💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
የረመዳን አንድ ሶስተኛው አለቀ። ተጠናክሮ የነበረ ይቀጥል።
ተዘናግቶም የነበረ ይንቃ !ቀጣይ ቀናቶችን በአግባቡ ይጠቀም።

@AbuHafsaYimam
🛑👉እናታችን ኸድጃ መልእክተኛዉﷺ ጠይቃ ነዉ ያገባቻቸዉ በሚል ምክንያት ሴት ወንድን አግባኝ ብትል ችግር የለም እያላችሁ ሴቶችዬ የመልእክተኛችንን ሱናቸዉን አስተካክሎ የማይተገብርን/ሽልጥልጥ ወንድ አግባኝ ወድጀሀለሁ እያላችሁ ክብራችሁ አትጣሉ!!እንከባበር ሴቶች አታሳደቡን‼️እነዚህ ዉሀብያ ሴቶች እያሉ የጥመት አንጃ እንድሳለቁብን በር አትክፈቱ‼️ ያንቺ ሰዉ የአንቺ ነዉ ስአቱ ጠብቆ ይመጣል‼️صبر የምትወጅዉ ቢኖርኳ አላህ ባላሰብሺበት መንገድ ያንች እንድያደርግልሺ ለምኚዉ ‼️ ከዛ ዉጭ አትጃጃሉ‼️ Stop‼️

=
ሴቶችዬ ይሄ ቪዶወ ስታዬ ምን ተሰማችሁ !?

=
t.me/https_Asselefya1
تقول أن زوجها توفي وهو راضٍ عنها وهي تحبه حباً شديداً فهل تكون زوجته…
የአላህ ምንኛ ያማረ ትስስር ነዉ !?
~
تقول أن زوجها توفي وهو راضٍ عنها وهي تحبه حباً شديداً فهل تكون زوجته في الآخرة؟


🎙الشيخ صالح اللحيدان
=
t.me/https_Asselefya1
الكُتب مثلُ الأصحَاب؛ فاختَر خَير الصَاحِب فِي دَربگ.

=
t.me/https_Asselefya1
Audio
🛑👉በረመዷን በተቀሩት ቀናቶች ላይ ነፍስን ማስታገስ ....!!

«تصبير النفس فيما بقي من رمضان»


ክፍል ⓵

የሪሳላዋ 𝑃𝑑𝐅 ↓↓
t.me/https_Asselefya1/18659

🎙በአቡ አዩብ ሙሀመድ ሰይድ

=
https://telegram.me/abutoiba
ቁርአን ጁዝ ⑫
الشيخ علي الحذيفي
ቁርአን በረመዷን አብረንእናኽትም!
∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼

«الليلة  (⑫)  رمضان ١٤٤٥»

ጁዝ

🎙الشيخ علي الحذيفي حفظه الله

«۞ከሱረቱል ሁድ አንቀፀ 6 እስከ ሱረቱል ዩሱፍ አንቀፀ 52 »

=
t.me/https_Asselefya1/18666
ውዷ እህቴ !!

~
ይሄ ሁሉ ላንቺ ክብር ሲባል ነው ፤ የማንም ጫት ቃሚና ወጠጤ አፍ መክፈቻ እንዳትሆኚ ፤ እንዲሁም ወንዶች ባንቺ እንዳይፈተኑ ነውና ለመልዕክተኛው ትዕዛዝ ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ ሰምቻለው ታዝዣለው በይ።ልብስሽም ረጅም ፣ ወፍራም ፣ መላ አካልሽን የሚሸፍን ፣ ሰፊ ይሁን።ይህ ሳይሆን ከቀረ ግን የመልዕክተኛውን ትዕዛዝ በመጣስሽ እንዲሁም ወንዶችን በመፈተንሽ ከአሏህ የሆነ ቁጣ በማትረፍሽ "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች " እንደሚባለው ትሆኚያለሽ።ማለትም ሱና የሆነን ነገር እሰራለው(ተራዊሕ እሰግዳለው) ብለሽ አሏህ ሐራም ያደረጋቸውን ነገሮች ሰርተሽ ኪሳራ በኪሳራ ሆነሽ ትመለሻለሽ።

እህቴ አሏህ ከዘልዛሎች ይጠብቅሽና ተስተካከይ እሺ !

«አሏህ በሁሉም ነገራችን ላይ ለሱ ህግጋቶች ተገዢ ያድርገን ኣሚን»

منقول

=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
🛑👉መልካም ተናገር ካልሆነ ዝም በል! ~      ⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍⁌⁍ ۞ عن أبي هريرة رضي الله عنه: أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: ((من كان يؤمن بالله واليوم الآخر، فليقل خيرًا أو ليصمت، ومن كان يؤمن بالله واليوم الآخر فليكرم جاره، ومن كان يؤمن بالله واليوم الآخر فليكرم…
🛑👉ትእዛዝን በአቅም ልክ መፈፀም ይገባል!
~

عن أبي هريرة عبدالرحمن بن صخر  قال: سمعتُ رسول الله ﷺ يقول: ما نهيتُكم عنه فاجتنبوه، وما أمرتُكم به فأتوا منه ما استطعتُم، فإنما أهلك الذين من قبلكم كثرةُ مسائلهم واختلافُهم على أنبيائهم. رواه البخاري ومسلم.


«ከአቡ ሁረይራ ዐብዱርረሕማን ኢብኑ ሶኸር  ረዲየላሁ አንሁ ተይዞ የአላህ መልእክተኛﷺ እንድህ ሲሉ ሰምቻለሁ አሉ፦ የከለከልኳችሁ ነገር ራቁት ። ያዘዝኳችሁን ደግሞ ከሱ የቻላችሁት ፈፀሙ። ከናተ በፊት ያሉትን ያጠፋቸዉ  ጥያቄዎችን ማብዛታቸዉና በነብዮቻቸዉ ላይ መለያየታቸዉ ነዉ። ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበዉታል። (7288/1337)

ከሐዲሱ የሚወሰዱ ቁም ነገሮች፦

አስገዳጅ ምክንያት ካልገጠመ በስተቀር ከተከለከሉ ነገሮች መራቅ እንደሚገባ !

ትእዛዝን በሙሉ አቅማችን እስከፈቀደ ድረስ ልንፈፀም እንደሚገባ !

በሰዉ ልጅ ላይ አቅሙ ከሚችለዉ  በላይ ግደታ እንደሌለበት !

ፋይዳ በሌለዉ መልኩ ጥያቄ ማብዛትና መፈላፈል አግባብ እንዳልሆነ !

አላስፈላጊ  ጥያቄዎችን ማብዛት በነብያት ላይ መለያየት የመጥፊያ ሰበብ እንደሆነ !

ቀደምት ህዝቦች የጠፉባቸዉን ነገሮች ከመፈፀም  መጠንቀቅ እንደሚገባ ከሐዲሱ እንማራለን ።

=
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1