ከደስታዩ ይልቅ ከህመሜ ብዙ ተምሬለሁ!
ከመቸኮሌ ይልቅ በመታገሴ ብዙ አግቻለሁ!
ከምርጫዩ ይልቅ አላህ የሰጠኝ አስደስቶኛል አልሃምዱሊላህ !
=
t.me/https_Asselefya1
••
«لا ينَال طالِب العِلم بُغيته مِن العِلم
إلّا بحِفظ وقتِه، وكَان السّلف يحفَظون أوقَاتهم»
قال الحسَن البَصريُّ: «أدرَكت أُناسًا
أشحّ بأوقَاتهم مِن أحدكم بدراهِمه».
=
t.me/https_Asselefya1
«لا ينَال طالِب العِلم بُغيته مِن العِلم
إلّا بحِفظ وقتِه، وكَان السّلف يحفَظون أوقَاتهم»
قال الحسَن البَصريُّ: «أدرَكت أُناسًا
أشحّ بأوقَاتهم مِن أحدكم بدراهِمه».
=
t.me/https_Asselefya1
.
٭فَائِدَةٌ فِي سَبَبِ تَسمِيّةِ يومِ القِيَامةِ بِيومِ القِيَامَة
▪︎وسُمِيَّ بِيومِ القِيامَةِ لِثلاثِ أسبَابٍ:
❶- قِيَامُ النَّاسِ مِنْ قُبُورِهمُ، لِقولِهِ تَعالَى: ﴿يَوْمَ يَقُومُ النَّاسُ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ﴾
❷- قِيَامُ الأَشهَادِ، لِقولِهِ تَعَالَى: ﴿إِنَّا لَنَنصُرُ رُسُلَنَا والَّذِينَ ءَامَنُوا فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَيَومَ يَقُومُ الأَشهَادُ﴾
❸- قِيامُ العَدلِ، لِقولِهِ تعَالَى: ﴿وَنَضَعُ الْمَوَازِينَ الْقِسْطَ لِيَوْمِ الْقِيَامَةِ ﴾
📍[القَولُ المُفِيدُ علَى كِتابِ التَّوحِيدِ |ص٤٢٢]
=
t.me/https_Asselefya1
٭فَائِدَةٌ فِي سَبَبِ تَسمِيّةِ يومِ القِيَامةِ بِيومِ القِيَامَة
▪︎وسُمِيَّ بِيومِ القِيامَةِ لِثلاثِ أسبَابٍ:
❶- قِيَامُ النَّاسِ مِنْ قُبُورِهمُ، لِقولِهِ تَعالَى: ﴿يَوْمَ يَقُومُ النَّاسُ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ﴾
❷- قِيَامُ الأَشهَادِ، لِقولِهِ تَعَالَى: ﴿إِنَّا لَنَنصُرُ رُسُلَنَا والَّذِينَ ءَامَنُوا فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَيَومَ يَقُومُ الأَشهَادُ﴾
❸- قِيامُ العَدلِ، لِقولِهِ تعَالَى: ﴿وَنَضَعُ الْمَوَازِينَ الْقِسْطَ لِيَوْمِ الْقِيَامَةِ ﴾
📍[القَولُ المُفِيدُ علَى كِتابِ التَّوحِيدِ |ص٤٢٢]
=
t.me/https_Asselefya1
•
《 طالِبُ العِلم، كالمُجاهِدِ في سبِيل الله》
▫️قَالَ الشَّيخ ابنُ عُثيمين رحِمه اللهُ:
«ولا فَرقَ بينَ المُجاهِد الَّذِي يُسَوِّي أسِنَّةَ قَوسِه، وبينَ طالبِ العِلم الَّذِي يَستخرِجُ المَسائِلَ العِلميَّةَ مِن بُطونِ الكُتب: كلٌّ مِّنهُما يعملُ للجِهَادِ فِي سَبِيلِ اللهِ وبيانِ شَرِيعةِ اللهِ لعبَادِ الله».
📖 [ شَرحُ رِيَاض الصّالِحين (٤١٤/٥) ]
=
t.me/https_Asselefya1
《 طالِبُ العِلم، كالمُجاهِدِ في سبِيل الله》
▫️قَالَ الشَّيخ ابنُ عُثيمين رحِمه اللهُ:
«ولا فَرقَ بينَ المُجاهِد الَّذِي يُسَوِّي أسِنَّةَ قَوسِه، وبينَ طالبِ العِلم الَّذِي يَستخرِجُ المَسائِلَ العِلميَّةَ مِن بُطونِ الكُتب: كلٌّ مِّنهُما يعملُ للجِهَادِ فِي سَبِيلِ اللهِ وبيانِ شَرِيعةِ اللهِ لعبَادِ الله».
📖 [ شَرحُ رِيَاض الصّالِحين (٤١٤/٥) ]
=
t.me/https_Asselefya1
በጥሩ ተስፋ ረጋ ብለሽ የምትጓዢዉ ጉዞ ቢረዝምም አንድ ቀን ያሰብሺዉ ይሳካል ብቻ ያሰብኩት የተመኘሁት መልካም ነገሮች ለምን ዘገዩ በሚል ሀሳብ ተስፋ አትቁረጭ!ምን ጊዜም ከሶብር በኋላ ጥሩና መልካም ነገሮች እንዳሉ ዉስጥሺን አሳምኚዉ።
=
http://t.me/https_Asselefya1
٢٠١٩٠٨١٧_٠٤٣١٢٨
<unknown>
الله لطيف بعباده..
تلاوة طيبة
=
تلاوة طيبة
=
አንዳድ ወንዶች አሉ እኮ በሩቅ ኒካ አስረዉ
በሚድያ ሲመጡ የሚያስመስሉ ሚስት የሌላቸዉ ግን ማን ለማታለል ነዉ 👀 ካለችህ አለችህ አለቀ ለምን ታስመስላለህ ? በራስህ እህት ላይ ሊፈፀም የማትፈልገዉ በሰዉ እህት ላይ ለምን ትፈፀማለህ እ? አታስመስል ትክክለኛ ሂወት ኑር ማስመሰል አንድ ቀን ዉርደት ያከናንብሀል እሺ !!#አታስመስል
=
Forwarded from 【ኢብኑ ተይሚያ የሱናው አንበሳ】የእውቀት ማእድ
🛑👉ሰዎችን ወደ ኸይር በማመላከት እና ከሸር በማስጠንቀቅ ላይ ጠንክር፦
•• قال العلامة صالح الفوزان حفظه الله تعالى:
"إذا أرشدت غيرك إلى الخير وحذرته من الشر فقد تصدقت عليه صدقة عظيمة، لأن الله قد ينفعه بها أكثر مما ينفعه المال."
📚 المنحة الربانية في شرح الأربعين النووية (٢٢٢).
=
t.me/Ibnu_Teymya_Ye_Ewket_Maed
•• قال العلامة صالح الفوزان حفظه الله تعالى:
"إذا أرشدت غيرك إلى الخير وحذرته من الشر فقد تصدقت عليه صدقة عظيمة، لأن الله قد ينفعه بها أكثر مما ينفعه المال."
📚 المنحة الربانية في شرح الأربعين النووية (٢٢٢).
=
t.me/Ibnu_Teymya_Ye_Ewket_Maed
በኮንትራት ለስራ የሄዳችሁ ወገኖች
~
ከአሰሪያችሁ ጋር ለምሳሌ የሁለት አመት የስራ ውል (ኮንትራት) ገብታችሁ የተቀጠራችሁ ወገኖች ቃላችሁን ጠብቁ። የተሻለ ደመወዝ ፍለጋ በሚል ምክንያት አትጥፉ። ማንም ቢሆን ወጭ አውጥቶ ቃል አስገብቶ ካገሩ ያስመጣው ሰራተኛ ቃሉን አፍርሶ ጥሎት ቢጠፋ ደስ አይለውም። ራሳችሁ ላይ እንዲሆን የማትፈልጉትን ነገር ሌሎች ላይ አታድርጉ። ቃል ያስጠይቃል። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَأَوۡفُوا۟ بِٱلۡعَهۡدِۖ إِنَّ ٱلۡعَهۡدَ كَانَ مَسۡـُٔولࣰا }
"በቃል ኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ቃል ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና። [አልኢስራእ: 34]
አስገዳጅ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
~
ከአሰሪያችሁ ጋር ለምሳሌ የሁለት አመት የስራ ውል (ኮንትራት) ገብታችሁ የተቀጠራችሁ ወገኖች ቃላችሁን ጠብቁ። የተሻለ ደመወዝ ፍለጋ በሚል ምክንያት አትጥፉ። ማንም ቢሆን ወጭ አውጥቶ ቃል አስገብቶ ካገሩ ያስመጣው ሰራተኛ ቃሉን አፍርሶ ጥሎት ቢጠፋ ደስ አይለውም። ራሳችሁ ላይ እንዲሆን የማትፈልጉትን ነገር ሌሎች ላይ አታድርጉ። ቃል ያስጠይቃል። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَأَوۡفُوا۟ بِٱلۡعَهۡدِۖ إِنَّ ٱلۡعَهۡدَ كَانَ مَسۡـُٔولࣰا }
"በቃል ኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ቃል ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና። [አልኢስራእ: 34]
አስገዳጅ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor