ኢኽላስ ያለዉ ስራ ቀጣይነት አለዉ ኢኽላስ የሌለዉ ስራ ግን ቀጣይነት የለዉም። ነፍስያችን እንመርምር......! አላህ ከሙኽሊሶች ያድርገን!=
t.me/https_Asselefya1
«ዐይንን መገደብ ልቦች እንዳይሸፍቱ መድሃኒቱ !!»
ሁሉን ነገር በጥበቡ ያስቀመጠውና የሚበጀንም ሆነ የሚጎዳንን አዋቂ የሆነው ፈጣሪያችን አላህ
« قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّـهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ ﴿٣٠﴾ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ … » النور: [30-31]
«
【አል-ኑር: 30-31】
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢብነል-ቀይይም [ረሂመሁላህ]
قال ابن القيم رحمه الله : -
"جعل الله سبحانه العينَ مرآةَ القلب، فإذا غضَّ العبدُ بصَرَه غضَّ القلبُ شهوتَه وإرادتَه، وإذا أطلقَ بصرَه أطلقَ القلبُ شهوتـه ".
📚 المصدر :[إغاثة اللهفان:47/1]
«ምንም አይነት እንከን የማይደርስበት አምላካችን አላህ ዐይንን የልብ [ማሳያ] መስተዋት አድርጓታል።
ስለሆነም ለፈታኙ በሽታ ከመዳረጋችን በፊት መከላከያው ቅርባችን ነውና አይናችንን ቆጠብ እናድርጋት።
~
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ሁሉን ነገር በጥበቡ ያስቀመጠውና የሚበጀንም ሆነ የሚጎዳንን አዋቂ የሆነው ፈጣሪያችን አላህ
« قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّـهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ ﴿٣٠﴾ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ … » النور: [30-31]
«
ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነውና፡፡ ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፡፡ ጌጦቻቸውንም ከእርሷ ግልፅ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡» ይላል።【አል-ኑር: 30-31】
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢብነል-ቀይይም [ረሂመሁላህ]
قال ابن القيم رحمه الله : -
"جعل الله سبحانه العينَ مرآةَ القلب، فإذا غضَّ العبدُ بصَرَه غضَّ القلبُ شهوتَه وإرادتَه، وإذا أطلقَ بصرَه أطلقَ القلبُ شهوتـه ".
📚 المصدر :[إغاثة اللهفان:47/1]
«ምንም አይነት እንከን የማይደርስበት አምላካችን አላህ ዐይንን የልብ [ማሳያ] መስተዋት አድርጓታል።
ስለዚህም አንድ የአላህ ባርያ አይኑን ሰበር ሲያደርግ ስሜቱም ፍላጎቱም ሰበር ይላል። ዐይኑን ልቅ ሲያደርገው ደግሞ ልብም ስሜቱን ልቅ ያደርገዋል።» ብለዋል።【ኢጋሰቱ-ልለህፋን: 1/47】ስለሆነም ለፈታኙ በሽታ ከመዳረጋችን በፊት መከላከያው ቅርባችን ነውና አይናችንን ቆጠብ እናድርጋት።
~
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–
"
قال ابن تيمية رحمه الله
القرابة الدينية أعظم من القرابة الطينية، والقرب بين القلوب والأرواح أعظم من القرب بين الأبدان. (منهاج السنة٧ / ٧٨)
=
https://t.me/https_Asselefya1
"
ዲናዊ ዝምድና ከጭቃዊ ዝምድና የላቀ ነው። በልቦችና በሩሖች መካከል ያለው መቀራረብ በአካላት መካከል ካለው መቀራረብ የበለጠ ነው።" (ሚንሃጁ አስሱንናህ: 7/78) قال ابن تيمية رحمه الله
القرابة الدينية أعظم من القرابة الطينية، والقرب بين القلوب والأرواح أعظم من القرب بين الأبدان. (منهاج السنة٧ / ٧٨)
=
https://t.me/https_Asselefya1
ዐብዱ‘ላህ ኢብኑ ሙባረክ (ረሒመሁላህ) :–
«
ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ ، ﻳﻘﻮﻝ :
" ﺃﺣﺐ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﻟﺴﺖ ﻣﻨﻬﻢ ﻭﺃﺑﻐﺾ ﺍﻟﻄﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺃﻧﺎ ﺷﺮ ﻣﻨﻬﻢ " [ ﺳﻴﺮ ﺃﻋﻼﻡ ﺍﻟﻨﺒﻼﺀ 8]
ከሰለፎች አንደበት
~
https://t.me/https_Asselefya1
«
መልካም ሰዎችን እወዳለሁ ከእነርሱ አንዱ አይደለሁም። እኩይ ሰዎችን እጠላለሁ ከእነርሱ የከፋው ብሆንም።[ሲየር አዕላም አንኑበላእ መድብል 8]ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ ، ﻳﻘﻮﻝ :
" ﺃﺣﺐ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﻟﺴﺖ ﻣﻨﻬﻢ ﻭﺃﺑﻐﺾ ﺍﻟﻄﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺃﻧﺎ ﺷﺮ ﻣﻨﻬﻢ " [ ﺳﻴﺮ ﺃﻋﻼﻡ ﺍﻟﻨﺒﻼﺀ 8]
ከሰለፎች አንደበት
~
https://t.me/https_Asselefya1
قال الشيخ الالباني رحمه الله:
لسنا مكلفين أن نهدي قلوب الناس إلى الحق الذي ندعو الناس إليه. وإنما نحن مكلفون بالدعوة فقط.
📚 الهدى والنور730
=
لسنا مكلفين أن نهدي قلوب الناس إلى الحق الذي ندعو الناس إليه. وإنما نحن مكلفون بالدعوة فقط.
📚 الهدى والنور730
=
ባለህ ነገር አትመፃደቅ..
روعة الإنسان ليست بما يملكه بل بما يمنحه
የሰው ልጅ ውበት የያዘው ሳይሆን የሚሰጠው ነው።
والشمس تملك النار...لكنها تملأ الكون بالنور...
ፀሀይ እሳት አላት...ግን አለምን በብርሃን ትሞላለች...
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
روعة الإنسان ليست بما يملكه بل بما يمنحه
የሰው ልጅ ውበት የያዘው ሳይሆን የሚሰጠው ነው።
والشمس تملك النار...لكنها تملأ الكون بالنور...
ፀሀይ እሳት አላት...ግን አለምን በብርሃን ትሞላለች...
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
«ጣፋጭ የሚባሉ ነገሮችን ሁሉ ቀመስኩ… ከጤና በላይ የጣፈጠ ነገር አላገኘሁም። መራር የተባሉ ነገሮችን ሁሉ ቀመስኩ… ከሰዎች ፈላጊ ከመሆን በላይ መራር ነገር አላገኘሁም።»
📜ዓሊይ ቢን አቢጧሊብ
📜ዓሊይ ቢን አቢጧሊብ
አዎ አላህ በኛ ላይ ቆጥረን ማንዘልቀቸው ፣ አመስግነን ማንጨርሳቸው ብዙ ውለታዎች ውሎልና። በእጅ ያለ ወርቅ እንደ መዳብ ይቆጠራል..! እንደሚባለው አንዳንዴ እነዚህ በእጆቻችን ያሉ አላህ የለገሰን ውድ ኒዕማዎቻችን ምናስታውሳቸው ከራሳችን በሸሹን ወይም የሆነ ችግር ባጋጠመን ጊዜ ብቻ ነው።አንዳንዴ በህይወታችን ብዙ ነገሮችን ልንመኝ እንችላለን ልክ ህመም ሲያገኘን ግን ሁሉም ምኞታችን ቀርቶ ጤነኛ በሆንኩ ብቻ እንላለን።አላህ ግን በኛ ላይ የዋለልን ውለታ ቆጥረን እንደማንዘልቅባቸው እንዲህ ሲል ነገሮናል ፦
وَإِن تَعُدُّوا۟ نِعْمَتَ ٱللَّهِ لَا تُحْصُوهَآ
የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም።[ኢብራሒም: 34]
https://t.me/Darutewhide
وَإِن تَعُدُّوا۟ نِعْمَتَ ٱللَّهِ لَا تُحْصُوهَآ
የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም።[ኢብራሒም: 34]
https://t.me/Darutewhide
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 19-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
20-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
አዲስ ተከታታይ ትምህርት
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 20
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 20
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
አይ ወደ ቤህሩት/ሂጃብ የማይለበስበት ሀገር ያሉ ሴቶች ለኡምራ ሲሄዱ ሳዑድያ ሂጃብ ይለብሳሉ ሀገራቸዉ ሲመለሱ አዉልቀዉ ይጥላሉ ወይ ጉድ ግን ማን ሊያታልሉ ነዉ !? ሲሉ ነበር የምሰማ በአይኔ ሳይ ገርሞኝ እኮ ነዉ እናንተዉ
=«ማግባትሽ ካልቀረ!!»
➖〰➖〰➖〰➖
ሌላ ሰው የማይሆን ባገባሽው ማግስት፡
ከለር የማይቀይር ዘወትር እንደ እስስት፡
ኒቃብሽ ሲነካ ወጥቶ እሚከላከል፡
ፀባዩ ያማረ በሰወች መካከል፡
ለትዳሩ ታማኝ እውነት ተናጋሪ፡
አቋም የለሽ ተልባ እጅግ አስቸጋሪ፡
የሳበ እማይወስደው ያልሆነ እንደ ጋሪ፡
የኔ እህት ልምከርሽ!?
ከስሜት ሰወች ጋር ሐቅን አታዛቢ፡
ወይ መሐል ሰፋሪ አትሁኝ ታዛቢ፡
ከሚጮህ ሁሉ ጋር ፊትናን አታራግቢ፡
በማታውቂው ገብተሽ ሰው አታወዛግቢ፡
ማግባትሽ ካልቀረ የተውሒድ ጀግና አግቢ፡
እሚጠጋሽ ሳይሆን ገንዘብሽን አይቶ፡
ጥሎሽ የማይጠፋ ጥረግ አርጎ በልቶ፡
ርካሽ ቆሻሻ ያልሆነ ድሪቶ፡
አሏህን የፈራ ወንድ የሆነ ወጣት፡
የማያሸንፈው ችግርና ማጣት፡
ሀቅን በመከተል ነፍሱን የሚቀጣት፡
እንደ ሚስት አክብሮ ከልቡ እሚወድሽ፡
ገንዘብ አምጭ ብሎ«ሸቀል»የማይሰድሽ፡
በዘመኑ ፊትና ያልተደናቆረ፡
ጥመት እየመራው ልቡ ያልጠቆረ፡
በማያውቀው ገብቶ ያልተደናቆረ፡
ጀግና ባል ምረጭ ማግባትሽ ካልቀረ፡
✍️በኑረዲን አል አረቢ ➊❹❹❹
=
http://t.me/nuredinal_arebi
➖〰➖〰➖〰➖
ሌላ ሰው የማይሆን ባገባሽው ማግስት፡
ከለር የማይቀይር ዘወትር እንደ እስስት፡
ኒቃብሽ ሲነካ ወጥቶ እሚከላከል፡
ፀባዩ ያማረ በሰወች መካከል፡
ለትዳሩ ታማኝ እውነት ተናጋሪ፡
አቋም የለሽ ተልባ እጅግ አስቸጋሪ፡
የሳበ እማይወስደው ያልሆነ እንደ ጋሪ፡
የኔ እህት ልምከርሽ!?
ከስሜት ሰወች ጋር ሐቅን አታዛቢ፡
ወይ መሐል ሰፋሪ አትሁኝ ታዛቢ፡
ከሚጮህ ሁሉ ጋር ፊትናን አታራግቢ፡
በማታውቂው ገብተሽ ሰው አታወዛግቢ፡
ማግባትሽ ካልቀረ የተውሒድ ጀግና አግቢ፡
እሚጠጋሽ ሳይሆን ገንዘብሽን አይቶ፡
ጥሎሽ የማይጠፋ ጥረግ አርጎ በልቶ፡
ርካሽ ቆሻሻ ያልሆነ ድሪቶ፡
አሏህን የፈራ ወንድ የሆነ ወጣት፡
የማያሸንፈው ችግርና ማጣት፡
ሀቅን በመከተል ነፍሱን የሚቀጣት፡
እንደ ሚስት አክብሮ ከልቡ እሚወድሽ፡
ገንዘብ አምጭ ብሎ«ሸቀል»የማይሰድሽ፡
በዘመኑ ፊትና ያልተደናቆረ፡
ጥመት እየመራው ልቡ ያልጠቆረ፡
በማያውቀው ገብቶ ያልተደናቆረ፡
ጀግና ባል ምረጭ ማግባትሽ ካልቀረ፡
✍️በኑረዲን አል አረቢ ➊❹❹❹
=
http://t.me/nuredinal_arebi
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአላህ ምን ጉድ ነዉ አትሂዱ ሲባሉ አይሰሙ ከሄዱ በኋላ መከራዉ ይሄ እንደዉ ምን ይሻላል ይሄንም እያዩ በበሀር አሁንም የሚሄዱ አሉ እንደዉ ግራ ግብት ያለ ነገር አሁንስ እኔማ ደከመኝ እህ.......!
=قال ابن عثيمين رحمه الله :
« حتى تكون التوبة توبةً نصوحاً يجب علينا - إذا كنا صادقين مع الله - سبحانه وتعالى - في التوبة - أن نُقلع عن الذنوب والمعاصي إقلاعاً حقيقياً ، ونكرهها ، ونندم على فعلها ».
📚 شرح رياض الصالحين (م١، ص١٠٠)
#مع_الله
=
https://t.me/https_Asselefya1
« حتى تكون التوبة توبةً نصوحاً يجب علينا - إذا كنا صادقين مع الله - سبحانه وتعالى - في التوبة - أن نُقلع عن الذنوب والمعاصي إقلاعاً حقيقياً ، ونكرهها ، ونندم على فعلها ».
📚 شرح رياض الصالحين (م١، ص١٠٠)
#مع_الله
=
https://t.me/https_Asselefya1
የሰው ልጅ፦
በስራና በንግግር መልካምን የዘራ መልካምን ይሰበስባል መጥፎን የዘራ በሰራውና በንግግሩ ደግሞ የዘራውን ያጭዳል ይፀፀታልም።
{الحافظ إبن رجب} رحمه الله
جامع العلوم والحكم(١ /١٤٧)
=
t.me/https_Asselefya1
በተግባሩም በንግግሩም መልካምና መጥፎ ነገርን ይዘራል ከዛን ያጭደዋል ወይም ይሰበስበዋል የፍርድ ቀን የዘራትበስራና በንግግር መልካምን የዘራ መልካምን ይሰበስባል መጥፎን የዘራ በሰራውና በንግግሩ ደግሞ የዘራውን ያጭዳል ይፀፀታልም።
{الحافظ إبن رجب} رحمه الله
جامع العلوم والحكم(١ /١٤٧)
=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
حكم بيع حلويات أعيـاد الميـلاد
الشيخ صالح الفوزان حفظه الله
=
الشيخ صالح الفوزان حفظه الله
=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ልምዲን ያልጠበቀ ሀይድ ➖〰➖〰➖〰➖〰 ❝ ክፍል ⓻ ❞ ⏟⏟⏟ ⭞→ የሀይድጊዜዋ ከተለመደውየጊዜ ቆይታየተወሰነቀን ከጨመረና እሷም የሀይድን ደም ከኢስቲሀዷ ደም መለየት የምትችል ከሆነ (በቀለሙ፣ በጠረኑ ወይም በሌላ መሰል መለያ መንገድ ተጠቅማ የኢስቲሀዷ መሆኑን ካረጋገጠች) የሀይድን ጡህር ትታጠብና ከዚያበኋላየሚፈሰውንደምኢስቲሀዷ ትወስደዋለች፡፡ ⭞→ ነገር ግን የሀይድን ደም ከኢስቲሀዷ ደም መለየት…
ሀይድ ላይ ላለች ሴት የተፈቀዱ ጉዳዮች
➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖
❝ክፍል ⓼❞
↜↝↜↝
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት ከሀይድ ደሟ ዉጭ ነጃሳነት ያለው ምንም ነገር የለባትም፡፡ ምራቋ፣ ላቧ፣ መላ አካላቷ ሁሉ ንጹህ ነው፡፡ ሀይድ ላይ ካለች ሴት ጋር መሳሳም፣ መተቃቀፍ፣ አብሮ መብላት እና አብሮ መተኛት...
۞عن أم سلمة رضي الله عنها قالت: حضت وأنا مع النبي ﷺ في الخميلة ،، فنسللت فخرجت منها فأخدت ثياب حيضتي فلبستها،، فقال لي رسول الله ﷺ أنفست ? قلت نعم ،فدعاني ،، فأدخلنى معه في الخميلة،، رواه مسليم
۞عن عائشة قالت : كنت أشرب وانا حائض ثم أناوله النبي فيضع فاه على موضع في فيشرب، وأتعرق العرق وأنا حائض ثم أناوله النبي فاه على موضع في ،رواه مسليم
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት የተለያዩ ልብሶችንና እቃዎችን ማጠብ፣ ምግብን ማዘጋጀት ወይም እጆቿን ፈሳሽነት ባላቸው ነገራቶች ዉስጥ መጨመር ትችላለች፡፡ ይሄን በማድረጓም የሚነጀስ አንድም ነገር የለም፡፡ ይህ የዑለማኦች ስምምነት ከተገኘባቸው ነጥቦች ዉስጥ ነው።
۞عن ميمونة زوج النبي ﷺ: أنها كانت تكون حائضا لا تصلى ،، وهى مفترشة بحذاء مسجيد رسو ل الله ﷺ وهو يصلي على خمرته إذا سجد أصابني بعضي ثوبه ,,رواه البجاري
۞عن عائشة رضي الله عنها قالت :كان رسول الله يخرج إلى رأسه من المسجيد وهو مجاور فأغسله وأنا حائض ، رواه البجاري
⎇ሀይድ ላይ ያሉ ሴቶች የዒድ ሶላቶች ወደ ሚሰገዱባቸው ቦታዎች መሄድ፣ የዒድ ተክቢራዎችን ማለት፣ የአማኞችን ዱዓእ በረከት መጋራት ይኖርባቸዋል። ባይሆን ግን ሶላቱ ላይ አይሳተፉም፣ የሚቀመጡትም ከሰጋጆቹ ሴቶች ሶፍ በኋላ ነው።
۞عن أم عطية قالت :أمرنا رسول الله ان نخرجهن في الفطر والأضحى العو اتق والحيض وذوات الخدور،،فأما الحيض فيعتزلن الصلاة ويشهدن الخير ودعوة المسلمين،،رواه مسليم
«ኢንሻ አላህ ይቀጥላል๏๏๏๏๏๏✍️
•━━━ ✽ • ✽ ━━━•
http://t.me/https_Asselefya1
http://t.me/https_Asselefya1
➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖
❝ክፍል ⓼❞
↜↝↜↝
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት ከሀይድ ደሟ ዉጭ ነጃሳነት ያለው ምንም ነገር የለባትም፡፡ ምራቋ፣ ላቧ፣ መላ አካላቷ ሁሉ ንጹህ ነው፡፡ ሀይድ ላይ ካለች ሴት ጋር መሳሳም፣ መተቃቀፍ፣ አብሮ መብላት እና አብሮ መተኛት...
ባጭሩ ከግንኙነት ዉጭ ያለን ማንኛውንም ጉዳይ መፈጸም እንደሚቻል የሚጠቁሙ ግልጽ ሀዲሶች እንድሁም የዑለማኦች ሙሉ ስምምነቶችም አሉ፡፡۞عن أم سلمة رضي الله عنها قالت: حضت وأنا مع النبي ﷺ في الخميلة ،، فنسللت فخرجت منها فأخدت ثياب حيضتي فلبستها،، فقال لي رسول الله ﷺ أنفست ? قلت نعم ،فدعاني ،، فأدخلنى معه في الخميلة،، رواه مسليم
۞عن عائشة قالت : كنت أشرب وانا حائض ثم أناوله النبي فيضع فاه على موضع في فيشرب، وأتعرق العرق وأنا حائض ثم أناوله النبي فاه على موضع في ،رواه مسليم
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት የተለያዩ ልብሶችንና እቃዎችን ማጠብ፣ ምግብን ማዘጋጀት ወይም እጆቿን ፈሳሽነት ባላቸው ነገራቶች ዉስጥ መጨመር ትችላለች፡፡ ይሄን በማድረጓም የሚነጀስ አንድም ነገር የለም፡፡ ይህ የዑለማኦች ስምምነት ከተገኘባቸው ነጥቦች ዉስጥ ነው።
۞عن ميمونة زوج النبي ﷺ: أنها كانت تكون حائضا لا تصلى ،، وهى مفترشة بحذاء مسجيد رسو ل الله ﷺ وهو يصلي على خمرته إذا سجد أصابني بعضي ثوبه ,,رواه البجاري
۞عن عائشة رضي الله عنها قالت :كان رسول الله يخرج إلى رأسه من المسجيد وهو مجاور فأغسله وأنا حائض ، رواه البجاري
⎇ሀይድ ላይ ያሉ ሴቶች የዒድ ሶላቶች ወደ ሚሰገዱባቸው ቦታዎች መሄድ፣ የዒድ ተክቢራዎችን ማለት፣ የአማኞችን ዱዓእ በረከት መጋራት ይኖርባቸዋል። ባይሆን ግን ሶላቱ ላይ አይሳተፉም፣ የሚቀመጡትም ከሰጋጆቹ ሴቶች ሶፍ በኋላ ነው።
۞عن أم عطية قالت :أمرنا رسول الله ان نخرجهن في الفطر والأضحى العو اتق والحيض وذوات الخدور،،فأما الحيض فيعتزلن الصلاة ويشهدن الخير ودعوة المسلمين،،رواه مسليم
«ኢንሻ አላህ ይቀጥላል๏๏๏๏๏๏✍️
•━━━ ✽ • ✽ ━━━•
http://t.me/https_Asselefya1
http://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አማር – በቀራ ከ 142-202 ቲላዋ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM