አልዑቡዲያህ ⩇ العبودية.apk
269.1 MB
「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」
╭┄┈┈
│❏ አልዑቡዲያህ ⩇ العبودية
│
│ሊሸይኺል ኢስላም ኢብኒ ተይምያ
╰─────────────────╯
╭🎙የደርሱ አቅራቢ:-
├─━─━─━─━
│✑ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
╰──────────────
📚 ከክፍል 01-37ሙሉ ደርስ
⊙ ምርጥና አጥጋቢ ማብራሪያ
⊙ የኪታቡ pdf
⊙ ማስታወሻ መያዣ
⊙ ሁሉንም በአንድ የያዘ ምርጥ አፕ!!
╭🖇 የዳውንሎድ ሊንክ:
│ t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn/4021
│
├⎙ አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ ይጠቀሙ!
╰───────────
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
╭┄┈┈
│❏ አልዑቡዲያህ ⩇ العبودية
│
│ሊሸይኺል ኢስላም ኢብኒ ተይምያ
╰─────────────────╯
╭🎙የደርሱ አቅራቢ:-
├─━─━─━─━
│✑ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
╰──────────────
📚 ከክፍል 01-37ሙሉ ደርስ
⊙ ምርጥና አጥጋቢ ማብራሪያ
⊙ የኪታቡ pdf
⊙ ማስታወሻ መያዣ
⊙ ሁሉንም በአንድ የያዘ ምርጥ አፕ!!
╭🖇 የዳውንሎድ ሊንክ:
│ t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn/4021
│
├⎙ አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ ይጠቀሙ!
╰───────────
በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም የሚሰጡ ትምህርቶችን ለመከታተል እነዚህን ቻናሎች ይቀላቀሉ!↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
ፕሮፍይላችን ላይ በመልበስ በደንብ እናስተዋዉቅ በሉ ልበሱ እኔ ለብሻለሁ እ!?
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
Forwarded from የኡስታዝ አቡ ሓቲም ኸድር አህመድ«አል ኸሚሴ» የፈታዋ ቻናል
ለ2ኛ ወይም 3ኛ ወይም 4ኛ ሚስት ሁኚኝ ብለህ ጠይቀህ እንቢ ስትልህ አላስፈላጊ ነገር የምትናገረዉ ወንድም ሆይ አላህን ፍራ እንቢ ማለት መብቷ ነዉ ለኔ ሚስት ታልሆንሺ ብሎ አላስፈላጊ ንግግር እንደዉም የሴቲቷ ሞራል የሚጎዳ ንግግር መናገር ይሄ ትንሺነት ነዉ። እንቢ ካለች በቃ ተዋት በሰላም ተለይ አላስፈላጊ መነጋገር ለምን አስፈለገ!? ያንተ እህት እንድናገሩብህ የማትፈልገዉን የሰዉ እህት አትናገር እሺ።
የብዙ እህቶች ስሞታ ድምፀ ልሁን ብዬ ነዉ ዛሬ እ¡
=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
⭞ኢስቲሀዷ «የበሽታ ደም» ➖〰➖〰➖〰➖〰 【ክፍል ⓵⓻】 ━━━━━━━ ☞ኢስቲሀዷ (የበሽታ ደም) ከሀይድ ጋር ተያይዞ ወይም ሀይድ ከተጠናቀቀ በኋላ በሴት ልጅ ብልት በኩል በቋሚነት ያለምንም ማቋረጥ ወይም ከወሩ ዉስጥ ለረጅም ጊዜ (የወሩን አብዛኛውን ጊዜ) የሚፈስ ያልተለመደ ደም ነው፡፡ ☞ ኢስቲሃዷ ከሀይድ ጋር ተያይዞ ካልቀጠለ ማወቁ በጣም ቀላል ነው፡፡ ሀይድ ጋር ተያይዞ ከተከሰተ ግን በዝርዝር…
⭞ኢስቲሀዷ «የበሽታ ደም»
➖〰➖〰➖〰➖〰
【ክፍል ⓵⓼】
∼∼∼∼∼∼
☞ከላይ ያሉትን ሁለቱን ሁኔታዎች ካላሟላች ደግሞ አብዛኛዎቹ ሴቶች የሚያጋጥማቸውን የሀይድ የጊዜ ቆይታ ለራሷ በመውሰድ በሀይድ ታስባቸዋለች፡፡ ለምሳሌ ሀይድ በአብዛኛዎቹ ሴቶች ላይ የሚቆየው ለስድስት ወይም ለሰባት ቀናት ስለሆነ ከረጅሙ የደም ፍሰቷ ዉስጥ ስድስቶቹን ወይም ሰባቶቹን ቀናቶች በሀይድ በማሰብ ትጸዳና ከዚይ በኋላ የሚፈሰውን ደም በኢስቲሀዷ ደም ትቆጥራቸዋለች ማለት ነው፡፡
«قَالَ النَّبِيِّ ﷺ لحمنة بنت جحش .. إنما هذه ركضة من ركضات الشيطان ، فتحيضي ستة ايام او سبعة ايام في علم الله ثم اغتسلي ...رواه اصحاب السنن إلا النسائي وصححه الألباني »
☞ምንም አይነት ሀይድ ሳታይ ለመጀመሪያ ጊዜ ረጂም የደም ፍሰት ያጋጠማት ሴት በሁለቱ ደሞች መካከል መለየት ከቻለች በእሱ መሰረት የሀይድንና የኢስቲሀዷን ደም ለይታ ለሁለቱም የተደነግጉትን ህግጋቶችትተገብራለች። ደሙ የሀይድ ይሁን የኢስቲሀዷ ይሁን መለየት ካልቻለች ግን በሀይድ ትቆጥረዋለች።
☞እንደ ብዙሀኖች ምሁራኖች ምርጫ ከፍተኛው የሀይድ የጊዜ ቆይታ ላይ (15 ቀን) ከደረሰ ግን ሰውነቷን ታጥባ ቀጣዩን የደም ፍሰት የኢስቲሀዷ ደም አድርጋ ትወስደዋለች። ኢስቲሀዷ ላይ ያለች ሴት የተለመደው የሀይድ ጊዜዋ ስድስት ወይም ሰባት ቀን መሆኑን ብታውቅ ነገር ግን በትክክል የትኛውቁጥር እንደሆነ መለየት ቢሳናት ለጥንቃቄ ሲባል ሰባቱን ቀናት የሀይድ ቀናት አድርጋ ትይዛቸዋለች፡፡
☞በተመሳሳይ መልኩ የተለመደው የሀይድ ጊዜዋ ወር በገባ በመጀመሪዎቹ ቀናቶች መሆኑን ብታውቅ ነገርግን ስንተኛው ቀን ላይ እንደሚጀምራት ባታስታውስ ከወሩ መጀመሪያ መነሳቷ ትክክለኛ ምርጫ ነው፡፡ የሀይድ ጊዜዋ ለምን ያክል ቀን እንደሚቆይ እያወቀች ነገር ግን ከስንተኛው ቀን ላይ እንደሚጀምራት ማስታወስ ያልቻለች ሴት የደም ፍሰቱን የመጀመሪያዎቹን ቀናቶች ለሀይድ ጊዜ አድርጋ በመውሰድ ከታጠበች በኋላ ቀሪውን ጊዜ በኢስቲሀዷ መቁጠሯ የተሻለ ነው።
☞ምክንያቱም መሰረታዊ በሆነው መርህ መሰረት ሴት ልጅ የሚያጋጥማት ደም በዋነኝነት የሀይድ ደም ተደርጎ ነው የሚወሰደው።
⭟ኢስቲሀዷ ያለች ሴት ምን ይጠበቅባታል!?
☞ከላይ በተገለጹት ነጥቦች መሰረት ለሀይድ የሰጠችውን ጊዜዋን ካጠናቀቀች በኋላ ሀይድ ላይ የነበረች ሴት በምትጸዳዳበት መልኩ መላ አካላቷን ትታጠባለች፡፡ ከዚያም በኋላ ደሟ እየፈሰሰ ሰውነቷንና ሌሎች ነገራቶችን እንዳይነካ የሴቶችን የንጽህና መጠበቂያ ልብሶች ትጠቀማለች፡፡
☞ ከታጠበች በኋላ ለማንኛውም ንጹህ ሴት የተደነገገው ሁሉ ለእሷምየተደነገገ ይሆናል፡፡ ሶላት መስገድ፣ ጾም መጾም ፣ ጦዋፍ ማድረግ ..... ይፈቀድላታል ማለት ነው፡፡
«ኢንሻ አላህ ይቀጥላል ๏๏๏๏✍️
•━━━ ✽ • ✽ ━━━•
http://t.me/https_Asselefya1
http://t.me/https_Asselefya1
➖〰➖〰➖〰➖〰
【ክፍል ⓵⓼】
∼∼∼∼∼∼
☞ከላይ ያሉትን ሁለቱን ሁኔታዎች ካላሟላች ደግሞ አብዛኛዎቹ ሴቶች የሚያጋጥማቸውን የሀይድ የጊዜ ቆይታ ለራሷ በመውሰድ በሀይድ ታስባቸዋለች፡፡ ለምሳሌ ሀይድ በአብዛኛዎቹ ሴቶች ላይ የሚቆየው ለስድስት ወይም ለሰባት ቀናት ስለሆነ ከረጅሙ የደም ፍሰቷ ዉስጥ ስድስቶቹን ወይም ሰባቶቹን ቀናቶች በሀይድ በማሰብ ትጸዳና ከዚይ በኋላ የሚፈሰውን ደም በኢስቲሀዷ ደም ትቆጥራቸዋለች ማለት ነው፡፡
«قَالَ النَّبِيِّ ﷺ لحمنة بنت جحش .. إنما هذه ركضة من ركضات الشيطان ، فتحيضي ستة ايام او سبعة ايام في علم الله ثم اغتسلي ...رواه اصحاب السنن إلا النسائي وصححه الألباني »
☞ምንም አይነት ሀይድ ሳታይ ለመጀመሪያ ጊዜ ረጂም የደም ፍሰት ያጋጠማት ሴት በሁለቱ ደሞች መካከል መለየት ከቻለች በእሱ መሰረት የሀይድንና የኢስቲሀዷን ደም ለይታ ለሁለቱም የተደነግጉትን ህግጋቶችትተገብራለች። ደሙ የሀይድ ይሁን የኢስቲሀዷ ይሁን መለየት ካልቻለች ግን በሀይድ ትቆጥረዋለች።
☞እንደ ብዙሀኖች ምሁራኖች ምርጫ ከፍተኛው የሀይድ የጊዜ ቆይታ ላይ (15 ቀን) ከደረሰ ግን ሰውነቷን ታጥባ ቀጣዩን የደም ፍሰት የኢስቲሀዷ ደም አድርጋ ትወስደዋለች። ኢስቲሀዷ ላይ ያለች ሴት የተለመደው የሀይድ ጊዜዋ ስድስት ወይም ሰባት ቀን መሆኑን ብታውቅ ነገር ግን በትክክል የትኛውቁጥር እንደሆነ መለየት ቢሳናት ለጥንቃቄ ሲባል ሰባቱን ቀናት የሀይድ ቀናት አድርጋ ትይዛቸዋለች፡፡
☞በተመሳሳይ መልኩ የተለመደው የሀይድ ጊዜዋ ወር በገባ በመጀመሪዎቹ ቀናቶች መሆኑን ብታውቅ ነገርግን ስንተኛው ቀን ላይ እንደሚጀምራት ባታስታውስ ከወሩ መጀመሪያ መነሳቷ ትክክለኛ ምርጫ ነው፡፡ የሀይድ ጊዜዋ ለምን ያክል ቀን እንደሚቆይ እያወቀች ነገር ግን ከስንተኛው ቀን ላይ እንደሚጀምራት ማስታወስ ያልቻለች ሴት የደም ፍሰቱን የመጀመሪያዎቹን ቀናቶች ለሀይድ ጊዜ አድርጋ በመውሰድ ከታጠበች በኋላ ቀሪውን ጊዜ በኢስቲሀዷ መቁጠሯ የተሻለ ነው።
☞ምክንያቱም መሰረታዊ በሆነው መርህ መሰረት ሴት ልጅ የሚያጋጥማት ደም በዋነኝነት የሀይድ ደም ተደርጎ ነው የሚወሰደው።
⭟ኢስቲሀዷ ያለች ሴት ምን ይጠበቅባታል!?
☞ከላይ በተገለጹት ነጥቦች መሰረት ለሀይድ የሰጠችውን ጊዜዋን ካጠናቀቀች በኋላ ሀይድ ላይ የነበረች ሴት በምትጸዳዳበት መልኩ መላ አካላቷን ትታጠባለች፡፡ ከዚያም በኋላ ደሟ እየፈሰሰ ሰውነቷንና ሌሎች ነገራቶችን እንዳይነካ የሴቶችን የንጽህና መጠበቂያ ልብሶች ትጠቀማለች፡፡
☞ ከታጠበች በኋላ ለማንኛውም ንጹህ ሴት የተደነገገው ሁሉ ለእሷምየተደነገገ ይሆናል፡፡ ሶላት መስገድ፣ ጾም መጾም ፣ ጦዋፍ ማድረግ ..... ይፈቀድላታል ማለት ነው፡፡
«ኢንሻ አላህ ይቀጥላል ๏๏๏๏✍️
•━━━ ✽ • ✽ ━━━•
http://t.me/https_Asselefya1
http://t.me/https_Asselefya1
Forwarded from "ዳሩል -ዒልም የእዉቀት ማዕዲ !
ቁጥብነት ይበጅሻል ...!!
°ሳቅና ወሬ አታብዥ ግርማ ሞገስሽን ታጫለሽ
በተቆጣሽ ጊዜ አትናገሪ በተናገርሽዉ ተቆጫለሽ !
የሰዉ ሚስጥር አታድምጭ የማትወጅዉን ነገር ትሰሚያለሽ
ሞኝ ሰዉ አታድንቂ በገዛ እጅሽ ትዋረጃለሽ
ቁጥብነት ይበጅሻል ቁጥብ ሁኚ ዉድ ትሆኛልሽ::
~
https://t.me/asselfya
°ሳቅና ወሬ አታብዥ ግርማ ሞገስሽን ታጫለሽ
በተቆጣሽ ጊዜ አትናገሪ በተናገርሽዉ ተቆጫለሽ !
የሰዉ ሚስጥር አታድምጭ የማትወጅዉን ነገር ትሰሚያለሽ
ሞኝ ሰዉ አታድንቂ በገዛ እጅሽ ትዋረጃለሽ
ቁጥብነት ይበጅሻል ቁጥብ ሁኚ ዉድ ትሆኛልሽ::
~
https://t.me/asselfya
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
~ፈፅሞ የማይቀየር የሚመስለንን ነገር ሁሉ የሚቀይረው አላህ ነው።በሕይወታችሁ ላይ መጥፎ ነገርን አታስቡ።
አብሽሩ አትቸኩሉ፤አላህ ለባሮቹ ሁሉ መልካም ፕሮግራም አለው ።
አብሽሩ አትቸኩሉ፤አላህ ለባሮቹ ሁሉ መልካም ፕሮግራም አለው ።
አባት የሌለዉ አባት ቢኖረዉ ይመኛል
ከአባቱ ርቆ ያለ ከአባቱ መቸ በተገናኘሁ ብሎ ያስባል !
አባቱ አጠገቡ ያለ አባቱ ላይ ድምፁ ከፍ አድርጎ ይናገራል ብሎም እጁን ያነሳል ሊማታ ብሎም ከራሱ ከአባቱ ቤት ለማስወጣት እጁ ይዞ ወደ ዉጭ ይጎትታል.... ኢናሊላሂ ወኢናኢለይሂ ራጅዑን!
የትላቱ ቀን አለፈ እንጅ አይኔ ያየዉ ልቤ ሰብሮታል ልጅ አባቱ ላይ ይሄን ያክል ግፍ አብልቶ አጠጥቶ አስተምሮ ባሳደገ....💧💧
ወላጆች ሆይ ልጆቻችሁ በተርቢያ አሳድጉ ነገ ስታረጁ በመልካም ይጦሯችሁ ዘንዳ አለዛ መላም የለዉ ሳትሞቱ በቁማችሁ ከራሳቸዉ ቤት አዉጥቶ ዉጭ የሚጥሏችሁ አላህ ይዘንልን !
=
ከአባቱ ርቆ ያለ ከአባቱ መቸ በተገናኘሁ ብሎ ያስባል !
አባቱ አጠገቡ ያለ አባቱ ላይ ድምፁ ከፍ አድርጎ ይናገራል ብሎም እጁን ያነሳል ሊማታ ብሎም ከራሱ ከአባቱ ቤት ለማስወጣት እጁ ይዞ ወደ ዉጭ ይጎትታል.... ኢናሊላሂ ወኢናኢለይሂ ራጅዑን!
የትላቱ ቀን አለፈ እንጅ አይኔ ያየዉ ልቤ ሰብሮታል ልጅ አባቱ ላይ ይሄን ያክል ግፍ አብልቶ አጠጥቶ አስተምሮ ባሳደገ....💧💧
ወላጆች ሆይ ልጆቻችሁ በተርቢያ አሳድጉ ነገ ስታረጁ በመልካም ይጦሯችሁ ዘንዳ አለዛ መላም የለዉ ሳትሞቱ በቁማችሁ ከራሳቸዉ ቤት አዉጥቶ ዉጭ የሚጥሏችሁ አላህ ይዘንልን !
=
Forwarded from 🍁اللهم لا عيش الا عيشة الاخرة🍁
ሚድያ የእልክ መድረክ ሳይሆን
~~
ወደ አላህ ድን የምንጠራበት የምንማርበት መልካም መድረክ ነው። አንዳንዴማ የግል ሄወታችንን እና ድናዊ ጉዳይን አደበላልቀን ደብልቀህ ውቃ ስናረገው ይታያል ።
ቻናሎችን እና ግሩፖችን እምንከፍተው ስለሆነ አካል ልንናገርበት እና ልናነፈንፍበት ከሆነ ቢቀር ይሻላል እምንከፍተው ኸይር ነገርን እውቀትን ሸር ልናረግበት የደጋጎችን ቀየ ልናመላክትበት ይሁን የአላህ እዝነት ይከበን ዘንድ ።
አሽሙር ከሙስሊም ስነምግባር ጋር አይሄድም ባሽሙር መናገር መዘንጠል የፈሪ ዱላ ነው ። ጀግና ጉዞውን ያውቃል ዝቃጭ ነገራቶችን ትቶ እሚጠቅመው ላይ ያተኩራል ሳይታሰብ ከፍታን ይይዛል
ቤታችንን የኸይር ቤት እናርገው ሙስሊሙን ሆይ አላህ ይዘንልን!
https://t.me/menhagsalef
https://t.me/menhagsalef
~~
ወደ አላህ ድን የምንጠራበት የምንማርበት መልካም መድረክ ነው። አንዳንዴማ የግል ሄወታችንን እና ድናዊ ጉዳይን አደበላልቀን ደብልቀህ ውቃ ስናረገው ይታያል ።
ቻናሎችን እና ግሩፖችን እምንከፍተው ስለሆነ አካል ልንናገርበት እና ልናነፈንፍበት ከሆነ ቢቀር ይሻላል እምንከፍተው ኸይር ነገርን እውቀትን ሸር ልናረግበት የደጋጎችን ቀየ ልናመላክትበት ይሁን የአላህ እዝነት ይከበን ዘንድ ።
አሽሙር ከሙስሊም ስነምግባር ጋር አይሄድም ባሽሙር መናገር መዘንጠል የፈሪ ዱላ ነው ። ጀግና ጉዞውን ያውቃል ዝቃጭ ነገራቶችን ትቶ እሚጠቅመው ላይ ያተኩራል ሳይታሰብ ከፍታን ይይዛል
ቤታችንን የኸይር ቤት እናርገው ሙስሊሙን ሆይ አላህ ይዘንልን!
https://t.me/menhagsalef
https://t.me/menhagsalef
ﺳُﺌﻞ ﺣﺬﻳﻔﺔ ﺑﻦ ﺍﻟﻴﻤﺎﻥ ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ :* ﺃﻱ ﺍﻟﻔﺘﻦ ﺃﺷﺪ ؟
ﻗﺎﻝ : ﺃﻥ ﻳﻌﺮﺽ ﻋﻠﻴﻚ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻭﺍﻟﺸﺮ ﻓﻼ ﺗﺪﺭﻱ ﺃﻳﻬﻤﺎ ﺗﺮﻛﺐ .
《ﺣﻠﻴﺔ ﺍﻷﻭﻟﻴﺎﺀ ٧ / ٢٧١》
=
t.me/https_Asselefya1
ﻗﺎﻝ : ﺃﻥ ﻳﻌﺮﺽ ﻋﻠﻴﻚ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻭﺍﻟﺸﺮ ﻓﻼ ﺗﺪﺭﻱ ﺃﻳﻬﻤﺎ ﺗﺮﻛﺐ .
《ﺣﻠﻴﺔ ﺍﻷﻭﻟﻴﺎﺀ ٧ / ٢٧١》
=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Photo
ወሳኝ የጥቢ፞ ህግጋት
~
በሃገራችን ወላጆች ልጆቻቸውን ጎረቤት ወይም ጓደኛ ዘንድ ጥለው ሲሄዱ የተተወባት እናት ልጁን ማጥባት የተለመደ ነው። ነገር ግን የሚከተለው ሸሪዐዊ ህግጋት እንዳለ ስለማያውቁ ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት አይሰጡትም። ይሄ ትልቅ ርእስ ስለሆነ እናቶች ተገቢውን ጥንቃቄና ክትትል ሊያደርጉ ይገባል።
በኢስላም ጥቢ፞ ከተራና አላፊ እለታዊ ክስተት ያለፈ ትርጉም አለው፡፡ ማለትም አጥቢና ጠቢን ያማከሉ ሰፋ ያሉ ሸሪዐዊ ህጎች ስላሉ ሙስሊሞች ተያያዥ ብይኖችን ማወቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህንን ከሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ውስጥ አንዱ እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ ያስተላለፈችው ሐዲሥ ነው፡፡ በዚህ ሐዲሥ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
"الرَّضَاعَةُ تُحَرِّمُ مَا تُحَرِّمُ الْوِلَادَةُ".
“ጥቢ፞ መዋለድ (ከመጋባት) የሚከለክለውን ይከለክላል፡፡” [ቡኻሪ፡ 2646] [ሙስሊም፡ 1444]
ስለዚህ ጥቢ፞ ከስጋዊ ዝምድና ጋር የሚጋራቸው ነገሮች አሉ ማለት ነው። እነዚህም አራት ናቸው፡-
① ጋብቻ:–
በስጋ እናት ሰበብ ለመጋባት ክልክል የሆነ ሁሉ በተመሳሳይ በጥቢ፞ እናት ሰበብም ክልክል ይሆናል። ዝርዝሩ ወደፊት ይመጣል።
② እይታ (ነዞር):–
በስጋ እናት ሰበብ መመልከት የሚፈቀድ ሁሉ በተመሳሳይ በጥቢ፞ እናት ሰበብም የተፈቀደ ይሆናል። ስለዚህ እናቱን፣ እህቱን፣ አክስቱን፣… ማየት፣ መጨበጥ፣ መሳም እንደሚፈቀደው ሁሉ በጥቢ፞ ሰበብ ተመሳሳይ ብይን የሚይዙንም መመልከት፣ በሰላምታ መጨበጥና መሳም ይፈቀዳል። ስጋት እስከሌለ ድረስ።
③ ተገልሎ መቆየት:–
እንደሚታወቀው ለአንድ ወንድ ከአጅነቢያ ሴት ጋር ከሰው እይታ ተገልሎ መቀመጥ አይፈቀድም። ነገር ግን ከስጋ እናት፣ እህት፣… ጋር ተገልሎ መቀመጥ እንደማይከለከለው ከጥቢ፞ እናት፣ እህት፣ አክስትም፣… ጋርም ተገልሎ መቀመጥ አይከለከልም።
④ የጉዞ ጓደኛ መሆን:–
አንድ ወንድ ለወላጅ እናቱ፣ ለእህቱ፣ ለአክስቱ፣… የጉዞ ጓደኛ እንደሚሆነው ሁሉ ለጥቢ፞ እናቱ፣ እህቱ፣ አክስቱም መሆን ይችላል።
•
መጠነኛ ትንታኔ
~
1. አንድ ሰው ልጅ እያለ አንዲት ወላጅ እናቱ ያልሆነች ሴት ብታጠባው ያቺ አጥቢ እንደ እናቱ ትታሰባለች፡፡ ሴቶች ልጆቿ እንደ እህቶቹ፣ ወላጆቿ እንደ አያቶቹ፣ እህቶቿ እንደ የሹማዎቹ፣ ስታጠባው ጊዜ ያለው ባሏ እንደ አባቱ፣ የባሏ ወላጆች እንደ አያቶቹ፣ የባሏ እህቶች እንደ አክስቶቹ፣ የባሏ ሌሎች ሚስቶች እንደ አባቱ ሚስቶች፣ ባሏ ከሌላ ሚስት የወለዳቸው ልጆች ልክ እንደ እህትና ወንድሞቹ ይቆጠራሉ፡፡
የጠባችው ሴት ከሆነችም ተመሳሳይ ንፅፅር እንሰራለን፡፡ ባጭሩ የአጥቢዋ ወንዶች ልጆች ለጠቢዋ ወንድሞቿ፣ የአጥቢዋ ወንድሞች ለጠቢዋ አጎቶች፣ … ይሆናሉ፡፡ አጅነቢዮች አይሆኑም።
2. ልክ በመዋለድ (በስጋዊ ዝምድና) የተነሳ ለማግባት እንደማትፈቀድ ሴት፣ በጥቢ፞ የሷን ብይን የምትይዝን ሴትም (ለምሳሌ የጥቢ፞ እህት፣ የጥቢ፞ እናት፣ የጥቢ፞ አክስት፣ የጥቢ፞ የሹሜ፣ …) አንድ ወንድ ሊያገባ አይፈቀድለትም፡፡ ጋብቻ ተፈፅሞ ከሆነም መለያየት ግዴታ ነው፡፡
ማሳሰቢያ፡-
~
1. ዋጋ የሚኖረው ጥቢ፞ በሁለት አመት የህፃንነት እድሜ ክልል ውስጥ የተጠባ ጥቢ፞ ከሆነ ነው። [አልበቀራ: 233] ከሁለት አመት እድሜ በላይ እያለ የተፈፀመ ጥቢ፞ ከቁምነገር አይቆጠርም።
2· ጥቢ፞ው አምስት ጊዜና ከዚያ በላይ የጠባ ከሆነ ነው፡፡ [ሙስሊም: 1452]
አንድ ጊዜ ጡቱን ከያዘ በኋላ ለመተንፈስ፣ ውሃ ለመጠጣት፣ ወደሌላኛው ጡት ለመቀየር የሚኖረው ቆይታ ተፅእኖ የለውም። ረጅም ጊዜ ካልኖረ በስተቀር እንደ አንድ ነው የሚቆጠረው። ይሄ አንድ ተብሎ በዚህ መልኩ አምስት ጊዜ ከተጠባ የጥቢ፞ ህግጋት ታሳቢ ይሆናሉ። ከአምስት ጊዜ ያነሰ ጥቢ፞ ከግምት አይገባም፡፡
3. የጥቢ፞ ህግጋት የሚመለከተው የጠባውን አካል ብቻ እንጂ ያልጠቡ የስጋ ወንድሞቹንና እህቶቹን አይደለም፡፡ ማለትም የጠባው አካል ከጠባበት ቤት ቤተሰብ ይሆናል፡፡ እንጂ የሱ የስጋ ቤተሰቦች በሱ መጥባት የተነሳ ለጥቢ፞ እናቱ ቤተሰብ አይሆኑም፡፡
ምሳሌ፡- ፋጢማ፣ ሙሐመድን ብታጠባ እሷ ለሱ እናቱ ነች፡፡ ልጆቿም እህቶቹና ወንድሞቹ ናቸው፡፡ ሴቶች ልጆቿን እህቶቹ ስለሆኑ ሊያገባ አይፈቀድለትም፡፡ ነገር ግን ህጉ እሱን እንጂ የስጋ ወንድምና እህቶቹን አይመለከትም፡፡ ምክንያቱም የፋጢማ እናትነት ለሱ እንጂ ለነሱ አይደለምና፡፡
4. የጥቢ፞ ህግ እስከ መዋረስ፣ ቀለብ መስፈር፣ ለጋብቻ ሃላፊ (ወሊይ) መሆን አይደርስም፡፡ ማለትም ለምሳሌ በጥቢ፞ የተነሳ እናቱ ወይም አባቱ የሆነ ሰው ስለሞተ ንብረት መውረስ አይችልም፡፡ ለጥቢ፞ እህቱ የጋብቻ ወሊይ መሆን አይችልም። ለወላጅ እናቱ ቀለብ የመስፈር ግዴታ ስላለበት ዘካ መስጠት አይፈቀድለትም፡፡ ለጥቢ፞ እናቱ ግን ቀለብ ግዴታ ስላልሆነበት ዘካ መስጠት ይችላል፡፡
5. ጥቢ፞ ተከስቷል ወይስ አልተከሰተም በሚለው ላይ ጥርጣሬ ካለ መነሻ የሚሆነን ጥቢ፞ውን እንደሌለ መቁጠር ነው፡፡ በጥርጣሬ ላይ ተመርኩዘን የጥቢ፞ን ህግጋት አንተገብርም፡፡
የጥቢ፞ው መጠን ላይ ከተጠራጠርንም እርግጠኛ የሆንበትን ማለትም ዝቅተኛውን እንወስዳለን፡፡ [አልሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 7/537]
6· በጥቢ፞ ጉዳይ ታማኝ ከሆነች የአንዲት ሴት ምስክርነት ብቻውን በቂ ነው። ለምሳሌ አንዲት ሴት ቀርባ "ሁለቱንም አጥብቻቸዋለሁ" ካለች ምስክርነቷ ተቀባይነት አለው። ተጋብተው ከሆነ ይለያያሉ። [ቡኻሪይ: 2659]
7· የተብራራ ያልሆነ ድፍን ምስክርነት ተቀባይነት የለውም። ስለዚህ የጥቢ፞ውን ዘመንና ቁጥር በተጨባጭ መግለፅ ያስፈልጋል። ይሄ ባልሆነበት የጥቢ፞ን ህግጋት አንተገብርም። [አልሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 7/537]
አዋቂው አላ፞ህ ነው። እርምት ያለው ሰው ቢያጋራኝ ደስ ይለኛል።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ረቢዑል አወል 17/1441)
(ህዳር 04/2012)
=
* የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
* የዋትሳፕ ቻናል፦
https://whatsapp.com/channel/0029VaA3X1e5kg7BlsJboa2M
* ፌስቡክ
https://www.facebook.com/Ibnu.Munewor?mibextid=ZbWKwL
~
በሃገራችን ወላጆች ልጆቻቸውን ጎረቤት ወይም ጓደኛ ዘንድ ጥለው ሲሄዱ የተተወባት እናት ልጁን ማጥባት የተለመደ ነው። ነገር ግን የሚከተለው ሸሪዐዊ ህግጋት እንዳለ ስለማያውቁ ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት አይሰጡትም። ይሄ ትልቅ ርእስ ስለሆነ እናቶች ተገቢውን ጥንቃቄና ክትትል ሊያደርጉ ይገባል።
በኢስላም ጥቢ፞ ከተራና አላፊ እለታዊ ክስተት ያለፈ ትርጉም አለው፡፡ ማለትም አጥቢና ጠቢን ያማከሉ ሰፋ ያሉ ሸሪዐዊ ህጎች ስላሉ ሙስሊሞች ተያያዥ ብይኖችን ማወቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህንን ከሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ውስጥ አንዱ እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ ያስተላለፈችው ሐዲሥ ነው፡፡ በዚህ ሐዲሥ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
"الرَّضَاعَةُ تُحَرِّمُ مَا تُحَرِّمُ الْوِلَادَةُ".
“ጥቢ፞ መዋለድ (ከመጋባት) የሚከለክለውን ይከለክላል፡፡” [ቡኻሪ፡ 2646] [ሙስሊም፡ 1444]
ስለዚህ ጥቢ፞ ከስጋዊ ዝምድና ጋር የሚጋራቸው ነገሮች አሉ ማለት ነው። እነዚህም አራት ናቸው፡-
① ጋብቻ:–
በስጋ እናት ሰበብ ለመጋባት ክልክል የሆነ ሁሉ በተመሳሳይ በጥቢ፞ እናት ሰበብም ክልክል ይሆናል። ዝርዝሩ ወደፊት ይመጣል።
② እይታ (ነዞር):–
በስጋ እናት ሰበብ መመልከት የሚፈቀድ ሁሉ በተመሳሳይ በጥቢ፞ እናት ሰበብም የተፈቀደ ይሆናል። ስለዚህ እናቱን፣ እህቱን፣ አክስቱን፣… ማየት፣ መጨበጥ፣ መሳም እንደሚፈቀደው ሁሉ በጥቢ፞ ሰበብ ተመሳሳይ ብይን የሚይዙንም መመልከት፣ በሰላምታ መጨበጥና መሳም ይፈቀዳል። ስጋት እስከሌለ ድረስ።
③ ተገልሎ መቆየት:–
እንደሚታወቀው ለአንድ ወንድ ከአጅነቢያ ሴት ጋር ከሰው እይታ ተገልሎ መቀመጥ አይፈቀድም። ነገር ግን ከስጋ እናት፣ እህት፣… ጋር ተገልሎ መቀመጥ እንደማይከለከለው ከጥቢ፞ እናት፣ እህት፣ አክስትም፣… ጋርም ተገልሎ መቀመጥ አይከለከልም።
④ የጉዞ ጓደኛ መሆን:–
አንድ ወንድ ለወላጅ እናቱ፣ ለእህቱ፣ ለአክስቱ፣… የጉዞ ጓደኛ እንደሚሆነው ሁሉ ለጥቢ፞ እናቱ፣ እህቱ፣ አክስቱም መሆን ይችላል።
•
መጠነኛ ትንታኔ
~
1. አንድ ሰው ልጅ እያለ አንዲት ወላጅ እናቱ ያልሆነች ሴት ብታጠባው ያቺ አጥቢ እንደ እናቱ ትታሰባለች፡፡ ሴቶች ልጆቿ እንደ እህቶቹ፣ ወላጆቿ እንደ አያቶቹ፣ እህቶቿ እንደ የሹማዎቹ፣ ስታጠባው ጊዜ ያለው ባሏ እንደ አባቱ፣ የባሏ ወላጆች እንደ አያቶቹ፣ የባሏ እህቶች እንደ አክስቶቹ፣ የባሏ ሌሎች ሚስቶች እንደ አባቱ ሚስቶች፣ ባሏ ከሌላ ሚስት የወለዳቸው ልጆች ልክ እንደ እህትና ወንድሞቹ ይቆጠራሉ፡፡
የጠባችው ሴት ከሆነችም ተመሳሳይ ንፅፅር እንሰራለን፡፡ ባጭሩ የአጥቢዋ ወንዶች ልጆች ለጠቢዋ ወንድሞቿ፣ የአጥቢዋ ወንድሞች ለጠቢዋ አጎቶች፣ … ይሆናሉ፡፡ አጅነቢዮች አይሆኑም።
2. ልክ በመዋለድ (በስጋዊ ዝምድና) የተነሳ ለማግባት እንደማትፈቀድ ሴት፣ በጥቢ፞ የሷን ብይን የምትይዝን ሴትም (ለምሳሌ የጥቢ፞ እህት፣ የጥቢ፞ እናት፣ የጥቢ፞ አክስት፣ የጥቢ፞ የሹሜ፣ …) አንድ ወንድ ሊያገባ አይፈቀድለትም፡፡ ጋብቻ ተፈፅሞ ከሆነም መለያየት ግዴታ ነው፡፡
ማሳሰቢያ፡-
~
1. ዋጋ የሚኖረው ጥቢ፞ በሁለት አመት የህፃንነት እድሜ ክልል ውስጥ የተጠባ ጥቢ፞ ከሆነ ነው። [አልበቀራ: 233] ከሁለት አመት እድሜ በላይ እያለ የተፈፀመ ጥቢ፞ ከቁምነገር አይቆጠርም።
2· ጥቢ፞ው አምስት ጊዜና ከዚያ በላይ የጠባ ከሆነ ነው፡፡ [ሙስሊም: 1452]
አንድ ጊዜ ጡቱን ከያዘ በኋላ ለመተንፈስ፣ ውሃ ለመጠጣት፣ ወደሌላኛው ጡት ለመቀየር የሚኖረው ቆይታ ተፅእኖ የለውም። ረጅም ጊዜ ካልኖረ በስተቀር እንደ አንድ ነው የሚቆጠረው። ይሄ አንድ ተብሎ በዚህ መልኩ አምስት ጊዜ ከተጠባ የጥቢ፞ ህግጋት ታሳቢ ይሆናሉ። ከአምስት ጊዜ ያነሰ ጥቢ፞ ከግምት አይገባም፡፡
3. የጥቢ፞ ህግጋት የሚመለከተው የጠባውን አካል ብቻ እንጂ ያልጠቡ የስጋ ወንድሞቹንና እህቶቹን አይደለም፡፡ ማለትም የጠባው አካል ከጠባበት ቤት ቤተሰብ ይሆናል፡፡ እንጂ የሱ የስጋ ቤተሰቦች በሱ መጥባት የተነሳ ለጥቢ፞ እናቱ ቤተሰብ አይሆኑም፡፡
ምሳሌ፡- ፋጢማ፣ ሙሐመድን ብታጠባ እሷ ለሱ እናቱ ነች፡፡ ልጆቿም እህቶቹና ወንድሞቹ ናቸው፡፡ ሴቶች ልጆቿን እህቶቹ ስለሆኑ ሊያገባ አይፈቀድለትም፡፡ ነገር ግን ህጉ እሱን እንጂ የስጋ ወንድምና እህቶቹን አይመለከትም፡፡ ምክንያቱም የፋጢማ እናትነት ለሱ እንጂ ለነሱ አይደለምና፡፡
4. የጥቢ፞ ህግ እስከ መዋረስ፣ ቀለብ መስፈር፣ ለጋብቻ ሃላፊ (ወሊይ) መሆን አይደርስም፡፡ ማለትም ለምሳሌ በጥቢ፞ የተነሳ እናቱ ወይም አባቱ የሆነ ሰው ስለሞተ ንብረት መውረስ አይችልም፡፡ ለጥቢ፞ እህቱ የጋብቻ ወሊይ መሆን አይችልም። ለወላጅ እናቱ ቀለብ የመስፈር ግዴታ ስላለበት ዘካ መስጠት አይፈቀድለትም፡፡ ለጥቢ፞ እናቱ ግን ቀለብ ግዴታ ስላልሆነበት ዘካ መስጠት ይችላል፡፡
5. ጥቢ፞ ተከስቷል ወይስ አልተከሰተም በሚለው ላይ ጥርጣሬ ካለ መነሻ የሚሆነን ጥቢ፞ውን እንደሌለ መቁጠር ነው፡፡ በጥርጣሬ ላይ ተመርኩዘን የጥቢ፞ን ህግጋት አንተገብርም፡፡
የጥቢ፞ው መጠን ላይ ከተጠራጠርንም እርግጠኛ የሆንበትን ማለትም ዝቅተኛውን እንወስዳለን፡፡ [አልሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 7/537]
6· በጥቢ፞ ጉዳይ ታማኝ ከሆነች የአንዲት ሴት ምስክርነት ብቻውን በቂ ነው። ለምሳሌ አንዲት ሴት ቀርባ "ሁለቱንም አጥብቻቸዋለሁ" ካለች ምስክርነቷ ተቀባይነት አለው። ተጋብተው ከሆነ ይለያያሉ። [ቡኻሪይ: 2659]
7· የተብራራ ያልሆነ ድፍን ምስክርነት ተቀባይነት የለውም። ስለዚህ የጥቢ፞ውን ዘመንና ቁጥር በተጨባጭ መግለፅ ያስፈልጋል። ይሄ ባልሆነበት የጥቢ፞ን ህግጋት አንተገብርም። [አልሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 7/537]
አዋቂው አላ፞ህ ነው። እርምት ያለው ሰው ቢያጋራኝ ደስ ይለኛል።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ረቢዑል አወል 17/1441)
(ህዳር 04/2012)
=
* የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
* የዋትሳፕ ቻናል፦
https://whatsapp.com/channel/0029VaA3X1e5kg7BlsJboa2M
* ፌስቡክ
https://www.facebook.com/Ibnu.Munewor?mibextid=ZbWKwL
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
«ከጥሩ ስነ-ምግባር ከፍ ያለውን ድርሻ መያዝ ከቻላችሁ የእውቀታችሁ አናሳ መሆን አይጎዳችሁም፡፡
ይች እኛ የምንገኝባት ኡማህ ከዒልም በበለጠ መልኩ የሚያስፈልጋት አንገብጋቢ ጉዳይ ቢኖር ያማረ ፀባይ እና ከፍ ያለ ስነ-ምግባር ነው።ምክንያቱም እንደዚህ ልትንኮታኮት የቻለችው በዒልም ማነስ ምክንያት ሳይሆን በስነ-ምግባር ውድቀት ነውና።―
ሸይኽ ሙሀመድ በሺር ኢብራሂሚ
📔ምንጭ፦ዑዩኑ አልበሳኢር- 296
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
ይች እኛ የምንገኝባት ኡማህ ከዒልም በበለጠ መልኩ የሚያስፈልጋት አንገብጋቢ ጉዳይ ቢኖር ያማረ ፀባይ እና ከፍ ያለ ስነ-ምግባር ነው።ምክንያቱም እንደዚህ ልትንኮታኮት የቻለችው በዒልም ማነስ ምክንያት ሳይሆን በስነ-ምግባር ውድቀት ነውና።―
ሸይኽ ሙሀመድ በሺር ኢብራሂሚ
📔ምንጭ፦ዑዩኑ አልበሳኢር- 296
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
قال النبي ﷺ: «إنَّكَ لن تدَعَ شيئًا اتِّقاءَ اللَّهِ جَلَّ وعَزَّ إلَّا أعطاكَ اللَّهُ خيرًا منهُ»
«والعوض من الله أنواع مختلفة، وأجلُّ ما يُعوَّض به المرء: الأنس بالله، ومحبته، وطمأنينة القلب به، وقوته، ونشاطه، وفرحه، ورضاه عن ربه تعالى»
📚الفوائد للإمام ابن القيّم (١٥٧)
=
«والعوض من الله أنواع مختلفة، وأجلُّ ما يُعوَّض به المرء: الأنس بالله، ومحبته، وطمأنينة القلب به، وقوته، ونشاطه، وفرحه، ورضاه عن ربه تعالى»
📚الفوائد للإمام ابن القيّم (١٥٧)
=
-
قال ابن القيم -رحمه الله- :
«فالحياة الحقيقية الطيبة هي حياة من استجاب لله والرسول ظاهرا وباطنا؛ فهؤلاء هم الأحياء وإن ماتوا، وغيرهم أموات وإن كانوا أحياء الأبدان ».
📖[الفوائد ١٢٧]
=
t.me/https_Asselefya1
قال ابن القيم -رحمه الله- :
«فالحياة الحقيقية الطيبة هي حياة من استجاب لله والرسول ظاهرا وباطنا؛ فهؤلاء هم الأحياء وإن ماتوا، وغيرهم أموات وإن كانوا أحياء الأبدان ».
📖[الفوائد ١٢٧]
=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አማን አዉለኝ አማን አዉለኝ
ነገር አንጣን አፈ ሙጣን አንተ ያዝልኝ ጌታዬ አሉ አባ ደግ አደራችሁ ☕️
=