ፈተና በአማኙና በሙናፊቁ ፣ በእውነተኛውና በውሸታሙ መካከል ትለያለች!! በኡስታዝ አቡ ሙስሊም الفتن…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
📌الفتن تميز بين المؤمن والمنافق والصادق والكاذب !!
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
𝐓𝐞« t.me/AbumuslimAlarsi
☞︎︎︎ፈተና በአማኙና በሙናፊቁ ፣ በእውነተኛውና በውሸታሙ መካከል ትለያለች!! 🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
𝐓𝐞« t.me/AbumuslimAlarsi
Forwarded from قَنَـاۃُ أَبِي عُـثَـيـمِـيـن السَّلَفِـي
اللهم ربنا لا علم لنا إلا ما علمتنا إنك أنت العلیم الحکیم
اللهم ارزقنا علما نافعا
اللهم ارزقنا علما نافعا
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አቦ ይመቻችሁ........!
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እህታችንን እንርዳት። ከባድ የሆነ ካንሰር አይነት ታማለች።
የባንክ አካውንት
1000558459682
ዘይነባ የሱፍ ሀሰን
ንግድ ባንክ
ሼር አድርጉ ነይቱ ባረከላሁ ፊኩም።
የባንክ አካውንት
1000558459682
ዘይነባ የሱፍ ሀሰን
ንግድ ባንክ
ሼር አድርጉ ነይቱ ባረከላሁ ፊኩም።
Forwarded from 💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
🔍ሙሀመድ የአላህ መልእክተኛ እንደሆነ የመሰከረ ሰው የሚጠበቅበት አንኳር ነጥቦች፣
➀)ባዘዙት ላይ መታዘዝ
➁)የተናገሩትን እውነት ብሎ መቀበል
➂)ከከለከሉት ነገር መራቅ
➃)አላህ ላይመለክ ነው እሳቸው ባሳዩት(በደነገጉት)መልኩ ቢሆን እንጅ
🔖 እነዚህን አራት ነገሮች ማጉደል ለሽሀዳው መጉደል ሊሆን ይችላል ወይም ሸሀዳውን የሚያፈርስ (የሚንድ )ሊሆን ይችላል።
ከሱና ብርሀን ትምህርት መድረክ ከኡሱሉ ሰላሳ ማብራሪያ የተወሰደ !
t.me/https_Asselfya
➀)ባዘዙት ላይ መታዘዝ
➁)የተናገሩትን እውነት ብሎ መቀበል
➂)ከከለከሉት ነገር መራቅ
➃)አላህ ላይመለክ ነው እሳቸው ባሳዩት(በደነገጉት)መልኩ ቢሆን እንጅ
🔖 እነዚህን አራት ነገሮች ማጉደል ለሽሀዳው መጉደል ሊሆን ይችላል ወይም ሸሀዳውን የሚያፈርስ (የሚንድ )ሊሆን ይችላል።
ከሱና ብርሀን ትምህርት መድረክ ከኡሱሉ ሰላሳ ማብራሪያ የተወሰደ !
t.me/https_Asselfya
Forwarded from 💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
🔍የምሽት ትውሳት ትሁንልኝ !!
ጓደኛሸ ትዳር ሳይሆንላት ቀርቶ እኔን ያየ ይቀጣ ብትልሽ# አንች ሳትሞክሪው እንዳትተይው ምናልባች እሷ መጋፈጡን ሳታውቅበት ቀርታ ሊሆን ይችላል ።
✍️
ጓደኛሸ ትዳር ሳይሆንላት ቀርቶ እኔን ያየ ይቀጣ ብትልሽ# አንች ሳትሞክሪው እንዳትተይው ምናልባች እሷ መጋፈጡን ሳታውቅበት ቀርታ ሊሆን ይችላል ።
✍️
Forwarded from قَنَـاۃُ أَبِي عُـثَـيـمِـيـن السَّلَفِـي
ይድረስ ለሚዲያ ተጠቃሚ እህቶች
〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰
✑መግቢያ ፦ ቢመርሽም አንብቢው እህት በአሏህ ፍቃድ ሊጠቅምሽ ይችላልና አማርኛየ ከገባሽ !!
☛እንደሚታወቀው ሰውን በቦታው ማስቀመጥ ትልቅ ነገር ነው ያለ ደረጃው ሰውን መስቀል ደግሞ ትልቅ ጥፋትን ያስከትላል ።
☞ስለዝህ በተለይ እህቶች በዝህ ጉዳይ ብዙ ችግር ይታይባችኋል ሰውን ያለ ደረጃው መስቀል እውነቱን መናገር ነው የሚያስፈልገው ።
☛ስለዝህ ይህ ተግባር አይጠቅምም በባዶ ማሽቃበጥ ለውድቀት ቅርብ መሆን ነው ስለዝህ ምን ለማለት ነው #አታሽቃብጡ እባካችሁ #አታሽቃብጡ ።
☞ዝም ብንልም ፈሳዱ በጣም ስለሚበዛ ነው እንጅ መናገርም አልፈልግም ነበር ግን አዝማሚያውን ሳየው ደስ አይልም ስለዝህ ረጋ በሉ።
☛ለኡስታዝ , ለመድረሳ , ለቻናል , ለግሩፕ , ..... ወዘተ ማሽቃጥ ይቅርባችሁ ተውት በቃ ።
☞እልቅስ ከማሽቃበጥ ይልቅ ዝም ብላችሁ ቅርአታችሁን ቅሩ ትምህርታችሁን ተማሩ የሚያዋጣው ይህ ስለሆነ ።
☛ቢመራችሁም ዋጡት እውነታው ይህ ስለሆነ ብዙ የሚያሽቃብጡ እህቶች ይገርሙኛል ወሏሂ ቂርአት ላይ የሉበትም ብዙዎቻቸው ያሳዝናሉ በጣም ።
☞
☛እህቴ ሆይ ይህንን መልክት ስፅፍ ነገሩን ካስተዋልሽው ጥቅሙ ለራስሽ ነው ይህ ተግባር ካለሽበት ይህንን በሽታ ከራስሽ ላይ አንሽና ወደ ቂርአት ግቢ !! ።
☛እንደውም በዝህ ፈተና በበዛበት ሰአት ከቂርአት ሰአት ውጪ ሚዲያ ላይ መቀመጡ ትልቅ ችግርን ያመጣልና ተጠንቀቂ ከቂርአት ሰአት ውጪ ሚዲያ ላይ አትቀመጪ ።
☞ ለማሽቃበጥ ብቻ ብለው ሚዲያ ላይ የሚቀመጡ እህቶችን ሳይ በጣም አፍራለሁ ቂርአት ላይ ግን ሲመጡ ...... ናቸው ።
☞በባዶ ማሽቃበጥ ማለት ንብ የለለው ባዶ ቀፎ ሰቅሎ ያለ ማር አመት ሙሉ መጠበቅ ማለት ነው አምሳያው ።
☛በባዶ ከመሮጥ አሏህ ይጠብቀን በስ እንዲህ ነጭ ነጯን ካላወራን በጥቆማ ብቻማ አልተግባባንም።
✍ወንድምሺ አብዱረሕማን አቡ ዑሰይሚን
𝐓𝐞 ~ t.me/abuUseyminabdurehman
〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰
✑መግቢያ ፦ ቢመርሽም አንብቢው እህት በአሏህ ፍቃድ ሊጠቅምሽ ይችላልና አማርኛየ ከገባሽ !!
☛እንደሚታወቀው ሰውን በቦታው ማስቀመጥ ትልቅ ነገር ነው ያለ ደረጃው ሰውን መስቀል ደግሞ ትልቅ ጥፋትን ያስከትላል ።
☞ስለዝህ በተለይ እህቶች በዝህ ጉዳይ ብዙ ችግር ይታይባችኋል ሰውን ያለ ደረጃው መስቀል እውነቱን መናገር ነው የሚያስፈልገው ።
☛ስለዝህ ይህ ተግባር አይጠቅምም በባዶ ማሽቃበጥ ለውድቀት ቅርብ መሆን ነው ስለዝህ ምን ለማለት ነው #አታሽቃብጡ እባካችሁ #አታሽቃብጡ ።
☞ዝም ብንልም ፈሳዱ በጣም ስለሚበዛ ነው እንጅ መናገርም አልፈልግም ነበር ግን አዝማሚያውን ሳየው ደስ አይልም ስለዝህ ረጋ በሉ።
☛ለኡስታዝ , ለመድረሳ , ለቻናል , ለግሩፕ , ..... ወዘተ ማሽቃጥ ይቅርባችሁ ተውት በቃ ።
☞እልቅስ ከማሽቃበጥ ይልቅ ዝም ብላችሁ ቅርአታችሁን ቅሩ ትምህርታችሁን ተማሩ የሚያዋጣው ይህ ስለሆነ ።
☛ቢመራችሁም ዋጡት እውነታው ይህ ስለሆነ ብዙ የሚያሽቃብጡ እህቶች ይገርሙኛል ወሏሂ ቂርአት ላይ የሉበትም ብዙዎቻቸው ያሳዝናሉ በጣም ።
☞
ስለዝህ እህቶቼ ንቁ ማሽቃበጡን ተውትና ወደ ተግባር ግቡ ቅርአትን ቅሩ ተማሩ ሌላውን ነገር ተውት ። ትኩረታችሁ ራሳችሁን ቅድሚያ መለወጥ ላይ ይሁን። ለራሳችሁ ሳትለወጡ በባዶ አትሩጡ ባረከላሁ ፊኩም!!☛እህቴ ሆይ ይህንን መልክት ስፅፍ ነገሩን ካስተዋልሽው ጥቅሙ ለራስሽ ነው ይህ ተግባር ካለሽበት ይህንን በሽታ ከራስሽ ላይ አንሽና ወደ ቂርአት ግቢ !! ።
☛እንደውም በዝህ ፈተና በበዛበት ሰአት ከቂርአት ሰአት ውጪ ሚዲያ ላይ መቀመጡ ትልቅ ችግርን ያመጣልና ተጠንቀቂ ከቂርአት ሰአት ውጪ ሚዲያ ላይ አትቀመጪ ።
☞ ለማሽቃበጥ ብቻ ብለው ሚዲያ ላይ የሚቀመጡ እህቶችን ሳይ በጣም አፍራለሁ ቂርአት ላይ ግን ሲመጡ ...... ናቸው ።
☞በባዶ ማሽቃበጥ ማለት ንብ የለለው ባዶ ቀፎ ሰቅሎ ያለ ማር አመት ሙሉ መጠበቅ ማለት ነው አምሳያው ።
☛በባዶ ከመሮጥ አሏህ ይጠብቀን በስ እንዲህ ነጭ ነጯን ካላወራን በጥቆማ ብቻማ አልተግባባንም።
✍ወንድምሺ አብዱረሕማን አቡ ዑሰይሚን
𝐓𝐞 ~ t.me/abuUseyminabdurehman
قال ابنُ رجبٍ رحِمه الله:
"سمَاعُ القرآنِ يُنبِتُ الايمانَ فِي القَلبِ كمَا يَنبِتُ المَاء البقل، وَسمَاع الغِناء يُنبِتُ النفاقَ كمَا يَنبِت المَآء البقل، وَلا يَستَويَان حتَّىٰ يَستَوي الحَقّ وَالبَطَلَان"!.
- [ نُزهَة الأسمَاع (٩٣) ]
=
https://t.me/https_Asselefya1
"سمَاعُ القرآنِ يُنبِتُ الايمانَ فِي القَلبِ كمَا يَنبِتُ المَاء البقل، وَسمَاع الغِناء يُنبِتُ النفاقَ كمَا يَنبِت المَآء البقل، وَلا يَستَويَان حتَّىٰ يَستَوي الحَقّ وَالبَطَلَان"!.
- [ نُزهَة الأسمَاع (٩٣) ]
=
https://t.me/https_Asselefya1
ሁሌም ቢሆን ክብርህን ጠብቅ
ነገራቶች የተዋረድክላቸው ሆነህ
እንዲመጡልህ አትውደድ‥ምንጊዜም ራስህን ሁን። መንቁል ..!http://t.me/https_Asselefya1
Forwarded from 💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
👉ትዳር በሁለት ነገር ይቆያል !!
➀,እንክብካቤ
➁,መስዋእትነት
✍
➀,እንክብካቤ
➁,መስዋእትነት
✍
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኹጥባ_መዉሊድ የተደነገገ ነዉን?
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
خُطْبَةُ الْجُمُعَةِ
የጁሙዓ ኹጥባ
هل "المولد" مشروع في الشرع؟
ለመሆኑ መዉሊድ በሸሪዓ የተደነገገ ነዉን?
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅يوم الجمعة من شهر صفر/27/ 1444
🎙 أبو ريس محمد بن إمام آل إمام
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/8476
t.me/abu_reyyis_arreyyis/8476
የጁሙዓ ኹጥባ
هل "المولد" مشروع في الشرع؟
ለመሆኑ መዉሊድ በሸሪዓ የተደነገገ ነዉን?
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅يوم الجمعة من شهر صفر/27/ 1444
🎙 أبو ريس محمد بن إمام آل إمام
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/8476
t.me/abu_reyyis_arreyyis/8476
አይይይ አህባሽ
ስማችሁ አህባሽ
ስራችሁእረባሽ
ጫትና ሲጋራ ሴትን አተራማሽ
ደሊልየማይገታሽ
አይይይአህባሽ
እዴው ሁሌስራሽ
የእብዶች ጨዋታ አርሲኩርሲኮነሽ
እዴው ወዳልኝስእጅግታስጠሊያለሽ
ሙሀባው ነው ብለሽ ታለቃቅሻለሽ
እኛን አታታሊም አደየ ተነቅቶብሽ
መች አስበሽ ለዲን ታጭበረብሪያለሽ
ሆድ ቀይሮሽእንጂ ለዛ ለፍትፍትሽ
እድሁም ለጫቱ እዳይቀር ነው ሱስሽ
ነብዩን ተቃርኖ የነቢ ወዳጅ ነኝ
ይሄ ማጭበርበሪያ ለኔ መች ሲገባኝ
✍ 𝐌ዬ ኡሙ ኑህ ተፃፈ !!
=
ስማችሁ አህባሽ
ስራችሁእረባሽ
ጫትና ሲጋራ ሴትን አተራማሽ
ደሊልየማይገታሽ
አይይይአህባሽ
እዴው ሁሌስራሽ
የእብዶች ጨዋታ አርሲኩርሲኮነሽ
እዴው ወዳልኝስእጅግታስጠሊያለሽ
ሙሀባው ነው ብለሽ ታለቃቅሻለሽ
እኛን አታታሊም አደየ ተነቅቶብሽ
መች አስበሽ ለዲን ታጭበረብሪያለሽ
ሆድ ቀይሮሽእንጂ ለዛ ለፍትፍትሽ
እድሁም ለጫቱ እዳይቀር ነው ሱስሽ
ነብዩን ተቃርኖ የነቢ ወዳጅ ነኝ
ይሄ ማጭበርበሪያ ለኔ መች ሲገባኝ
✍ 𝐌ዬ ኡሙ ኑህ ተፃፈ !!
=