🕌አላህ ቃል የገባቸው
4⃣ ነገሮች
ማወቅ ያለብህ እናም መቼም ልንረሳው የማይገባ
🔶 ያመሰገናችሁኝ
ከሆንእጨምርላችዋለው
🔶 አስታውሱኝ
አስስታውሳችውዋለው
🔶 ለምኑኝ እሰጣችዋለው
🔶 አላህን አንዳቸውንም
አይቀጣም መሀርታውን
እስከ ፈለገ ድረስ
ሌላውም ሰው ይውቅ ዘንድ ተጠቃሚ ይሆን ዘንድ ሼር ያርጉ
.
.
https://t.me/httpsLatahzen
✍nur
4⃣ ነገሮች
ማወቅ ያለብህ እናም መቼም ልንረሳው የማይገባ
🔶 ያመሰገናችሁኝ
ከሆንእጨምርላችዋለው
🔶 አስታውሱኝ
አስስታውሳችውዋለው
🔶 ለምኑኝ እሰጣችዋለው
🔶 አላህን አንዳቸውንም
አይቀጣም መሀርታውን
እስከ ፈለገ ድረስ
ሌላውም ሰው ይውቅ ዘንድ ተጠቃሚ ይሆን ዘንድ ሼር ያርጉ
.
.
https://t.me/httpsLatahzen
✍nur
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ኢላሂ
ይቅር በለኝ ልልህ ቆሜ ባፈርኩህ ሰአት
ሲናገሩ ሰማሁ የአንተን ግዙፍነት
ወንጀሉ ያሳፈረዉ ባርያህ እጅ አንስቶ
ማረኝ ሊልህ አፍሮ ማረኝ ሊልህ ፈርቶ
ከደጅህ ላይ ቆሞ ብትመለከተው
አንተም መቅጣት አፋረህ ይቅርታን ሸለምከው
ኢላሂ ......
https://t.me/httpsLatahzen
ይቅር በለኝ ልልህ ቆሜ ባፈርኩህ ሰአት
ሲናገሩ ሰማሁ የአንተን ግዙፍነት
ወንጀሉ ያሳፈረዉ ባርያህ እጅ አንስቶ
ማረኝ ሊልህ አፍሮ ማረኝ ሊልህ ፈርቶ
ከደጅህ ላይ ቆሞ ብትመለከተው
አንተም መቅጣት አፋረህ ይቅርታን ሸለምከው
ኢላሂ ......
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
የካሜራ ነገር
Sadat
⤴️⤴️ የካሜራ ነገር
🎤Bustaze Sadat Kemal
Abu Meryem
(#حفظ_الله)
⤴️⤴️ የካሜራ ነገር
ሰላት ኡምራ፣ ዱኣ፣ ሰደቃ፣ ሰርግ፣ ሚዜ፣ ምርቃት !!
ጭራሽ ደግሞ ሌላ ጉድ ልንገራቹ፦በፎቶ ሾፕ ፎቶ መነካካት ፎቶ ሾፕ የሚባል ሶፍት ዌር አለ አላህ አሳምሮ ነው አይደል የፈጠረን ነው እንጂ ፎቶ ቤት ያሉ ሰዎች ምን ያደርጋሉ ፎቶ ያነሱህና እንዳለ በቃ ቡጉር አትቀር ምን አትቀር ሙልጭ አድርጎ በሶፍት ዌሩ አጥፍተውት የተወለወለ ሌላ ሰው ያስመስሉሃል¡! በዚህም የተነሳ የብዙ ሰዎች ትዳር እየተናጋ ነው! በተለይ ውጪ ሃገርና እዚህ ሃገር ያሉ ሲተዋወቁ ፎቶሽን ላኪልኝ ፎቶህን ላክልኝ ይባባሉና የ50 ሽማግሌ የ25¡¡ አመት ጎረምሳ ሆኖ ቁጭ ይላል!ሴቷም እንደዛው! አላሁል ሙስታዓን!! ከዛ ልክ ወደ ትዳር ከገቡ በኃላ አረ እኔ እንዲህ አልመሰልሽኝም ነበር ፎቶ የላክሽው ትዝ አይልሽም?? ምናም ይባባላሉ¡! ሹፍ ጨዋታ አስለን ለትዳር በፎቶ አይደለም!
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
🎤Bustaze Sadat Kemal
Abu Meryem
(#حفظ_الله)
⤴️⤴️ የካሜራ ነገር
ሰላት ኡምራ፣ ዱኣ፣ ሰደቃ፣ ሰርግ፣ ሚዜ፣ ምርቃት !!
ጭራሽ ደግሞ ሌላ ጉድ ልንገራቹ፦በፎቶ ሾፕ ፎቶ መነካካት ፎቶ ሾፕ የሚባል ሶፍት ዌር አለ አላህ አሳምሮ ነው አይደል የፈጠረን ነው እንጂ ፎቶ ቤት ያሉ ሰዎች ምን ያደርጋሉ ፎቶ ያነሱህና እንዳለ በቃ ቡጉር አትቀር ምን አትቀር ሙልጭ አድርጎ በሶፍት ዌሩ አጥፍተውት የተወለወለ ሌላ ሰው ያስመስሉሃል¡! በዚህም የተነሳ የብዙ ሰዎች ትዳር እየተናጋ ነው! በተለይ ውጪ ሃገርና እዚህ ሃገር ያሉ ሲተዋወቁ ፎቶሽን ላኪልኝ ፎቶህን ላክልኝ ይባባሉና የ50 ሽማግሌ የ25¡¡ አመት ጎረምሳ ሆኖ ቁጭ ይላል!ሴቷም እንደዛው! አላሁል ሙስታዓን!! ከዛ ልክ ወደ ትዳር ከገቡ በኃላ አረ እኔ እንዲህ አልመሰልሽኝም ነበር ፎቶ የላክሽው ትዝ አይልሽም?? ምናም ይባባላሉ¡! ሹፍ ጨዋታ አስለን ለትዳር በፎቶ አይደለም!
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
የእናትህን አምሳያ አታገኝም!
ልጅ እያለህ ታመህ ወደ ሀኪምቤት ትሄድ ነበር። ሀኪሙ "ምን ይሰማሃል?" ብሎ ሲጠይቅህ ፡ መልስ መስጠቱን ትተህ የእናትህን ዓይን ትመለከታለህ፤ መልስ እንድትሰጥልህ። ምክንያቱም ላንተ የሚሰማህ የህመም ስሜት ለርሷም እንደሚሰማት እርግጠኛ ነህና!
እናም ወላሂ
የርሷን ዓይነት አታገኝም!!!
=~~~
"""እማመቅረዜ""""
አይኖችሽ ከሰማይ ይመሳሰላሉ፣
እምቅ ዝናብ አዝለው ጸሀይ ያወጣሉ፣
ሰማይና ልብሽ ሁለቱ አንድ ናቸው፣
ሺህ ጊዜ ተሰብረው ጠባሳም የላቸው፣
እንደ ሀምሌ ሰማይ ውስጥሽ ብዙ እምባ አለ፣
ብቻሽን ማልቀሻ ጓዳ በማጣትሽ ውስጥሽ፣ የታጀለ
ባለ ብዙ ሀዘን ባለ ሺህ መከራ፣
የልብሽ ፍጥረቱ ላዘን የተሰራ፣
እማ የኔ መቅረዝ የደስታዬ ባህር፣
የመጽናናቴ ምንጭ ዛሬን የመሻገር፣
ሰው ያላየው ጥበብ ቢኖርሽ ነው እንጂ፣
ከሀዘን ባህር ውስጥ ደስታን የምትቀጂ፣
┄┄┉┉✽»🌹✿🌹»✽┉┉┄┄👇
https://t.me/umuzefa123456
ልጅ እያለህ ታመህ ወደ ሀኪምቤት ትሄድ ነበር። ሀኪሙ "ምን ይሰማሃል?" ብሎ ሲጠይቅህ ፡ መልስ መስጠቱን ትተህ የእናትህን ዓይን ትመለከታለህ፤ መልስ እንድትሰጥልህ። ምክንያቱም ላንተ የሚሰማህ የህመም ስሜት ለርሷም እንደሚሰማት እርግጠኛ ነህና!
እናም ወላሂ
የርሷን ዓይነት አታገኝም!!!
=~~~
"""እማመቅረዜ""""
አይኖችሽ ከሰማይ ይመሳሰላሉ፣
እምቅ ዝናብ አዝለው ጸሀይ ያወጣሉ፣
ሰማይና ልብሽ ሁለቱ አንድ ናቸው፣
ሺህ ጊዜ ተሰብረው ጠባሳም የላቸው፣
እንደ ሀምሌ ሰማይ ውስጥሽ ብዙ እምባ አለ፣
ብቻሽን ማልቀሻ ጓዳ በማጣትሽ ውስጥሽ፣ የታጀለ
ባለ ብዙ ሀዘን ባለ ሺህ መከራ፣
የልብሽ ፍጥረቱ ላዘን የተሰራ፣
እማ የኔ መቅረዝ የደስታዬ ባህር፣
የመጽናናቴ ምንጭ ዛሬን የመሻገር፣
ሰው ያላየው ጥበብ ቢኖርሽ ነው እንጂ፣
ከሀዘን ባህር ውስጥ ደስታን የምትቀጂ፣
┄┄┉┉✽»🌹✿🌹»✽┉┉┄┄👇
https://t.me/umuzefa123456
Telegram
الودود አል ወዱድ ከባረያዎቹጋር
🍂በዱንያም በአኼራም እጅግ
ደስተኛ ሰው ማለት፦
"በድብቅም በግልጽም የአላህ መልዕክተኛን (ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) የተከተለ ነው "
ኢብኑ ተይሚያህ ረሂመሁሏህ
[ አል ኢኽናዒያህ፤ 500 ]
ጌታችን ሆይ እውነተኛ መልዕክተኛው ተከታይ ባሪያዎችህ አድርገን !!https://t.me/joinchat/J_SfmUjMGBdiZjc0
ደስተኛ ሰው ማለት፦
"በድብቅም በግልጽም የአላህ መልዕክተኛን (ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) የተከተለ ነው "
ኢብኑ ተይሚያህ ረሂመሁሏህ
[ አል ኢኽናዒያህ፤ 500 ]
ጌታችን ሆይ እውነተኛ መልዕክተኛው ተከታይ ባሪያዎችህ አድርገን !!https://t.me/joinchat/J_SfmUjMGBdiZjc0
*ጠያቂ ነኝ እኔ*
ያስቀየምኩት ካለ፣በስካሁን ቆይታ
ያስከፋሁት ካለ፣በእኔ ልቡ ደምታ
በአላህ ስም በሉኝ፣ከልባቹ ይቅርታ
ደካማ ፍጡር ነኝ፣በስራዬም ዘንጊ
በማላቀዉ ነገር፣የሰዉ ስሜት ወጊ
ይሆናል ባላልኩት፣ጭራሽ ባልገመትኩት
ጎድቼ ይሆናል፣የአንዳቹሁን ስሜት
ግና አዉቄዉ ባይሆንም፣ክፋትም አስቤ
ይቅር በሉኝ እና፣ይሰብሰብ ሃሳቤ
ለአላህ ብዬ፣ሁሉን እወዳለው
ወላሂ፣ከልቤ፣አፍ ብያቹሃለሁ
ቅርም ያሰኘሁት፣በምሰራዉ ስራ
ያበገንኩት ካለ፣ሊነግረኝ የፈራ
አዉፍ እንድትሉኝ፣እላለዉ አደራ
ማንን እንዳስቆጣዉ፣ከቶ አላዉቅ እኔ
እንዲያዉ በደፈና፣ይቅር በሉኝና ይረፍልኝ ጎኔ።
✍ኑርhttps://t.me/httpsLatahzen
ያስቀየምኩት ካለ፣በስካሁን ቆይታ
ያስከፋሁት ካለ፣በእኔ ልቡ ደምታ
በአላህ ስም በሉኝ፣ከልባቹ ይቅርታ
ደካማ ፍጡር ነኝ፣በስራዬም ዘንጊ
በማላቀዉ ነገር፣የሰዉ ስሜት ወጊ
ይሆናል ባላልኩት፣ጭራሽ ባልገመትኩት
ጎድቼ ይሆናል፣የአንዳቹሁን ስሜት
ግና አዉቄዉ ባይሆንም፣ክፋትም አስቤ
ይቅር በሉኝ እና፣ይሰብሰብ ሃሳቤ
ለአላህ ብዬ፣ሁሉን እወዳለው
ወላሂ፣ከልቤ፣አፍ ብያቹሃለሁ
ቅርም ያሰኘሁት፣በምሰራዉ ስራ
ያበገንኩት ካለ፣ሊነግረኝ የፈራ
አዉፍ እንድትሉኝ፣እላለዉ አደራ
ማንን እንዳስቆጣዉ፣ከቶ አላዉቅ እኔ
እንዲያዉ በደፈና፣ይቅር በሉኝና ይረፍልኝ ጎኔ።
✍ኑርhttps://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
>>> አፈውቱ . . . <<<
አፍህን አዳልጦት እሱም አፉ ገድፎ
የፍቅራችሁ ፀዳል ከራማው ተገፎ
ቂም በቀል ይዛችሁ የምትቋሰሉ
ፍቅር ሰላም ይሁን አውፍ ተባባሉ::
አፈውቱ ... አፈውቱ
ተዉ አንሁን ከንቱ ! ...
ዘመን ጉልበት ሰጥቶት ክንዱን አበርትቶ
አቅመ ቢስ ደካማን በግፍ አንገላቶ
ዘርፎ!... ነጥቆ!... ሰቅሎ!...
አስሮ!... ገርፎ!... ገሎ!...
በድንቁርናው ልክ ስንቱን አመሳቅሎ
ወገን የበደለን ያን ጭንጋፍ ሙትቻ
የዘመን እንቅፋት የሰው አራሙቻ
ክስረቱን ቆጥራችሁ ግፉን በርብራችሁ
እጥፉን ልትከፍሉት ደግሞ በተራችሁ
ሰይፍ የምታፋጩ ጎራዴ የምትስሉ
ግዴላችሁም ተውት ይቅር ተባባሉ
በፍቅር ወስፈንጥር ጥላቻን ግደሉ! . . .
አፈውቱ ... አፈውቱ...
በሉ አፈውቱሊላ (ህ)
እንረስ በደቦ፣
ባንድ ማእድ እንብላ::
ደግሞም ያንን ርካሽ
ጉማጅ የሰው ብጣሽ! ...
ዘር ቀለም ሃይማኖት ስር እየመዘዘ
የፍቅርን ሰንሰለት እየገዘገዘ
ያብሮነትን ዋርካ እየመዘመዘ
የአድባሩን ሸንጎ ባፉ እየመረዘ
ሃቅና ቅጥፈትን ባንድ እየበረዘ
ሲዳክር ሲባዝን ለክስረት ሲለፋ
ሽቅቡን ሲወጣው ተያይዞ ሊጠፋ ...
አይታችሁ ብትበግኑ ውስጣችሁ ቢቃጠል
በነፍጥ አታድርጉት አውድሙት በቅጠል!...
ምግባሩን ነው እንጂ ተውት የሱን ገላ
ርካሽ ነው ርካሽን በርካሽ 'ሚበላ
ይሁን እድል ስጡት ይቁረስ አንድ እንጀራ
ደንዳናው ልቦናው በፍቅር ቢገራ ...
የከበደው ሰማይ ያ የቂም ደመና
ያልፋል በይቅርታ ሳያደርገን መና . . .
ይቅር በል!
ይቅር በይ!
በቃ አፈውቱሊላ (ህ)
አይርከስ
አይፍረስ
የጎጇችን ባላ::
https://t.me/httpsLatahzen
አፍህን አዳልጦት እሱም አፉ ገድፎ
የፍቅራችሁ ፀዳል ከራማው ተገፎ
ቂም በቀል ይዛችሁ የምትቋሰሉ
ፍቅር ሰላም ይሁን አውፍ ተባባሉ::
አፈውቱ ... አፈውቱ
ተዉ አንሁን ከንቱ ! ...
ዘመን ጉልበት ሰጥቶት ክንዱን አበርትቶ
አቅመ ቢስ ደካማን በግፍ አንገላቶ
ዘርፎ!... ነጥቆ!... ሰቅሎ!...
አስሮ!... ገርፎ!... ገሎ!...
በድንቁርናው ልክ ስንቱን አመሳቅሎ
ወገን የበደለን ያን ጭንጋፍ ሙትቻ
የዘመን እንቅፋት የሰው አራሙቻ
ክስረቱን ቆጥራችሁ ግፉን በርብራችሁ
እጥፉን ልትከፍሉት ደግሞ በተራችሁ
ሰይፍ የምታፋጩ ጎራዴ የምትስሉ
ግዴላችሁም ተውት ይቅር ተባባሉ
በፍቅር ወስፈንጥር ጥላቻን ግደሉ! . . .
አፈውቱ ... አፈውቱ...
በሉ አፈውቱሊላ (ህ)
እንረስ በደቦ፣
ባንድ ማእድ እንብላ::
ደግሞም ያንን ርካሽ
ጉማጅ የሰው ብጣሽ! ...
ዘር ቀለም ሃይማኖት ስር እየመዘዘ
የፍቅርን ሰንሰለት እየገዘገዘ
ያብሮነትን ዋርካ እየመዘመዘ
የአድባሩን ሸንጎ ባፉ እየመረዘ
ሃቅና ቅጥፈትን ባንድ እየበረዘ
ሲዳክር ሲባዝን ለክስረት ሲለፋ
ሽቅቡን ሲወጣው ተያይዞ ሊጠፋ ...
አይታችሁ ብትበግኑ ውስጣችሁ ቢቃጠል
በነፍጥ አታድርጉት አውድሙት በቅጠል!...
ምግባሩን ነው እንጂ ተውት የሱን ገላ
ርካሽ ነው ርካሽን በርካሽ 'ሚበላ
ይሁን እድል ስጡት ይቁረስ አንድ እንጀራ
ደንዳናው ልቦናው በፍቅር ቢገራ ...
የከበደው ሰማይ ያ የቂም ደመና
ያልፋል በይቅርታ ሳያደርገን መና . . .
ይቅር በል!
ይቅር በይ!
በቃ አፈውቱሊላ (ህ)
አይርከስ
አይፍረስ
የጎጇችን ባላ::
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#አንድ_እውነት_እናውራ__!!
----------------------------------
አብዛሀኛውን ህዝቡ በሽርክ እየጋዬ፡
በአድስ መጤ ቢድዐ እየተሰቃዬ፡
ሞት እየቀደመው ተውሒድ ሳይረዳ፡
ቀብር እየገባ ሳያውቅ ሸሀዳ፡
የፊትና ሰንሰለት አረቂ ስትቀዳ፡
ደግሞም እየዋሸህ እያልክ ሚሪንዳ፡
ይህ ይዘገንናል ለዘመድ ለባዳ፡
-------------------//----------------
ጂን እያመለከ አንበሶና ጨንገር፡
እየኖርን እያለ በእንድህ አይነት ሀገር፡
በራሒሎ በጭራቅ በአድባሩ በቆሌው፡
በሰራን በሾናት እንድሁ በጭሌው፡
ሽርክን እምነት ይዞ ህዝቡ ተውሒድ ትቶ፡
ቢዲዐ ሲከተል ሱናውን ዘንግቶ፡
ባጢል ላይ ሲፀና እውነትን ረስቶ፡
ተውሒድ ካላስቀደምን ይህንን እያየን፡
ከኢኽዋን ከአህባሽ ለምን ተለያየን?
-----------------------------=-------------
የተለየንበት ከነዚህ ቡድኖች፡
ከጥመት ጥርቅም ከቢዲአ ጋኖች፡
በተውሒድ በሱና ስለማይጣሩ፡
በማያውቁት ነገር ስለሚናገሩ፡
በእምነት ሲዋሹ አሏህን ሳይፈሩ፡
ከሀቁ ጎዳና ሲለቁ ከፈሩ፡
በዚህ አይደለም ወይ የተለያየነው፡
ጩኸቱ በዛሳ ኪነት ያገነነው፡
አልገባኝም እኔ ሚስጥሩ ምንድን ነው!?
---------------------///--------------------
በነዚህ ምክነያት ከነርሱ ብንርቅ፡
ይህ የነርሱ መንገድ ላንተ ከሆነ ብርቅ፡
አሏህ ይድረስልህ እኔ ምን ላድርግህ፡
ለፊትና አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-------------------------------------------
እየተመለከ መርሳ አባገትዬ፡
ምን ተቆጥሮ ያልቃል በጥቅሳ አባዬ፡
ደገር አማን አምባ በቃሉ ገትዬ፡
ድረሱልኝ ሲባል ቦረናው ደግዬ፡
ድምፅ ከፍ አድርገው እያሰሙ ለቅሶ፡
ጋቻ ተዘጋጅቶ እጣን ተጫጭሶ፡
ባንቱ መጀን ሲባል አብሬትና አልከሶ፡
ተውሒዱ ሲረሳ የድኑ ምሰሶ፡
በሀገራችን ውስጥ እያለ ይህ ክስተት፡
አንተ ነጋ መሸ ከጨመርክ ስህተት፡
በአሏህ ንገረኝ እኔ ምን ላድርግህ፡
አንተም አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-----------------------------------------
መማር ከተሳነህ ከትላንት ዛሬ፡
ፊትና ከናፈቀህ ከተጠማህ ወሬ፡
ህዝብህን ተመልከት ሒድና ቃጥባሬ፡
በሚዲያው አለም አታብዛ ዝማሬ፡
ሰኞ ቀን ነብዩን ህዝቡ እያመለከ፡
ማክሰኞ ኑርሁሴን ብሎ እየሰበከ፡
እሮብ ለአብዶዬ እያረደ ዶሮ፡
ይህንን ዘግናኝ ሽርክ እየሰማ ጆሮ፡
ተውሒድ ተዘንግቷል ጉድ አየን ዘንድሮ፡
ከሰውነት ወጥተን ባስተሳሰባችን ሆነናል ዝንጀሮ፡
#አዎ___!
ሽርክ ግልፅ ሆኖ ተውሒድ ከተረሳ፡
እውነቱን ልንገርህ ሆነናል እንሰሳ፡
-------------------///--------------------
ሀሙስ ኸሚስ ብሎ ሰው ተሰብስቦ፡
መስፈርት አብጅቶ አምሮና ተውቦ፡
ሽርክ ለመፈፀም ተዘጋጅቶ ቀርቦ፡
ለዚህ አይነቱ ህዝብ አታዝንም ወይ አቦ!!?
ቅዳሜ በኸድር እየተመጀነ፡
ይሔ ክብር መስሎት እየተጀነነ፡
ይሔው ባገራችን ቢድዐው ገነነ፡
ህዝቡ ዛሬም ይላል እሁድን ለቁጥቡ፡
አድሩስ አትጨርሱ ቡናውን ቆጥቡ፡
በሁሉም ቀናቶች ሙታን ሲመለኩ፡
እምነቶች ጠቅላላ በሽርክ ሲለኩ፡
የአሏህ አምላክነት ፈፅሞ ሲረሳ፡
ምን እየሰራህ ነው የመንሀጅ ደረሳ፡
የተውሒዱ ሞተር የሱናው አንበሳ፡
በእውቀት ታነፅና ተውሒድ በል ተነሳ፡
ለደዕዋ ተዘጋጅ በል ጡሌህን አንሳ፡
እውነት ሰለፍያን አንተ ከተረዳህ፡
ቃል ገብቷል ፈጣሪ ጀነት ሊመነዳህ፡
-------------------------------------------
#ግና_ወዳጄ ሆይ___!!
ይሔ ሽርክ እያለ በሀገራችን ወሎ፡
ዛፍ እያመለከ ህዝቡ ተኮልኩሎ፡
እያስተናገደ ወጣት ተመልምሎ፡
እንደ ግመል መንጋ ሲሔድ ተግተልትሎ፡
በደቡብ በሰሜን በምዕራብ በምስራቅ፡
ዶሮና ፍየል በግ ሰው ሲያመልክ ጭራቅ፡
በሀበሻ ምድር ባለንባት ሀገር፡
እጅግ ያሳስባል የተውሒዱ ነገር፡
በሁሉም ክልሎች ሽርክ አለ በአቻ፡
በደቡብ ቃጥ ባሬ ኦሮሚያ ኢሬቻ፡
አድባርና ቆሌ አለልህ በአማራ፡
ከደጋ እስከቆላ ብሎም ካራማራ፡
ሽርክ በጣም ገዝፏል ተሻገር ኤርትራ፡
ሀቅን ለመናገር አትሁን አይናፋር፡
እጅግ ብዙ ነገር ሽርክ አለ በአፋር፡
-----------------------------------------
መወከል ራሒሎ ሾናትና ጨሌ፡
ተውሒድ ላይ አተኩር ሽርክ አለ ሱማሌ፡
እንደ ምግብ መጠጥ ቀርቦ የሚበላ፡
እጅግ ዘግናኝ ክስተት ሽርክ አለ ጋንቤላ፡
ነገ በምንተዋት በዚህች ጠፊ አለም፡
ያልተሰራ ወንጀል ያላየነው የለም፡
ሒድና ተመልከት በጎጃም በጎንደር፡
ለጅን የሚገበር አለ ብዙ ጊደር፡
ብዙ ነገር አለ በሙታኖች ቀብር፡
ያዩናል እያሉ ይከፍላሉ ግብር፡
አላፊና አግዳሚው ይጥላል ብዙ ብር፡
---------------------------------------------
ጫት ቢከለከልም በቤት ወይ በኪራይ፡
ያልተከለከለ ሽርክ አለ በትግራይ፡
በሙሉ ሀበሻ ሽርኩ ተጥለቅልቋል፡
ዳኢው ይህን ትቶ ተራ ነገር ናፍቋል፡
ምን እንደሁ አላውቅም ከተውሒድ ርቋል፡
በኔ ይሁን አለም ፉክክር ላይ ወድቋል፡
ጯሒና አጨብጫቢ ቲፎዞ አብጅቶ፡
የተውሒድ ስብከቱን እርግፍ አርጎ ትቶ፡
የሌለ አድስ ነገር ያመጣል ጎትቶ፡
#ጉድ__!!
ከዚያ እኔን ካልመሰልክ ብሎ ይከስሀል፡
በማታውቀው ነገር፤
ባልሰማኸው ክስተት ይመስለኛል ብሎ ረድ ይሰጥሀል!?
#ጉድ_ነው_!!
ተዘዋውረህ ብታይ ሔደህ ወደ ሀረር፡
የሽርክ የቢዲአ አለ ብዙ ጨረር፡
ይህ ሁሉ መከራ እያለ በሀገርህ፡
ከሽርክ ማስጠንቀቅ ቢሆን ንግግርህ፡
ቁጭት ውስጥህ አድሮ ዋልጌነት ቢመርህ፡
በደቡብም ብትዘምት በስልጤ ጉራጌ፡
ሙታን የሚጣራ ብዙ አለ ባለጌ፡
ስራ የማይሰራ ሰነፍና ዋልጌ፡
ይህን ሁሉ ነገር እየተመለከትክ ባይንህ በብረቱ፡
ምነው ከሽርክ ይልቅ ከሱና ሰዎች ላይ ክንዶችህ በረቱ!?
#ያ_አሏህ_በጤናህ_ነው!?
አዎ ከተውሒድ ውጭ ከሆነ ርዕስህ፡
በየትኛው ዳኛ በምን እንክሰስህ፡
አውሬ አይደለን እኛ መቸስ አንነክስህ!?
ወይም በሬ አይደለህ በመጥመድ አናርስህ፡
ይልቅ ተውሒድ ስበክ ፍራላት ለነፍስህ፡
ማንንም አትጎዳም ተጠንቀቅ ለራስህ፡
በሁለቱም ሀገር እንድመች ትራስህ፡
------------------///------------------
ይልቁን ተመከር ጥመትህን ልቀቅ፡
ተገሰፅ ወገኔ እባክህ ተጠንቀቅ፡
ዛሬ ባወራኸው ነገ ከመሳቀቅ፡
ከመጥፎ ዘመቻህ አሁኑ ተላቀቅ፡
በቁርአን በሀዲስ ተፈተሽ ተመርመር፡
ከዛም አንድ እንሁን በሀቅ እንጣመር፡
ዱንያችን ይሳካ አኸይራችን ይመር፡
ችግርም ይልቀቀን ሪዝቁም ይደመር፡
ሱና ላይ በመፅናት ህይወታችን ይስመር፡
--------------------//-------------------------
ሽርክና ቢዲዐን ገድለነው ይቀበር፡
ከኛ ላይ ይነሳ የጠላቶች ቀንበር፡
የመሰለኝ ወሬ ይዘጋ ይሔ በር፡
መረጃ ቢዳኘን መች ይመጣ ነበር:
ቁርአንና ሀድስ ብናበጅ ድንበር፡
ስለዚህ አሁንም ሁላችን እንንቃ፡
ተባብረን እንዝጋው የፊትናውን ሳንቃ፡
ውሸቱ ቅጥፈቱ እዚሁ ላይ ያብቃ፡
ፊትና ቀስቃሽ ሸፍጥን ብለን በቃ በቃ፡
----------------------------------
አብዛሀኛውን ህዝቡ በሽርክ እየጋዬ፡
በአድስ መጤ ቢድዐ እየተሰቃዬ፡
ሞት እየቀደመው ተውሒድ ሳይረዳ፡
ቀብር እየገባ ሳያውቅ ሸሀዳ፡
የፊትና ሰንሰለት አረቂ ስትቀዳ፡
ደግሞም እየዋሸህ እያልክ ሚሪንዳ፡
ይህ ይዘገንናል ለዘመድ ለባዳ፡
-------------------//----------------
ጂን እያመለከ አንበሶና ጨንገር፡
እየኖርን እያለ በእንድህ አይነት ሀገር፡
በራሒሎ በጭራቅ በአድባሩ በቆሌው፡
በሰራን በሾናት እንድሁ በጭሌው፡
ሽርክን እምነት ይዞ ህዝቡ ተውሒድ ትቶ፡
ቢዲዐ ሲከተል ሱናውን ዘንግቶ፡
ባጢል ላይ ሲፀና እውነትን ረስቶ፡
ተውሒድ ካላስቀደምን ይህንን እያየን፡
ከኢኽዋን ከአህባሽ ለምን ተለያየን?
-----------------------------=-------------
የተለየንበት ከነዚህ ቡድኖች፡
ከጥመት ጥርቅም ከቢዲአ ጋኖች፡
በተውሒድ በሱና ስለማይጣሩ፡
በማያውቁት ነገር ስለሚናገሩ፡
በእምነት ሲዋሹ አሏህን ሳይፈሩ፡
ከሀቁ ጎዳና ሲለቁ ከፈሩ፡
በዚህ አይደለም ወይ የተለያየነው፡
ጩኸቱ በዛሳ ኪነት ያገነነው፡
አልገባኝም እኔ ሚስጥሩ ምንድን ነው!?
---------------------///--------------------
በነዚህ ምክነያት ከነርሱ ብንርቅ፡
ይህ የነርሱ መንገድ ላንተ ከሆነ ብርቅ፡
አሏህ ይድረስልህ እኔ ምን ላድርግህ፡
ለፊትና አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-------------------------------------------
እየተመለከ መርሳ አባገትዬ፡
ምን ተቆጥሮ ያልቃል በጥቅሳ አባዬ፡
ደገር አማን አምባ በቃሉ ገትዬ፡
ድረሱልኝ ሲባል ቦረናው ደግዬ፡
ድምፅ ከፍ አድርገው እያሰሙ ለቅሶ፡
ጋቻ ተዘጋጅቶ እጣን ተጫጭሶ፡
ባንቱ መጀን ሲባል አብሬትና አልከሶ፡
ተውሒዱ ሲረሳ የድኑ ምሰሶ፡
በሀገራችን ውስጥ እያለ ይህ ክስተት፡
አንተ ነጋ መሸ ከጨመርክ ስህተት፡
በአሏህ ንገረኝ እኔ ምን ላድርግህ፡
አንተም አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-----------------------------------------
መማር ከተሳነህ ከትላንት ዛሬ፡
ፊትና ከናፈቀህ ከተጠማህ ወሬ፡
ህዝብህን ተመልከት ሒድና ቃጥባሬ፡
በሚዲያው አለም አታብዛ ዝማሬ፡
ሰኞ ቀን ነብዩን ህዝቡ እያመለከ፡
ማክሰኞ ኑርሁሴን ብሎ እየሰበከ፡
እሮብ ለአብዶዬ እያረደ ዶሮ፡
ይህንን ዘግናኝ ሽርክ እየሰማ ጆሮ፡
ተውሒድ ተዘንግቷል ጉድ አየን ዘንድሮ፡
ከሰውነት ወጥተን ባስተሳሰባችን ሆነናል ዝንጀሮ፡
#አዎ___!
ሽርክ ግልፅ ሆኖ ተውሒድ ከተረሳ፡
እውነቱን ልንገርህ ሆነናል እንሰሳ፡
-------------------///--------------------
ሀሙስ ኸሚስ ብሎ ሰው ተሰብስቦ፡
መስፈርት አብጅቶ አምሮና ተውቦ፡
ሽርክ ለመፈፀም ተዘጋጅቶ ቀርቦ፡
ለዚህ አይነቱ ህዝብ አታዝንም ወይ አቦ!!?
ቅዳሜ በኸድር እየተመጀነ፡
ይሔ ክብር መስሎት እየተጀነነ፡
ይሔው ባገራችን ቢድዐው ገነነ፡
ህዝቡ ዛሬም ይላል እሁድን ለቁጥቡ፡
አድሩስ አትጨርሱ ቡናውን ቆጥቡ፡
በሁሉም ቀናቶች ሙታን ሲመለኩ፡
እምነቶች ጠቅላላ በሽርክ ሲለኩ፡
የአሏህ አምላክነት ፈፅሞ ሲረሳ፡
ምን እየሰራህ ነው የመንሀጅ ደረሳ፡
የተውሒዱ ሞተር የሱናው አንበሳ፡
በእውቀት ታነፅና ተውሒድ በል ተነሳ፡
ለደዕዋ ተዘጋጅ በል ጡሌህን አንሳ፡
እውነት ሰለፍያን አንተ ከተረዳህ፡
ቃል ገብቷል ፈጣሪ ጀነት ሊመነዳህ፡
-------------------------------------------
#ግና_ወዳጄ ሆይ___!!
ይሔ ሽርክ እያለ በሀገራችን ወሎ፡
ዛፍ እያመለከ ህዝቡ ተኮልኩሎ፡
እያስተናገደ ወጣት ተመልምሎ፡
እንደ ግመል መንጋ ሲሔድ ተግተልትሎ፡
በደቡብ በሰሜን በምዕራብ በምስራቅ፡
ዶሮና ፍየል በግ ሰው ሲያመልክ ጭራቅ፡
በሀበሻ ምድር ባለንባት ሀገር፡
እጅግ ያሳስባል የተውሒዱ ነገር፡
በሁሉም ክልሎች ሽርክ አለ በአቻ፡
በደቡብ ቃጥ ባሬ ኦሮሚያ ኢሬቻ፡
አድባርና ቆሌ አለልህ በአማራ፡
ከደጋ እስከቆላ ብሎም ካራማራ፡
ሽርክ በጣም ገዝፏል ተሻገር ኤርትራ፡
ሀቅን ለመናገር አትሁን አይናፋር፡
እጅግ ብዙ ነገር ሽርክ አለ በአፋር፡
-----------------------------------------
መወከል ራሒሎ ሾናትና ጨሌ፡
ተውሒድ ላይ አተኩር ሽርክ አለ ሱማሌ፡
እንደ ምግብ መጠጥ ቀርቦ የሚበላ፡
እጅግ ዘግናኝ ክስተት ሽርክ አለ ጋንቤላ፡
ነገ በምንተዋት በዚህች ጠፊ አለም፡
ያልተሰራ ወንጀል ያላየነው የለም፡
ሒድና ተመልከት በጎጃም በጎንደር፡
ለጅን የሚገበር አለ ብዙ ጊደር፡
ብዙ ነገር አለ በሙታኖች ቀብር፡
ያዩናል እያሉ ይከፍላሉ ግብር፡
አላፊና አግዳሚው ይጥላል ብዙ ብር፡
---------------------------------------------
ጫት ቢከለከልም በቤት ወይ በኪራይ፡
ያልተከለከለ ሽርክ አለ በትግራይ፡
በሙሉ ሀበሻ ሽርኩ ተጥለቅልቋል፡
ዳኢው ይህን ትቶ ተራ ነገር ናፍቋል፡
ምን እንደሁ አላውቅም ከተውሒድ ርቋል፡
በኔ ይሁን አለም ፉክክር ላይ ወድቋል፡
ጯሒና አጨብጫቢ ቲፎዞ አብጅቶ፡
የተውሒድ ስብከቱን እርግፍ አርጎ ትቶ፡
የሌለ አድስ ነገር ያመጣል ጎትቶ፡
#ጉድ__!!
ከዚያ እኔን ካልመሰልክ ብሎ ይከስሀል፡
በማታውቀው ነገር፤
ባልሰማኸው ክስተት ይመስለኛል ብሎ ረድ ይሰጥሀል!?
#ጉድ_ነው_!!
ተዘዋውረህ ብታይ ሔደህ ወደ ሀረር፡
የሽርክ የቢዲአ አለ ብዙ ጨረር፡
ይህ ሁሉ መከራ እያለ በሀገርህ፡
ከሽርክ ማስጠንቀቅ ቢሆን ንግግርህ፡
ቁጭት ውስጥህ አድሮ ዋልጌነት ቢመርህ፡
በደቡብም ብትዘምት በስልጤ ጉራጌ፡
ሙታን የሚጣራ ብዙ አለ ባለጌ፡
ስራ የማይሰራ ሰነፍና ዋልጌ፡
ይህን ሁሉ ነገር እየተመለከትክ ባይንህ በብረቱ፡
ምነው ከሽርክ ይልቅ ከሱና ሰዎች ላይ ክንዶችህ በረቱ!?
#ያ_አሏህ_በጤናህ_ነው!?
አዎ ከተውሒድ ውጭ ከሆነ ርዕስህ፡
በየትኛው ዳኛ በምን እንክሰስህ፡
አውሬ አይደለን እኛ መቸስ አንነክስህ!?
ወይም በሬ አይደለህ በመጥመድ አናርስህ፡
ይልቅ ተውሒድ ስበክ ፍራላት ለነፍስህ፡
ማንንም አትጎዳም ተጠንቀቅ ለራስህ፡
በሁለቱም ሀገር እንድመች ትራስህ፡
------------------///------------------
ይልቁን ተመከር ጥመትህን ልቀቅ፡
ተገሰፅ ወገኔ እባክህ ተጠንቀቅ፡
ዛሬ ባወራኸው ነገ ከመሳቀቅ፡
ከመጥፎ ዘመቻህ አሁኑ ተላቀቅ፡
በቁርአን በሀዲስ ተፈተሽ ተመርመር፡
ከዛም አንድ እንሁን በሀቅ እንጣመር፡
ዱንያችን ይሳካ አኸይራችን ይመር፡
ችግርም ይልቀቀን ሪዝቁም ይደመር፡
ሱና ላይ በመፅናት ህይወታችን ይስመር፡
--------------------//-------------------------
ሽርክና ቢዲዐን ገድለነው ይቀበር፡
ከኛ ላይ ይነሳ የጠላቶች ቀንበር፡
የመሰለኝ ወሬ ይዘጋ ይሔ በር፡
መረጃ ቢዳኘን መች ይመጣ ነበር:
ቁርአንና ሀድስ ብናበጅ ድንበር፡
ስለዚህ አሁንም ሁላችን እንንቃ፡
ተባብረን እንዝጋው የፊትናውን ሳንቃ፡
ውሸቱ ቅጥፈቱ እዚሁ ላይ ያብቃ፡
ፊትና ቀስቃሽ ሸፍጥን ብለን በቃ በቃ፡
በርሶ መንገድ
በርሶ የቀን ውሎ ቀኑን ቢወጥነው
በፈገግታዎ ልክ ሳቁን ቢመጥነው
ባንቱ ውብ ባህሪ ክፋቱን ቢፍቀው
በእዝነቶ ብርሃን ነፍሱን ቢያደምቀው።
የአማኝ ባህሪ ባንቱ ግብር ቢኳል
ሀሉም በታደለ የጀነትን አስኳል።
#Share #Share
https://t.me/httpsLatahzen
በርሶ የቀን ውሎ ቀኑን ቢወጥነው
በፈገግታዎ ልክ ሳቁን ቢመጥነው
ባንቱ ውብ ባህሪ ክፋቱን ቢፍቀው
በእዝነቶ ብርሃን ነፍሱን ቢያደምቀው።
የአማኝ ባህሪ ባንቱ ግብር ቢኳል
ሀሉም በታደለ የጀነትን አስኳል።
#Share #Share
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
በረመዳን ቁርኣንን ለማክተም‼️
1) አንድ ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
2) ሁለት ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
3) ሶስት ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
4) አራት ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ ገጽ 16 መቅራት፣
5) አምስት ግዜ ለማክተም፥
~~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 20 ገጽ መቅራት!!
||
ረመዳን የቁርኣን ወር ነው።
ከአምስት ግዜ በላይ ብናከትምም በጣም ተወዳጅ ነው።
ምናልባት ይህ ፕሮግራማችን አንድ ቀን ወይም በሆነ ሰአት ላይ በተለያዬ ምክንያት ቢያልፈን፣
ከሌላኛው ቀን ወይም ግዜ ማካካስ መቻል አለብን።
አላህ ያግዘን።
1) አንድ ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
2) ሁለት ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
3) ሶስት ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
4) አራት ግዜ ለማክተም፥
~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ ገጽ 16 መቅራት፣
5) አምስት ግዜ ለማክተም፥
~~~~
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 20 ገጽ መቅራት!!
||
ረመዳን የቁርኣን ወር ነው።
ከአምስት ግዜ በላይ ብናከትምም በጣም ተወዳጅ ነው።
ምናልባት ይህ ፕሮግራማችን አንድ ቀን ወይም በሆነ ሰአት ላይ በተለያዬ ምክንያት ቢያልፈን፣
ከሌላኛው ቀን ወይም ግዜ ማካካስ መቻል አለብን።
አላህ ያግዘን።
☞ #ነብያችን (ﷺ)በ3 ነገሮች ያልተጠቀመ ሰው ከአላህ ራህመት የወጣ ሰው ነው ብለዋል!!!
☞1 "ረመዷን መቶ/ደርሶ/ ራሱን ወደ ኸይር ስራ ያልመለሰ ሰው::
☞2 "የኔ ስም ሲነሳ ሶለዋት የማያወርድ ሰው::
☞3 "እናትና አባቱ በህይወት እያሉ ያልተጠቀመባቸው ሰው ናቸው ብለዋል"ረሱል"(ﷺ)
""የዚህ ተላቅ እንግዳ መምጣት ምክንያት,,,,,
☞1" ሾይጧን ይታሰራል
☞ 2" የጀሀነም በሮች ይዘጋጋሉ
☞ 3 የጀነት በሮች ይከፋፈታሉ:: ይሉናል ረሱል (ﷺ)::
በዘህ በረመዷን ወር:,
☞1 "በመጀመሪያዎቹ 10 ቀናት # አላህ ለባሮቹ ራህመት
የሚያወርድበት ነው::
☞2 "በመካከለኛዎቹ 10 "ቀናት አላህ ባሮቹን የሚምርበት ነው።
☞3 "በመጨረሻዎቹ 10 ቀናት ደግሞ" አላህ(ሱ ወ) ባሮቹን ከጀሀነም እሳት ነፃ የሚያወጣበት ነው።
ይሉናል"ነብይና መሀመድ (ﷺ)
ያ አላህ እውነትም በዚህ ወር
ያልተጠቀመ ከአላህ እዝነት የወጣ ነው" «አላህ ይጠብቀን!!»
እና"፥እናም እህት ወንድሞቻችን የ11 ወር ወንጀል ተጠራርጎ
ገደል በሚገባበት በዚህ ታላቅ ወር ሁላችንም ለዒባዳ መነሳሳት ለኸይር ስራ መሽቀዳደም ይኖርብናል።በዚህ ወር አላህ ጋ ያለንን ግንኙነት ካላስተካከልን መቸም አናስተካክልም። አላህ በዚህ ታላቅ ወር ደርሰው ከሚጠቀሙት ያድርገን!! አሚን
☞1 "ረመዷን መቶ/ደርሶ/ ራሱን ወደ ኸይር ስራ ያልመለሰ ሰው::
☞2 "የኔ ስም ሲነሳ ሶለዋት የማያወርድ ሰው::
☞3 "እናትና አባቱ በህይወት እያሉ ያልተጠቀመባቸው ሰው ናቸው ብለዋል"ረሱል"(ﷺ)
""የዚህ ተላቅ እንግዳ መምጣት ምክንያት,,,,,
☞1" ሾይጧን ይታሰራል
☞ 2" የጀሀነም በሮች ይዘጋጋሉ
☞ 3 የጀነት በሮች ይከፋፈታሉ:: ይሉናል ረሱል (ﷺ)::
በዘህ በረመዷን ወር:,
☞1 "በመጀመሪያዎቹ 10 ቀናት # አላህ ለባሮቹ ራህመት
የሚያወርድበት ነው::
☞2 "በመካከለኛዎቹ 10 "ቀናት አላህ ባሮቹን የሚምርበት ነው።
☞3 "በመጨረሻዎቹ 10 ቀናት ደግሞ" አላህ(ሱ ወ) ባሮቹን ከጀሀነም እሳት ነፃ የሚያወጣበት ነው።
ይሉናል"ነብይና መሀመድ (ﷺ)
ያ አላህ እውነትም በዚህ ወር
ያልተጠቀመ ከአላህ እዝነት የወጣ ነው" «አላህ ይጠብቀን!!»
እና"፥እናም እህት ወንድሞቻችን የ11 ወር ወንጀል ተጠራርጎ
ገደል በሚገባበት በዚህ ታላቅ ወር ሁላችንም ለዒባዳ መነሳሳት ለኸይር ስራ መሽቀዳደም ይኖርብናል።በዚህ ወር አላህ ጋ ያለንን ግንኙነት ካላስተካከልን መቸም አናስተካክልም። አላህ በዚህ ታላቅ ወር ደርሰው ከሚጠቀሙት ያድርገን!! አሚን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ①①
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
እኔና ጊዜ
.......
ካቻምና በረረ
ታሪክ ሆኖ ቀረ
ኣምናም ተከተለ
ከህልም ዓለም ዋለ
ትናንት ነጎደ
ዛሬም ተራመደ
ሣልደርስበት ሮጬ
ሣልይዘው ጨብጬ
ጨለማው ይነጋል
ብርሃኑም ይመሻል
በጋ ክረምት ያልፋል
ቀን ቀንን ይወልዳል
ከዕድሜዬ ቆርሦ
ከነፍሴ ቀንሦ
ይሮጣል ዘመኑ
ይቀየራል ቀኑ
እኔ ግን ተኝቼ
መሞቴን ረስቼ
አኺራን ዘንግቼ
ቀናቶቹ ሄዱ
ፈጠኑ ነጎዱ
ኅጢአቴ በዝቶ
ወንጀሌ በርክቶ
ቀናቶች በረሩ
ህልሜን ሊያሣጥሩ
ቀናቶች አለቁ
ከኔ እየነጠቁ
አምላኬን ሣልፈራ
ለነፍሴ ሣልሠራ
ኢማኔ ሣይጨምር
ውሎዬ ሣይሰምር
ሣይከደን ጥርሴ
ሣያርፍ ምላሴ
https://t.me/httpsLatahzen
.......
ካቻምና በረረ
ታሪክ ሆኖ ቀረ
ኣምናም ተከተለ
ከህልም ዓለም ዋለ
ትናንት ነጎደ
ዛሬም ተራመደ
ሣልደርስበት ሮጬ
ሣልይዘው ጨብጬ
ጨለማው ይነጋል
ብርሃኑም ይመሻል
በጋ ክረምት ያልፋል
ቀን ቀንን ይወልዳል
ከዕድሜዬ ቆርሦ
ከነፍሴ ቀንሦ
ይሮጣል ዘመኑ
ይቀየራል ቀኑ
እኔ ግን ተኝቼ
መሞቴን ረስቼ
አኺራን ዘንግቼ
ቀናቶቹ ሄዱ
ፈጠኑ ነጎዱ
ኅጢአቴ በዝቶ
ወንጀሌ በርክቶ
ቀናቶች በረሩ
ህልሜን ሊያሣጥሩ
ቀናቶች አለቁ
ከኔ እየነጠቁ
አምላኬን ሣልፈራ
ለነፍሴ ሣልሠራ
ኢማኔ ሣይጨምር
ውሎዬ ሣይሰምር
ሣይከደን ጥርሴ
ሣያርፍ ምላሴ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
☪☪......ረመዳን.....☪☪
የወር ሁሉ ንጉስ የኢስላም ስጦታ
መጣልን ረመዳን የሙስሊሞችደስታ
ፁመን ልናሳልፍ በአላህ ችሮታ
እጅጉን ተቃርበን ወደ አለማት ጌታ
አላህ ከጅሎልን ዘንድሮን ወፈቀን
ድጋሚ ውዱን ወር ለማየትም በቃን
እስኪ እናሳልፈው በፆም በኢባዳ
በዘካ በሰላት በሀምድ በሰደቃ
ከአላህ ጋር እንሁን በእያንዳንዷ ቅፅበት
ለከርሞ እንዲያደርሰን ከልብ በመመኘት
ታላቁ ወር መጧል ብስራት ዜና ይዞ
መንገድን ሊያመቻች ለጀነቱ ጉዞ
ሸይጣንን አባሮ ከምድር አፈር ላይ
ወደአላህ ሊያቃርብ በዲናችን ጉዳይ
ከአላህ አስተሳስሮ እጅግም አቃርቦ
ቶሎ ያልቅብናል ሳንጨብጠው ቀርቦ
ህልም ይመስለናል የረመዳን ማብቃት
ወር ሲፈጥን ስናይ ልክ እንደ ሳምንታት
ታዲያ አንዘናጋ እያየነው እስኪያልቅ
እንጠባበቀው ቆመን በተጠንቀቅ
ተጠቃሚ እንሁን በታላቁ ወር ውስጥ
ካለፉት ጊዜያት በደረጃ እንድንበልጥ
ከልብ ተመልሰን ወደ አለማት ጌታ
ረመዳንን እንፁም በጤና በደስታ
የተቸገሩትን ሳንዘነጋ ላፍታ
ተግባራችን ሆኖ ዘካናእርዳታ
ለሌለው አካፍለን ያለንን በደስታ
ከአላህ ምንዳን ሽተን እናግኝ እርካታ
ረመዳን ተባለ በአራት ፊደላት
መቼ ይገልፁታል ሺ የሆኑ ቃላት!!☪☪
°°°°°°°°°❤️ረ
°°°°°°°°°°°°°❤️መ
°°°°°°°°°❤️ዳ
°°°°°°°°°°°°°❤️ን
https://t.me/httpsLatahzen
የወር ሁሉ ንጉስ የኢስላም ስጦታ
መጣልን ረመዳን የሙስሊሞችደስታ
ፁመን ልናሳልፍ በአላህ ችሮታ
እጅጉን ተቃርበን ወደ አለማት ጌታ
አላህ ከጅሎልን ዘንድሮን ወፈቀን
ድጋሚ ውዱን ወር ለማየትም በቃን
እስኪ እናሳልፈው በፆም በኢባዳ
በዘካ በሰላት በሀምድ በሰደቃ
ከአላህ ጋር እንሁን በእያንዳንዷ ቅፅበት
ለከርሞ እንዲያደርሰን ከልብ በመመኘት
ታላቁ ወር መጧል ብስራት ዜና ይዞ
መንገድን ሊያመቻች ለጀነቱ ጉዞ
ሸይጣንን አባሮ ከምድር አፈር ላይ
ወደአላህ ሊያቃርብ በዲናችን ጉዳይ
ከአላህ አስተሳስሮ እጅግም አቃርቦ
ቶሎ ያልቅብናል ሳንጨብጠው ቀርቦ
ህልም ይመስለናል የረመዳን ማብቃት
ወር ሲፈጥን ስናይ ልክ እንደ ሳምንታት
ታዲያ አንዘናጋ እያየነው እስኪያልቅ
እንጠባበቀው ቆመን በተጠንቀቅ
ተጠቃሚ እንሁን በታላቁ ወር ውስጥ
ካለፉት ጊዜያት በደረጃ እንድንበልጥ
ከልብ ተመልሰን ወደ አለማት ጌታ
ረመዳንን እንፁም በጤና በደስታ
የተቸገሩትን ሳንዘነጋ ላፍታ
ተግባራችን ሆኖ ዘካናእርዳታ
ለሌለው አካፍለን ያለንን በደስታ
ከአላህ ምንዳን ሽተን እናግኝ እርካታ
ረመዳን ተባለ በአራት ፊደላት
መቼ ይገልፁታል ሺ የሆኑ ቃላት!!☪☪
°°°°°°°°°❤️ረ
°°°°°°°°°°°°°❤️መ
°°°°°°°°°❤️ዳ
°°°°°°°°°°°°°❤️ን
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
✍✍ባችሉም እንኳን ባታለብሱን✍✍
🍕🍕ቁራሽ ከአፋችን ባታጐርሱን🍕🍕
👳👳የአባትነት ፍቅር ባትለግሱን👳👳
👉👉እሱ ይበቃናል ስዳብሱን👈👈
🤝🤝እሱ ያጠግበናል ስዘይሩን🤝🤝
🗣🗣ኑ... አብረን ጀነት እንግባ
🗣🗣ኑ...አብረን ልቦናችንን እናረጋጋ
እንዴት ይሆናል ብለው እያሰቡ ይሆናል ለሱም ቀላል ነገር ነው
👉ትንሽ ጊዜ
👉 አዛኝ ልብ እና ፍላጎት ብቻ
ያኔ አብረን የቲሞችን እንዘይራለን ምንም ባናደርግላቸው በርቱ ብለን ጭንቅላታቸውን ዳበስ ዳበስ ስናደርጋቸው ያረቢ... ደስታቸውን ሳሉት ሳቃቸውን አስቡት ንፁህ ፈገግታ እንሰጣቸዋለን ያኔ ሙሉ ናቸው ከምንም በላይወገን አለኝ ብለው ያምናሉ የሆዳቸውን ያወሩናል ፊታቸው በደስታ ይፈካል እና ውዶቼ ይሄን ያክል ደስታ ማግኘትን ማን ይጠላል እኛ ላተህዘኖች ደግሞ እድሉን አመቻችተን እንካቹ ብለናል ተቀላቀሉን 🙏🙏🙏https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
ለበጎነት ሁሌም፣ መስፈርት የለውም!
ላተህዘን የየቲሞች የልማትና መረዳጃ ተቋም
🍕🍕ቁራሽ ከአፋችን ባታጐርሱን🍕🍕
👳👳የአባትነት ፍቅር ባትለግሱን👳👳
👉👉እሱ ይበቃናል ስዳብሱን👈👈
🤝🤝እሱ ያጠግበናል ስዘይሩን🤝🤝
🗣🗣ኑ... አብረን ጀነት እንግባ
🗣🗣ኑ...አብረን ልቦናችንን እናረጋጋ
እንዴት ይሆናል ብለው እያሰቡ ይሆናል ለሱም ቀላል ነገር ነው
👉ትንሽ ጊዜ
👉 አዛኝ ልብ እና ፍላጎት ብቻ
ያኔ አብረን የቲሞችን እንዘይራለን ምንም ባናደርግላቸው በርቱ ብለን ጭንቅላታቸውን ዳበስ ዳበስ ስናደርጋቸው ያረቢ... ደስታቸውን ሳሉት ሳቃቸውን አስቡት ንፁህ ፈገግታ እንሰጣቸዋለን ያኔ ሙሉ ናቸው ከምንም በላይወገን አለኝ ብለው ያምናሉ የሆዳቸውን ያወሩናል ፊታቸው በደስታ ይፈካል እና ውዶቼ ይሄን ያክል ደስታ ማግኘትን ማን ይጠላል እኛ ላተህዘኖች ደግሞ እድሉን አመቻችተን እንካቹ ብለናል ተቀላቀሉን 🙏🙏🙏https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
ለበጎነት ሁሌም፣ መስፈርት የለውም!
ላተህዘን የየቲሞች የልማትና መረዳጃ ተቋም
ምን ያደርግልኛል ⁉️
ሀብቱ ቢትረፈረፍ አካሉ ቢያምር
ምን ያደርግልኛል የጃሂል አጋር ።
አቂዳ ከሌለው ካላማረ እምነቱ
ምን ያደርግልኛል ሀብትና ንብረቱ።
በጫት ሱስ ተለክፎ ጠዋት ማታ እያበደ
ስለድኑ እማያውቅ የሆነ ወንበደ
ምን ያደርግልኛል በሱስ የተመታ
አሏሁ መውጁዱን ቢላ ሚካን የሚል ጠዋት ማታ ።
በል እዛው ተቀመጥ እንዳትደርስ ከደጀ
እንዳንተ ያለውን እኔ አልፈልገውም ተመለስ ወዳጀ።
አራዳነት መስሎህ ጉንጭህን ወጥረህ
የሱናውን ጀግና ፋራ ነው ትላለህ ።
አልገባህም እንጅ ፋራውማ አንተ ነህ።
ቁጭብለህ ቁማር ቤት ወሬ ታበጃለህ
ትዳር ያሉህ ጊዜ ሴቶች ትመርጣለህ
አንተ የት እንዳለህ መች ታውቀዋለህ
በወንድነት ብቻ ሴት ትጠይቃለህ አለህ
ሰውን አሰዳቢ ምኑ ባለየነህ
ረውዳ‼️‼️‼️
ወንድን አሰዳቢ የወንዶች አልጫ
ለራስህ የማኮን የሆንክ ሞላጫ።
✒️ bint baba
ሀብቱ ቢትረፈረፍ አካሉ ቢያምር
ምን ያደርግልኛል የጃሂል አጋር ።
አቂዳ ከሌለው ካላማረ እምነቱ
ምን ያደርግልኛል ሀብትና ንብረቱ።
በጫት ሱስ ተለክፎ ጠዋት ማታ እያበደ
ስለድኑ እማያውቅ የሆነ ወንበደ
ምን ያደርግልኛል በሱስ የተመታ
አሏሁ መውጁዱን ቢላ ሚካን የሚል ጠዋት ማታ ።
በል እዛው ተቀመጥ እንዳትደርስ ከደጀ
እንዳንተ ያለውን እኔ አልፈልገውም ተመለስ ወዳጀ።
አራዳነት መስሎህ ጉንጭህን ወጥረህ
የሱናውን ጀግና ፋራ ነው ትላለህ ።
አልገባህም እንጅ ፋራውማ አንተ ነህ።
ቁጭብለህ ቁማር ቤት ወሬ ታበጃለህ
ትዳር ያሉህ ጊዜ ሴቶች ትመርጣለህ
አንተ የት እንዳለህ መች ታውቀዋለህ
በወንድነት ብቻ ሴት ትጠይቃለህ አለህ
ሰውን አሰዳቢ ምኑ ባለየነህ
ረውዳ‼️‼️‼️
ወንድን አሰዳቢ የወንዶች አልጫ
ለራስህ የማኮን የሆንክ ሞላጫ።
✒️ bint baba
بسم الله
🌴የቲሞችን መንከባከብ🌴
አንድ ግለሠብ የአሏህ መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም
ዘንድ በመምጣት ቀልቤ ደነዘዘ ርሕራሔም የሚባል ነገር
በማጣት ደረቀ መላ ይንገሩኝ ሲል ስሞታውን ያሰማል ።
የአሏህም መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ((ቀልብህ
እንዲለሰልስ የተገራም እንዲሆን ፣ ያሰብከው እና
ያቀድከው ጉዳይህ ተሳክቶ ማየትን ትወዳለህን ?! ))
አሉት ግለሠቡም እንዴታ አንቱ የአላህ መልክተኛ በሚገባ
ነው እንጂ !!)) በማለት ይመልስላቸዋል ።
(( እንግዲያውስ የቲሞችን ራራላቸው ፣ ጸጉራቸውንም
አባብሳቸው ፣ ከምትመገበውም ምግብ በማቋደስ
አብላቸው ያኔ ቀልብህ ይርሳል ፣ ይለሰልሳልም ፣
ያሰብከውም ይሳካልሃል !! )) ሲሉ መለሱለት ።
[ በይሐቂይ ሹዕቡል ኢማን ውስጥ 7 ሐዲስ ቁጥር 330
ላይ ዘግበውታል ። ሃይሰሚይም ሙጀመዕ አዝዘዋኢድ
ውስጥ 8/160 አልባኒም ሠሒሑል ጃሚዕ 80 ላይ
ሰሒሕ መሆኑን አረጋግጠውታል ። ]
ከሰለፎቻችን መካከል አንዱ የሚከተለውን የራሱን ታሪክ
ያወገናል ።
(( በመጀመሪያዎቹ የሕይወት ዘመኔ በኃጢአት ውስጥ
የተጨመላለቅሁ ሰው ነበርኩ ። አስካሪ መጠጥ
በመጠጣት እና ሌሎችንም ኃጢአቶች በመተግበር
ሕይወቴን ያመሰቃቀልኩ ወንጀለኛ ሰው ነበርኩ ። ከዕለታት
በአንዱ ቀን አንድ የቲም ልጅ አገኘሁና ተንከባከብኩት ።
ወደ ቤቴ ወስጄው ከገላ መታጠቢያ ክፍሌ በማስገባት
ገላውን እጥብ አድርጌ ጽዱ አደረግሁት ፤ በማደግ
ተንጨፍርሮ የነበረውን ጸጉሩንም አስተካክዬ አሳመርኩት ፤
ያደጉ ጥፍሮቹንም ቆርጬ አስተካከልኳቸው ፣ አዲስም
ልብስ አልብሼው ልክ አንድ አባት ለልጁ እንደሚያደርገው
ሁሉ በደንብ ተንከባክቤ አብልቼ አጠጥቼ ሸኘሁት ። የዚያ
ቀን ማታ ተኝቼ የሚገርም ህልም አየሁ ። ቂያማ ቆሞ
ተመለከትኩ ፤ አሏህ ሊተሳሰበኝ ስሜ ለፍርድ ሲጠራም
ተሰማኝ ። ሒሳቤንም ስተሳሰብ ከጥፋት ፣ ወንጀመልና
ኃጢአት በስተቀር ምንም ደግ ስራ ሊገኝልኝ አልቻልኩም ።
መዝገቤ ወደ ጀሃነም እትድሄድ ብቻ የሚያደርግ የውርደት
ምዘግብ ነበር ። መልአክቶችም መጥተው እየጎተቱኝ ወደ
ጀሃነም ይነዱኝ ጀመር እኔም ተሸማቅቄ በስራዬ ክፋት
የውረደትን ማቅ ተከናንቤ ሳግ እየተናነቀኝ ወደ ጀሃነም
በሃፍረት መጓዜን ቀጠልኩ ። ወደ ጀሃነም አፋፍ ልደርስ
አካባቢ ያ የተንከባከብኩ የቲም ልጅ ተንደርድሮ
በመምጣት ከፊት ለፊቴ ቆሞ መንገድ ዘጋብኝ ። ((እናንተ
የጌታዬ መልአክቶች ሆይ ይህን ደግ ሰው ወደ ጀሃነም
ፈጽሞ አትውሰዱት ይልቅ ለኔ በዋስትና ስጡኝ ጌታዬ ዘንድ
ሄጄ አማልደዋለሁ አሏህን በሽምግልና ቅጣቱን በማንሳት
እንዲምረው እኔ እማጸንለታሁ !! ይህ ደግ ሰው በደስታና
በሙሉ ውዴታ ተንከባክቦ እንደልጁ ያሰማመረኝ ሰው ነው
። እባካችሁ ለኔ በዋስትና ስጡኝ)) ብሎ በሚማጸናቸው
ወቅት መልአክቱ (( እኛ ይህን እንድናደርግ ፈጽሞ
አልታዘዝንም … )) ብለው ንግግራቸውን ሳይጨርሱ ከወደ
አሏህ ዘንድ (( ይህን ሰው ወደ ጀሃነም መንዳቱን ተዉት !!
በዚህ የቲም ልጅ ሽምግልናና ምልጃ ምሬዋለሁ !! ))
የሚል ድምፅ ተሰማ ። ከእንቅልፌም ደንግጬ ተነሳው
ከዚያች ዕለት ጀምሮ ተውባ በማድረግ ወደ አሏህ በንሰሃ
ተመለስኩ ። ባገኘሁት አቅም በሙሉ ከዚያ ወዲህ
የቲሞችን ከመርዳት አልተወገድኩም ። )) ሲል ተናግሯል።
ይህም ሰው ኋላ ከታላላቅ ሙሐዲሶችና ዛሂዶች አንዱ
ለመሆን በቅቷል ።
https://t.me/httpsLatahzen
🌴የቲሞችን መንከባከብ🌴
አንድ ግለሠብ የአሏህ መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም
ዘንድ በመምጣት ቀልቤ ደነዘዘ ርሕራሔም የሚባል ነገር
በማጣት ደረቀ መላ ይንገሩኝ ሲል ስሞታውን ያሰማል ።
የአሏህም መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ((ቀልብህ
እንዲለሰልስ የተገራም እንዲሆን ፣ ያሰብከው እና
ያቀድከው ጉዳይህ ተሳክቶ ማየትን ትወዳለህን ?! ))
አሉት ግለሠቡም እንዴታ አንቱ የአላህ መልክተኛ በሚገባ
ነው እንጂ !!)) በማለት ይመልስላቸዋል ።
(( እንግዲያውስ የቲሞችን ራራላቸው ፣ ጸጉራቸውንም
አባብሳቸው ፣ ከምትመገበውም ምግብ በማቋደስ
አብላቸው ያኔ ቀልብህ ይርሳል ፣ ይለሰልሳልም ፣
ያሰብከውም ይሳካልሃል !! )) ሲሉ መለሱለት ።
[ በይሐቂይ ሹዕቡል ኢማን ውስጥ 7 ሐዲስ ቁጥር 330
ላይ ዘግበውታል ። ሃይሰሚይም ሙጀመዕ አዝዘዋኢድ
ውስጥ 8/160 አልባኒም ሠሒሑል ጃሚዕ 80 ላይ
ሰሒሕ መሆኑን አረጋግጠውታል ። ]
ከሰለፎቻችን መካከል አንዱ የሚከተለውን የራሱን ታሪክ
ያወገናል ።
(( በመጀመሪያዎቹ የሕይወት ዘመኔ በኃጢአት ውስጥ
የተጨመላለቅሁ ሰው ነበርኩ ። አስካሪ መጠጥ
በመጠጣት እና ሌሎችንም ኃጢአቶች በመተግበር
ሕይወቴን ያመሰቃቀልኩ ወንጀለኛ ሰው ነበርኩ ። ከዕለታት
በአንዱ ቀን አንድ የቲም ልጅ አገኘሁና ተንከባከብኩት ።
ወደ ቤቴ ወስጄው ከገላ መታጠቢያ ክፍሌ በማስገባት
ገላውን እጥብ አድርጌ ጽዱ አደረግሁት ፤ በማደግ
ተንጨፍርሮ የነበረውን ጸጉሩንም አስተካክዬ አሳመርኩት ፤
ያደጉ ጥፍሮቹንም ቆርጬ አስተካከልኳቸው ፣ አዲስም
ልብስ አልብሼው ልክ አንድ አባት ለልጁ እንደሚያደርገው
ሁሉ በደንብ ተንከባክቤ አብልቼ አጠጥቼ ሸኘሁት ። የዚያ
ቀን ማታ ተኝቼ የሚገርም ህልም አየሁ ። ቂያማ ቆሞ
ተመለከትኩ ፤ አሏህ ሊተሳሰበኝ ስሜ ለፍርድ ሲጠራም
ተሰማኝ ። ሒሳቤንም ስተሳሰብ ከጥፋት ፣ ወንጀመልና
ኃጢአት በስተቀር ምንም ደግ ስራ ሊገኝልኝ አልቻልኩም ።
መዝገቤ ወደ ጀሃነም እትድሄድ ብቻ የሚያደርግ የውርደት
ምዘግብ ነበር ። መልአክቶችም መጥተው እየጎተቱኝ ወደ
ጀሃነም ይነዱኝ ጀመር እኔም ተሸማቅቄ በስራዬ ክፋት
የውረደትን ማቅ ተከናንቤ ሳግ እየተናነቀኝ ወደ ጀሃነም
በሃፍረት መጓዜን ቀጠልኩ ። ወደ ጀሃነም አፋፍ ልደርስ
አካባቢ ያ የተንከባከብኩ የቲም ልጅ ተንደርድሮ
በመምጣት ከፊት ለፊቴ ቆሞ መንገድ ዘጋብኝ ። ((እናንተ
የጌታዬ መልአክቶች ሆይ ይህን ደግ ሰው ወደ ጀሃነም
ፈጽሞ አትውሰዱት ይልቅ ለኔ በዋስትና ስጡኝ ጌታዬ ዘንድ
ሄጄ አማልደዋለሁ አሏህን በሽምግልና ቅጣቱን በማንሳት
እንዲምረው እኔ እማጸንለታሁ !! ይህ ደግ ሰው በደስታና
በሙሉ ውዴታ ተንከባክቦ እንደልጁ ያሰማመረኝ ሰው ነው
። እባካችሁ ለኔ በዋስትና ስጡኝ)) ብሎ በሚማጸናቸው
ወቅት መልአክቱ (( እኛ ይህን እንድናደርግ ፈጽሞ
አልታዘዝንም … )) ብለው ንግግራቸውን ሳይጨርሱ ከወደ
አሏህ ዘንድ (( ይህን ሰው ወደ ጀሃነም መንዳቱን ተዉት !!
በዚህ የቲም ልጅ ሽምግልናና ምልጃ ምሬዋለሁ !! ))
የሚል ድምፅ ተሰማ ። ከእንቅልፌም ደንግጬ ተነሳው
ከዚያች ዕለት ጀምሮ ተውባ በማድረግ ወደ አሏህ በንሰሃ
ተመለስኩ ። ባገኘሁት አቅም በሙሉ ከዚያ ወዲህ
የቲሞችን ከመርዳት አልተወገድኩም ። )) ሲል ተናግሯል።
ይህም ሰው ኋላ ከታላላቅ ሙሐዲሶችና ዛሂዶች አንዱ
ለመሆን በቅቷል ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ማነው አላማውን አሸናፊ ለማድረግ ግምባር ቀደም ተሰላፊ ነኝ በማለት አሻራውን የሚያስቀምጥ ?
የአላህ መልእክተኛ ረሱል ሰለሏህ አለይሂ ወሰለም 3 ነገሮችን (እውነት በመሆናቸው) እምልባቸዋለሁ ብለው ከተናገሩት መካከል አንዱ:-
"የአንድ ባሪያ ገንዘብ ሰደቃ በመስጠቱ አይቀንስም" ማለታቸው ነው።
[ኢማሙ አህመድ እና ቲርሚዚይ ዘግበውታል]
እናም ሰደቃ በመስጠታችን ገንዘባችን አይቀነስብንም ።
https://t.me/resulinn
የአላህ መልእክተኛ ረሱል ሰለሏህ አለይሂ ወሰለም 3 ነገሮችን (እውነት በመሆናቸው) እምልባቸዋለሁ ብለው ከተናገሩት መካከል አንዱ:-
"የአንድ ባሪያ ገንዘብ ሰደቃ በመስጠቱ አይቀንስም" ማለታቸው ነው።
[ኢማሙ አህመድ እና ቲርሚዚይ ዘግበውታል]
እናም ሰደቃ በመስጠታችን ገንዘባችን አይቀነስብንም ።
https://t.me/resulinn
ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ፡፡
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ"፡፡
https://t.me/resulinn
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ"፡፡
https://t.me/resulinn