💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አላህን የመፍራት ተምሳሌቱ ወጣት ልብ አንጠልጣይ ታሪክ......!! ⏠⏠ ክፍል ⓷ ⏡⏡ ⏃እጅግ በጣም ሩህሩህና አዛኝ በሆነው በአላህ ስም ጽሁፌን ጀምራለሁ፡፡ አንች ወጣት ሆይ ጌታችን አላህ ባሪያው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያምጸው ወዲያዉኑ አይቀጣውም፡፡ ይልቁንም ታግሶ ያልፈዋል፡፡ ሌላንም ጥፋት ቢጨምር አያጋልጠውም፡፡ ይልቁንም ይሰትረዋል፡ ⎇ ነገር ግን ወንጀሎችን በንቀት አይን ሲመለከትና እንደተራ ነገር…
አላህን የመፍራት ተምሳሌቱ ወጣት
ልብ አንጠልጣይ ታሪክ...!!
⏠⏠
ክፍል ⓸
⏡⏡
↱ወጣቷም ይሄን ያልታሰበ ከባድ ቁም ነገር አዘል ደብዳቤ አነበበች፡፡ ራሷን ታዘበችን ወደ ቤቷ አመራች፡፡ ግድፍቶቿን አረመች፡፡ ባህሪዋን አስተካከለች፡፡ ከተወሰነ የጊዜ ቆይታ በኋላአላህን ፈሪውን ወጣት ዳግም ማግኘት እንዳለባት ወሰንች፡፡
↱ የአሁኑ አላማዋ ግን የመጀመሪያው አይነት ዝሙት የመፈጸም ፍላጎት አልነበረም፡፡ አላማዋ መልካም ነገር ነበር፡፡ እናም ያ መልከኛ ወጣት በሚያልፍበት መንገድ ላይ ጠበቀችው፡፡ እሱም ወደ ዉጭ ለመጓዝ አስቦ ከቤት ሲወጣ መንገድ ላይ ያቺን ከዚህ በፊት የፈተነችውን ልጅ ከርቀት ተመለከተ፡፡
↱እሷ ጋር በአካል ተገናኝቼ ራሴን ለፈተና ከማጋልጥ ቤቴ ገብቼ አርፌ ብቀመጥ ይሻለኛል በማለት ወደ ግቢው ተመለሰ፡፡ ልጃገረዷ ከርቀት ጠራችው፡፡ ወጣቱ ሆይ ወደ ግቢህ አትመለስ፤ አንተና እኔ ከዛሬ በኋላ የምንገናኘው ነገ በአላህ ፊት ብቻ ነው፤ በዱንያ ላይ የምንተያይበት የመጨረሻው ቀን ዛሬ ነው የምትሆነው ካለችው በኋላ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች፡፡
↱ ልጁን ተከትላ ወደ ሚኖርበት ግቢ ሄደች፡፡ ወጣቱም ለቅሶዋንና ጥሪዋን ሲሰማ ዉሳኔውን በመቀየር ወደ ልጅቷ ተመለሰ፡፡ እሷም ያ ቀልብህን እንደፈለገ የሚቆጣጠረው ጌታህ ችግሮችህን ሁሉ ይፈታልህ ዘንድ ዱዓእ እያደረግኩልህ ነው ካለችው በኋላ አዘውትሬ ዒባዳእንድፈጽም የሚያነሳሳችንና የማይረሳን ምክር ለግሰኝ ብላ ጠየቀችው፡፡
↱እሱም “ራስሽን ጠብቂ፤ የነፍስያሽን ተንኮልም ተጠንቀቂ፤ የትም ቦታ ብትሆኚ ጌታሽን ፍሪ፤
{ وَهُوَ ٱلَّذِی یَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّیۡلِ وَیَعۡلَمُ مَا جَرَحۡتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ یَبۡعَثُكُمۡ فِیهِ لِیُقۡضَىٰۤ أَجَلࣱ مُّسَمࣰّىۖ ثُمَّ إِلَیۡهِ مَرۡجِعُكُمۡ ثُمَّ یُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَ }{ وَهُوَ ٱلۡقَاهِرُ فَوۡقَ عِبَادِهِۦۖ وَیُرۡسِلُ عَلَیۡكُمۡ حَفَظَةً حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَكُمُ ٱلۡمَوۡتُ تَوَفَّتۡهُ رُسُلُنَا وَهُمۡ لَا یُفَرِّطُونَ }{ ثُمَّ رُدُّوۤا۟ إِلَى ٱللَّهِ مَوۡلَىٰهُمُ ٱلۡحَقِّۚ أَلَا لَهُ ٱلۡحُكۡمُ وَهُوَ أَسۡرَعُ ٱلۡحَـٰسِبِینَ }
« እሱም ያ በሌሊት የሚያስተኛችሁ፤ በቀኑ ክፍለ ጊዜ የሰራችሁትን ሁሉ ነገር የሚያውቅ፤ እለተ ሞታችሁ እስከሚደርስ ድረስ በቀን ዉስጥ የሚቀሰቅሳችሁ ነው፡፡
✍️ይቀጥላል......
«አንብብ ከማንበብ ብዙ እዉቀት ይገኛልና»
⇅↴⇅↴⇅↴⇅↴⇅↴⇅↴⇅
https://t.me/https_Asselefya1
ልብ አንጠልጣይ ታሪክ...!!
⏠⏠
ክፍል ⓸
⏡⏡
↱ወጣቷም ይሄን ያልታሰበ ከባድ ቁም ነገር አዘል ደብዳቤ አነበበች፡፡ ራሷን ታዘበችን ወደ ቤቷ አመራች፡፡ ግድፍቶቿን አረመች፡፡ ባህሪዋን አስተካከለች፡፡ ከተወሰነ የጊዜ ቆይታ በኋላአላህን ፈሪውን ወጣት ዳግም ማግኘት እንዳለባት ወሰንች፡፡
↱ የአሁኑ አላማዋ ግን የመጀመሪያው አይነት ዝሙት የመፈጸም ፍላጎት አልነበረም፡፡ አላማዋ መልካም ነገር ነበር፡፡ እናም ያ መልከኛ ወጣት በሚያልፍበት መንገድ ላይ ጠበቀችው፡፡ እሱም ወደ ዉጭ ለመጓዝ አስቦ ከቤት ሲወጣ መንገድ ላይ ያቺን ከዚህ በፊት የፈተነችውን ልጅ ከርቀት ተመለከተ፡፡
↱እሷ ጋር በአካል ተገናኝቼ ራሴን ለፈተና ከማጋልጥ ቤቴ ገብቼ አርፌ ብቀመጥ ይሻለኛል በማለት ወደ ግቢው ተመለሰ፡፡ ልጃገረዷ ከርቀት ጠራችው፡፡ ወጣቱ ሆይ ወደ ግቢህ አትመለስ፤ አንተና እኔ ከዛሬ በኋላ የምንገናኘው ነገ በአላህ ፊት ብቻ ነው፤ በዱንያ ላይ የምንተያይበት የመጨረሻው ቀን ዛሬ ነው የምትሆነው ካለችው በኋላ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች፡፡
↱ ልጁን ተከትላ ወደ ሚኖርበት ግቢ ሄደች፡፡ ወጣቱም ለቅሶዋንና ጥሪዋን ሲሰማ ዉሳኔውን በመቀየር ወደ ልጅቷ ተመለሰ፡፡ እሷም ያ ቀልብህን እንደፈለገ የሚቆጣጠረው ጌታህ ችግሮችህን ሁሉ ይፈታልህ ዘንድ ዱዓእ እያደረግኩልህ ነው ካለችው በኋላ አዘውትሬ ዒባዳእንድፈጽም የሚያነሳሳችንና የማይረሳን ምክር ለግሰኝ ብላ ጠየቀችው፡፡
↱እሱም “ራስሽን ጠብቂ፤ የነፍስያሽን ተንኮልም ተጠንቀቂ፤ የትም ቦታ ብትሆኚ ጌታሽን ፍሪ፤
{ وَهُوَ ٱلَّذِی یَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّیۡلِ وَیَعۡلَمُ مَا جَرَحۡتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ یَبۡعَثُكُمۡ فِیهِ لِیُقۡضَىٰۤ أَجَلࣱ مُّسَمࣰّىۖ ثُمَّ إِلَیۡهِ مَرۡجِعُكُمۡ ثُمَّ یُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَ }{ وَهُوَ ٱلۡقَاهِرُ فَوۡقَ عِبَادِهِۦۖ وَیُرۡسِلُ عَلَیۡكُمۡ حَفَظَةً حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَكُمُ ٱلۡمَوۡتُ تَوَفَّتۡهُ رُسُلُنَا وَهُمۡ لَا یُفَرِّطُونَ }{ ثُمَّ رُدُّوۤا۟ إِلَى ٱللَّهِ مَوۡلَىٰهُمُ ٱلۡحَقِّۚ أَلَا لَهُ ٱلۡحُكۡمُ وَهُوَ أَسۡرَعُ ٱلۡحَـٰسِبِینَ }
« እሱም ያ በሌሊት የሚያስተኛችሁ፤ በቀኑ ክፍለ ጊዜ የሰራችሁትን ሁሉ ነገር የሚያውቅ፤ እለተ ሞታችሁ እስከሚደርስ ድረስ በቀን ዉስጥ የሚቀሰቅሳችሁ ነው፡፡
ከዚያም መመለሻችሁ ወደ እርሱው ነው፡፡ ከዚያም ስትሰሩት የነበረውን ሁሉ ይነግራችኋል፤ እርሱም ከባሮቹ በላይ ሲሆን ሁሉንም አሸናፊም ነው፤ (እርሱም) በእናንተ ላይ ጠባቂ የሆኑ መላኢካዎችን ይልካል፤ አንዳችሁም ሞቱበመጣበት ጊዜ የሞት መላኢካዎችን ይልክና የጌታቸውን ትእዛዝ የጠበቁ ሆነው ይገድሉታል፤ ከዚያም ወደ እውነተኛው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፤ ንቁ ፍርድ ሁሉ ለእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው” የሚለውን የጌታሽን ቃልም ዘወትር ተግብሪ ብሎ መከራት፡፡✍️ይቀጥላል......
«አንብብ ከማንበብ ብዙ እዉቀት ይገኛልና»
⇅↴⇅↴⇅↴⇅↴⇅↴⇅↴⇅
https://t.me/https_Asselefya1
ነገሮች ከአቅማችን በላይ ሲሆኑ ምንም ማድረግ ሳንችል ሲቀር እንባ ብቻ ማፍሰስ ነዉ። ኢላሂ የመቻል አቅሙ ስጠን ።
=Forwarded from "ዳሩል -ዒልም የእዉቀት ማዕዲ !
«ለሱና ነው ክብሬ!»
〰➖〰➖〰➖
ያሉትንም ቢሉ እኔስ አይደንቀኝም
ለሱና አደረጉድጂ ቢዲአ አልጨመርኩም
ጥንካሬንጂ ሙገሳ አልፈልግም
የጀሊሉን ትእዛዝ መጣስ አለፈልግም
ምንስ ብከፍል ለሰለፎች ፋና
ጉዞዬ ቀጠልኩኝ ልቤ ወደደና
በክብር ለመኖር በዱኒያ በአኼራ
የሰዎች ወቀሳ መቼዉም አልፈራ
🖋𝐇𝐚𝐲𝐚𝐭 𝐔𝐦𝐮 𝐀𝐛𝐝𝐮𝐫𝐞𝐡𝐦𝐚𝐧
𝐓𝐞« http://t.me/HayatbintSeid
〰➖〰➖〰➖
ያሉትንም ቢሉ እኔስ አይደንቀኝም
ለሱና አደረጉድጂ ቢዲአ አልጨመርኩም
ጥንካሬንጂ ሙገሳ አልፈልግም
የጀሊሉን ትእዛዝ መጣስ አለፈልግም
ያወሩትን ያዉሩ እኔን አይደንቀኝም
ለነብዩ መንገድ ለቀናው ጎዳናምንስ ብከፍል ለሰለፎች ፋና
ጉዞዬ ቀጠልኩኝ ልቤ ወደደና
በክብር ለመኖር በዱኒያ በአኼራ
የሰዎች ወቀሳ መቼዉም አልፈራ
ክጃሎቴ ሁሉ ነፍሴ እንድትጠራ
ሽርክና ቢዲአን ከልቧ መንጥራ
አላህ እንዲወዳት ነዉ የኔ ፈጠራ!!🖋𝐇𝐚𝐲𝐚𝐭 𝐔𝐦𝐮 𝐀𝐛𝐝𝐮𝐫𝐞𝐡𝐦𝐚𝐧
𝐓𝐞« http://t.me/HayatbintSeid
«አቡ ዱጃናህ Online ቂርአት መድረሳ»
የአቡ ዱጃናህ ተማሪዎች እንቁ፣
ቁርአን በተጂዊድ አድቅቀዉ ያወቁ፣
ደግሞም ሞደል ናቼዉ ለነዚያ ላልነቁ፣
በርቱልን ጠንክሩ የኛ ዉድ ጀግኖች፣
የአላህን ከላም ሁልጊዜም ቀሪዎች፣
ነዉም አስተማሪያቸዉ ብርቱና ጠንካራ፣
ጠንቃቃ ነዉ ጎበዝ በተጂዊድ ሲያቀራ፣
እንድህም ነዉ ጎበዝ ብርቱና ጠንካራ፣
ኢስቲቃማ ይስጥህ በዱኒያ በአኼራ።
=
𝐓𝐞« t.me/Abu_Dujanah_Online_Medresa
አስተማሪያቸዉ ጎበዝ ተማሪዎቹ እንቁ፣
የጌታቸዉን ቃል ጠንቀቀዉ ያወቁ፣
በዛዛታ ዉሬ ጊዜን ያልሰነቁ፣
በዉድ አስተማሪያቸዉ ሁነዉኢልም ያወቁ፣የአቡ ዱጃናህ ተማሪዎች እንቁ፣
ቁርአን በተጂዊድ አድቅቀዉ ያወቁ፣
ደግሞም ሞደል ናቼዉ ለነዚያ ላልነቁ፣
በርቱልን ጠንክሩ የኛ ዉድ ጀግኖች፣
የአላህን ከላም ሁልጊዜም ቀሪዎች፣
ነገም በአኼራ ናችሁ ተደሳቾች፣
በአላህ በእዝነቱ የጀነት ወራሾች፣ነዉም አስተማሪያቸዉ ብርቱና ጠንካራ፣
ጠንቃቃ ነዉ ጎበዝ በተጂዊድ ሲያቀራ፣
ተዉሂድን ሲያስተምር ምንም ሳያጋራ፣
አምልኮን ለጌታዉ ብቻ ሲያጥራራ፣እንድህም ነዉ ጎበዝ ብርቱና ጠንካራ፣
ኢስቲቃማ ይስጥህ በዱኒያ በአኼራ።
=
𝐓𝐞« t.me/Abu_Dujanah_Online_Medresa
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አላህን የመፍራት ተምሳሌቱ ወጣት ልብ አንጠልጣይ ታሪክ...!! ⏠⏠ ክፍል ⓸ ⏡⏡ ↱ወጣቷም ይሄን ያልታሰበ ከባድ ቁም ነገር አዘል ደብዳቤ አነበበች፡፡ ራሷን ታዘበችን ወደ ቤቷ አመራች፡፡ ግድፍቶቿን አረመች፡፡ ባህሪዋን አስተካከለች፡፡ ከተወሰነ የጊዜ ቆይታ በኋላአላህን ፈሪውን ወጣት ዳግም ማግኘት እንዳለባት ወሰንች፡፡ ↱ የአሁኑ አላማዋ ግን የመጀመሪያው አይነት ዝሙት የመፈጸም ፍላጎት አልነበረም፡፡…
አላህን የመፍራት ተምሳሌቱ ወጣት
ልብ አንጠልጣይ ታሪክ.....!!
⏠⏠
ክፍል ⓹
⏡⏡
☞ይሄን ተከትሎ ከመጀመሪያዋ ለቅሶ በበለጠ መልኩ አለቀሰኝ፡፡ ለቅሶዋ ግን ዱንያዊ ጥቅምን በማጣቷ ወይም ያንን የጓጓችለትን ወጣት ባለማግኘቷ አይደለም፡፡ ይሄ እንባ የሚፈሰው አላህን በመፍራት ከሞላ ቀልብ ነው፡፡
☞ከዚች እለት ጀምሮ ያቺ መልከ መልካም፣ ቆንጆ ልጃገረድ ቤቷ ዉስጥ ዘወተረች፡፡
☞ከሆነ ጊዜ በኋላ ይች ምክር ሰሚ እንድሁም ኋላ ላይ አላህን ፈሪ ለመሆን የበቃችው ወጣት ወደ አኺራ መሸጋገሯን ለወጣቱ ተነገረው፡፡ በሞቷ በጣም አዘነ፤ አለቀሰም፡፡
☞የወጣቱን ሁኔታ የታዘቡ ከፊል የአካባቢው ሰዎችም “በአንተ ፍቅር ምክንያት ስቅስቅ ብላ ስታለቅስ ምንም እንዳላየሆነህ አልፈህ አሁን ለእሷ ማልቀስህ ምን ይባላል!! የምታዝንላት ቢሆንማ ኖሮ ያኔ ፍላጎቷን ታሟላላት ነበር ብለው ሊወቅሱት ሞከሩ፡፡
☞እሱም አዎ በርግጥ መጀመሪያ ላይ ልጅቷ ተጽእኖ አሳድራብኝ ነበር፡፡
☞በርግጥ በዚህም ዉሳኔዬ ከጌታዬም ይሁን ከልጅቷ ጋር ሳልቀያየም ቀረሁ፡፡ ይሄን ተግባሬንም (ወንጀል የመፈጸም እድሉ ተመቻችቶልኝ ለአላህ ስል እርግፍ አድርጌ መተዌን) ጌታዬ ዘንድ ተከማችቶ የሚገኝ መልካም ስራ ይሆን ዘንድ በማሰብ አስቀመጥኩት፡፡
☞ከዚያ በኋላ ልጅቷ ስትስተካከል ከእሷ ጋር በትዳር መተሳሰርን ያልመረጥኩበት ምክንያት ደግሞ በልጅቷ ፈተና ምክንያት ለአኺራዬ መማለጃ ይሆነኝ ዘንድ ያሰብኩት ስራ ልጅቷን ቀድሜ በዱንያ ላይ ማግኘቴ በቀጣዩ ዐለም ላይ የምጠብቀውን ምንዳ ሊያጠፋብኝ ይችላል የሚል ስጋት አድሮብኝ ነው ብሎ መለሰላቸው፡፡
«የልጁ ታሪክ እዚህ ይጠናቀቃል ተጨማሪ ለወንድሞች ምክር በቀጣዬ ክፍል የሚለጠፍ ይሆናል.....!!»
✍️ይቀጥላል.......
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/https_Asselefya1
ልብ አንጠልጣይ ታሪክ.....!!
⏠⏠
ክፍል ⓹
⏡⏡
☞ይሄን ተከትሎ ከመጀመሪያዋ ለቅሶ በበለጠ መልኩ አለቀሰኝ፡፡ ለቅሶዋ ግን ዱንያዊ ጥቅምን በማጣቷ ወይም ያንን የጓጓችለትን ወጣት ባለማግኘቷ አይደለም፡፡ ይሄ እንባ የሚፈሰው አላህን በመፍራት ከሞላ ቀልብ ነው፡፡
☞ከዚች እለት ጀምሮ ያቺ መልከ መልካም፣ ቆንጆ ልጃገረድ ቤቷ ዉስጥ ዘወተረች፡፡
ጌታዋን እስከተገናኘችበት ቀን ድረስ ከወጣቱ የተሰጣትን ምክር እየተገበረች በቤቷ በመጽናት ጌታዋን አመለከች፡፡ ☞ከሆነ ጊዜ በኋላ ይች ምክር ሰሚ እንድሁም ኋላ ላይ አላህን ፈሪ ለመሆን የበቃችው ወጣት ወደ አኺራ መሸጋገሯን ለወጣቱ ተነገረው፡፡ በሞቷ በጣም አዘነ፤ አለቀሰም፡፡
☞የወጣቱን ሁኔታ የታዘቡ ከፊል የአካባቢው ሰዎችም “በአንተ ፍቅር ምክንያት ስቅስቅ ብላ ስታለቅስ ምንም እንዳላየሆነህ አልፈህ አሁን ለእሷ ማልቀስህ ምን ይባላል!! የምታዝንላት ቢሆንማ ኖሮ ያኔ ፍላጎቷን ታሟላላት ነበር ብለው ሊወቅሱት ሞከሩ፡፡
☞እሱም አዎ በርግጥ መጀመሪያ ላይ ልጅቷ ተጽእኖ አሳድራብኝ ነበር፡፡
ነገር ግን ከጊዜያዊ አካላዊ ፍላጎቴ ይልቅ ዘላለማዊ የሆነውን የአላህን ዉዴታ መጎናጸፉ እንደሚበልጥብኝ በመገንዘብ ጌታዬን ከማስቀይም ይልቅ እሷ ብትቀየም ይሻላል የሚለውን መረጥኩኝ፡፡ ☞በርግጥ በዚህም ዉሳኔዬ ከጌታዬም ይሁን ከልጅቷ ጋር ሳልቀያየም ቀረሁ፡፡ ይሄን ተግባሬንም (ወንጀል የመፈጸም እድሉ ተመቻችቶልኝ ለአላህ ስል እርግፍ አድርጌ መተዌን) ጌታዬ ዘንድ ተከማችቶ የሚገኝ መልካም ስራ ይሆን ዘንድ በማሰብ አስቀመጥኩት፡፡
☞ከዚያ በኋላ ልጅቷ ስትስተካከል ከእሷ ጋር በትዳር መተሳሰርን ያልመረጥኩበት ምክንያት ደግሞ በልጅቷ ፈተና ምክንያት ለአኺራዬ መማለጃ ይሆነኝ ዘንድ ያሰብኩት ስራ ልጅቷን ቀድሜ በዱንያ ላይ ማግኘቴ በቀጣዩ ዐለም ላይ የምጠብቀውን ምንዳ ሊያጠፋብኝ ይችላል የሚል ስጋት አድሮብኝ ነው ብሎ መለሰላቸው፡፡
«የልጁ ታሪክ እዚህ ይጠናቀቃል ተጨማሪ ለወንድሞች ምክር በቀጣዬ ክፍል የሚለጠፍ ይሆናል.....!!»
✍️ይቀጥላል.......
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/https_Asselefya1
ወንድሜ
يا أخي إذا عملت عملا فلا تنتظر من الناس #ثناء أو مدحا؛ لأن ذلك علامة #الرياء.
አንድን ስራ ስትሰራ ከሰወች ምስጋናም ሆነ ልቅና አትፈልግ ይህ #የሪያዕ ምልክት ነው።
https://t.me/nuredinal_arebi
يا أخي إذا عملت عملا فلا تنتظر من الناس #ثناء أو مدحا؛ لأن ذلك علامة #الرياء.
አንድን ስራ ስትሰራ ከሰወች ምስጋናም ሆነ ልቅና አትፈልግ ይህ #የሪያዕ ምልክት ነው።
https://t.me/nuredinal_arebi
📍قـال العلاّمة #صالح_الفوزان حفظه الله تعالىٰ :
قد يُكثِر الإنسان من الأعمال الصّالحة لكنه قد يهمل لسانه ويتركه يحصد فيها
مثل الذي يزرع ويترك الحصّاد يحصد في زرعه فلا يُبقي له شيئاً
شرح كتاب الكبائر (صـ ٩١ )
=
قد يُكثِر الإنسان من الأعمال الصّالحة لكنه قد يهمل لسانه ويتركه يحصد فيها
مثل الذي يزرع ويترك الحصّاد يحصد في زرعه فلا يُبقي له شيئاً
شرح كتاب الكبائر (صـ ٩١ )
=
በህይወታችን የሚገጥሙን ገጠመኞች ሁሉ ጠላታችንና ወዳጆቻችንን ያሳዩናል ማን ማንን መቅረብ እና ከማን መራቅ እንዳለብን ያስተምሩናል !!
t.me/Darutewhide
t.me/Darutewhide
ትምህርት ባትማር
ቁርአን ባትቀራ
ኪታብ ባታነብ
ደርሶችን ባትከታተል
ደዕዋዎችን ባታዳምጥ ኖሮ
ምን አይነት ሰው እንደምትሆን፣ ምን አይነት ኑሮን እንደምትኖር እና እነማንን እንደምትመስል አስበኸው ታውቃለህ? አልሀምዱሊላህ!!ምንም ያክል ተደራራቢ መከራ ዉስጥ ብንሆንም በአላህ ላይ የሚኖረን ተስፋና መልካም ምኞት ግን ፍጹም ሊሸረሸር አይገባም።
ነብዩላሁ የዕቁብ عليه الصلاة والسلام በጣም የሚወደውን ልጁን ዩሱፍን አጣ። ቀጥሎም የዩሱፍ ወንድም ጠፋበት። በሶስተኛ ደረጃ በብርቱ ሀዘን ምክንያት ዐይኖቹን አጣ።እንደዚህ አይነት ተደራራቢ ተስፋ አስቆራጭ ፈተናዎች ቢያጋጥሙት የዕቁብ عليه الصلاة والسلام ግን ሁሉም ወደቦታቸው ይመለሳሉ የሚል ጽኑ ተስፋ ነበረው።
"ከአላህ እዝነትማ ፍጹም ተስፋ አትቁረጡ"
وَلَا تَيْئَسُوا مِنْ رَوْحِ اللَّهِ
سورة يوسف [87]
https://t.me/https_Asselefya1
ነብዩላሁ የዕቁብ عليه الصلاة والسلام በጣም የሚወደውን ልጁን ዩሱፍን አጣ። ቀጥሎም የዩሱፍ ወንድም ጠፋበት። በሶስተኛ ደረጃ በብርቱ ሀዘን ምክንያት ዐይኖቹን አጣ።እንደዚህ አይነት ተደራራቢ ተስፋ አስቆራጭ ፈተናዎች ቢያጋጥሙት የዕቁብ عليه الصلاة والسلام ግን ሁሉም ወደቦታቸው ይመለሳሉ የሚል ጽኑ ተስፋ ነበረው።
"ከአላህ እዝነትማ ፍጹም ተስፋ አትቁረጡ"
እያለ ያስተምር ነበር። ተስፋውም ከንቱ አልሆነበትም። ልጆቹም ተገኙ። የዐይኖቹ ብርሃንም ተመለሰ።
وَلَا تَيْئَسُوا مِنْ رَوْحِ اللَّهِ
سورة يوسف [87]
https://t.me/https_Asselefya1
እኔም Umma life ተቀላቅያለሁ follow እንደራረግ ያጀመዓ
https://ummalife.com/post/227287
https://ummalife.com/post/227287
https://ummalife.com/post/227287
https://ummalife.com/post/227287