#አላህ_ዘንድ_የተወደድሽ_እና_የተከበርሽ
#መሆን_ትፈልጊያለሽ?
~~~~~~~~~~~~~~~~~~
قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله:
ሼይህ አል ኢስላም ኢብን ተይሚያ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል
المرأة إذا أحسنت معاشرة بَعْلِها ؛ كان ذلك موجبًا لرضاء الله وإكرامه لها.
ሚስት ከባሏ ጋር ያላትን ግንኙነት ካሳመረች ያ ነገር የጌታዋን ውዴታ እና ክብር እንድታገኝ ያደርጋታል።
[ مجموع الفتاوى - ٣٢ /٢٧٥ ]
#ምንጭ [መጅሙእ አልፈታዋ 32/275]
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
#መሆን_ትፈልጊያለሽ?
~~~~~~~~~~~~~~~~~~
قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله:
ሼይህ አል ኢስላም ኢብን ተይሚያ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል
المرأة إذا أحسنت معاشرة بَعْلِها ؛ كان ذلك موجبًا لرضاء الله وإكرامه لها.
ሚስት ከባሏ ጋር ያላትን ግንኙነት ካሳመረች ያ ነገር የጌታዋን ውዴታ እና ክብር እንድታገኝ ያደርጋታል።
[ مجموع الفتاوى - ٣٢ /٢٧٥ ]
#ምንጭ [መጅሙእ አልፈታዋ 32/275]
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
15 ኢና ኩና ፊ ጃሂሊያ ሊሸይኽ ሷሊሕ አል—ፈውዛን
በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
ተከታታይ የኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖
↪️ኢና ኩና ፊ ጃሒሊያ
↪️ አዘጋጅ ሸይኽ ሷሊህ አል ፈውዛን
◾️ክፍል 1⃣5⃣
〰〰〰〰
🎙 በኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖
↪️ኢና ኩና ፊ ጃሒሊያ
↪️ አዘጋጅ ሸይኽ ሷሊህ አል ፈውዛን
◾️ክፍል 1⃣5⃣
〰〰〰〰
🎙 በኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
➮ቁርአን የልብ መርጊያ!!
▪አል_ሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ
➴ልብ ፅናት እና ሰላምን ከምታገኝባቸው ምክንያቶች በጣም ትልቁ ነገር ቁርአን መቅራትን ማብዛት ነው
🎧ተጋበዙልኝማ ይህን ማራኪ ቲላዋ!
https://t.me/https_Asselefya1
▪አል_ሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ
➴ልብ ፅናት እና ሰላምን ከምታገኝባቸው ምክንያቶች በጣም ትልቁ ነገር ቁርአን መቅራትን ማብዛት ነው
🎧ተጋበዙልኝማ ይህን ማራኪ ቲላዋ!
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
◾️የተንቢሀት ኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖
↪️ ክፍል 7⃣7⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
↪️ ከባል ዘመድ ጋር ጥንቃቄ
↪️ ከማታውቀው ወንድ ጋር ጉዞ
↪️ የባል ወንድም ከሌላው በላይ
↪️ ሴቶች የሚዘናጉባቸው ጉዳዮች
〰〰〰〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖
↪️ ክፍል 7⃣7⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
↪️ ከባል ዘመድ ጋር ጥንቃቄ
↪️ ከማታውቀው ወንድ ጋር ጉዞ
↪️ የባል ወንድም ከሌላው በላይ
↪️ ሴቶች የሚዘናጉባቸው ጉዳዮች
〰〰〰〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
《 ዝምታ 》
ዝምታም ድምፅ ኣለው
ሰምቶ ላዳመጠው
አርቆ ላጤነው
የብልህ ዝምታ
ትርጉሙ ሲፈታ
በሚገባው ቦታ
ፋይዳው ሲያመዝን
ዝምታ ማውራትን
ሳይደረድር ቃላት
ሀሳቡን ሲረዱት
ዝምምምምምም… ያለም አንደበት
ከልብ ብትሰሙት
ቁምነገር ኣለበት!!
ዝምታም ድምፅ ኣለው
ሰምቶ ላዳመጠው
አርቆ ላጤነው
የብልህ ዝምታ
ትርጉሙ ሲፈታ
በሚገባው ቦታ
ፋይዳው ሲያመዝን
ዝምታ ማውራትን
ሳይደረድር ቃላት
ሀሳቡን ሲረዱት
ዝምምምምምም… ያለም አንደበት
ከልብ ብትሰሙት
ቁምነገር ኣለበት!!
✅ ሷሊህ ቢን አቢ አህደር አላህ ይዘንለትና እንዲህ አለ። ለአዩብ አሰህቲያንይ እስቲ ዛሬ የሆነ ሚጠቅመኝ ነገር ምከረኝ ስለው【ንግግር አታብዛ ቀንስ】አለኝ።
📚تاريخ الإسلام {٣/٦١٨}
📚تاريخ الإسلام {٣/٦١٨}
💢በራስ መተማመን and ተውሒድ❓
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
በራስ መተማመን ማለት ከሌላ አካል ምንም ነገር ሣይፈልግ የምንፈልገውን ነገር እራሤ አደርገዋለሁ ወይም አሣካዋለሁ ብሎ ማሰብ ነው ከሌላ አካል ስንል ከፍጡርም ሆነ ከፈጣሪ ማለት ነው።
🔹ከፈጣሪ ከከጀለ ተውሒዱን ጠበቀ
🔹ከፍጡር ከከጀለ ሽርክ ላይ ወደቀ
🔹በእራሱም ከተማማነ ያው ሽርክ ላይ ወደቀ
ምክኒያቱም ፍጡር ሁል ጊዜ ከፈጣሪው ከጃይ መሆነ አለበት ከጃይም ነው።
ለምሣሌ በእኛ ላይ ያሉ ፀጋዎችን እንመልከት፦
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
እውቀትን እና ሐብትን ወደ እራስ ማስጠጋት ማለትም
▪እኔ አዋቂ የሆንኩት ስለተማርኩ ነው ማለት።
▪እኔ ሐብታም የሆንኩት ስለ ሰራሁ ነው ማለት።
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
በሱረቱል- ቀሶስ አላህ እንድህ ይላል፦
قَالَ إِنَّمَآ أُوتِيتُهُۥ عَلَىٰ عِلْمٍ عِندِىٓ
ሀብቱን«የተሰጠሁት እኔ ዘንድ ባለው እውቀት ብቻ ነው አለ፡
✅በርግጥ አዋቂ ለመሆን መማር አለብኝ
ሐብታምም ለመሆን መስራት አለብኝ ነገር ግን አንተ 24 ሰዓት ወኢም 24 አመት ስለሰራህ ሐብታም አቶንም አላህ ሐብታም እንድትሆን የረዳህ ቢሆን እንጅ። እውቀትም ቢሆን አንተ አለምን በሙሉ ዙረህ ተሽከርክረህ ስለተማርክ አዋቂ አቶንም አላህ እንድታውቅ ስላደረገህ ቢሆን እንጅ።
🔻እነዚህ ነገሮች በአንተ ጥረት እና ፍላጎት የመጡ ሣይሆኑ የአላህ ፀጋዎች ናቸው። ሀብት ፀጋ ነው እውቀት ፀጋ ነው የፀጋው ባለቤት ዴግሞ አላህ ነው።
በሱረቱል-ነህል ላይ አላህ እንድህ ይላል፦
وَمَا بِكُم مِّن نِّعْمَةٍ فَمِنَ ٱللَّهِ ثُمَّ إِذَا مَسَّكُمُ ٱلضُّرُّ فَإِلَيْهِ تَجْـَٔرُونَ
"ማንኛውም በእናንተ ላይ ያለው ጸጋ ከአላህ ነው፡፡ ከዚያም ችግር በደረሰባችሁ ጊዜ ወደርሱ ብቻ ትጮሃላችሁ፡፡
✅ይሕ (አያ) ሁለት ነገሮች ያስተምረናል ...
1.እኛ ላይ ያለው ፀጋ ሁሉ የአላህ መሆኑን
2.ችግር (አደጋ) ቢያጋጥመን በራሣችን መወጣት ሆነ (መዳን) እንደማንችል ያስረዳል።
✅ስለዚህ ሙዕሚኖች ይሰራሉ ( ሰበብ) ያደርሳሉ እንደሚያሳካላቸው በጌታቸው ይተማመናሉ ነገራቸውንም ወደ አላህ ያስጠጋሉ...
وَأُفَوِّضُ أَمري إِلَى اللَّهِ إِنَّ اللَّهَ بَصيرٌ بِالعِبادِ
"ነገሬንም ሁሉ ወደ አላህ አስጠጋለሁ፡፡ አላህ ባሮቹን ተመልካች ነውና፡፡
በጌታቸው ይመካሉ ልክ አላህ እንዳለው።
وَتَوَكَّلْ عَلَى ٱللَّهِ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًا
"በአላህም ላይ ተመካ፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡
▪ኢብኑ ተይሚያ እንድህ አሉ፦
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
በአንድ ሰው ልብ ውስጥ ተውሒድ በነከጠረ ቁጥር ኢማኑ እና በአላህ ላይ መመካቱ እየጠነከረ ይሄዳል። (መጅሙዕ አል ፈታዋ 35‒28)
🔻አንድ ሰው መጥቶ በራሷ #የምትተማመን ጀግና ሴት ሁኚ ቢለኝ ምክሩን በጭራሽ አልቀበለውም ምክኒያቱም እኔ በጌታዬ በአላህ እንጅ በራሤ በጭራሽ አልተማመንምና።
የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም መመካትና መተማመን ያለብን በአሏህ ብቻ መሆኑን ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ፦
(ولا تكلني إلى نفسي طرفة عين)
«የአይን ቀፀብታ ያክል ወደ ነፍሴ አታስጠጋኝ»
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
በራስ መተማመን ማለት ከሌላ አካል ምንም ነገር ሣይፈልግ የምንፈልገውን ነገር እራሤ አደርገዋለሁ ወይም አሣካዋለሁ ብሎ ማሰብ ነው ከሌላ አካል ስንል ከፍጡርም ሆነ ከፈጣሪ ማለት ነው።
🔹ከፈጣሪ ከከጀለ ተውሒዱን ጠበቀ
🔹ከፍጡር ከከጀለ ሽርክ ላይ ወደቀ
🔹በእራሱም ከተማማነ ያው ሽርክ ላይ ወደቀ
ምክኒያቱም ፍጡር ሁል ጊዜ ከፈጣሪው ከጃይ መሆነ አለበት ከጃይም ነው።
ለምሣሌ በእኛ ላይ ያሉ ፀጋዎችን እንመልከት፦
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
እውቀትን እና ሐብትን ወደ እራስ ማስጠጋት ማለትም
▪እኔ አዋቂ የሆንኩት ስለተማርኩ ነው ማለት።
▪እኔ ሐብታም የሆንኩት ስለ ሰራሁ ነው ማለት።
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
በሱረቱል- ቀሶስ አላህ እንድህ ይላል፦
قَالَ إِنَّمَآ أُوتِيتُهُۥ عَلَىٰ عِلْمٍ عِندِىٓ
ሀብቱን«የተሰጠሁት እኔ ዘንድ ባለው እውቀት ብቻ ነው አለ፡
✅በርግጥ አዋቂ ለመሆን መማር አለብኝ
ሐብታምም ለመሆን መስራት አለብኝ ነገር ግን አንተ 24 ሰዓት ወኢም 24 አመት ስለሰራህ ሐብታም አቶንም አላህ ሐብታም እንድትሆን የረዳህ ቢሆን እንጅ። እውቀትም ቢሆን አንተ አለምን በሙሉ ዙረህ ተሽከርክረህ ስለተማርክ አዋቂ አቶንም አላህ እንድታውቅ ስላደረገህ ቢሆን እንጅ።
🔻እነዚህ ነገሮች በአንተ ጥረት እና ፍላጎት የመጡ ሣይሆኑ የአላህ ፀጋዎች ናቸው። ሀብት ፀጋ ነው እውቀት ፀጋ ነው የፀጋው ባለቤት ዴግሞ አላህ ነው።
በሱረቱል-ነህል ላይ አላህ እንድህ ይላል፦
وَمَا بِكُم مِّن نِّعْمَةٍ فَمِنَ ٱللَّهِ ثُمَّ إِذَا مَسَّكُمُ ٱلضُّرُّ فَإِلَيْهِ تَجْـَٔرُونَ
"ማንኛውም በእናንተ ላይ ያለው ጸጋ ከአላህ ነው፡፡ ከዚያም ችግር በደረሰባችሁ ጊዜ ወደርሱ ብቻ ትጮሃላችሁ፡፡
✅ይሕ (አያ) ሁለት ነገሮች ያስተምረናል ...
1.እኛ ላይ ያለው ፀጋ ሁሉ የአላህ መሆኑን
2.ችግር (አደጋ) ቢያጋጥመን በራሣችን መወጣት ሆነ (መዳን) እንደማንችል ያስረዳል።
✅ስለዚህ ሙዕሚኖች ይሰራሉ ( ሰበብ) ያደርሳሉ እንደሚያሳካላቸው በጌታቸው ይተማመናሉ ነገራቸውንም ወደ አላህ ያስጠጋሉ...
وَأُفَوِّضُ أَمري إِلَى اللَّهِ إِنَّ اللَّهَ بَصيرٌ بِالعِبادِ
"ነገሬንም ሁሉ ወደ አላህ አስጠጋለሁ፡፡ አላህ ባሮቹን ተመልካች ነውና፡፡
በጌታቸው ይመካሉ ልክ አላህ እንዳለው።
وَتَوَكَّلْ عَلَى ٱللَّهِ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًا
"በአላህም ላይ ተመካ፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡
▪ኢብኑ ተይሚያ እንድህ አሉ፦
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
በአንድ ሰው ልብ ውስጥ ተውሒድ በነከጠረ ቁጥር ኢማኑ እና በአላህ ላይ መመካቱ እየጠነከረ ይሄዳል። (መጅሙዕ አል ፈታዋ 35‒28)
🔻አንድ ሰው መጥቶ በራሷ #የምትተማመን ጀግና ሴት ሁኚ ቢለኝ ምክሩን በጭራሽ አልቀበለውም ምክኒያቱም እኔ በጌታዬ በአላህ እንጅ በራሤ በጭራሽ አልተማመንምና።
የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም መመካትና መተማመን ያለብን በአሏህ ብቻ መሆኑን ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ፦
(ولا تكلني إلى نفسي طرفة عين)
«የአይን ቀፀብታ ያክል ወደ ነፍሴ አታስጠጋኝ»
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔺هل يجوز للمرأة أن تعمل في مدرسة كمعلمة للبنات مع معلمين من الرجال..؟
👉 ሴት ልጅ ወንዶች ባሉበት መድረሳ አስተማሪነት ተቀጥራ መስራቷ❓
🎙الشيخ صالح الفوزان
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
👉 ሴት ልጅ ወንዶች ባሉበት መድረሳ አስተማሪነት ተቀጥራ መስራቷ❓
🎙الشيخ صالح الفوزان
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Forwarded from دروس وفوائد أبي حزام عبدالرحمن بن سعيد
ﻗﺎﻝ ﺍﻟﺤﺎﻓﻆ ﺍﻟﻤﺰﻱ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ :
"ﻭﻟﻮ ﺳﻜﺖ ﻣﻦ ﻻ ﻳﺪﺭﻱ ﻻﺳﺘﺮﺍﺡ ﻭﺃﺭﺍﺡ ﻭﻗﻞ ﺍﻟﺨﻄﺄ ﻭﻛﺜﺮ ﺍﻟﺼﻮﺍﺏ"
تهذيب ﺍﻟﻜﻤﺎﻝ (362/4)
አላዋቂ ዝም ቢል ኖሮ ለራሱም አርፎ ሰዎችንም ያሳርፍ ነበር እንዲሁም ትክክለኛው በዝቶ ስህተቱ ያንስ ነበር።
"ﻭﻟﻮ ﺳﻜﺖ ﻣﻦ ﻻ ﻳﺪﺭﻱ ﻻﺳﺘﺮﺍﺡ ﻭﺃﺭﺍﺡ ﻭﻗﻞ ﺍﻟﺨﻄﺄ ﻭﻛﺜﺮ ﺍﻟﺼﻮﺍﺏ"
تهذيب ﺍﻟﻜﻤﺎﻝ (362/4)
አላዋቂ ዝም ቢል ኖሮ ለራሱም አርፎ ሰዎችንም ያሳርፍ ነበር እንዲሁም ትክክለኛው በዝቶ ስህተቱ ያንስ ነበር።
©ፊት የት ነበርክ ???
=============
በተጮኸ ቁጥር ከተበራገግክ
ወደ ግራ ወደ ቀኝ ከተወዛወዝክ
በሁለት እግርህ መቆም ተስኖህ ከተንበረከክ?
በአንዱ ወድህ ማዶ በሌላው ወዳማዶ ከተረገጥክ
በያዝከው መንሀጅ ከተጠራጠርክ?
ሲሄዱ መከተል ሲመለሱ ከተመለስክ?
ቆም ብለህ እሰብ ፊት የት እንደነበርክ!
=============
በተጮኸ ቁጥር ከተበራገግክ
ወደ ግራ ወደ ቀኝ ከተወዛወዝክ
በሁለት እግርህ መቆም ተስኖህ ከተንበረከክ?
በአንዱ ወድህ ማዶ በሌላው ወዳማዶ ከተረገጥክ
በያዝከው መንሀጅ ከተጠራጠርክ?
ሲሄዱ መከተል ሲመለሱ ከተመለስክ?
ቆም ብለህ እሰብ ፊት የት እንደነበርክ!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
▪قال العلامة صالح الفوزان -حفظه الله
"طوبى للغرباء إذ ا فسد الناس....!!
ሰዎች በተበላሹ ግዜ እንግዳ ተደርገው ለሚያዙት ጀነት አለላቸው…...!!
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
"طوبى للغرباء إذ ا فسد الناس....!!
ሰዎች በተበላሹ ግዜ እንግዳ ተደርገው ለሚያዙት ጀነት አለላቸው…...!!
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➥እስኪ ተመከሩበት ውድ እህቶቼ!! በተለይ ስናገባ ኒቃብ እንለብሳለን የምትሉ እህቶች ትዳርን የአላህን ትዕዛዝ ስላከበርሺ ይመልስብሻልን? ልብ በይ ትዳር እኮ ያአላህ እርዚቅ ነው ታዳ እንደት ነው የአላህን እርዚቅ አላህን በመታዘዝሺ የሚመለስብሺ!?
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
الشيخ الحصري - سورة الكهف (مرتّل)
Convert To Voice
🔁 سورة الكهف 🔁
🔺ማራኪ የሱረቱል ከህፍ ቂርአት
🎙القارئ محمد خليل الحصري
➲ከጁመዓ ቀን ሱናዎች
➯➯➯➯➯➯➯➯➯
↪️ ገላን መታጠብ
↪️ ሽቶ መቀባት
↪️ ሲዋክ መጠቀም
↪️ ጥሩ ልብስ መልበስ
↪️ ሱረቱ ከህፍን መቅራት
↪️ በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
↪️ በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት
➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩
قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ
"من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين"
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል"
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)
〰〰〰〰〰〰
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🔺ማራኪ የሱረቱል ከህፍ ቂርአት
🎙القارئ محمد خليل الحصري
➲ከጁመዓ ቀን ሱናዎች
➯➯➯➯➯➯➯➯➯
↪️ ገላን መታጠብ
↪️ ሽቶ መቀባት
↪️ ሲዋክ መጠቀም
↪️ ጥሩ ልብስ መልበስ
↪️ ሱረቱ ከህፍን መቅራት
↪️ በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
↪️ በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት
➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩
قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ
"من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين"
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል"
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)
〰〰〰〰〰〰
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ሓያ ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት ክፍል 12
አቡ ረይስ ኢብኑ ኢማም
📚 عشرون نصيحة لأختي قبل زواجها
📚 ሓያ ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት
🌐 النصيحة الثامنة
🌐 ሰባተኛዉ ምክር
🔳 إياك والكفر!
▪️ክህደትን ተጠንቀቂ!
➡️ ክፍል ①② ↩️
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
⤵️⤵️⤵️
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
📚 ሓያ ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት
🌐 النصيحة الثامنة
🌐 ሰባተኛዉ ምክር
🔳 إياك والكفر!
▪️ክህደትን ተጠንቀቂ!
➡️ ክፍል ①② ↩️
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
⤵️⤵️⤵️
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲ትዕግስት 〰〰〰〰 ↪️ክፍል አንድ↩️ ➖➖➖➖➖➖ ➥ #ትዕግስት ከእስልምና ሐይማኖት ደረጃዎች ትልቁና ከፍ ያለ ቦታየሚሰጠው ነው፡፡ ➥ትዕግስትን ፣ አላህ ሱበሀኑሁ ወተአላ በቁርኣን ውስጥ በርካታ ቦታዎች ላይ አውስቶታል፡፡ ኢማም አህመድ ራሂመሁሏህ ተአላህ ትዕግስትን አስመልክቶ የሚከተለውን ተናግረዋል፡- "ذكر الله الصبر في القرآن الكريم…
➲ትዕግስት
〰〰〰〰
ክፍል ሁለት
➢ ሙስሊም በትዕግስት ሊዋብባቸው ከሚገቡ ነገሮች መካከል የተወሰኑትን ልጥቀስ፦
➥ሰዎች ከሚያደርሱት ስቃይና ሁከት መታገስ፡ ይህ ፣ ነፍሶች ወደተግባር ለመቀየር ትኩረት ያልቸሩት የትዕግስት አይነት ነው፡፡ ታዲያ ሙስሊሞች ሰዎች ከሚያደርሱባቸው መከራዎች ለመታገስ የሚያግዙ ነገሮችን በተመለከተ የእውቀት ባለቤቶች የሰጡትን ማብራሪያ ማወቁ ለሙስሊሞች ብርሃን እና ነጸብራቅ ነው፡፡
➤ይህን አጠር ያለ ማብራሪያ ሸይኹል ኢስላም ረሂመሁሏህ ከጻፉት ኪታብ የወሰድነው ነው፡፡
➥ኢማማችንን አላህ ይዘንላቸው ፣ በዚህ ኪታብ ውስጥ በሌላ ቦታ የማናገኛቸው የሆኑ በሚደርሱ መከራዎችና ስቃዮች ላይ ለመታገስ የሚያግዙ ጠቃሚና ያማሩ ምክሮችን በዝርዝር አውስተዋል፡፡
➲ ምክራቸውን ምን ያማረ አደረገው! ባስቀደሙት ስራ አላህ በተሟላ ሁኔታ ምንዳቸውን ይክፈላቸው ፤ በከፍተኛው ፊርደውስ ያኑራቸው፡፡ አላህ ለባሮች ቅርብና ዱዓን ተቀባይ የሆነ ጌታ ነውና፡፡
➤ይህን በሸይኹል ኢስላም ብን ተይሚያ ራሂመሁሏህ “ሰዎች በሚያደርሱት ስቃይና መከራ ለመታገስ አጋዥ ነገሮች” በሚል ርዕስ ስር ለዘረዘራቸው ነጥቦች የሰጠሁትን አጠር ያለ
ማብራሪያ ያገራልኝን አላህ አመሰግናለሁ፡፡
➤ከአመስጋኞችና ከታጋሽ ባሮች
እንዲያደርገን እማጸነዋለሁ፡፡
ዲን ሁለት ክፍሎች አሉት ፤ ትዕግስትና ምስጋና ናቸው፡፡ ለዚህ ነው “ትዕግስት የዲን ግማሽ ነው” የተባለው።
➥ባሳወቀን እንዲጠቅመን ፣ እውቀት እንዲጨምረን ፣ የተማርነውን በእኛ ላይ
ሳይሆን ለእኛ ማስረጃ እንዲያደርግልን የተከበረውን አላህ እማጸናለሁ፡፡ እንሆ አላህ ቅርብና ዱዓን ተቀባይ የሆነ ጌታ ነው፡፡
ሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያ ራሂመሁሏህ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
➤ባሪያውን በትዕግስት ላይ የሚያግዙ በርካታ ነገሮች አሉ፡
➥ #አንደኛው፡- አላህ የባሮችን ተግባራት ፣ እንቅስቃሴያቸውን ፣ እርጋታቸውን ፣ እቅዳቸውን ሁሉ የፈጠረ መሆኑን መመስከር ነው፡፡
አላህ የሻው ይሆናል ፣ እርሱ ያልሻው ደግሞ አይሆንም፡፡ በላይኛውም ይሁን በታችኛው ዓለም አንዲት ትንሽ ጉንዳን (ብናኝ ነገር) በእርሱ ፈቃድና መሽኣ ካልሆነ በስተቀር አትንቀሳቀስም፡፡ባሮች በአንተ ላይ ወደሰሩት ስራ አትመልከት ፣ በአንተ ላይ የበላይ ሆነው እንዲቆጣጠሩህ ያደረገውን አካል ተመልከት፡፡ ከሀሳብና ከጭንቀት ታርፋለህ።
✅ማብራሪያ
〰〰〰〰
➥ይህ የመጀመሪያው ነጥብ ሲሆን ፣ ለመታገስ ከሚያግዙ ነገሮች ሸይኹ ራሂመሁሏህ በቅድሚያ ያወሱት ነው፡፡ አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! አላህ ሱበሀኑሁ ወተአላ የባሮችን ተግባር የፈጠረ መሆኑን ፣ ባሮቹ ከተግባራት አላህ የሻውን እንጅ አንድም መሻት እንደማይችሉ ማረጋገጥ አለብህ፡፡
አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡
➯ኢንሻአላህ ይቀጥላል.......
🖋ام فاروق
https://t.me/https_Asselefya1
〰〰〰〰
ክፍል ሁለት
➢ ሙስሊም በትዕግስት ሊዋብባቸው ከሚገቡ ነገሮች መካከል የተወሰኑትን ልጥቀስ፦
➥ሰዎች ከሚያደርሱት ስቃይና ሁከት መታገስ፡ ይህ ፣ ነፍሶች ወደተግባር ለመቀየር ትኩረት ያልቸሩት የትዕግስት አይነት ነው፡፡ ታዲያ ሙስሊሞች ሰዎች ከሚያደርሱባቸው መከራዎች ለመታገስ የሚያግዙ ነገሮችን በተመለከተ የእውቀት ባለቤቶች የሰጡትን ማብራሪያ ማወቁ ለሙስሊሞች ብርሃን እና ነጸብራቅ ነው፡፡
➤ይህን አጠር ያለ ማብራሪያ ሸይኹል ኢስላም ረሂመሁሏህ ከጻፉት ኪታብ የወሰድነው ነው፡፡
➥ኢማማችንን አላህ ይዘንላቸው ፣ በዚህ ኪታብ ውስጥ በሌላ ቦታ የማናገኛቸው የሆኑ በሚደርሱ መከራዎችና ስቃዮች ላይ ለመታገስ የሚያግዙ ጠቃሚና ያማሩ ምክሮችን በዝርዝር አውስተዋል፡፡
➲ ምክራቸውን ምን ያማረ አደረገው! ባስቀደሙት ስራ አላህ በተሟላ ሁኔታ ምንዳቸውን ይክፈላቸው ፤ በከፍተኛው ፊርደውስ ያኑራቸው፡፡ አላህ ለባሮች ቅርብና ዱዓን ተቀባይ የሆነ ጌታ ነውና፡፡
➤ይህን በሸይኹል ኢስላም ብን ተይሚያ ራሂመሁሏህ “ሰዎች በሚያደርሱት ስቃይና መከራ ለመታገስ አጋዥ ነገሮች” በሚል ርዕስ ስር ለዘረዘራቸው ነጥቦች የሰጠሁትን አጠር ያለ
ማብራሪያ ያገራልኝን አላህ አመሰግናለሁ፡፡
➤ከአመስጋኞችና ከታጋሽ ባሮች
እንዲያደርገን እማጸነዋለሁ፡፡
ዲን ሁለት ክፍሎች አሉት ፤ ትዕግስትና ምስጋና ናቸው፡፡ ለዚህ ነው “ትዕግስት የዲን ግማሽ ነው” የተባለው።
➥ባሳወቀን እንዲጠቅመን ፣ እውቀት እንዲጨምረን ፣ የተማርነውን በእኛ ላይ
ሳይሆን ለእኛ ማስረጃ እንዲያደርግልን የተከበረውን አላህ እማጸናለሁ፡፡ እንሆ አላህ ቅርብና ዱዓን ተቀባይ የሆነ ጌታ ነው፡፡
ሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያ ራሂመሁሏህ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
➤ባሪያውን በትዕግስት ላይ የሚያግዙ በርካታ ነገሮች አሉ፡
➥ #አንደኛው፡- አላህ የባሮችን ተግባራት ፣ እንቅስቃሴያቸውን ፣ እርጋታቸውን ፣ እቅዳቸውን ሁሉ የፈጠረ መሆኑን መመስከር ነው፡፡
አላህ የሻው ይሆናል ፣ እርሱ ያልሻው ደግሞ አይሆንም፡፡ በላይኛውም ይሁን በታችኛው ዓለም አንዲት ትንሽ ጉንዳን (ብናኝ ነገር) በእርሱ ፈቃድና መሽኣ ካልሆነ በስተቀር አትንቀሳቀስም፡፡ባሮች በአንተ ላይ ወደሰሩት ስራ አትመልከት ፣ በአንተ ላይ የበላይ ሆነው እንዲቆጣጠሩህ ያደረገውን አካል ተመልከት፡፡ ከሀሳብና ከጭንቀት ታርፋለህ።
✅ማብራሪያ
〰〰〰〰
➥ይህ የመጀመሪያው ነጥብ ሲሆን ፣ ለመታገስ ከሚያግዙ ነገሮች ሸይኹ ራሂመሁሏህ በቅድሚያ ያወሱት ነው፡፡ አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! አላህ ሱበሀኑሁ ወተአላ የባሮችን ተግባር የፈጠረ መሆኑን ፣ ባሮቹ ከተግባራት አላህ የሻውን እንጅ አንድም መሻት እንደማይችሉ ማረጋገጥ አለብህ፡፡
አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡
➯ኢንሻአላህ ይቀጥላል.......
🖋ام فاروق
https://t.me/https_Asselefya1
Kitabu Tewhid #27
Ibnu Munewor
↪️ ተከታታይ የኪታቡ ተውሒድ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️ ክፍል 2⃣7⃣↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
🔻حفظه الله تعالى
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️ ክፍል 2⃣7⃣↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
🔻حفظه الله تعالى
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w