Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
"አይ .ሁድና ነሷራ ይሻለናል" የሚሉት ያለ ምክንያት አይደለም። ወሃ.ቢያ ከሚሉት ይልቅ የበለጠ በእምነት እንደሚቀርቧቸው ስለሚያስቡ ነው።
ዘመድ ከዘመዱ
አህያ ካ'መዱ!
በርግጥም ብዙ የሚዛመዱበት ነገር አለ።
* እነዚያ "ፃድቃን" የሚሏቸውን እነዚህ "አውሊያእ" የሚሏቸውን ሙታኖችን ይማፀናሉ።
* ሁለቱም ደጋጎች የሚሏቸውን ብፁኣን፣ የሩቅ አዋቂ አድርገው ድንበር ያልፋሉ።
* ሁለቱም መውሊድ ወይም ገና ያከብራሉ።
* ሁለቱም እምነትን ከየሃገራቸው ልማድ ጋር ይቀላቅላሉ።
* ሁለቱም መዝሙር ወይም መንዙማ የእምነት ክፍል ያደርጋሉ።
* ሁለቱም ጭፈራን / ውዝዋዜን እንደ አምልኮት ይቆጥራሉ።
* ሁለቱም በብዙ ኹራፋት ያምናሉ።
* ሁለቱም በመፅሀፍ የሌለ የአባት የአያትን ውርስ / "መልካም" ቢድዐ ያራምዳሉ።
የአላህ መልእክተኛ ﷺ፦
" لَتَتَّبِعُنَّ سَنَنَ مَنْ قَبْلَكُمْ شِبْرًا بِشِبْرٍ، وَذِرَاعًا بِذِرَاعٍ، حَتَّى لَوْ سَلَكُوا جُحْرَ ضَبٍّ لَسَلَكْتُمُوهُ ". قُلْنَا : يَا رَسُولَ اللَّهِ، الْيَهُودَ وَالنَّصَارَى ؟ قَالَ : " فَمَنْ ؟ ".
"በርግጥም ከናንተ በፊት የነበሩ ሰዎችን ፈለጎች ስንዝር በስንዝር፣ ክንድ በክንድ ትከተላላችሁ። የወከሎ ጉድጓድ ውስጥ ቢገቡ እንኳ ትገቡታላችሁ!" አሉ።
ሶሐቦች፡ "የ.ሁድ እና ነሷራዎችን ማለትህ ነው?" ስንል ብለን ስንጠይቅ "ታዲያ ማንን ነው?" አሉን ይላሉ።
[አልቡኻሪይ፡ 3456] [ሙስሊም፡ 2669]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
ዘመድ ከዘመዱ
አህያ ካ'መዱ!
በርግጥም ብዙ የሚዛመዱበት ነገር አለ።
* እነዚያ "ፃድቃን" የሚሏቸውን እነዚህ "አውሊያእ" የሚሏቸውን ሙታኖችን ይማፀናሉ።
* ሁለቱም ደጋጎች የሚሏቸውን ብፁኣን፣ የሩቅ አዋቂ አድርገው ድንበር ያልፋሉ።
* ሁለቱም መውሊድ ወይም ገና ያከብራሉ።
* ሁለቱም እምነትን ከየሃገራቸው ልማድ ጋር ይቀላቅላሉ።
* ሁለቱም መዝሙር ወይም መንዙማ የእምነት ክፍል ያደርጋሉ።
* ሁለቱም ጭፈራን / ውዝዋዜን እንደ አምልኮት ይቆጥራሉ።
* ሁለቱም በብዙ ኹራፋት ያምናሉ።
* ሁለቱም በመፅሀፍ የሌለ የአባት የአያትን ውርስ / "መልካም" ቢድዐ ያራምዳሉ።
የአላህ መልእክተኛ ﷺ፦
" لَتَتَّبِعُنَّ سَنَنَ مَنْ قَبْلَكُمْ شِبْرًا بِشِبْرٍ، وَذِرَاعًا بِذِرَاعٍ، حَتَّى لَوْ سَلَكُوا جُحْرَ ضَبٍّ لَسَلَكْتُمُوهُ ". قُلْنَا : يَا رَسُولَ اللَّهِ، الْيَهُودَ وَالنَّصَارَى ؟ قَالَ : " فَمَنْ ؟ ".
"በርግጥም ከናንተ በፊት የነበሩ ሰዎችን ፈለጎች ስንዝር በስንዝር፣ ክንድ በክንድ ትከተላላችሁ። የወከሎ ጉድጓድ ውስጥ ቢገቡ እንኳ ትገቡታላችሁ!" አሉ።
ሶሐቦች፡ "የ.ሁድ እና ነሷራዎችን ማለትህ ነው?" ስንል ብለን ስንጠይቅ "ታዲያ ማንን ነው?" አሉን ይላሉ።
[አልቡኻሪይ፡ 3456] [ሙስሊም፡ 2669]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
አያደርግህም።
ድግግሞሽ ይፈልጋል፤ዛሬ ጀምር ነገ ደግሞ ቀጥል።ከዛ ውጤቱን ታየዋለህ።منقول
=
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
✍Brother
«አንዳንድ ሴት የምታወራትን ቶሎ የማትቀበልህ በተፈጥሮዋ ተጠራጣሪ ሁና አይደለም ትናንት ያረፈባት የክህደት ብትር ዛሬም ድረስ ጠባሳው ከልቧ ላይ ስላለ ነው ።»
«አንዳንድ ሴት አብሮነትን መቃረብን የምትሸሸው አንተ እንደምታስበው ጉረኛ ሁና አይደለም ተላምዶ መለያየትን አብዝታ ስለምትፈራ ነው ። »
«እሷ ያለፈችበትን ትናንትና በውል አታውቅምና በዛሬዋ ልትፈርድባት አትቸኩል
=
t.me/https_Asselefya1
«አንዳንድ ሴት የምታወራትን ቶሎ የማትቀበልህ በተፈጥሮዋ ተጠራጣሪ ሁና አይደለም ትናንት ያረፈባት የክህደት ብትር ዛሬም ድረስ ጠባሳው ከልቧ ላይ ስላለ ነው ።»
«አንዳንድ ሴት አብሮነትን መቃረብን የምትሸሸው አንተ እንደምታስበው ጉረኛ ሁና አይደለም ተላምዶ መለያየትን አብዝታ ስለምትፈራ ነው ። »
«እሷ ያለፈችበትን ትናንትና በውል አታውቅምና በዛሬዋ ልትፈርድባት አትቸኩል
ይልቅ ከቻልክ ህመሟን አብረህ አስታምና የድሮ ጠባሳዋን ፍቃ አዲስ ሴት ትሆን ዘንድ እገዛት ወንድ ከሆንክ!!»=
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
المولد النبوي
الشيخ صالح. اللحيدان رحمه الله تعالى
الشيخ صالح. اللحيدان رحمه الله تعالى
«አትመን ካሜራ»
🎙በኑረዲን አል-አረብ
«አትመን ካሜራ»
ቅባቱ ከቻይና ዊጉ ከአሜሪካ፡
ተቀይሯል አሉ ውበት በፈረንካ፡
ሁሉ በቅባት ነው ማንንም አትንካ፡
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
ፊታቸው የአረብ እግራቸው የሱዳን፡
ያውም ፆታቸውን አሏህ እየረዳን፡
ቅባቱ ከቻይና ዊጉ ከአሜሪካ፡
ተቀይሯል አሉ ውበት በፈረንካ፡
ሁሉ በቅባት ነው ማንንም አትንካ፡
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
🎙በኑረዲን አል-አረብ – «አትመን ካሜራ»
አ ን ብ ቧ ት ማ
«አትመን ካሜራ»
አርቲፊሻል ነገር በበዛበት ዘመን፡
ብርቱካን ነኝ ያለው ስለሆነ ጎመን፡
ቀርበህ በአካል እንጂ በፊልተር አትመን፡
ፊታቸው የአረብ እግራቸው የሱዳን፡
ያውም ፆታቸውን አሏህ እየረዳን፡
ቅባቱ ከቻይና ዊጉ ከአሜሪካ፡
ተቀይሯል አሉ ውበት በፈረንካ፡
ሁሉ በቅባት ነው ማንንም አትንካ፡
የኔ ያልካትን ሴት ፈትሽ በጨው አጥበህ፡
ህይወት ስለሆነ አትለፍ ታዝበህ፡
ሰው ተጨካክኗል አረጋግጥ ቀርበህ፡
ንፁህ እቅድ ካለህ የስኬት አዝመራ፡
በደስታ ከፈለክ ህይወትን ልትመራ፡
ነገ የሚፀፅት መጥፎ ስራ አትስራ፡
ማንም ምንም ቢልህ አትመን ካሜራ፡
ነገርኩህ....✍️ኑር
=
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
«አትመን ካሜራ»
አርቲፊሻል ነገር በበዛበት ዘመን፡
ብርቱካን ነኝ ያለው ስለሆነ ጎመን፡
ቀርበህ በአካል እንጂ በፊልተር አትመን፡
ፊታቸው የአረብ እግራቸው የሱዳን፡
ያውም ፆታቸውን አሏህ እየረዳን፡
ቅባቱ ከቻይና ዊጉ ከአሜሪካ፡
ተቀይሯል አሉ ውበት በፈረንካ፡
ሁሉ በቅባት ነው ማንንም አትንካ፡
የኔ ያልካትን ሴት ፈትሽ በጨው አጥበህ፡
ህይወት ስለሆነ አትለፍ ታዝበህ፡
ሰው ተጨካክኗል አረጋግጥ ቀርበህ፡
ንፁህ እቅድ ካለህ የስኬት አዝመራ፡
በደስታ ከፈለክ ህይወትን ልትመራ፡
ነገ የሚፀፅት መጥፎ ስራ አትስራ፡
ማንም ምንም ቢልህ አትመን ካሜራ፡
ነገርኩህ....✍️ኑር
=
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
Forwarded from 🌏Abu Hafsua [አቡ ሐፍሷ] (Imam Ayalew)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቁርአንን አጥብቀህ ያዝ !
=
=
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
« وَاخْفِضْ لَهُمَا جَنَاحَ الذُّلِّ مِنَ الرَّحْمَةِ وَقُل رَّبِّ ارْحَمْهُمَا كَمَا رَبَّيَانِي صَغِيرًا »
«
=
«
ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በሕፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዳሳደጉኝ እዘንልላቸውም» በል፡፡
=
Forwarded from የሱናዋ~ቆንጆ በተውሂድ ያበበች (UMU OUBEIDA)
የጎደኝነት መለኪያዉ ወሬ አይደለም ።
አንዳንዴ በስልክም ይሁን በሌላ መገናኛ ራቅ ሲሉ ጎደኝነቱን የተውት ወይንም የራቋቸው የሚመስላችው ብዙ አከላት አሉ ደግሞ በጠዋትምይሁን በማታ ብዙ ግዜ ስለሰጥዋቸው ብቻ ለኛ ትልቅ ቦታ አላቸው ብለው የሚደሱ አከላቶች ነፍ ናቸው፡፡
እህቴ ሆይ ጎደኝነት በወሬ ብቻ የሚገለፅ አይደለም ፡፡ ብዙ ግዜ ያስተዋልኩት ነገር ቢኖር በስልክ ጉዳይ ደዉለው ሳይነሳ ሚሴጅ ልከው ሳይመለስ ከዘገየ ወደ ሌላ ሀሳብ አንሂድ ኡዝር እንስጥ የሰው ልጅ እኮ ብዙ ቪዚ የሚያደርገው ነገር አለ እኮ !
አንዳንዴ በስልክም ይሁን በሌላ መገናኛ ራቅ ሲሉ ጎደኝነቱን የተውት ወይንም የራቋቸው የሚመስላችው ብዙ አከላት አሉ ደግሞ በጠዋትምይሁን በማታ ብዙ ግዜ ስለሰጥዋቸው ብቻ ለኛ ትልቅ ቦታ አላቸው ብለው የሚደሱ አከላቶች ነፍ ናቸው፡፡
እህቴ ሆይ ጎደኝነት በወሬ ብቻ የሚገለፅ አይደለም ፡፡ ብዙ ግዜ ያስተዋልኩት ነገር ቢኖር በስልክ ጉዳይ ደዉለው ሳይነሳ ሚሴጅ ልከው ሳይመለስ ከዘገየ ወደ ሌላ ሀሳብ አንሂድ ኡዝር እንስጥ የሰው ልጅ እኮ ብዙ ቪዚ የሚያደርገው ነገር አለ እኮ !
الإساءة بالإ ساءة
hamza
አብዘሀኛ ሰዎች ያስባሉ ደካሞች መጥፎን በመጥፎ አይመልሱም ይላሉ ይሄ ግን በተቃራኒ ነዉ ጉዳዩ ። እኛ ስነ_ምግባራችን« አስተዳደጋችን» መጥፎን በመጥፎ ከመመለስ ትከለክለናለች..... !=
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM