💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15.1K subscribers
4.47K photos
2.08K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
መታረም ያለበት እሳቤ
~

"የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የወንጀላችን መብዛት ነው። ወደ አላህ እንመለስ" በሚባል ጊዜ "ኧረ ከወንጀል ጋር የሚያያዝ አይደለም ፤ የታወቀ ሳይንሳዊ ምክንያት ያለው ነው" የሚሉ ሰዎች አሉ። እንጂ የፈጣሪ ስራ አይደለም ነው ድምዳሜያቸው። ለሆነ ክስተት ሳይንሳዊ ትንታኔ ወይም የታወቀ ምክንያት ኖረው ማለት ያ ክስተት የፈጣሪ ስራ አይደለም ማለት አይደለም። በፈጣሪ የሚያምን ሰው ያለሱ መሻት በምድርም ይሁን በሰማይ የሚሆን ነገር እንደሌለ ያምናል። ስለዚህ ዝናቡም፣ ንፋሱም፣ ማእበሉም፣ ድርቁም፣ መብረቁም፣ የመሬት መንቀጥቀጡም፣ የፀሐይ ግርዶሹም፣ ወረርሽኙም፣ ...ሁሉም በአላህ ውሳኔና መሻት የሚፈፀም ነው። ደረስንበትም አልደረስንበትም ከአላህ ውሳኔዎች ጀርባ የሱ ጥበብ አለ።

በአላህ የሚያምን አካል ትልልቅ መቅሰፍቶች ቀርቶ ትንንሽ ፈተናዎች ሲገጥሙት እንኳ የራሱን ድክመት ይመለከታል። ሰበቡ ወንጀሌ ሊሆን ይችላል ብሎ ወደ ጌታው ይመለሳል። እውነታውም እንደዚያ ነው።
አላህ እንዲህ ይላል:-
{ وَمَاۤ أَصَـٰبَكُم مِّن مُّصِیبَةࣲ فَبِمَا كَسَبَتۡ أَیۡدِیكُمۡ وَیَعۡفُوا۟ عَن كَثِیرࣲ }
"ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሰሩት (ሃጢኣት) ምክንያት ነው። ከብዙውም ይቅር ይላል።" [አሹራ፡ 30]

=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
020-فتح المجيد لشرح كتاب التوحيد
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
🔖አዲስ ተከታታይ ትምህርት

📚 فتح المجيد لشرح كتاب التوحيد للشيخ عبد الرحمن بن حسن بن محمد بن عبدالوهاب رحمه الله تعالى -٠١٩

🎙لفضيلة الشيخ محمدزين بن آدم حفظه الله ورعاه


✸| ክፍል- 20

═════ ≪ °📓🖇📓° ≫ ════
የኪታቡን ሶፍት ኮፒ በ Pdf መልክ በዚህ ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ ↓↓↓

t.me/SheikhMuhammedZainAdam/7947
ማንኛዉም መረጃ በፌስቡክ ፔጃቸዉ ተከታተሉ ማንም ያላችሁን አትስሙ !!

https://www.facebook.com/share/ZKigQvJUxdh8AEwh/
ትዕግስትን ስንቄ ዝምታን ወደድኩት
ሆኖልኝ እስከማይ በልቤ ያሰብኩት
ትዕግስትን ወድጀ ምርጫ ያደረኩት
ቢመሺም ቢነጋ አይቀርም ያለምኩት።
ሒጃብ ላንች ምንሽ ነው??? ሲሉሺ
እንደህ በያቸው።‼️

➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷

ሒጃብ ለኔ ህይወት የለገሰኝ የፈጣሪ ትእዛዝ ነው በያቸው።እኛ ሴቶችን ኢሰላም በሂጃብ ሲያዘን አንዳዶች እንደሚያስቡት ፍላጎታችንን ለማፈን፣ ሴትነታችንን በመናቅ ወይም መብታችንን ለመጋፈት ሳይሆን ካለመኖር ያስገኘንን የአለማቱን ጌታ ትእዛዝ ለመጠበቅ ነው በያቸው

ይህው የአላህ ቃል
➱➱➱➱➱➱➱➱
وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَلْيَضْرِبْنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلَى جُيُوبِهِنَّ

ለምእምናትም ንገራቸው  አይኖቻቸውን ይከልከሉ።ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ። ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልፅ ከሆነው በስተቀር አይግለጡ።ጉፍቶቻቸውንም በአንገቶቻቸው ላይ ያጣፉሱረቱ አል ኑር 31
ሰዎች የሚመቀኙህ፡ስለበለጥካቸውና የደረስክበት ቦታ ላይ መድረስ ስላልቻሉ ነው።ይሄ ደግሞ አንተ ጥሩ ላይ መሆንህን ከሚጠቁም አንድ ማሳያ ነው።እውነትም ያለህበት ጥሩ ከሆነ ጠንክር !

=
t.me/AbuOubeida/5460
ያኢላሂ!!
➱➱➱➱

በኢማን ሙላን፣
በኢስቲቃማ አሳምረን፣
የሚጠቅመንን አሳውቀን

መንገድህን አመላክተን
ፍለጋህን አስተምረን።
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
በነገራችን ላይ ወንድማችን አቡ ዑሰይሚን በአሁን ወቅት እስር ቤት ነዉ አላህ ነጃ እንድያወጣዉ ሁላችሁም በመልካም ዱዓ አስታዉሱት ! የማን ዱዓ ሙስተጃብ እንደሚሆን አይታወቅምና ...! =
👆እየዘነጋሁ እና ትንሽ ያለሁበት ቦታ ስለማይመች ነዉ ! ብዙ የጠየቃችሁኝ ወንድም እህቶች አላችሁ በቦት በግል መስመር እና ወንድማችን አቡ ዑሰይሚን ሰላም ነዉ እሺ በመልካም ዱዓችሁ አትርሱት እሺ ! ለሁላችሁም መልስ ነዉ !


=
~እስልምና ሥራን ያወድሳል፤ጥረትን ያበረታታል። ምድር ላይ ዝምብሎ አላህ! አላህ! እያሉ መቀመጥ የለም። ለሥራና ለዒባዳ እንጂ ለዚክር እና ዱዓ ብቻ የተላከ የሰው ልጅም የለም።ካልሠራን  ሰማይ ወርቅ አትዘንብም፤  ምድር ብር አታበቅልም።በኑሮህ ዉስጥ ሁሉ አላህን ታወራዋለህ፣ ታማክረዋለህ፣ ትለምነዋለህ።ሳትሞክር፣ ሳትሰራ፣ ተኝተህ ... አላህ በደለኝ፣ ከለከለኝ አትበል።

~ባይሆን ባይሆን ትሞክርና አልቻልኩም ትለዋለህ፤ ትጥርና ደግፈኝ ትለዋለህ፣ ትሸሽና አድነኝ ትለዋለህ፣ ታጠራቅምና ሙላልኝ ጎድሎኛል ... ብለህ ትለምናለህ፣ ትበረታና ምራኝ አቅናኝ ትለዋለህ ...እሱ ያለምንም መነሻ ነገሮችን ማድረግ ቢችልም ግና የሚጥሩትን ታታሪዎች ይወዳል።
~t.me/AbuSufiyan_Albenan
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
الشيخ الحصري - سورة الكهف (مرتّل)
Convert To Voice
📖 سورة الكهف


🎙القارئ محمد خليل الحصري

➲ከጁመዓ ቀን ሱናዎች

➩ገላን መታጠብ
➪ሽቶ መቀባት
➪ሲዋክ መጠቀም
➪ጥሩ ልብስ መልበስ
➪ሱረቱ
ከህፍን መቅራት
➪በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
➩በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት


قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ "من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين"
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ "የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል"

📚
صحيح الجامع - رقم : (6470)

➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
ሙዚቃ የሚደመጥበት  ቤት፣ ሶላት አዘግይቶ የሚሰገድበት  እና ቁርኣን የማይቀራበት ቤት የቤቱ ነዋሪዎች ሩቃ ሳይሆን ተውበት ነው የሚያስፈልጋቸው። ምክንያቱም ቤታቸው ውስጥ ያለው ጭንቀት በኃጢአት ምክንያት ነው።
አላህ ሆይ ባማረ መንገድ ወደ አንተ መልሰን።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
الحل أن تتوب إلى الله من جميع الذنوب التي حرمتك التوفيق ونزعَتْ البركة من حياتك وسلّطت عليك الأعد.اء وتعسّرت عليك الأمور بسببها .

=
አንዳንዴጥርስህ ሳቅ አይለየውም ውስጥህ ግን ፈገግታ አያውቅም።መሳቅ ስለ ቻልክ መደሰት የምትችል የሚመስላቸው ብዙ ሰዎች አሉአንዳንዴ«የማይከፋ ሰው»ተደርገህ በሰው ዘንድ ትሳላለህ። አንተም በሳቅህ ሁሉንም ለመከላከል ትሞክራለህ። ያኔ«ታድለህ ሁሌም ደስተኛ ነህ!»ይሉሀል ሳቅህ እምባህ መሆኑ ሳይገባቸው…።

አንዳንዴ ደስታ የሚመስል ሀዘን ከሀዘን ይከፋል። በሳቅ ለማጥፋት የሚሞክሩት ሀዘን እንደ ሞት ያስጨንቃልከደረሰብን ሀዘን በላይ ከሀዘናችን ጋር መሟገታችን ነው ይበልጥ የሚያሰቃየን። አንዳንዴ……
➧" ፍቅር "
➭➭➭➭➭

በመሰረቱ " ማፍቀር " ለጤነኛና ሰናይ ህሊና ባለቤቶች የተቸረ ታላቅና ውብ ፀጋ ነው ፡፡

በመብላት በመጠጣት እንዲሁም ሌሎች " መዝናኛ " ብለን የምንቆጥራቸውን ተግባራት ለአመታት በመፈፀማችን የማናገኘውን ደስታ የሰከንዶች እድሜ በሌለው የፍቅር ስሜት መሸመት እንችላለን ፡፡

ፍቅር ከአላህ ዘንድ የሆነ ታላቅ ተዐምርም ነው ፡፡ ይህንንም " ወዱዱ " ጌታችን በመጠቀው ቃሉ እንዲህ ሲል ገልፆታል።

وَمِنْ آَيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُمْ مِنْ أَنْفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُمْ مَوَدَّةً وَرَحْمَةً إِنَّ فِي ذَلِكَ لَآَيَاتٍ لِقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ [ الروم : 21 ] ■

ለእናንተ ከነፍሶቻችሁ ሚስቶችን ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ ፥ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነት ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ናቸው፡፡ ■ [ ሱ - ሩም 21 ]

ፍቅር እጅግ በጣም የነፃ ውብ መሃረብ ( ጨርቅ ) ነው ፡፡ ይህን ነጭ ጨርቅ በአደፈ ( በቆሸሸ ) እጃችን ለመያዝ ከሞከርን የጨርቁን ውበትና ንፅህና እናጎድፈዋለን !

በተመሳሳይ ንፁህ ልብና ቅን ህሊናን ሳይዪዙ ወደ ፍቅር ዐለም ሰተት ማለት የተዋበውን ፍቅርን ልክ እንደ ነጩ ጨርቅ ማደክርየት ይሆናል ፡፡
ምክንያቱም ፍቅርን " በፍቅር " መያዝና ተንከባክበው ማቆየት የሚቻላቸው የንፁህ ልብና የብሩህ ህሊና ባለቤቶች ብቻ ናቸው ፡፡ ስለዚህም ወደዚህ ድንቅና ውብ አለም ( ወደ ፍቅር ) ከመግባታችን በፊት ልባችንና ህሊናችንን ልናፀዳ የግድ ይላል ፡፡

ሌላው ደግሞ ፍቅር ውድ ነውና ተልካሻና ርካሽ ቦታ ሊቀመጥ አይገባውም ፡፡ፍቅር በዘላቂነት እንዲቆይልን ብሎም ትክክለኛ ጣዕሙንና ጥፍጥናውን ይቸረን ዘንዳ " ያማረ ማስቀመጫ " ይፈልጋል ፡፡

ምን ማለት ነው

ፍቅርን ሳይበላሽ ማቆየት የሚችለውና ባማረና በጣፈጠ መልኩ ማቅረብ የሚችለው .... " ሀላል የሆነ ኒካህ "..... ብቻ ነው ! ከዚህ ውጪ በሆነ መልኩ የሚጠነሰስ የፍቅር እንቅስቃሴ ጣፋጭ መሳይ ነገር ግን እጅግ ጎምዛዛና ዘለቄታም የሌለው ስለሆነ ህሊና ላይ የማይሽር ጠባሳንም አሳርፎ ያልፋልና .... " እራቁት "...... !

ወንድሞችና እህቶች ጊዜያዊ ጣፋጭ መሳይ መራራ ገፈትን ..." በሀራም ፍቅር ".... መቀማመሱን ትታችሁ መሰላቸት የሌለበትንና ዘላቂነትን የተላበሰውን ...." ሀላሉን ፍቅር ጠብቁት ፤ ስታገኙትም አንቃችሁ ያዙት ".....
-
በተረፈ .....,

ፍቅር ጣፋጭ ነው = አጣጥሙት
ፍቅር ህይወት ነው = ኑሩት
ፍቅር መስወዐትነት ነው = ሙቱለት

ፍቅር............
ፍቅር............
ፍቅር............


በቃ ባካችሁ ፍቅር ፍቅር ነው = አፍቅሩት
___ካነበብኩት
➷➷➷➷➷➷➷
➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
መፍትሄው ላይ አተኩር !
~

ፈተና በገጠመህ ሰዓት አብዝተህ የምታስበው ስለገጠመህ ፈተና እና ችግር ብቻ ከሆነ ያለህበትን ሁኔታ የሚያባብሱ ነገሮች ያጋጥሙኋል !

ነገር ግን መውጫ መንገዱን እና ማሸነፊያ ጥበቡን ማግኘቱ ላይ ይበልጥ ትኩረት ካደረግህ ዛሬ ካሳሰበህ ነገር ሁሉ ገላግሎ የሚያሶጣ መንገድ ታገኛለህ!

ስለዚህ በተቻለን አቅም እየሆነብን ስላለው ነገር ከመጨነቅ መፍትሄ ለመሆን የሚችል ብርቱ ለመሆን እንዲያበቃን አላህን ቀርበን እንጠይቅ!

=
t.me/https_Asselefya1