽ አታድርጊ።።
  𝓬𝓸𝓹𝔂👌

ቻናል:-t.me/hafugraphics
#ሼር
እባካችሁን_ልጄን_አድኑልኝ " አባት

ይህች ውብ የዘጠኝ ወርዓ ህፃን ሷድ_ዩሱፍ ትባላለች! ከተወለደች ጀምሮ በተደጋጋሚ ስትታመም እናትና አባት ጤናጣቢያ ቢወስዷትም ቶንሲል ነው እየተባሉ  መርፌ እየታዘዘላት ደህና ትሆናለች በሚል ተስፋ ቢጠብቁም ልትድንላቸው አልቻለችም!!

አንጀት የምትበላው ትንሿ ሷድ  ከጊዜ ወደ ጊዜ የባሰ እያመማት ጡት አልጠባም ብላ ስታስቸግርና ላብና ለቅሶዋ ሲያስጨንቃቸው ለተሻለ ህክምና ሌላ ሆስፒታል ወስደዋት"እረ ልጃችን በጣም ታመመችብን ምን ሆናብን ይሆን?እዩልን"ብለው በፍርሀት ጠየቁ!

ጨቅላዋ  ሷድ በሚያሳዝን ሁኔታ ከፍተኛ የልብ ህመም እንዳለባት ለወራት በተለያየ ጊዜ የወሰደችው መድሀኒት ህመሟን እንዳባሰባት በአስቸኳይ ወደ ውጪ ሄዳ ካልታከመችም ለህይወቷ አስጊ እንደሆነ ተነገራቸው!!

ቤት ኪራይ መክፈል ሲከብዳቸው ወደ እናታቸው ቤት የተመለሱት ባልና ሚስት ይህ መርዶ አስደነገጣቸው!ከ3,000,000(3ሚሊዮንብር) በላይ ለሚያስፈልገው የህክምና ወጪ ምንም ማድረግ እንደማይችሉና ልጃቸውን እያዩአት ሊያጧት እንደሆነ ሲያስቡ በጣም ጨነቃቸው!እርዱን ብለው ሰውን መለመንና ሰው ፊት መቅረብ በጣም ከበዳቸው

ሀዘንና ስብራታቸውን የተመለከቱ ጓደኞቻቸው ግን
እባካችሁን ሰው አስቸግረን እንሞክርና ሷድን እናድናት ብለው እገዛችሁን ፈልገው መጥተዋል! #እንድረስላቸው ምንም ማድረግ ካልቻልን #ዱአ እነድርግ ለብዙ ደጋጎች እንዲደርስ
#ሼር እናድርግላቸው

#አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000304310937 የሱፍ ሀምደላ

  "ለመልካም ስራ ረፍዶ አየውቅም
ስቁ 0713172605