Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🏷የስደት ጉድ የሰዉ ልጂ ይሄን ያክል በየ ስርቻዉ ሲቀር ልብ ያደማል አይይይ💧💧💧
👉ሌሎች ይሄ አይተዉ አድበዉ ቢቀመጡ ሼር አድርጉላቸዉ!!
👉ሌሎች ይሄ አይተዉ አድበዉ ቢቀመጡ ሼር አድርጉላቸዉ!!
Audio
📔ፈኑ ተጅዊድ ኪታብ ደርስ
〰➖〰➖〰➖〰➖
↪️ ክፍል ❾
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
🎈የኪታብ pdf ⇘⇘
t.me/https_Asselefya1/12370
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
t.me/https_Asselefya1/12940
〰➖〰➖〰➖〰➖
↪️ ክፍል ❾
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
🎈የኪታብ pdf ⇘⇘
t.me/https_Asselefya1/12370
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
t.me/https_Asselefya1/12940
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
«አቡ ዑበይዳህ ሶላሁዲን » – ❝ኢብኑ ተይሚያህ የሱናዉ አንበሳ❞ ⓶⓼
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from "" فوائد ودروس مشايخ ودعاة السلفيين في الحبشة ""
☞ ሱረቱል_ፋቲሐ ባማረ ድምፅ በአራት አመቷ እህቴ ቲላዋዬን ተጋበዙልኝ ትላቹሀለች…………
ሱና በገጠር«በሶብር»
ኑረድን አል አረቢ
✅ አዲስ ሙሀደራ
➖〰➖〰➖〰
☞ ሱና በገጠር«በሶበር»
🎙በኑረድን አል አረቢ حفظه الله
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
https://t.me/nuredinal_arebi
https://t.me/nuredinal_arebi
➖〰➖〰➖〰
☞ ሱና በገጠር«በሶበር»
🎙በኑረድን አል አረቢ حفظه الله
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
https://t.me/nuredinal_arebi
https://t.me/nuredinal_arebi
ተዉሒድ በገጠር«በየበሎ»
ሸይኽ አህመድ አወቀ
✅ አዲስ ሙሀደራ
➖〰➖〰➖〰
☞ተዉሒድ በገጠር«በየበሎ»
🎙ሸይኽ አህመድ አወቀ حفظه الله
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
➖〰➖〰➖〰
☞ተዉሒድ በገጠር«በየበሎ»
🎙ሸይኽ አህመድ አወቀ حفظه الله
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
የባልሽ ልብ ከቤት ኮብልሎ ከመሄዱ በፊት ጠብቂዉ በደንብ !! ሀቁን ሙይለት ትዛዙ ፈፀሚለት!! ወደ ዉጭ ከኮበለለ ችግርነዉ.......!!
🍁
🍁
🍁ሲናደድ እቃ ከሚሰብር ባል ይሰዉራችሁ!!
አትሻብኝ ጌታዬ የኛ ቤት ሰዉየ ሲናደድ እፊቱ ያገኘዉን ነገር ይሰብራል ይሄዉ የሳሎን ጠረጴዛ ሰባብሮ ገላገለን ¡¡الدرس 13 النصائح الغالية للمرأة المسلمة (أمهري) الثاني عشر: إلزمي…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
«አዲስ ተከታታይ ትምህርት»
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
☞ ክፍል / 13 የመጨረሻ!
❝ውድ የሆኑምክሮች ለሙስሊሟ ሴት!!❞
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/AbumuslimAlarsi
https://t.me/https_Asselefya1
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
☞ ክፍል / 13 የመጨረሻ!
❝ውድ የሆኑምክሮች ለሙስሊሟ ሴት!!❞
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/AbumuslimAlarsi
https://t.me/https_Asselefya1
ሞራል መስጠት የብርታት ስንቅ ሲሆን
~
ሞራል ለብዙ ሰዎች ትልቅ ስንቅ ነው። ቀላል በሚመስሉ ማበረታቻዎች ትልቅ ለውጥ ያመጡ ብዙ ሰዎች አሉ። አቅም ሳያንሳቸው በሞራል መቀዛቀዝ ተሰናክለው የቀሩ ስንትና ስንት ሰዎች አሉ።
እዚህ ላይ የራሴን አንዲት ሚጢጢ ገጠመኝ ላንሳ። ልጅ እያለሁ በትምህርት ስለሚገኝ ቁምነገር ይሄ ነው የሚባል ግንዛቤ ባይኖረኝም እንዲሁ ትምህርት በጣም እወድ ነበር። ክፍል በጨመርኩ ቁጥር ግን የመማር ተስፋ እንደሌለኝ እየተሰማኝ መጣ። ይሄ ስሜት ውስጤ ሲያድር ለትምህርቱ የነበረኝም ፍላጎት እየቀዘቀዘ ሄደ። 9ኛው ክፍል ስደርስ ውጤቴ የተወሰነ ቀንሶ ነበር። ይሄ ነገር ምንም የተለየ ስሜት አልፈጠረብኝም። ከውጤቴ መቀነስ ይልቅ በዚህ ደረጃ ስሜት አልባ መሆኔ ገረመኝ። ክረምቱ ይበልጥ ከባድ ነበር። ስሜቴን በሚጎዳ ሁኔታ ውስጥ አሳለፍኩ። 10ኛ ክፍል ረዘም ያለ ጊዜ አሳልፌ ለመመዝገብ ሄጄ ብዙ አንገራግረው ተቀበሉኝ። መፅሐፍ የለኝም። ሌሎችም ብዙ ነገሮቼ አልተሟሉም። አልከታተልም። አላጠናም። ሰው መቅረብ አልፈልግም። ሁለተኛ ሴሚስተር ላይ አንድ ታች ክፍል እያለሁ የሚያውቀኝ ወንድም ያዘኝና
* "ማትሪክ ተፈታኝ ነህ፤ ለምን አታጠናም? ለምንድነው በዚህ ደረጃ ቸልተኛ የሆንከው?" አለኝ።
- "ለምን አጠናለሁ? ዩኒቨርሲቲ ቀርቶ 11ኛ እና 12ኛ እንኳ መማር እንደማልችል እያወቅኩት ምን አደክመኝ? ወይ የመምህራን ማሰልጠኛ ተቋም /TTI/ ወይም ግብርና ኮሌጅ ነው የምገባው። ለዚህ ደግሞ ማጥናት አይጠበቅብኝም" አልኩት።
* "እሺ ትምህርትህን መቀጠል አትችልም እንበል፤ ግን መስራት እየቻልክ ውጤትህን ስታበላሽ አይሰማህም?" አለኝ።
ያ ወንድም ይቺን ምልልሳችንን ላያስታውስ ይችላል። እኔን ግን ሙሉ ትኩረቴን ነበር የቀየረችው። የተለየ ተስፋ ባልሰንቅም ያቅሜን መስራት እንዳለብኝ ቆርጬ በሁለት ወር አካባቢ ጊዜ ውስጥ የተለየ ዝግጅት አደረግኩኝ። የአላህ እገዛ ሆኖ ውጤቱም ጥሩ ነበር።
ላወራችሁ የፈልግኩት የኔን እንቶ ፈንቶ መተረክ አይደለም። በዚያ ወንድም - ምናልባትም የጥቂት ደቂቃዎች ምልልስ - ሰበብ ያደረብኝን የውሳኔ ለውጥ መጠቆም ነው የፈልግኩት።
እንዲያውም ከዚህ የኔ የማይረባ ኮተት ይልቅ አንድ አስተማሪ ታሪክ ልጠቁማችሁ። የታሪኩ ባለቤት በተለያዩ የእውቀት ዘርፎች ጫፍ የደረሱት አልኢማም ሙሐመድ ብኑ አሕመድ ብኒ ቃይማዝ አዘሀቢይ ናቸው፣ ረሒመሁላህ። ዘሀቢይ ስለ ሸይኻቸው ዒልሙዲን አልቢርዛሊይ ባወሱበት ላይ ነው ጉዳዩን ያነሱት። አልቢርዛሊይ በአንድ ወቅት ለዘሀቢይ "የእጅ ጽሑፍህ የሙሐዲሦችን የእጅ ጽሑፍ ይመስላል" ይሏቸዋል። አሁን ይቺ ቃል የህይወትን አቅጣጫ የሚቀይር ተፅእኖ ይኖራታል ብሎ ማን ይገምታል? ውጤቱ ግን ፍፁም የማይገመት ነበር። ይቺ ቀላል የምትመስል ንግግር ዘሀቢይ ላይ ትልቅ ተፅእኖ አሳደረች። አልኢማሙ ዘሀቢይ እንዲህ ይላሉ፦
"ይሄ ንግግራቸው እኔ ላይ ተፅእኖ አሳደረ። ሐዲሥ መማርን እንድወድ አደረገኝ።" [አዱረሩል ካሚናህ፡ 4/ 278]
በቃ! ይቺ ቀላል የምትመስል ንግግር አሻራዋ ዘመን ተሻጋሪ ነበር። የአላህ መሻት ሆኖ ዘሀቢይን ያክል እጅግ ትልቅና የበቃ የነቃ የሐዲሥ ሊቅ እንዲገኙ ሰበብ ሆናለች።
እና ለኛ ቀላል የሚመስለን ነገር ትልቅ ተፅእኖ ሊኖረው ይችላልና የሰዎችን ሞራል የሚያለመልሙ፣ የብርታትን ስንቅ የሚያስታጥቁ፣ ለዱንያም ለአኺራም፣ ለእውቀትም፣ ለስራም እገዛ ያላቸው ምክሮችን ለመለገስ ልንሰስት አይገባም። ምን ይታወቃል? የኋላ ኋላ ለትልቅ ኸይር ሰበብ ልንሆን እችላለንኮ።
=
Ibnu Munewor
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
~
ሞራል ለብዙ ሰዎች ትልቅ ስንቅ ነው። ቀላል በሚመስሉ ማበረታቻዎች ትልቅ ለውጥ ያመጡ ብዙ ሰዎች አሉ። አቅም ሳያንሳቸው በሞራል መቀዛቀዝ ተሰናክለው የቀሩ ስንትና ስንት ሰዎች አሉ።
እዚህ ላይ የራሴን አንዲት ሚጢጢ ገጠመኝ ላንሳ። ልጅ እያለሁ በትምህርት ስለሚገኝ ቁምነገር ይሄ ነው የሚባል ግንዛቤ ባይኖረኝም እንዲሁ ትምህርት በጣም እወድ ነበር። ክፍል በጨመርኩ ቁጥር ግን የመማር ተስፋ እንደሌለኝ እየተሰማኝ መጣ። ይሄ ስሜት ውስጤ ሲያድር ለትምህርቱ የነበረኝም ፍላጎት እየቀዘቀዘ ሄደ። 9ኛው ክፍል ስደርስ ውጤቴ የተወሰነ ቀንሶ ነበር። ይሄ ነገር ምንም የተለየ ስሜት አልፈጠረብኝም። ከውጤቴ መቀነስ ይልቅ በዚህ ደረጃ ስሜት አልባ መሆኔ ገረመኝ። ክረምቱ ይበልጥ ከባድ ነበር። ስሜቴን በሚጎዳ ሁኔታ ውስጥ አሳለፍኩ። 10ኛ ክፍል ረዘም ያለ ጊዜ አሳልፌ ለመመዝገብ ሄጄ ብዙ አንገራግረው ተቀበሉኝ። መፅሐፍ የለኝም። ሌሎችም ብዙ ነገሮቼ አልተሟሉም። አልከታተልም። አላጠናም። ሰው መቅረብ አልፈልግም። ሁለተኛ ሴሚስተር ላይ አንድ ታች ክፍል እያለሁ የሚያውቀኝ ወንድም ያዘኝና
* "ማትሪክ ተፈታኝ ነህ፤ ለምን አታጠናም? ለምንድነው በዚህ ደረጃ ቸልተኛ የሆንከው?" አለኝ።
- "ለምን አጠናለሁ? ዩኒቨርሲቲ ቀርቶ 11ኛ እና 12ኛ እንኳ መማር እንደማልችል እያወቅኩት ምን አደክመኝ? ወይ የመምህራን ማሰልጠኛ ተቋም /TTI/ ወይም ግብርና ኮሌጅ ነው የምገባው። ለዚህ ደግሞ ማጥናት አይጠበቅብኝም" አልኩት።
* "እሺ ትምህርትህን መቀጠል አትችልም እንበል፤ ግን መስራት እየቻልክ ውጤትህን ስታበላሽ አይሰማህም?" አለኝ።
ያ ወንድም ይቺን ምልልሳችንን ላያስታውስ ይችላል። እኔን ግን ሙሉ ትኩረቴን ነበር የቀየረችው። የተለየ ተስፋ ባልሰንቅም ያቅሜን መስራት እንዳለብኝ ቆርጬ በሁለት ወር አካባቢ ጊዜ ውስጥ የተለየ ዝግጅት አደረግኩኝ። የአላህ እገዛ ሆኖ ውጤቱም ጥሩ ነበር።
ላወራችሁ የፈልግኩት የኔን እንቶ ፈንቶ መተረክ አይደለም። በዚያ ወንድም - ምናልባትም የጥቂት ደቂቃዎች ምልልስ - ሰበብ ያደረብኝን የውሳኔ ለውጥ መጠቆም ነው የፈልግኩት።
እንዲያውም ከዚህ የኔ የማይረባ ኮተት ይልቅ አንድ አስተማሪ ታሪክ ልጠቁማችሁ። የታሪኩ ባለቤት በተለያዩ የእውቀት ዘርፎች ጫፍ የደረሱት አልኢማም ሙሐመድ ብኑ አሕመድ ብኒ ቃይማዝ አዘሀቢይ ናቸው፣ ረሒመሁላህ። ዘሀቢይ ስለ ሸይኻቸው ዒልሙዲን አልቢርዛሊይ ባወሱበት ላይ ነው ጉዳዩን ያነሱት። አልቢርዛሊይ በአንድ ወቅት ለዘሀቢይ "የእጅ ጽሑፍህ የሙሐዲሦችን የእጅ ጽሑፍ ይመስላል" ይሏቸዋል። አሁን ይቺ ቃል የህይወትን አቅጣጫ የሚቀይር ተፅእኖ ይኖራታል ብሎ ማን ይገምታል? ውጤቱ ግን ፍፁም የማይገመት ነበር። ይቺ ቀላል የምትመስል ንግግር ዘሀቢይ ላይ ትልቅ ተፅእኖ አሳደረች። አልኢማሙ ዘሀቢይ እንዲህ ይላሉ፦
"ይሄ ንግግራቸው እኔ ላይ ተፅእኖ አሳደረ። ሐዲሥ መማርን እንድወድ አደረገኝ።" [አዱረሩል ካሚናህ፡ 4/ 278]
በቃ! ይቺ ቀላል የምትመስል ንግግር አሻራዋ ዘመን ተሻጋሪ ነበር። የአላህ መሻት ሆኖ ዘሀቢይን ያክል እጅግ ትልቅና የበቃ የነቃ የሐዲሥ ሊቅ እንዲገኙ ሰበብ ሆናለች።
እና ለኛ ቀላል የሚመስለን ነገር ትልቅ ተፅእኖ ሊኖረው ይችላልና የሰዎችን ሞራል የሚያለመልሙ፣ የብርታትን ስንቅ የሚያስታጥቁ፣ ለዱንያም ለአኺራም፣ ለእውቀትም፣ ለስራም እገዛ ያላቸው ምክሮችን ለመለገስ ልንሰስት አይገባም። ምን ይታወቃል? የኋላ ኋላ ለትልቅ ኸይር ሰበብ ልንሆን እችላለንኮ።
=
Ibnu Munewor
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
🏷 ማንኛዉም ተጣሪ ዳዕዋ አድራጊ ሊጀምር የሚገባዉ በተዉሒድ ነዉ። ሹሩጡ ላኢላ ሀኢለሏህወነዋቂዱል ኢስላም ክፍል 2 ደርስ የተቀዳ!!
👍በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
𝐓𝐞~ t.me/https_Asselefya1
👍በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
𝐓𝐞~ t.me/https_Asselefya1
☞ለማንም ይሁን ለምንም ነገር ምን ለማለት እንደተፈለገ ሳይገባችሁ መልስ አትስጡ !!
【ሳይገባዉ መልስ ለመስጠት መሮጥ ይሄ ትንሽነት ነዉ!! 】 🍁
【ሳይገባዉ መልስ ለመስጠት መሮጥ ይሄ ትንሽነት ነዉ!! 】 🍁