🫧
«اللَّهُمَّ بِكَ أَصْبَحْنَا، وَبِكَ أَمْسَيْنَا، وَبِكَ نَحْيَا، وَبِكَ نَمُوتُ وَإِلَيْكَ النُّشُورُ»
أذكَار الصَباح
=
«اللَّهُمَّ بِكَ أَصْبَحْنَا، وَبِكَ أَمْسَيْنَا، وَبِكَ نَحْيَا، وَبِكَ نَمُوتُ وَإِلَيْكَ النُّشُورُ»
أذكَار الصَباح
=
من أفضل الصِّيَّام في شعبانَ صيامُ أيَّام البيض: الثالثَ عشرَ، والرابعَ عشرَ، والخامسَ عشرَ، وهي توافق في سَنَتِنَا هذه ببلدنا الجمعة ويومين بعدها.
📝 الشيخ صالح العصيمي
الخميس ١٢ شعبان ١٤٤٥
=
📝 الشيخ صالح العصيمي
الخميس ١٢ شعبان ١٤٤٥
=
ስ ለ ሻዕባን ወር አጫጭር ጥቆማዎች
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
☞ በሸይኽ ሙሐመድ ሷሊህ አል ዑሰይሚን
«ሙስሊሞች ሆይ ያለነው በሻዕባን ወር ላይ ነውና በዚህ ወር ዙርያ አንድ ስድስት ነጥቦችን በማውሳት ልንከተለው ስለሚገባን ግዴታችን እናብራራለን።
📍የመጀመርያው ነጥብ
የሻዕባን ወር ከሌሎች ወራት በተለየ ሁኔታ በፆም ይለያልን? አዎን ይለያል ። ምክንያቱም ነቢዩ [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] «በዚህ ወር ፆም ያበዛሉ። ከወሩ ጥቂት ቀናት እስኪቀራቸው ወሩን ይፆሙት ነበርና።»
በዚህም ሱና መሰረት የአላህ መልእክተኛን [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] በመከተል በዚህ በሻዕባን ወር ፆም ማብዛት አለብን።
📍ሁለተኛው ነጥብ
የሻዕባን ወር አጋማሽ ቀን ፆምን የተመለከተው ነው። ይህንን ቀን ለይቶ መፆምን የሚመለከቱ ከነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ያልተገኙና ትክክለኛ ያልሆኑ ደካማ ሀዲሶች ተነግረዋል። በነዚህ ተመርኩዞ ይህንን ዒባዳ መፈፀም ደግሞ አይቻልም። ከነቢዩ ለመተላለፉ ባልተረጋገጠ ማንኛውም ነገር አላህን ማምለክ አይፈቀድም። በመሆኑም የሻዕባን አስራ አምስተኛው ቀንን ለይቶ መፆም የሌለ ነገር ነው። ከመልእክተኛው ለመገኘቱ መረጃ ከሌለ ደግሞ ቢደዐ ነው።
📍ሶስተኛው ነጥብ፤ የሻዕባን ወር አስራ አምስተኛው ቀን ሌሊት ትሩፋትን ይመለከታል።
ልክ ቀኑን መፆም የተረጋገጠ መረጃ እንደሌለው ሁሉ ለሌሊቱም ከሌሎች ሌሊቶች በላጭ ነው ተብለው የተነገሩት ሀዲሶች ከነቢዩ [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] ለመነገራቸው ትክክለኛ መረጃ የሌላቸው ደካማዎች ናቸው።
ስለሆነም የሻእባን አጋማሽ ሌሊት ልክ እንደ ረቢዕ ወር ሌሊት፣ እንደ ረጀብ ወር ሌሊት እንጂ የተለየ ነገር የለውም። ተነገረ የተባለውም መረጃ ቀድሜ እንደገለፅኩት ደካማዎች ናቸው።
📍አራተኛው ነጥብ
ይህችን የአስራ አምስተኛዋን ሌሊት ለየት አድርጎ ዝግጅት ፈጥሮ ማሳለፍ ቢደዐ ነው። ነቢዩ [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] ለየት አድርገው ያሳዩን፣ ሌሊቱን የሚሰገድ አምልኮትም ዝግጅትም የለምና። ስለዚህ ምሽቷ ልክ እንደ ሌሎች ምሽት ናት። አንድ ሰው ከዚያች ሌሊት በፊትም የለይል ሰላት መስገድ ልምዱ ከነበረ በዚያች ሌሊትም ተነስቶ መስገዱ ልክ እንደበፊቱ ነውና ችግር የለውም። ካልሆነና በፊት የማይሰግድ ከነበረ ዛሬ በሻዕባን "ለይለቱ ኒስፍን" ለየት አድርጎ መስገድ የለበትም። ምክንያቱም ከአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ያልተገኘ ተግባር ነውና። ከዚህም የከፋው ደግሞ አንዳንዱ ሰው የሆነ ያህል ረከዓ በዚህ ምሽት ይሰገዳል በሚል ለየት ያደርገዋል። ይሁንና ከነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ይህንን ምሽት ነጥሎ ለየት ማድረግ ስላልተገኘ ይህችን ምሽት በሰላት ልዩ አናደርግም።
📍አምስተኛው ነጥብ
የአላህ ሱብሃነሁ ለነገሮች የሚያደርገው ውሳኔ በሻዕባን አስራ አምስተኛዋ (አጋማሽ) ምሽት ነውን❓
ምላሹም አይደለም ሲሆን፤ ምሽቷም የመወሰኛይቱ ሌሊት [ለይለቱል ቀድር] አይደለችምና ነው። ምክንያቱም "ለይለቱል ቀድር" በረመዳን ውስጥ የምትገኝ ምሽት ናት። ሃያሉ አላህ እንዳለው፤
”إنا انزلناه“
"እኛ አወረድነው" ማለትም ቁርኣንን ለመጀመርያ ግዜ ያወረድነው ማለቱ ነው። ይህም ሙሉ ምዕራፉ ሲነበብ እንዲህ ይላል፤
إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ ﴿١﴾ وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ ﴿٢﴾ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ ﴿٣﴾ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ ﴿٤﴾ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ ﴿٥﴾
Al-Qadr☞ القدر:- [1-5]
[እኛ (ቁርኣኑን) በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው፡፡ (1)መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ? (2)መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት፡፡ (3) በርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፡፡ (4) እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፡፡(5)]
ይህ ክስተትና ምሽቱም መቼ እንደሆነ ሲገልፅ እንዲህ ይላል፤
(شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖوَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّـهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّـهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ) البقرة:- 185
[(እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ) ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና (እውነትን ከውሸት) ከሚለዩም ገላጮች (አንቀጾች) ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው፡፡ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት፡፡ አላህ በእናንተ ገሩን (ነገር) ይሻል፡፡ በእናንተም ችግሩን አይሻም፡፡ ቁጥሮችንም ልትሞሉ አላህንም ቅኑን መንገድ ስለመራችሁ ታከብሩትና ታመሰግኑት ዘንድ (ይህን ደነገግንላችሁ)፡፡ (185)]
በዚህም መረጃ መሰረት ለይለቱል ቀድር ማለትም ፈጣሪያችን አላህ ለማንኛውም ነገር ሁሉ አመታዊ ውሳኔ የሚሰጥበት ምሽት በረመዳን ወር ውስጥ የምትገኝ አንዲት ሌሊት መሆኗን እንረዳለን። ምክንያቱም ሌሊቷ ቁርኣን የወረደባት ሌሊት ነች ። ቁርኣን ደግሞ የወረደው በረመዳን ወር ነውና የመወሰኛይቱ ምሽትም የምትገኘው በረመዳን እንጂ በሌላ ወር አይደለም። ስለሆነም የሻዕባን አጋማሽ ሌሊት "ለይለቱል ቀድር" የመወሰኛይቱ ምሽት አይደለችም። በዚያች ሌሊትም ለአመቱ የሚሆን ምንም የሚወሰን ነገር የለም።
📍ስድስተኛው ነጥብ፦ የሻዕባን ወር አጋማሽ ቀን ላይ አንዳንዶች ምግብ አዘጋጅተው ለድሆች በሚል የሚያከፋፍሉትና የእናት እራት፣ የአባት እራት ወይም የወላጆች እራት የሚሉት [እንዲሁም ባገራችን የእህል ዘሮችን ባንድ ላይ ሰብስቦ በመቀቀልና ከዚያም መጀመርያ ግቢ ውስጥና ውጪም በመበተን አመቱ የጥጋብ የርጋታ ይሁንልን የሚሉት] ሁሉ ከነቢዩ ያልተላለፈልን ከሰሃቦችም ሪድዋኑላሂ አለይሂም ያልተገኘ መጤ የሆነ ቢድዐ ነው።
👆 እነዚህን ስድስት ነጥቦች ጠቅሼ ብቆጥራቸውም ሌሎች ላብራራቸው የሚገቡ ሆነው ያለፍኳቸው እንዳሉ ግልፅ ነው። አላህ እኛንም እናንተንም ሱናን የሚያሰራጩ፣ ቢድዐን የሚያስጠነቅቁና ተመርተው የሚመሩ (ቅን ሆነው የሚያቀኑ) ያድርገን። ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በጁምዓ ኩጥባቸው ወቅት እንደገለፁት ከምሪቶች ሁሉ በላጩ የሳቸው ምሪት ነውና ቅኑን መንገድ የሚከተሉ፣ በሳቸው አመራርም የሚመሩ ያድርገን። «በማስከተል፤ ከንግግሮች ሁሉ በላጩ የአላህ ኪታብ ነው። ከአመራሮች ሁሉ በላጩም የሙሀመድ ምሪት ነው። መጥፎ ጉዳይ ማለት መጤዎቹ ናቸው። ሁሉም ፈጠራዎች ጥመት ናቸውና።»ብለዋል።
منقول
=
https://t.me/https_Asselefya1
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
☞ በሸይኽ ሙሐመድ ሷሊህ አል ዑሰይሚን
«ሙስሊሞች ሆይ ያለነው በሻዕባን ወር ላይ ነውና በዚህ ወር ዙርያ አንድ ስድስት ነጥቦችን በማውሳት ልንከተለው ስለሚገባን ግዴታችን እናብራራለን።
📍የመጀመርያው ነጥብ
የሻዕባን ወር ከሌሎች ወራት በተለየ ሁኔታ በፆም ይለያልን? አዎን ይለያል ። ምክንያቱም ነቢዩ [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] «በዚህ ወር ፆም ያበዛሉ። ከወሩ ጥቂት ቀናት እስኪቀራቸው ወሩን ይፆሙት ነበርና።»
በዚህም ሱና መሰረት የአላህ መልእክተኛን [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] በመከተል በዚህ በሻዕባን ወር ፆም ማብዛት አለብን።
📍ሁለተኛው ነጥብ
የሻዕባን ወር አጋማሽ ቀን ፆምን የተመለከተው ነው። ይህንን ቀን ለይቶ መፆምን የሚመለከቱ ከነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ያልተገኙና ትክክለኛ ያልሆኑ ደካማ ሀዲሶች ተነግረዋል። በነዚህ ተመርኩዞ ይህንን ዒባዳ መፈፀም ደግሞ አይቻልም። ከነቢዩ ለመተላለፉ ባልተረጋገጠ ማንኛውም ነገር አላህን ማምለክ አይፈቀድም። በመሆኑም የሻዕባን አስራ አምስተኛው ቀንን ለይቶ መፆም የሌለ ነገር ነው። ከመልእክተኛው ለመገኘቱ መረጃ ከሌለ ደግሞ ቢደዐ ነው።
📍ሶስተኛው ነጥብ፤ የሻዕባን ወር አስራ አምስተኛው ቀን ሌሊት ትሩፋትን ይመለከታል።
ልክ ቀኑን መፆም የተረጋገጠ መረጃ እንደሌለው ሁሉ ለሌሊቱም ከሌሎች ሌሊቶች በላጭ ነው ተብለው የተነገሩት ሀዲሶች ከነቢዩ [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] ለመነገራቸው ትክክለኛ መረጃ የሌላቸው ደካማዎች ናቸው።
ስለሆነም የሻእባን አጋማሽ ሌሊት ልክ እንደ ረቢዕ ወር ሌሊት፣ እንደ ረጀብ ወር ሌሊት እንጂ የተለየ ነገር የለውም። ተነገረ የተባለውም መረጃ ቀድሜ እንደገለፅኩት ደካማዎች ናቸው።
📍አራተኛው ነጥብ
ይህችን የአስራ አምስተኛዋን ሌሊት ለየት አድርጎ ዝግጅት ፈጥሮ ማሳለፍ ቢደዐ ነው። ነቢዩ [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] ለየት አድርገው ያሳዩን፣ ሌሊቱን የሚሰገድ አምልኮትም ዝግጅትም የለምና። ስለዚህ ምሽቷ ልክ እንደ ሌሎች ምሽት ናት። አንድ ሰው ከዚያች ሌሊት በፊትም የለይል ሰላት መስገድ ልምዱ ከነበረ በዚያች ሌሊትም ተነስቶ መስገዱ ልክ እንደበፊቱ ነውና ችግር የለውም። ካልሆነና በፊት የማይሰግድ ከነበረ ዛሬ በሻዕባን "ለይለቱ ኒስፍን" ለየት አድርጎ መስገድ የለበትም። ምክንያቱም ከአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ያልተገኘ ተግባር ነውና። ከዚህም የከፋው ደግሞ አንዳንዱ ሰው የሆነ ያህል ረከዓ በዚህ ምሽት ይሰገዳል በሚል ለየት ያደርገዋል። ይሁንና ከነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ይህንን ምሽት ነጥሎ ለየት ማድረግ ስላልተገኘ ይህችን ምሽት በሰላት ልዩ አናደርግም።
📍አምስተኛው ነጥብ
የአላህ ሱብሃነሁ ለነገሮች የሚያደርገው ውሳኔ በሻዕባን አስራ አምስተኛዋ (አጋማሽ) ምሽት ነውን❓
ምላሹም አይደለም ሲሆን፤ ምሽቷም የመወሰኛይቱ ሌሊት [ለይለቱል ቀድር] አይደለችምና ነው። ምክንያቱም "ለይለቱል ቀድር" በረመዳን ውስጥ የምትገኝ ምሽት ናት። ሃያሉ አላህ እንዳለው፤
”إنا انزلناه“
"እኛ አወረድነው" ማለትም ቁርኣንን ለመጀመርያ ግዜ ያወረድነው ማለቱ ነው። ይህም ሙሉ ምዕራፉ ሲነበብ እንዲህ ይላል፤
إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ ﴿١﴾ وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ ﴿٢﴾ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ ﴿٣﴾ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ ﴿٤﴾ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ ﴿٥﴾
Al-Qadr☞ القدر:- [1-5]
[እኛ (ቁርኣኑን) በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው፡፡ (1)መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ? (2)መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት፡፡ (3) በርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፡፡ (4) እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፡፡(5)]
ይህ ክስተትና ምሽቱም መቼ እንደሆነ ሲገልፅ እንዲህ ይላል፤
(شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖوَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّـهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّـهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ) البقرة:- 185
[(እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ) ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና (እውነትን ከውሸት) ከሚለዩም ገላጮች (አንቀጾች) ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው፡፡ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት፡፡ አላህ በእናንተ ገሩን (ነገር) ይሻል፡፡ በእናንተም ችግሩን አይሻም፡፡ ቁጥሮችንም ልትሞሉ አላህንም ቅኑን መንገድ ስለመራችሁ ታከብሩትና ታመሰግኑት ዘንድ (ይህን ደነገግንላችሁ)፡፡ (185)]
በዚህም መረጃ መሰረት ለይለቱል ቀድር ማለትም ፈጣሪያችን አላህ ለማንኛውም ነገር ሁሉ አመታዊ ውሳኔ የሚሰጥበት ምሽት በረመዳን ወር ውስጥ የምትገኝ አንዲት ሌሊት መሆኗን እንረዳለን። ምክንያቱም ሌሊቷ ቁርኣን የወረደባት ሌሊት ነች ። ቁርኣን ደግሞ የወረደው በረመዳን ወር ነውና የመወሰኛይቱ ምሽትም የምትገኘው በረመዳን እንጂ በሌላ ወር አይደለም። ስለሆነም የሻዕባን አጋማሽ ሌሊት "ለይለቱል ቀድር" የመወሰኛይቱ ምሽት አይደለችም። በዚያች ሌሊትም ለአመቱ የሚሆን ምንም የሚወሰን ነገር የለም።
📍ስድስተኛው ነጥብ፦ የሻዕባን ወር አጋማሽ ቀን ላይ አንዳንዶች ምግብ አዘጋጅተው ለድሆች በሚል የሚያከፋፍሉትና የእናት እራት፣ የአባት እራት ወይም የወላጆች እራት የሚሉት [እንዲሁም ባገራችን የእህል ዘሮችን ባንድ ላይ ሰብስቦ በመቀቀልና ከዚያም መጀመርያ ግቢ ውስጥና ውጪም በመበተን አመቱ የጥጋብ የርጋታ ይሁንልን የሚሉት] ሁሉ ከነቢዩ ያልተላለፈልን ከሰሃቦችም ሪድዋኑላሂ አለይሂም ያልተገኘ መጤ የሆነ ቢድዐ ነው።
👆 እነዚህን ስድስት ነጥቦች ጠቅሼ ብቆጥራቸውም ሌሎች ላብራራቸው የሚገቡ ሆነው ያለፍኳቸው እንዳሉ ግልፅ ነው። አላህ እኛንም እናንተንም ሱናን የሚያሰራጩ፣ ቢድዐን የሚያስጠነቅቁና ተመርተው የሚመሩ (ቅን ሆነው የሚያቀኑ) ያድርገን። ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በጁምዓ ኩጥባቸው ወቅት እንደገለፁት ከምሪቶች ሁሉ በላጩ የሳቸው ምሪት ነውና ቅኑን መንገድ የሚከተሉ፣ በሳቸው አመራርም የሚመሩ ያድርገን። «በማስከተል፤ ከንግግሮች ሁሉ በላጩ የአላህ ኪታብ ነው። ከአመራሮች ሁሉ በላጩም የሙሀመድ ምሪት ነው። መጥፎ ጉዳይ ማለት መጤዎቹ ናቸው። ሁሉም ፈጠራዎች ጥመት ናቸውና።»ብለዋል።
منقول
=
https://t.me/https_Asselefya1
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
ሁለት ሦስት ቀን ከዚህ አካባቢ ስጠፋ«ምነው ጠፋህ?» ብለው የሚጽፉልኝና የሚደዉሉልኝ ወዳጆች አሉኝ አልሐምዱ ሊላህ።
ምን ገባኝ መሠላችሁ…የኔን የተስፋ መልዕክት ሰንቀው የሚበረቱ፣የአብሽሩ ፊደላቴን ጠብቀው የሚተዳደሩ፣ መልካም ቃላትን ተመግበው የሚኖሩ፣ የሚያድሩ፣ እህትና ወንድሞች እንዳሉኝ።
ሐቂቃ…የምንኖርለት ሰው መኖሩን ማወቃችን በራሱ ትልቅ ደስታ ነው። ለነርሱ ስንል እስከ እስትንፋሳችን ፍፃሜ እንኖራለን ኢንሻአላህ።
አላህ ይርዳኝ።በዱዓችሁ።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
ምን ገባኝ መሠላችሁ…የኔን የተስፋ መልዕክት ሰንቀው የሚበረቱ፣የአብሽሩ ፊደላቴን ጠብቀው የሚተዳደሩ፣ መልካም ቃላትን ተመግበው የሚኖሩ፣ የሚያድሩ፣ እህትና ወንድሞች እንዳሉኝ።
ሐቂቃ…የምንኖርለት ሰው መኖሩን ማወቃችን በራሱ ትልቅ ደስታ ነው። ለነርሱ ስንል እስከ እስትንፋሳችን ፍፃሜ እንኖራለን ኢንሻአላህ።
አላህ ይርዳኝ።በዱዓችሁ።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
Forwarded from شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
ስማ ስማ!!
ليس كل من نظر إليك وابتسم دليل على أنه يحبك.
فبعض الناس حقدهم في إبتسامتهم
ፈገግ ብሎ የተመለከተህ ሰው ሁሉ ይወደኛል ለማለት መረጃ አይሆንም።
ከፊል ሰወች ክፋታቸው በፈገግታ የተሸፈነ ነው።
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
ليس كل من نظر إليك وابتسم دليل على أنه يحبك.
فبعض الناس حقدهم في إبتسامتهم
ፈገግ ብሎ የተመለከተህ ሰው ሁሉ ይወደኛል ለማለት መረጃ አይሆንም።
ከፊል ሰወች ክፋታቸው በፈገግታ የተሸፈነ ነው።
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
የገጠር ሙሀደራዎች
~
√ድግምት እና ድግምተኞች↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19668
t.me/nuredinal_arebi/19668
√በአላህ ማመን ⓵↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19670
t.me/nuredinal_arebi/19670
√በአላህ ተመኩ ⓶↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19672
t.me/nuredinal_arebi/19672
√አስካሪ መጠጥ እና ቁማር↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19675
t.me/nuredinal_arebi/19675
√ኒፋቅ እና ሙናፊቆች↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19681
t.me/nuredinal_arebi/19681
√የልብ በሽታ እና በሺተኞች↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19682
t.me/nuredinal_arebi/19682
√የቀብር አምልኮ↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19683
t.me/nuredinal_arebi/19683
√ህዝባችን እና እስልምና↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19685
t.me/nuredinal_arebi/19685
√ሞትን ማስታወስ↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19691
t.me/nuredinal_arebi/19691
√በአላህ ብቻ መመካት↷ ⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19723
t.me/nuredinal_arebi/19723
=
🎙በኑረድን አል አረቢ አቡ ፋሩቅ
~
√ድግምት እና ድግምተኞች↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19668
t.me/nuredinal_arebi/19668
√በአላህ ማመን ⓵↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19670
t.me/nuredinal_arebi/19670
√በአላህ ተመኩ ⓶↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19672
t.me/nuredinal_arebi/19672
√አስካሪ መጠጥ እና ቁማር↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19675
t.me/nuredinal_arebi/19675
√ኒፋቅ እና ሙናፊቆች↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19681
t.me/nuredinal_arebi/19681
√የልብ በሽታ እና በሺተኞች↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19682
t.me/nuredinal_arebi/19682
√የቀብር አምልኮ↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19683
t.me/nuredinal_arebi/19683
√ህዝባችን እና እስልምና↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19685
t.me/nuredinal_arebi/19685
√ሞትን ማስታወስ↷⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19691
t.me/nuredinal_arebi/19691
√በአላህ ብቻ መመካት↷ ⇓↶
t.me/nuredinal_arebi/19723
t.me/nuredinal_arebi/19723
=
🎙በኑረድን አል አረቢ አቡ ፋሩቅ
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 31-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
32-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
አዲስ ተከታታይ ትምህርት
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 32
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞« t.me/SheikhMuhammedZainAdam
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 32
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞« t.me/SheikhMuhammedZainAdam
መታደል ነዉ ስታጠፋ ይቅር የሚል
ስትቆጣ የሚያረጋጋ ስታዝን ከጎን የሚቆም
ስትሳሳት እድል የሚሰጥ ስታስቀይመዉ ቀድሞ በይቅርታ የሚያልፍ ሁሌ ከጎንክ የሚቆም ወዳጅ ማግኘት የእዉነት መታደል ነዉ።
=t.me/https_Asselefya1
ወንጀል ልብ ላይ ሲያርፍና ቅባት ልብስ ላይ ሲያርፍ አንድ ነው። ፈጥነህ ካላጠብከው እየሰፋ ይሄዳል፡፡[ኢብኑልጀውዚ ረሂመሁሏህ]
=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲የተዘረጋው የአላህ ገመድ ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧የመጨረሻው ክፍል ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➛ይህን አስመልክቶ አንድ ሰው በቁርኣን ተጠቃሚ ይሆን ዘንድ ኢብን አል'ቀይም - ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ህግና መርሆ አውስተዋል፡- ➧“በቁርኣን መጠቀም ከፈለግክ በምታነብና በምታደምጥ ጊዜ ልብህን ሰብስብ ፣ በእርሱ አላህ እንደሚያነጋግርህ አውቀህ ጀሮህን ስጥ፡፡” አል ፈዋኢድ፡ ገፅ 5 ➲ይህ በቁርኣን…
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵
t.me/https_Asselefya1/2924
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓶
t.me/https_Asselefya1/2932
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓷
t.me/https_Asselefya1/2940
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓸
t.me/https_Asselefya1/2949
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓹
t.me/https_Asselefya1/2960
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓺
t.me/https_Asselefya1/2986
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓻
t.me/https_Asselefya1/2994
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓼
t.me/https_Asselefya1/3006
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓽
t.me/https_Asselefya1/3032
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓪
t.me/https_Asselefya1/3044
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓵
t.me/https_Asselefya1/3062
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓶
t.me/https_Asselefya1/3065
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓷
t.me/https_Asselefya1/3074
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓸
t.me/https_Asselefya1/3086
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓹
t.me/https_Asselefya1/3091
=
t.me/https_Asselefya1/2924
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓶
t.me/https_Asselefya1/2932
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓷
t.me/https_Asselefya1/2940
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓸
t.me/https_Asselefya1/2949
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓹
t.me/https_Asselefya1/2960
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓺
t.me/https_Asselefya1/2986
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓻
t.me/https_Asselefya1/2994
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓼
t.me/https_Asselefya1/3006
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓽
t.me/https_Asselefya1/3032
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓪
t.me/https_Asselefya1/3044
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓵
t.me/https_Asselefya1/3062
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓶
t.me/https_Asselefya1/3065
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓷
t.me/https_Asselefya1/3074
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓸
t.me/https_Asselefya1/3086
⇘የተዘረጋዉ የአላህ ገመድ ⓵⓹
t.me/https_Asselefya1/3091
=
በሀላል
አላህ ሆይ! በነገራቶች ሁሉ ሀላሉን ወፍቀን ከሀራም ጠብቀን
=
t.me/https_Asselefya1
መንገድ ኒካህ ማሰር አጅር የሚያስገኝና ሪዝቅን የሚያሰፋ ሲሆን በተቃራኒው ከኒካህ በፊት የሚደረግ የሀራም ግኑኝነት ግን ወንጀል ሲሆን ሪዝቅንም ያጠባል።
አላህ ሆይ! በነገራቶች ሁሉ ሀላሉን ወፍቀን ከሀራም ጠብቀን
=
t.me/https_Asselefya1