💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15.1K subscribers
4.47K photos
2.08K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
አስቸኳይ
~
በሑዘይፋ መስጂድ ዘወትር እሁድ የሚሰጠው የደርስ ፕሮግራም በዛሬው እለት አይኖርም። በመስጂዱ ውስጥ የሚካሄድ የሴቶች ፕሮግራም እንዳለ ስለተነገረን ነው። ሰዎች እንዳይንገላቱ ይህንን መልእክት በማሰራጨት ወይም ለምታውቋቸው በመደወል አድርሱልን።
جزاكم الله خيرا
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲ቆንጆ ናት ግን ያገባት ሁሉ ሸሂድ ነው ➫➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬   ◊አቲካ ቢንት ዘይድ ክፍል ዘጠኝ ➧በዚህ ሁኔታ ላይ እያለች ከቀን ወደ ቀን ትንሺ እያገገመች ሶስት የሀዘን ወራት ትጨርሳለች። ይህችን ውብ ሴት የትዳር ህይወት በቃት ይሆን?  የዓቲካ የትዳር ጥያቄ አሁንም አላበቃም።እርሷንና ሀዘኗን ለብቻቸው እንተዋት የሚል አልነበረም።ቢያገባት ወዲያውኑ ሸሂድ እንደሚሆን ልቡ እያወቀ ዓቲካን ለትዳር…
➲ቆንጆ ናት ግን ያገባት ሁሉ ሸሂድ ነው
➫➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬

  ◊አቲካ ቢንት ዘይድ ክፍል አስር

➧ሰይዲና ዙቤይር ረዲየላሁ አንሁ በየቀኑ ቅናታቸው እየጎላና ከአንድበታቸው ማውጣት ጀመሩ።አንድ ቀን ዓቲካ መስጂድ ልትሄድ ስትወጣ ያአቲካ አሏት! ወላሂ ከቤት የምትወጪው እኔ መውጣትሺን እየጠላሁ ነው። አሏት እርሷም ከበር ተመልሳ በተረጋጋ መልኩ ከፈለክ አልሄድም አቆማለሁ በማለት ጠጋ ብላ ታባብላቸዋለች። ያሰላም...ያአላህ አኽላቃችንን አሳምርልን! ተመልከቱ እሳቸው ባለቤቷ ዙበይር የሚመልሱትን እንደት እከለክልሻለሁ ስታገቢኝ ሸርጥሺ ሆኖ ብለው ከቤት አውጥተው ወደ መስጅድ ይሸኟታል።

➾ዓቲካ በረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ያአክስት ልጅ ላይ እያሳደረች የነበረው ተፅኖ ወደር አልነበረውም። ሰይድና ዙበይርም ግን መቋቋም አልቻሉም። ለሁለተኛ ጊዜ ዓቲካን መስጅድ መሄዷን መጥላታቸውን ሲገልፁላት ዓቲካም ይህ ጥያቂያቸው በቅናት ላይ የተመሰረተና ሊቀይሩት ይችሉ ዘንድ በለዘብታ የዓዋም  ልጅ ሆይ (በዚያን ጊዜ የሚወዱትን ሰው ሲጠሩ በአባቱ ስም ነበር) ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ጋር አቡበክርና ዑመር ጋር የሰገድኩበት ሙሰላየን ለቅናትህ ብየ እንድተው ፈለግክ ወይ ብላ ጠየቀቻቸው ሰይዲና ዙበይርም ላ ወላሂ አልከለክልሺም አሉ። ነገር ግን ያደረባቸው ቅናት ቀላል አልነበረም። በጣም ያሳዝናሉ። ለሰላት ከወጣች የምትመለስ አይመስላቸውም። ልባቸው አልረጋ አለ ማስገደድ ባህሪያቸው አልነበረም አትሂጂ ማለትም አይበቃላቸውም። ነገር ግን ይህ ቅናት ወደሚያስገርም ድርጊት ይመራቸዋል።

➪ኢኽዋኒ ወአኽዋቲ ከዚህ በታች በምነግራችሁ የሰይድና ዙበይር ድርጊት ተገርማችሁ ምንም አይነት ነጌቲቭ ኮመንት እንዳታደርጉ ሲጀመር በሀሳባችሁም ውስጥ እንዳታመጡ ምክንያቱም ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም  ሰሃባዎች ጋር አደብ ሊኖረን ይገባል። ነብያችንም ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም አስጠንቅቀዋል። ልብ ብለን እናንብበው (አላህን ፍሩ ሰሃባዎቸን በሚመለከት )እኔ ከሞትኩ በኃላ እስልምናን ለመዋጋት እነሱን አላማ አታድርጋቸው እነርሱን የወደደ እኔ እንደምወደው ሆኖ ነው የሚወዳቸው እነርሱን ያስከፋ ያስቆጣ እንደምከፋበት እንደምቆጣበት ሆኖ ነው የሚያስቆጣቸው። እነርሱን አዛ ያደረገ እኔን አዛ እንዳደረገ ነው እኔን አዛ ያደረገ አላህን አዛ እንዳደረገ ነው። አላህን አዛ ያደረገ አላህ ክፉኛ ሊወስደው ተቃርቧል አሉ። በሌላ ሀድስ ላይ ሰሃባዎቸን እንዳትሰድባቸው አስሃባዎቼን እንዳትሰዲባቸው ነፍሴ በጁ በሆነው እምላለሁ አንዳችሁ እሁድ ተራራን የሚያክል ወርቅ ብታወጡ አንዳቸውንም ደረጃ አትደርሱም ነበር ወላ ግማሹን አሉ ከዚህ አስፈሪ ማስጠንቀቂያ በኃላ እንግድህ ሰሃባዎችን በክፋ ማንሳት ወይም ሊያስብ የሚዳፈር ያለ አይመስለኝም። ወደ ዓቲካ ታሪክ እንመለስ፦

➩ሰይድና ዙበይር ረ.አንሁ አቲካ ላይ ከመቅናታቸው የተነሳ አንድ የሚያስገርም ነገር ይሰራሉ። አንድ ቀን የሱብሂ ሰላት ለመስገድ ወደ መስጅድ ስትሄድ ሰይድና ዙበይር ውዱዕ አድርገው ቀድመዋት ወጡና በኒ ሰዐድ የሚባለው ቦታ ላይ አድፍጠው ጠብቀዋት በዚያ ጨለማ ሰውነቷን መታ አድርገዋት በፍጥነት ተሰወሩ አቲካም ደንግጣ ዞር ብላ ስታይ ማንም የለም። ምን ሆነሃል አላህ እጅህን ይቁረጠው አለችና በጣም ተደናግጣ የነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም መስጂድ መሄዷን ትታ ወደ ቤት ተመልሳ ትሄዳለች። ሰላቷንም እቤት ሰግዳ ሰዎች እንድህ አደብ አጡ በማለት በጣም አዝና ስለደረሰባት ነገር እያብሰለሰለች ሳለ ሰይድና ዙበይር እቤት ተመልሰው ምነው መስጂድ አላየሁሺም ይላታል። አላህ ይራሃምክ የአብደላ አባት ከአንተ በኃላ ሰዎች ተበላሹ። ዛሬ ለሴት ልጅ መስጂድ ሄዳ ከመስገድ ጓዳ ውስጥ መስገድ ይሻላታል በማለት ከዚያች ቀን ጀምሮ መስጅድ ሄዳ መስገድ አቆመች። ሰይዲና ዙበይር ድርጊታቸው ቢፀፅታቸውም ሊቋቋሙት ያልቻሉት ስሜት እዚህ አደረሳቸው።
◉
◉
◉
◉
ኢንሻ አላህ ይቀጥላል

➷➴➷➴➷➴➷➴➷➴➷➴➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➲አሏህ ሆይ የኛ ባልሆነና በማናገኘው ነገር ላይ ልባችንን አታንጠልጥልብን!!ኢላሂ በራሳችን በሆነ ነገር ላይ መብቃቃትን ወፍቀን።
قال ابو الدرداء رضي الله عنه:

«ليس الخير أن يَكْثُر مالك وولدك، ولكنَّ الخير أن يَعْظُم حِلْمُك، ويَكْثُر علمك، وأن تنادي النَّاس في عبادة الله، فإذا أحسنت حمدت الله، وإذا أسأت استغفرت الله»

📚«تاريخ دمشق47/158»

አቡደርዳእ ~አላህ ስራውን ይውደድለትና~ እንዲህ ይላል
፦

" መልካም ነገር ማለት ገንዘብህና ልጆችህ መብዛታቸው አይደለም
። ነገር ግን መልካም ነገር ማለት  ቻይነትህ { ታጋሽነትህ } ትልቅ መሆን ፣  እውቀትህ ሲበዛ፣ ድምጽህን ከፍ በማድረግ ሰዎችን ወደ አላህ አምልኮ መጣራት፣ መልካም ከሰራህ አላህን አመስግን፣ መጥፎ ከሰራህ ማርታን ጠይቅ።

ታሪኽ ዲመሽቕ [47/158]
➴➴➴➴➴➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
«አንዳዴ ሰዉ ሰርፕራይዝ ልታደርጉ ሄዳችሁ ራሳችሁ ብትደረጉ ምን ይሰማችኋል እ ? ለማንኛዉም ዛሬ እሁድ ከኩሽና ወጣ ብለን ነበር እና አልኳችሁ ሰዉ ሰርፕራይዝ ላደርግ ሄጄ ለራሴም ተደርጌ ተመለስኩላችሁ እህታችን ሶፊያ ኡሙ ሀፍሷ መብሩክ እህት አላህ ጠቃሚ እዉቀት ያድርግልሺ 🌹 መኪያ ጂልባብ ኒቃብ አዘጋጅ የኔ ፈጣን እህት ያዘዝንሽ እቃ በፍጥነት ሰፍተሽ ሌላም የምንፈልገዉ ያዘዝንሽን መርሀባ ብለሽ ስለላክሽልን ከልብ እናመሰግናለን ጀዛኪላሁ ኸይር አላህ ይጠብቅሽ 🌹

«መኪን እዘዟት እሺ የትም ሁኑ ትልካለች ለኛ 2ኛ ጊዜ ባልናት ወቅት ቶሎ የላከችልን !»


 áˆľáˆáŠ­áŚ 09 29 51 45 35
ቴሌግራም፦
@mekiajilbab
𝐓𝐞«
t.me/mekiajlbab

✍️أم عثيمين
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እናማ አልኳችሁ ይሄ በስራ እና በማዳም ጩሀት የደነዘዘ አእምሮ አንዳዴ ወጣ እያሉ ማዝናናት ጥሩ ነዉ ሸሪአዊ የጠበቀ አለባበስ በመልበስ እና ሸሪዓ የማይፃረር ቦታዎች በመዉጣት !

#እየወጣችሁ

=
«መረዳት ከእዉቀት የበለጠ ጥልቅ ነዉ። ብዙ ሰዎች ያቁሀል የሚረዱህ ግን ጥቂቶች ናቸዉ።»

=
t.me/https_Asselefya1
የእኛ ሀገር ጴንጤዎች¡

:- እኔምኮ ድሮ ሙስሊም ነበርኩ

:- እና አሁን ከፍረህ ነው?

:- አዎ

:- ለምን?

:- ሱረቱል ቡኻሪን ካነበብኩ ቡሀላ እስልምና ትክክል አለመሆኑን ተረዳሁ

منقول
=
አንዳዴ ...!

ጨክነን እንረሳ ብለን ብዙ ታግለን የማይረሱ ሁለዬ የሚረብሹ መጥፎ አጋጣሚዎች አሉ!


=
القارئ ماجد الزامل يا أيها المزمل قم الليل إلا قليلا
💭🌸خدمة تلاوات🎧​
﴿يَا أَيُّهَا الْمُزَّمِّلُ (1) قُمِ اللَّيْلَ إِلَّا قَلِيلًا (2) نِّصْفَهُ أَوِ انقُصْ مِنْهُ قَلِيلًا ۝﴾

🎙القارئ : ماجد الزامل
=
t.me/https_Asselefya1
#أذكار_الصباح
((اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ عِلْماً نَافِعاً، وَرِزْقاً طَيِّباً، وَعَمَلاً مُتَقَبَّلاً)) (إذا أصبحَ).
=
ቁርአንን አስተካክሎ ማንበብ ትልቅ የአላህ ኒእማ ነው። ጥረት ከተደረገ እንደ ቁርአን ቀላል ነገር የለም።

=
t.me/https_Asselefya1
«ሁሉ መልካም ነው !»

የአላህ ረቂቅ ስራ የሚደንቀው በምን ሰዓት ምን ሊሰጥሽ እንደሚችል አለማወቅሽ ነው በሚደንቅ ሁኔታ ተዓምር ያሳይሻል እናም ዛሬ ላይ የሚሆን ባይመስልሽም አይግረምሽ ሁሉም በጊዜው እና በሰዓቱ መልካም ነው !

=
t.me/https_Asselefya1
018-فتح المجيد لشرح كتاب التوحيد
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
🔖አዲስ ተከታታይ ትምህርት

📚 فتح المجيد لشرح كتاب التوحيد للشيخ عبد الرحمن بن حسن بن محمد بن عبدالوهاب رحمه الله تعالى -٠١٨

🎙لفضيلة الشيخ محمدزين بن آدم حفظه الله ورعاه



✸| ክፍል- 018

═════ ≪ °📓🖇📓° ≫ ════
የኪታቡን ሶፍት ኮፒ በ Pdf መልክ በዚህ ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ ↓↓↓

t.me/SheikhMuhammedZainAdam/7947
ድን አለን እያላችሁ ሰው ካመናችሁ ቢኋላ የሰውን ልብ የምትሰብሩ ወንዶችም ሆነ ሴቶች አላህን ፍሩ ፈላጊ አካል የእውነት አምኖባችሁ እናተ ሁለት ፊት ይዛችሁ የምትቀሳቀሱ ሙልጭልጭ ሰዎች ከዚህ አሳፋሪ ባህሪ ተቆጠቡ።

=
t.me/SileTidarEnmekaker/13013
ልባም ሴት ማለት ሀብታም አገባለሁ ብላ ቁጭ ብላ የምታልም አይደለችም ትሰራለች ትንቀሳቀሳለች ሰበቡ እያደረሰች በጌታዋ ላይ ነዉ የምትገደፍ ከጌታዋ የምትከጅል ነች።

=