La tehzen
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀 🌹ሑረል • ዓይን 🌹 ~ ክፍል አራት(4) ~ ሉዕባ ሆይ!… ዓብደላህ ኢብኑ መስኡድ (ረ ዐ) እንዲህ ብለዋል… በጀነት ውስጥ ሉዕባ የምትባል የጀነት ሴቶች ሁሉ በቁንጅናዋ የሚገረሙባት እንስት አለች ፤ ትካሻዋን በእጃቸው መታ እያደረጉ እንዲህ ይሏታል «ሉዕባ ሆይ! ምነኛ እድለኛ ነሽ ፈላጊዎችሽ ቢያዩሽ ኖሮ አንቺን ለማግኘት ምነኛ በለፉ ነበር። በዓይኖቿ መሀልም ‹‹እኔ የሚፈልግ…
🌹ሑረል = ዓይን🌹
~ ክፍል አምስት(5)
የሰውነቷ ቅርጿ ፤ የቆዳ ቀለሟ ፤ ተክለ ሰውነቷ ያፈዛል ፤ የማይጠወልገውና የማይረግፍ ውበትን አላህ አጎንጽፏታል።
በድንኳኖች ውስጥ የተጨጎሉ የዓይኖቻቸው ጥቁረትና ንጣት ደማቅ የኾኑ ናቸው፡፡
አል ረሕማን - 72
የሑረል ዓይኗና የዱኒያዋ እንስት ተረብ
=========================
ሑረል ዓይን
እናንተ የዲኒያ ሴቶች ሆይ! ቁንጅናችን የሚያፈዝ ጸባያችን የሚማርክ በቁረአንና ሐዲስ ተደጋግመን የተወሳን ውብ እንስቶች ነን። ረሱል (ሰ ዐ ወ) ስለ እኛ ያሉትን ስሙ…
አንዲት እንስት ወደ ምድር ብመለከት ፀሐይንና ጨረቃን ጋርዳ ምድርን በተለየ ብርሃን ባካበበች ነበር።
አላህም እንዲህ ይላል…
ፀባየ መልካሞች ፤ መልከ ውብ ሴቶች አሉ
አል ረህማን = 55 70
ጌታችን አላህ ለጀነት ሰዎች ያዘጋጀን ከውቦች ሁሉ ያስበለጠን ያለ ምክንያት አይደለምና ቆንጆን ለማየት ከፈለጋችሁ ወደ እኛ መዞር ብቻ ነው ምርጫችሁ።
የዱኒያዋ እንስት
‹‹በቁንጅና ከእናንተ በሰባ (70) እጥፍ እንድንበልጥ ተደርገን ተፈጥረናል››
«ጀነትን የተጎናጸፉ የዱኒያ ሴቶች ዱኒያ ላይ በደከሙት ዒባዳ ምክንያት ከሑረል ዓይን በ70 እጥፍ የበለጠ ቁንጅና ይኖራቸዋል»
ተብሎ በረሱል (ሰ ዐ ወ) አንደበት እንደተነገረልን አትዘንጉ።
ሑረል = ዐይን
እኛ በጀነት ውስጥ እጅ ለእጅ ተያይዘን ፍጥረታት ሰምቶ በማያውቀው ተስረቅራቂ አንደበታችን እንዲህ እያልን እንዘፍናለን።
እኛ ስንስቅ እኮ
የጨረቃ ገላ እስኪያልቅ ይሸረፋል
ሙሉ ፣ ግማሽ ፣ ሩብ እያለ ይጠፋል
ከክዋክብት እንደቅጠል እግር ስር ይረግፋል።
የዱኒያዋ እንስት
የዱኒያ ሴቶች ሆይ! እናታችን ዓዒሻ ሑረል ዓይኖች ይህንን ሲሉ ተገርመው እናንተን ወክለው የሰጡትን ምላሽ አድምጡ ሑረል ዓይኖች እጅ ለእጅ ተያይዘው በአንድነት ሲዘፍኑ የዱኒያ ሴቶች ተቃቅፈው ምላሽ ይሰጣሉ።
ለጌታችን ሱጅድ ወርደናል
ጾመናል ፣ ሰድቀናል
በወድእ ፊታችንም አብርቷል
አላገኛችሁም እናንተ ይሄን እድል
እልፍ አእላፍ አይኖች እኛ ላይ ያርፋሉ
እንኳን ያዩን ቀርቶ ስለኛ የሰሙ ቆንጆ ናት ያላሉ
ውበት እና ጣፋጭ በእኛ ይመሳሰላሉ
ሁሌም ያዩን ለታ የማናት ይላሉ
ሑረል ዓይኗ
እኛ ለባሎቻችን
ኮከቦቹ
ጨረቃ ወለደች እየተባባሉ
እኛን ተጠግተው ብርሃን ተሞሉ
የዱኒያዋ እንድት
ቃላት አሳምረው
ስለናንተ ውበት አድንቀው የፃፉ
እኛ የመጣንለት ትተዋችሁ አለፉ
ሑረል ዓይኗ
ውበት ከኛ ነው ዘንቦ የሚንጠባጠበው ቆንጆና ጣፋጭ ውበት መሳጭ የሚሉ ቃላቶች ሁሉ አይገልጹንም ያዩን ፈዘው ቀልባቸው ይሰረቃል። ጨረቃ ከእኛ ትደበቃለች አይናችን ሳይኳል የተኳለ ነው። ጡባ ሊመን ኩና ለሁ ወካነ ለና።
የዱኒያዋ እንስት
አይኖቻችንን አይተው ከዋክብት አፈሩ
ድንቁም ብረሃን ሆንን ብለው ተናገሩ
ፀሀይዋም ጠለቀች ባለችበት ቦታ
እኛን ስታይ ጊዜ ተደናግራ ፈርታ
ዓኢሻ አስከተሉና ‹‹በአላህ እምላለሁ አሸነፍናቸው ወዷ እህቴ ሆይ በጀነት ውስጥ የሑረል ዓይኖች ሁሉ አለቃ ነሽ እንኳን ደስ አለሽ።››
ሁለቱ ውብ እንስቶች
ሁለት ታላላቅ ብርሃናት ቢያበሩ በምድር
ምድር ያቺን ጊዜ እንዴት ትሆን ነበር።
የምስክርነት ቃል
===========
ኡሙ ሰለማህ (ረ ዐ) ያረሱለላህ (ሰ ዐ ወ) የዱኒያ ሴቶች ናቸው ወይስ ሑረል ዓይኖች ጀነት ውስጥ በቁንጅና በላጮቹ? በማለት የአላህ መልእክተኛን ጠየቀቻቸው።
ረሱልም (ሰ ዐ ወ) የዱኒያ ሴቶች ናቸው በላጮች ምክንያቱ ምንድን ነው? በማለት አስከተለች። በመስገዳቸውና ባደረጉት ኢባዳ ምክንያት አላህ ፊቶቻቸውን ነር ፤ ሰውነታቸውን ሀር አለበሳቸው። መልካም ነጭ ፣ ልብሳቸው አረንጓዴ ፣ ማበጠሪያቸው ወርቅ ፣ እጣን ማጨሻቸው ሉል ፣ ጌጦቻቸው ሁሉ ውብ ነው።
እንዲህም ይላሉ እኛ ዘወትር ነዋሪዎች ነን ፣ ሞት የማያውቀን የማናረጅ ወጣቶች ነን
እኛ ለነርሱ የሆንን ፣ እሱም ለኛ የሆነ የጀነቱ ሙሽራ ደስታው ምነኛ ያማረ ፣ ጡባም ለርሱ ሆነ።
ጡባ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን?
በጀነት ውስጥ የወርቅ ዛፍ ነው። የጀነት ሰዎች ልብስም ከሱ ነው የሚሰራው። ጥላው መቶ አመት በጣን ፈረስ ያስኬዳል። ለማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? እስቲግፋርን ለሚያበዙ ሰዎች ነው።
ለዱኒያዋ እንቡጥ ፅጌረዳ
ዐይን ውስጥ የምትገባ ከጨረቃ ደምቃ
ውበተስ እሷ ናት የምትታይ ልቃ
ሳቋ ሞገስ አለው ከፀሀይም በላይ
ስትስቅ ይቀናሉ ክዋክብተ ሰማይ
ለጀነቷ ሙሽራ
አንቺም የሷ አምሳል በጣም የቆነጀሽ
ዓይን ውስጥ የምትገቢ ከፍጡራን ደምቀሽ
አንደበት የምታስሪ በፍፁም ውበት
.
.
ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
~ ክፍል አምስት(5)
የሰውነቷ ቅርጿ ፤ የቆዳ ቀለሟ ፤ ተክለ ሰውነቷ ያፈዛል ፤ የማይጠወልገውና የማይረግፍ ውበትን አላህ አጎንጽፏታል።
በድንኳኖች ውስጥ የተጨጎሉ የዓይኖቻቸው ጥቁረትና ንጣት ደማቅ የኾኑ ናቸው፡፡
አል ረሕማን - 72
የሑረል ዓይኗና የዱኒያዋ እንስት ተረብ
=========================
ሑረል ዓይን
እናንተ የዲኒያ ሴቶች ሆይ! ቁንጅናችን የሚያፈዝ ጸባያችን የሚማርክ በቁረአንና ሐዲስ ተደጋግመን የተወሳን ውብ እንስቶች ነን። ረሱል (ሰ ዐ ወ) ስለ እኛ ያሉትን ስሙ…
አንዲት እንስት ወደ ምድር ብመለከት ፀሐይንና ጨረቃን ጋርዳ ምድርን በተለየ ብርሃን ባካበበች ነበር።
አላህም እንዲህ ይላል…
ፀባየ መልካሞች ፤ መልከ ውብ ሴቶች አሉ
አል ረህማን = 55 70
ጌታችን አላህ ለጀነት ሰዎች ያዘጋጀን ከውቦች ሁሉ ያስበለጠን ያለ ምክንያት አይደለምና ቆንጆን ለማየት ከፈለጋችሁ ወደ እኛ መዞር ብቻ ነው ምርጫችሁ።
የዱኒያዋ እንስት
‹‹በቁንጅና ከእናንተ በሰባ (70) እጥፍ እንድንበልጥ ተደርገን ተፈጥረናል››
«ጀነትን የተጎናጸፉ የዱኒያ ሴቶች ዱኒያ ላይ በደከሙት ዒባዳ ምክንያት ከሑረል ዓይን በ70 እጥፍ የበለጠ ቁንጅና ይኖራቸዋል»
ተብሎ በረሱል (ሰ ዐ ወ) አንደበት እንደተነገረልን አትዘንጉ።
ሑረል = ዐይን
እኛ በጀነት ውስጥ እጅ ለእጅ ተያይዘን ፍጥረታት ሰምቶ በማያውቀው ተስረቅራቂ አንደበታችን እንዲህ እያልን እንዘፍናለን።
እኛ ስንስቅ እኮ
የጨረቃ ገላ እስኪያልቅ ይሸረፋል
ሙሉ ፣ ግማሽ ፣ ሩብ እያለ ይጠፋል
ከክዋክብት እንደቅጠል እግር ስር ይረግፋል።
የዱኒያዋ እንስት
የዱኒያ ሴቶች ሆይ! እናታችን ዓዒሻ ሑረል ዓይኖች ይህንን ሲሉ ተገርመው እናንተን ወክለው የሰጡትን ምላሽ አድምጡ ሑረል ዓይኖች እጅ ለእጅ ተያይዘው በአንድነት ሲዘፍኑ የዱኒያ ሴቶች ተቃቅፈው ምላሽ ይሰጣሉ።
ለጌታችን ሱጅድ ወርደናል
ጾመናል ፣ ሰድቀናል
በወድእ ፊታችንም አብርቷል
አላገኛችሁም እናንተ ይሄን እድል
እልፍ አእላፍ አይኖች እኛ ላይ ያርፋሉ
እንኳን ያዩን ቀርቶ ስለኛ የሰሙ ቆንጆ ናት ያላሉ
ውበት እና ጣፋጭ በእኛ ይመሳሰላሉ
ሁሌም ያዩን ለታ የማናት ይላሉ
ሑረል ዓይኗ
እኛ ለባሎቻችን
ኮከቦቹ
ጨረቃ ወለደች እየተባባሉ
እኛን ተጠግተው ብርሃን ተሞሉ
የዱኒያዋ እንድት
ቃላት አሳምረው
ስለናንተ ውበት አድንቀው የፃፉ
እኛ የመጣንለት ትተዋችሁ አለፉ
ሑረል ዓይኗ
ውበት ከኛ ነው ዘንቦ የሚንጠባጠበው ቆንጆና ጣፋጭ ውበት መሳጭ የሚሉ ቃላቶች ሁሉ አይገልጹንም ያዩን ፈዘው ቀልባቸው ይሰረቃል። ጨረቃ ከእኛ ትደበቃለች አይናችን ሳይኳል የተኳለ ነው። ጡባ ሊመን ኩና ለሁ ወካነ ለና።
የዱኒያዋ እንስት
አይኖቻችንን አይተው ከዋክብት አፈሩ
ድንቁም ብረሃን ሆንን ብለው ተናገሩ
ፀሀይዋም ጠለቀች ባለችበት ቦታ
እኛን ስታይ ጊዜ ተደናግራ ፈርታ
ዓኢሻ አስከተሉና ‹‹በአላህ እምላለሁ አሸነፍናቸው ወዷ እህቴ ሆይ በጀነት ውስጥ የሑረል ዓይኖች ሁሉ አለቃ ነሽ እንኳን ደስ አለሽ።››
ሁለቱ ውብ እንስቶች
ሁለት ታላላቅ ብርሃናት ቢያበሩ በምድር
ምድር ያቺን ጊዜ እንዴት ትሆን ነበር።
የምስክርነት ቃል
===========
ኡሙ ሰለማህ (ረ ዐ) ያረሱለላህ (ሰ ዐ ወ) የዱኒያ ሴቶች ናቸው ወይስ ሑረል ዓይኖች ጀነት ውስጥ በቁንጅና በላጮቹ? በማለት የአላህ መልእክተኛን ጠየቀቻቸው።
ረሱልም (ሰ ዐ ወ) የዱኒያ ሴቶች ናቸው በላጮች ምክንያቱ ምንድን ነው? በማለት አስከተለች። በመስገዳቸውና ባደረጉት ኢባዳ ምክንያት አላህ ፊቶቻቸውን ነር ፤ ሰውነታቸውን ሀር አለበሳቸው። መልካም ነጭ ፣ ልብሳቸው አረንጓዴ ፣ ማበጠሪያቸው ወርቅ ፣ እጣን ማጨሻቸው ሉል ፣ ጌጦቻቸው ሁሉ ውብ ነው።
እንዲህም ይላሉ እኛ ዘወትር ነዋሪዎች ነን ፣ ሞት የማያውቀን የማናረጅ ወጣቶች ነን
እኛ ለነርሱ የሆንን ፣ እሱም ለኛ የሆነ የጀነቱ ሙሽራ ደስታው ምነኛ ያማረ ፣ ጡባም ለርሱ ሆነ።
ጡባ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን?
በጀነት ውስጥ የወርቅ ዛፍ ነው። የጀነት ሰዎች ልብስም ከሱ ነው የሚሰራው። ጥላው መቶ አመት በጣን ፈረስ ያስኬዳል። ለማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? እስቲግፋርን ለሚያበዙ ሰዎች ነው።
ለዱኒያዋ እንቡጥ ፅጌረዳ
ዐይን ውስጥ የምትገባ ከጨረቃ ደምቃ
ውበተስ እሷ ናት የምትታይ ልቃ
ሳቋ ሞገስ አለው ከፀሀይም በላይ
ስትስቅ ይቀናሉ ክዋክብተ ሰማይ
ለጀነቷ ሙሽራ
አንቺም የሷ አምሳል በጣም የቆነጀሽ
ዓይን ውስጥ የምትገቢ ከፍጡራን ደምቀሽ
አንደበት የምታስሪ በፍፁም ውበት
.
.
ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ማረኝ ጌታዬ ሆይ !
ያምና የካቻምና ክምሩን ወንጀሌ
የዛሬን የትላንት የከፋው አመሌ
ሳስታውስ በዛብኝ በረታ ለቀልቤ
አልዘለቅ አለኝ ቆጥሬና አስቤ
የጄን ወንጀል ሳስብ ምላሴ እየመጣ
ያይኔ ሲያቃጥለኝ ደግሞ የግሬ ጣጣ
እጅግ ያስፈራኛል ህልፈቴ እንዳይመጣ
በድፍርስ ተግባሬ በጨቀየ ስራ
ቀብሬን ብጎበኘው ደርሶ የኔ ተራ
ምን ይሆን እጣዬ
የቀብሩ ድርሻዬ
ብዬ ሳሰላስል እጅጉን ጨነቀኝ
ክምሩ ወንጀሌ አሳሞ አማቀቀኝ
አዛኙ ጌታዬ በዝነትህ ጠብቀኝ
አምናለሁ ጌታዬ ባርያህ ነኝ ርካሹ
ስራው ያላማረ ደም ስጋው ብልሹ
…… ባመጽ የቆሸሹ!!
ባበዛሁት ወንጀል ቀልቤ የቆሸሸ
አልጸዳም እያለኝ እየጠቀረሸ
ነኝና ጌታዬ ………
በሰፊው እዝነትህ አውጣኝ ከወንጀሌ
ቀብሩን ሳልገናኝ ሳይነዳኝ አጀሌ
አንተንም ስገናኝ ማረኝ የኔ ጌታ
ተስፋ አይቆረጥም በራሕማን ችሮታ
አቋድሰኝ በዝነትህ ከጀነት ገበታ
ያምና የካቻምና ክምሩን ወንጀሌ
የዛሬን የትላንት የከፋው አመሌ
ሳስታውስ በዛብኝ በረታ ለቀልቤ
አልዘለቅ አለኝ ቆጥሬና አስቤ
የጄን ወንጀል ሳስብ ምላሴ እየመጣ
ያይኔ ሲያቃጥለኝ ደግሞ የግሬ ጣጣ
እጅግ ያስፈራኛል ህልፈቴ እንዳይመጣ
በድፍርስ ተግባሬ በጨቀየ ስራ
ቀብሬን ብጎበኘው ደርሶ የኔ ተራ
ምን ይሆን እጣዬ
የቀብሩ ድርሻዬ
ብዬ ሳሰላስል እጅጉን ጨነቀኝ
ክምሩ ወንጀሌ አሳሞ አማቀቀኝ
አዛኙ ጌታዬ በዝነትህ ጠብቀኝ
አምናለሁ ጌታዬ ባርያህ ነኝ ርካሹ
ስራው ያላማረ ደም ስጋው ብልሹ
…… ባመጽ የቆሸሹ!!
ባበዛሁት ወንጀል ቀልቤ የቆሸሸ
አልጸዳም እያለኝ እየጠቀረሸ
ነኝና ጌታዬ ………
በሰፊው እዝነትህ አውጣኝ ከወንጀሌ
ቀብሩን ሳልገናኝ ሳይነዳኝ አጀሌ
አንተንም ስገናኝ ማረኝ የኔ ጌታ
ተስፋ አይቆረጥም በራሕማን ችሮታ
አቋድሰኝ በዝነትህ ከጀነት ገበታ
የኔዋ መኪና !!!
መዝነቡን ጀመረ ደርሶ ማካፋቱ
ይከባብድ ይዟል ወጥቶ መግባቱ
እንግዲህ ከገባ የዝናብ ወራቱ
ደሞ እነደ ካቻምና እንዳምና ትናንቱ
ዣንጥላየን ልግዛ የኔዋን መኪና
እሷኑ ላሽከርክር በሰፊው ጎዳና!!
መዝነቡን ጀመረ ደርሶ ማካፋቱ
ይከባብድ ይዟል ወጥቶ መግባቱ
እንግዲህ ከገባ የዝናብ ወራቱ
ደሞ እነደ ካቻምና እንዳምና ትናንቱ
ዣንጥላየን ልግዛ የኔዋን መኪና
እሷኑ ላሽከርክር በሰፊው ጎዳና!!
ያረቢ በዕዝነትህ
ያረቢ አግዘኝ እንዳልዘናጋ፣
በከንቱ እንዳልቀር ሳላወጣ ዋጋ፣
ረመዳን መቶ ያልተጠቀመበት፣
ይረገም እንዳልከው በነብዩ አንደበት፣
ያረቢ እባክህ አቅም ቅዋ ስጠኝ፣
የተከበረው ወር በረካ አይለፈኝ፣
ጤናና ጉልበቱን ኢማኑን አድለኝ፣
አፊያ ምጠይቅህ በሽታ ምፈራ፣
ለዱኒያም አይደለ ለደስታ ጭፈራ፣
ደክሜ እንዳልርቅ ነው ከሰላት ከስቲግፋር፣
ቁርአን ከመቅራት አንተን ከመዘከር
ከዚህ ድንቅ ወራት ከአሽረል አዋኺር፣
ከዛ ድንቅ ለሊት ከለይለተል ቀድር፣
የአንድ ቀን ኢባዳ 83 አመት ከሚቆጠርበት፣
ከሳት ነፃ መሆን ከሚታወጅበት፣
ከዚ ሁሉ ራህመት አትንሳኝ እባክህ፣
አፊያ አድርገኝና ሌት ተቀን ልገዛህ፣
🥢🥢🖊ⓝⓤⓡ
https://t.me/httpsLatahzen
ያረቢ አግዘኝ እንዳልዘናጋ፣
በከንቱ እንዳልቀር ሳላወጣ ዋጋ፣
ረመዳን መቶ ያልተጠቀመበት፣
ይረገም እንዳልከው በነብዩ አንደበት፣
ያረቢ እባክህ አቅም ቅዋ ስጠኝ፣
የተከበረው ወር በረካ አይለፈኝ፣
ጤናና ጉልበቱን ኢማኑን አድለኝ፣
አፊያ ምጠይቅህ በሽታ ምፈራ፣
ለዱኒያም አይደለ ለደስታ ጭፈራ፣
ደክሜ እንዳልርቅ ነው ከሰላት ከስቲግፋር፣
ቁርአን ከመቅራት አንተን ከመዘከር
ከዚህ ድንቅ ወራት ከአሽረል አዋኺር፣
ከዛ ድንቅ ለሊት ከለይለተል ቀድር፣
የአንድ ቀን ኢባዳ 83 አመት ከሚቆጠርበት፣
ከሳት ነፃ መሆን ከሚታወጅበት፣
ከዚ ሁሉ ራህመት አትንሳኝ እባክህ፣
አፊያ አድርገኝና ሌት ተቀን ልገዛህ፣
🥢🥢🖊ⓝⓤⓡ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሰደቃ
አንተ ውድ ወንድሜ የሆንከው ሙዕሚን
አድምጠኝ ልምከርህ ጥቂት ምክርን
በዚ በረመዳን በከበረው ወራት
መንገድህን ጀምር ገስግስ ወደ ጀነት
በአንድ የቴምር ፍሬ ከሳት ነፃ መውጣት
አንድ ብር ሰቶ ሺ ትርፍ ማግኘት
ትፈልግ ከሆነ ከረሱሉ ጋራ ለመሆን ጎረቤት
እንዲሁም በጀነት ውብ ቤት ለመገንባት
ፈፅሞ አትዘንጋ ምስኪኖችን መርዳት
አላህ ከረዘቀህ ሰደቃ በመስጠት
ይህን ማድረግ ካልቻልክ በሀሳብ በጉልበት
ቶሎ ተሽቀዳደም ጊዜህን ስራበት
ገንዘብህም አልቆ ሳይመጣ ድህነት
እርጅናም ሳይመጣ ሳይደካክም ጉልበት
መሽቀዳደም ያሻል የጀሊሉን እዝነት
እድሜህን ተጠቀም እያለህ በሀያት
ስምህ ተቀይሮ ሳትባል ጀናዛ
በዱኒያ ንብረትህ የዓኼራ ቤት ግዛ
ታዲያ ይሄ ሁሉ ይሁን በኢህላስ
ቸር ለመባል ሳይሆን በሰው
ለመሞገስ
ከሰው አትጠብቅ ለማግኘት ውለታ
እንዲሁም ክብርን ጭብጨባ ሆሆታ
ነፍስያህን ገተህ ጥርት አርገህ ስራ
ከሳሪ እንዳትሆን ነገ በአኼራ
የሰራኸው ስራ እንዳይቀር በከንቱ
ነገ የቂያማ ቀን ስትቆም እፊቱ
#ibnu muh...
አንተ ውድ ወንድሜ የሆንከው ሙዕሚን
አድምጠኝ ልምከርህ ጥቂት ምክርን
በዚ በረመዳን በከበረው ወራት
መንገድህን ጀምር ገስግስ ወደ ጀነት
በአንድ የቴምር ፍሬ ከሳት ነፃ መውጣት
አንድ ብር ሰቶ ሺ ትርፍ ማግኘት
ትፈልግ ከሆነ ከረሱሉ ጋራ ለመሆን ጎረቤት
እንዲሁም በጀነት ውብ ቤት ለመገንባት
ፈፅሞ አትዘንጋ ምስኪኖችን መርዳት
አላህ ከረዘቀህ ሰደቃ በመስጠት
ይህን ማድረግ ካልቻልክ በሀሳብ በጉልበት
ቶሎ ተሽቀዳደም ጊዜህን ስራበት
ገንዘብህም አልቆ ሳይመጣ ድህነት
እርጅናም ሳይመጣ ሳይደካክም ጉልበት
መሽቀዳደም ያሻል የጀሊሉን እዝነት
እድሜህን ተጠቀም እያለህ በሀያት
ስምህ ተቀይሮ ሳትባል ጀናዛ
በዱኒያ ንብረትህ የዓኼራ ቤት ግዛ
ታዲያ ይሄ ሁሉ ይሁን በኢህላስ
ቸር ለመባል ሳይሆን በሰው
ለመሞገስ
ከሰው አትጠብቅ ለማግኘት ውለታ
እንዲሁም ክብርን ጭብጨባ ሆሆታ
ነፍስያህን ገተህ ጥርት አርገህ ስራ
ከሳሪ እንዳትሆን ነገ በአኼራ
የሰራኸው ስራ እንዳይቀር በከንቱ
ነገ የቂያማ ቀን ስትቆም እፊቱ
#ibnu muh...
La tehzen
🌹ሑረል = ዓይን🌹 ~ ክፍል አምስት(5) የሰውነቷ ቅርጿ ፤ የቆዳ ቀለሟ ፤ ተክለ ሰውነቷ ያፈዛል ፤ የማይጠወልገውና የማይረግፍ ውበትን አላህ አጎንጽፏታል። በድንኳኖች ውስጥ የተጨጎሉ የዓይኖቻቸው ጥቁረትና ንጣት ደማቅ የኾኑ ናቸው፡፡ አል ረሕማን - 72 የሑረል ዓይኗና የዱኒያዋ እንስት ተረብ ========================= ሑረል ዓይን እናንተ የዲኒያ ሴቶች ሆይ! ቁንጅናችን የሚያፈዝ…
🌹ሑረል = ዓይን🌹
~ ክፍል ስድስት(6)
~ ለአላህ ብሎ የተወ ምርጡን ይተካዋል
መሐመድ ኢብኑ ዓብዱልባቂ ስለአጋጣሚው አንድ ክስተት በራሱ አንደበት እንዲህ ሲል ይተርክልናል።
‹የአላህ ጥበቃ በማይለያት መካ አቅራቢያ እኖር ነበር። ከእለታት በአንደኛው ቀን ከባድ የሆነ ረሃብ አጋጠመኝ። ርሃቤን የሚመክትልኝ ፣ ጉሮሮዮን የሚደፍንልኝ አንድ ጉርሻ ግን አላየሁም። ቤት ተቀምጬ አንጀቴ ከሚላወስ ወደ ውጪ ወጥቼ ብዟዟር አንዳች ነገር አገኝ ይሆናል ብዮ በማሰብ ከቤት ወጣሁ። በመንገድ ላይ ሳለሁ በሀር ጨርቅ የተጠቀለለ በውስጡም ጠጣር ነገርን ያቀፈ ከረጢት በማግኘቴ ደስ አለኝ። ወደ ኪሴ ከትቼ ምን ሊሆን ይችላል ብዮ እያሰላሰልኩ ከቤቴ ደጃፍ ደርስኩ። በሩን ከፍቼ ወደ ውስጥ ገባሁ ቋጠሮውን ፈታሁ በውስጡ አይቼ የማላውቀው በጣም ውድና እንቁ ነበር።
ርሃብ ስላሽመደምደኝ እና ስላዳከመኝ ከፊሉን ሸጬ በማገኛው ገንዘብ ምግብ ለመግዛት አስቤ ከቤት ወጣሁ። መንገዴን ይዤ ሽቅብ በመጎዝ ላይ ሳለሁ አንድ እድሜው የገፋ አዛውንት ድምፅ ከፍ አድርጎ እንዲህ ሲል ሰማሁት።
የሀር ጨርቅ ቆጠሮ ላገኝና ለምለሰልኝ አምስት መቶ ዲናር ለውለታው እከፍላለሁ በእጁም ከጨርቅ የተሰራ የገንዘብ መያዣ ከረጢት ይዞል ንግግሩን እንደሰማሁ ለነፍሴ እንዲህ አልኮት.
ርቦኛል ግን ብሩን ተቀብዮ እንቁውን ብመልስ ተጠቃሚ ነኝ ግን።ብሩንስ ለምን እቀበለዋለዋለሁ ለምን ለአላህ ብዮ አልመልስለትም በማለት አስብኩኝ ። ይዤው ወደ ቤቱ ሄድኩ የቆጠሮውን ክር አይነት የጨርቁን ቀለም የእንቁውን ልዩ ምልክት ጠይቄው መለስኩለት እሱም አምስት መቶ ዲናር ሊሰጠኝ እጁን ዘረጋ እኔ ግን የሰራሁት ለአላህ ስል ነው ብር አልፈልግም ። ወረታን አልፈልግም አልኩት ቢያስጨንቀኝም አልቀበልም ብዮ በአቆሜ ፀናሁ።
ከአመታት ቡሃላ ከመካ ወጥቼ በመርከብ ጉዞ ማድረግ ጀመርኩ። መሃል ምንገድ ላይ መርከቦ ተሰበረችና ሰዎች ሰጠሙ ብዙ ገንዘብ ወደመ። እኔም በአንድ መርከብ ስባሪ እንጨት ላይ ተንጠልጥዮ ወዴት እንደሚወስኝ ሳላውቅ ጉዞን ተያያዝኩ። በባህር ውስጥም ለትንሽ ግዜ ያህል ከቆየሁ ቡሃላ ንፋስ እያወዛወዘ ወደ አንድ መንደር ወስዶ ጣለኝ። በአንድ መስጅድ ውስጥ ገብቼ ቁርአንን በመቅራት ላይ ሳለሁ አንድ ግርማ ሞገስ ያለው ወጣት ጠጋ ብሎ ቁርአንን እንዳስቀራው ጠየቀኝ። አስተምሬው እንደጨርስኩኝ የተለያየ ይዘት ያላቸውን ፁሁፎች ከመደርደሪያ ላይ አንስቼ ማንበብ ጀመርኩ።
ወጣቱ መፅፕፍ እንደምችል ጠይቆኝ ፁሁፍ መለማመድ ጀመርኩ ብዙ አባቶች ልጆቻቸውን።እንዳስተምርላቸው ወደኔ።መምጣት ጀመሩ ጠቀም ያለም ስጦታም ይመጣልኝ ይዞል. ከወራት ቡሃላ ከማስተምራቸው ሰዎች አንዱ ጠጋ በማለት ሲል ሃሳብ አቀረበልኝ። እኛ ዘንድ የቲም ቆንጅዮ ልጃገረድ አለች። ከዱኒያ ጥቅማ ጥቅም በውርስ የያዘቺው ከበቂ በላይ ገንዘብ አላት ልናጋባህ ወስነናል ተቀበለን እኔም እሽታዮን ገለፅኩላቸው የጋብቻ ቀናችን ተቃርቦ አስተካክለውና ሞሽረው ከጨረሱ ቡሃላ ይዘዋት መጡ።
በጣም ተይዛና ተውባ ነበር። ከሶ ውበት ይልቅ አንገቶ ላይ የተንጠለጠለው እንቁ ትኩረቱን ሳበው። ሰዎቹም ታዝበውኝ ኖሮ ወደኔ ተጠግተው እይታህ ሙሉ በሙለ ከእሶ ይልቅ በአንገቶ ላይ ባጠለቀቺው ውድ ጌጥ ላይ ነው። ቀልቦ ተጠንቀቅላት እንጂ በማለት ተናገሩኝ። እኔም የዚያን ቀን እንቁ ታሪክ አጫወትኮቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ሆነ ከመሃከላቸው አንዱም ድምፁን ከፍ አድርጎ የዚህ እንእቁ ባለቤት እንዲህ ይል ነበር። በዱኒያ ላይ ይህን ጌጥ ከመለሰልኝ ሰው የበለጠ እውነተኛ አላህን የሚፈራ ሙስሊም እስካሁን አላጋጠመኝም። ጌታዮ ሆይ አገናኝንና ልድጄን ልዳረው እያለ አላህን በተደጋሙሚ ሲለምን ሰምቼዋለሁ በማለት በደስታና ፈንጥዚያ ጋብቻው እንዲጠናቀቅ አደረገ።
ለአላህ ብሎ አንድን ነገር የተወ የተሻለውን በላጩን አላህ ይተካዋል።
ውዱ ነብዩ መሃመድ ( صلى الله عليه وسلم)
~ ለእኛ ለሴቶችስ
ጀነት ውስጥ ለወንዶች ሁረል ዓይን ሚስቶች እንዳላቸው ሁሉ በዱኒያ ህይወቶ ላይ መልካም የሆነች ሚስት በአኬራ ከሑረል ዓይን በላይ ትሆናለች ጠረኖም ተፈላጊነቶም ከጀነት እንስት የበለጠ ይሆናል።
በዱነያ ያላገባች ሴት ጀነት ውስጥ የምትደርስበትን የዓይን ማረፊያ የሚሆናትን ባል አላህ ይሰጣታል።
አላህ የጀነት ሰዎች ድሎትና ፀጋን አስመልክቶ እንዲህ ይላል።..
በእርሷም ውስጥ ነፍሶች የሚከጅሉት፣ ዓይኖችም የሚደሰቱበት ሁሉ አልለ፡፡ እናንተም በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናችሁ፡
ዙኽሩፍ 71
ውዷ እህቴ! የሑረል ዓይን የቁንጅና ውበት በእጥፍ ለመብለጥና በአርረህማን በአርረህማን ጀነት ውስጥ በሚደረገው የስነ ውበት ውድድር ላይ በአንደኝነት ደረጃ አማላይ ቆንጆ ለመሆን በሒጃብሽ ፣ በኢማንሽና በሀያእሽ ላይ ጠንካራ ባልሽን ታዘዚ ከአጉል ባህሪያት ራቂ።
ሙአዝ ኢብኑ ጀበል (ረ ዐ) ባስተላለፉት ሐዲስ ረሰልብ(ሰ ዐ ወ) እንዲህ ብለዋል...
የዱኒያ ሚስቱ ስታስቸግር በጀነት ውስጥ የተዘጋጀላት ሑረል ዓይን ሚስቱ አላህ (ሱ ወ) ያዋርድሽ አታስቸግሪው አንቺ ጋር። በእንግድነት ነው የመጣው የሚለይሽም ቀን ቅርብ ነው። በማለት ትረገማለች።
[ቡኻሪ ዘግበውታል]
ሑረል ዓይን
በምድር ባህር ላይ አንዴ ብትተ የባህሩ ጨውነት ጠፍቶ ወደ ጥፍጥና በተለወጠ ነበር። ስትጠጋ ውበቷ ከሰባ እጥፍ በላይ ይጨምራል።
.
.
ይቀጥላል...
https://t.me/httpsLatahzen
~ ክፍል ስድስት(6)
~ ለአላህ ብሎ የተወ ምርጡን ይተካዋል
መሐመድ ኢብኑ ዓብዱልባቂ ስለአጋጣሚው አንድ ክስተት በራሱ አንደበት እንዲህ ሲል ይተርክልናል።
‹የአላህ ጥበቃ በማይለያት መካ አቅራቢያ እኖር ነበር። ከእለታት በአንደኛው ቀን ከባድ የሆነ ረሃብ አጋጠመኝ። ርሃቤን የሚመክትልኝ ፣ ጉሮሮዮን የሚደፍንልኝ አንድ ጉርሻ ግን አላየሁም። ቤት ተቀምጬ አንጀቴ ከሚላወስ ወደ ውጪ ወጥቼ ብዟዟር አንዳች ነገር አገኝ ይሆናል ብዮ በማሰብ ከቤት ወጣሁ። በመንገድ ላይ ሳለሁ በሀር ጨርቅ የተጠቀለለ በውስጡም ጠጣር ነገርን ያቀፈ ከረጢት በማግኘቴ ደስ አለኝ። ወደ ኪሴ ከትቼ ምን ሊሆን ይችላል ብዮ እያሰላሰልኩ ከቤቴ ደጃፍ ደርስኩ። በሩን ከፍቼ ወደ ውስጥ ገባሁ ቋጠሮውን ፈታሁ በውስጡ አይቼ የማላውቀው በጣም ውድና እንቁ ነበር።
ርሃብ ስላሽመደምደኝ እና ስላዳከመኝ ከፊሉን ሸጬ በማገኛው ገንዘብ ምግብ ለመግዛት አስቤ ከቤት ወጣሁ። መንገዴን ይዤ ሽቅብ በመጎዝ ላይ ሳለሁ አንድ እድሜው የገፋ አዛውንት ድምፅ ከፍ አድርጎ እንዲህ ሲል ሰማሁት።
የሀር ጨርቅ ቆጠሮ ላገኝና ለምለሰልኝ አምስት መቶ ዲናር ለውለታው እከፍላለሁ በእጁም ከጨርቅ የተሰራ የገንዘብ መያዣ ከረጢት ይዞል ንግግሩን እንደሰማሁ ለነፍሴ እንዲህ አልኮት.
ርቦኛል ግን ብሩን ተቀብዮ እንቁውን ብመልስ ተጠቃሚ ነኝ ግን።ብሩንስ ለምን እቀበለዋለዋለሁ ለምን ለአላህ ብዮ አልመልስለትም በማለት አስብኩኝ ። ይዤው ወደ ቤቱ ሄድኩ የቆጠሮውን ክር አይነት የጨርቁን ቀለም የእንቁውን ልዩ ምልክት ጠይቄው መለስኩለት እሱም አምስት መቶ ዲናር ሊሰጠኝ እጁን ዘረጋ እኔ ግን የሰራሁት ለአላህ ስል ነው ብር አልፈልግም ። ወረታን አልፈልግም አልኩት ቢያስጨንቀኝም አልቀበልም ብዮ በአቆሜ ፀናሁ።
ከአመታት ቡሃላ ከመካ ወጥቼ በመርከብ ጉዞ ማድረግ ጀመርኩ። መሃል ምንገድ ላይ መርከቦ ተሰበረችና ሰዎች ሰጠሙ ብዙ ገንዘብ ወደመ። እኔም በአንድ መርከብ ስባሪ እንጨት ላይ ተንጠልጥዮ ወዴት እንደሚወስኝ ሳላውቅ ጉዞን ተያያዝኩ። በባህር ውስጥም ለትንሽ ግዜ ያህል ከቆየሁ ቡሃላ ንፋስ እያወዛወዘ ወደ አንድ መንደር ወስዶ ጣለኝ። በአንድ መስጅድ ውስጥ ገብቼ ቁርአንን በመቅራት ላይ ሳለሁ አንድ ግርማ ሞገስ ያለው ወጣት ጠጋ ብሎ ቁርአንን እንዳስቀራው ጠየቀኝ። አስተምሬው እንደጨርስኩኝ የተለያየ ይዘት ያላቸውን ፁሁፎች ከመደርደሪያ ላይ አንስቼ ማንበብ ጀመርኩ።
ወጣቱ መፅፕፍ እንደምችል ጠይቆኝ ፁሁፍ መለማመድ ጀመርኩ ብዙ አባቶች ልጆቻቸውን።እንዳስተምርላቸው ወደኔ።መምጣት ጀመሩ ጠቀም ያለም ስጦታም ይመጣልኝ ይዞል. ከወራት ቡሃላ ከማስተምራቸው ሰዎች አንዱ ጠጋ በማለት ሲል ሃሳብ አቀረበልኝ። እኛ ዘንድ የቲም ቆንጅዮ ልጃገረድ አለች። ከዱኒያ ጥቅማ ጥቅም በውርስ የያዘቺው ከበቂ በላይ ገንዘብ አላት ልናጋባህ ወስነናል ተቀበለን እኔም እሽታዮን ገለፅኩላቸው የጋብቻ ቀናችን ተቃርቦ አስተካክለውና ሞሽረው ከጨረሱ ቡሃላ ይዘዋት መጡ።
በጣም ተይዛና ተውባ ነበር። ከሶ ውበት ይልቅ አንገቶ ላይ የተንጠለጠለው እንቁ ትኩረቱን ሳበው። ሰዎቹም ታዝበውኝ ኖሮ ወደኔ ተጠግተው እይታህ ሙሉ በሙለ ከእሶ ይልቅ በአንገቶ ላይ ባጠለቀቺው ውድ ጌጥ ላይ ነው። ቀልቦ ተጠንቀቅላት እንጂ በማለት ተናገሩኝ። እኔም የዚያን ቀን እንቁ ታሪክ አጫወትኮቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ሆነ ከመሃከላቸው አንዱም ድምፁን ከፍ አድርጎ የዚህ እንእቁ ባለቤት እንዲህ ይል ነበር። በዱኒያ ላይ ይህን ጌጥ ከመለሰልኝ ሰው የበለጠ እውነተኛ አላህን የሚፈራ ሙስሊም እስካሁን አላጋጠመኝም። ጌታዮ ሆይ አገናኝንና ልድጄን ልዳረው እያለ አላህን በተደጋሙሚ ሲለምን ሰምቼዋለሁ በማለት በደስታና ፈንጥዚያ ጋብቻው እንዲጠናቀቅ አደረገ።
ለአላህ ብሎ አንድን ነገር የተወ የተሻለውን በላጩን አላህ ይተካዋል።
ውዱ ነብዩ መሃመድ ( صلى الله عليه وسلم)
~ ለእኛ ለሴቶችስ
ጀነት ውስጥ ለወንዶች ሁረል ዓይን ሚስቶች እንዳላቸው ሁሉ በዱኒያ ህይወቶ ላይ መልካም የሆነች ሚስት በአኬራ ከሑረል ዓይን በላይ ትሆናለች ጠረኖም ተፈላጊነቶም ከጀነት እንስት የበለጠ ይሆናል።
በዱነያ ያላገባች ሴት ጀነት ውስጥ የምትደርስበትን የዓይን ማረፊያ የሚሆናትን ባል አላህ ይሰጣታል።
አላህ የጀነት ሰዎች ድሎትና ፀጋን አስመልክቶ እንዲህ ይላል።..
በእርሷም ውስጥ ነፍሶች የሚከጅሉት፣ ዓይኖችም የሚደሰቱበት ሁሉ አልለ፡፡ እናንተም በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናችሁ፡
ዙኽሩፍ 71
ውዷ እህቴ! የሑረል ዓይን የቁንጅና ውበት በእጥፍ ለመብለጥና በአርረህማን በአርረህማን ጀነት ውስጥ በሚደረገው የስነ ውበት ውድድር ላይ በአንደኝነት ደረጃ አማላይ ቆንጆ ለመሆን በሒጃብሽ ፣ በኢማንሽና በሀያእሽ ላይ ጠንካራ ባልሽን ታዘዚ ከአጉል ባህሪያት ራቂ።
ሙአዝ ኢብኑ ጀበል (ረ ዐ) ባስተላለፉት ሐዲስ ረሰልብ(ሰ ዐ ወ) እንዲህ ብለዋል...
የዱኒያ ሚስቱ ስታስቸግር በጀነት ውስጥ የተዘጋጀላት ሑረል ዓይን ሚስቱ አላህ (ሱ ወ) ያዋርድሽ አታስቸግሪው አንቺ ጋር። በእንግድነት ነው የመጣው የሚለይሽም ቀን ቅርብ ነው። በማለት ትረገማለች።
[ቡኻሪ ዘግበውታል]
ሑረል ዓይን
በምድር ባህር ላይ አንዴ ብትተ የባህሩ ጨውነት ጠፍቶ ወደ ጥፍጥና በተለወጠ ነበር። ስትጠጋ ውበቷ ከሰባ እጥፍ በላይ ይጨምራል።
.
.
ይቀጥላል...
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
➲ጌታችን ሆይ ልቦቻችንን!
➺ከሽርክ፣ ከቢድዓ፣
➺ከኩራት፣ ከኒፋቅ፣
➺ከውሸት፣ከእዩልኝ ስሙልኝ፣
➺ከጥርጣሬ፣ከአላማ ቢስነት
➺ከጥላቻ፣ከጭካኔ፣
➺ከደካማነት፣ከቸልተኝነት፣
➺ከዱንያ ፍቅር አጥራልን!
➻አንተ ልቦችን የምትቀያይር ጌታ ልቦቻችንን ባንተ ዲን ላይ ፅናት ስጣቸው!!
➺ከሽርክ፣ ከቢድዓ፣
➺ከኩራት፣ ከኒፋቅ፣
➺ከውሸት፣ከእዩልኝ ስሙልኝ፣
➺ከጥርጣሬ፣ከአላማ ቢስነት
➺ከጥላቻ፣ከጭካኔ፣
➺ከደካማነት፣ከቸልተኝነት፣
➺ከዱንያ ፍቅር አጥራልን!
➻አንተ ልቦችን የምትቀያይር ጌታ ልቦቻችንን ባንተ ዲን ላይ ፅናት ስጣቸው!!
La tehzen
የዝሙት አኼራዊ ቅጣቱም የከፋ ነው! ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 2 (ዚና) ዝሙት ነው። የዝሙት አኼራዊ ቅጣት እዚህ ዓለም ላይ ከሚያስከትለው ከባድ ቅጣት የባሰ የከፋ! ነው። ለዚህም ነው አላህ (ተባረከወተዓላ) ከሌሎች ሀራም ነገሮች በተለየ መልኩ “ዝሙትን አትቅረቡት” በማለት ገና በርቀት ያስጠነቀቀው፣ ይህ ከመሆኑም ጋር ግን በአሁን ጊዜ አብዘሃኛው ማለት በሚያስችል መልኩ ወጣቱ ዘንድ እንደ ሀላል ይታያል!…
የዝሙት የቅጣት ደረጃው ይለያያል።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 3 (ዚና) ዝሙት ነው።
ዝሙትን በተመለከተ ሁለት ተከታታይ ፅሁፎችን አሳልፌላችሁዋለሁ፣ ይህ 3ኛው ናው፣ እሱም የዝሙት የቅጣት ደረጃው ካሳለፍናቸው አይነቶችም የባሰ የከፋ ሊሆን እንደሚችል ነው!!
አላህ ይጠብቀንና አንዳንድ ሰዎች ህይወታቸውን በተለያዩ ሀራም ነገሮች አሳልፈው ሲያበቁ ቀሪ የእርጅና እድሜያቸውንም ወደ አላህ (ተባረከወተዓላ) ተውበት አድርገው ሊመለሱ ሲገባ ቀደም ሲል በለመዱት የከፋ ወንጀል ዝሙት ላይ ሲልከሰከሱ ልጆቻቸውና ዘመዶቻቸው እንኳን ሳይቀሩ አይናችሁን ላፈር እስከማለት የደረሱ በርካቶች ናቸው።
Sugermami&Sugerdadi እየተባባሉ ለዝሙት በእርጅና ራሳቸውን አዘጋጅተው ይወጣሉ፣ ይህ ደግሞ ጭራሹኑ ካሳለፍናቸው የዝሙት የቅጣት አይነቶችም ቅጣታቸውን የባሰ የከፋ የሚያደርገው ነው!።
Sugermami- ትልቅ ሴት ሆና ልጇን የሚያክል ወጣት በገንዘቧ ለዝሙት የምትጋብዝ ማለት ሲሆን
Sugerdad- ሽማግሌ ሆኖ ወጣት ሴቶችን የሚያባል/ዝሙተኛ የሚያደርግ ማለት ነው።
ወንድም እህቴ ሆይ! ወደ አላህ ተመለሱ አላህን ካስከፋቹና እንዲጠላችሁ ካደረጋችሁ ሁሉ ነገር እንዲጠላችሁና አይናችሁን ለአፈር እንዲላችሁ ያደርጋል!! አላህ ከወደዳችሁና ወደሱ ተውበት በማድረጋችሁ እንዲሁም መልካም ስራችሁን ከወደደላችሁ እሱም ይወዳችሁዋል! ሰዎችም መላኢካዎችም እንዲወዷችሁ ያደርጋል!!
ሁሉ ቢቀር እንኳን የአላህን ወዳጅነት ማግኘት ማለት ምንኛ መታደል ነው??? አላህ ይወፍቀን!!
ታዲያ የሽማግሌ ዝሙተኛ ነቢዩ ﷺ: አላህ በእለተ ትንሳኤ ወደርሱ አይመለከትም፣ አያነጋግረውም፣ አያጠራውምም ብለዋል:–
ከአቢ ሁረይራ ተይዞ (መ. አላህ ይውደድለትና) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲ ብለዋል:–
{ሶስት አይነት ሰዎችን አላህ በእለተ ትንሳኤ አያነጋግራቸውም፣ ወደ እነሱም አይመለከትም፣ አያጠራቸውምም ለእነርሱም ከባድ የሆነ ቅጣት አላቸው‼ የሽማግሌ ዝሙተኛ፣ ውሸታም መሪና የድሃ ኩራተኛ፣ (ናቸው)።} ሙስሊም 107 ነሳኢይ 5/86 ላይ ዘግበውታል።
በጎረቤቱ ሰውዬ ሚስት ላይ ዝሙት የሚሰራ።
ይህ ከከባባድ ወንጀሎች ሁሉ ከባድና ከሽርክና ህይወት ከማጥፋት ተርታ የተሰለፈው ካባድ ወንጀል ነው‼
ከኢብኑ መስዑድ ተይዞ (መ.ስራውን አላህ ይውደድለትና) እንዲህ አለ:–
{የአላህ መልእክተኛ ሆይ! የትኛው ወንጀል ነው? የላቀው አላህ ዘንድ ከከባባዶች ሁሉ በላይ እጅግ በጣም ከባዱ አልኳቸው፣
“አላህ እርሱ የፈጠረህ ሆኖ ሳለ ለርሱ ቢጤ ማድረግህ ነው” አሉኝ። ይህማ እጅግ በጣም ከባድ ነው! ከዚህ ቀጥሎስ? አልኳቸው፣ “ልጅህን ከአንተ ጋር እንዳይበላብህ ፈርተህ መግደልህ ነው” አሉኝ። ከዚህ ቀጥሎስ? አልኳቸው፣ “በጎረቤትህ ሰውዬ ሚስት ላይ ዝሙት መፈፀምህ ነው” አሉኝ። ይህን እውነት ብሎ በማረጋገጥ አላህ (ተባረከወተዓላ) የሚከተለውን የቁርኣን አንቀፅ አወረድ:
﴿وَالَّذينَ لا يَدعونَ مَعَ اللَّهِ إِلهًا آخَرَ وَلا يَقتُلونَ النَّفسَ الَّتي حَرَّمَ اللَّهُ إِلّا بِالحَقِّ وَلا يَزنونَ وَمَن يَفعَل ذلِكَ يَلقَ أَثامًا★يُضاعَف لَهُ العَذابُ يَومَ القِيامَةِ وَيَخلُد فيهِ مُهانًا★إِلّا مَن تابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صالِحًا﴾ الفرقان ٦٨-٧٠
“እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ህግ የማይገድሉት፣ ዝሙት የማይሰሩትም ናቸው፣ ይህንንም የሚሰራ ሰው ቅጣትን ያገኛል። በትንሳኤ ቀን ቅጣቱ ለርሱ ይደራርባል፣ በርሷ ውስጥ የተዋረደ ሆኖ ይኖራል። ተፀፅቶ (ወደ አላህ) የተመለሰና ያመነ መልካም ስራንም የሰራ ሰው ሲቀር፣” አል ፉርቃን 68–70።} ሶሂህ ነው፣ ኢማሙ አህመድ 380–431 ነሳኢይ በተፍሲር 338
ቡኻሪና ሙስሊም የቁርኣን አንቀፁን ሳይጠቅሱ ዘግበውታል።
ወንድም እህቶቼ ሆይ! አላህ ይዘንላችሁና! እስቲ ልብ በሉ! ቆም ብላችሁም አስተውሉ!!
በአሁን ጊዜ ከቤተሰባችን ውስጥና ከውጭ ብዙ ወጣት እህትና ወንድሞች ኧረ! ሽማግሌዎችም እንደ ቀላልና ተራ ነገር የሚያዩትን የዝሙት ወንጀልን
አላህ ጥራት ይገባውና በርሱ ላይ ከማጋራትና ህይወትን ከማጥፋት እንዴት አድርጎ እንዳያያዘው!!
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…..
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Share join 👆👆 share join 👆👆👆
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 3 (ዚና) ዝሙት ነው።
ዝሙትን በተመለከተ ሁለት ተከታታይ ፅሁፎችን አሳልፌላችሁዋለሁ፣ ይህ 3ኛው ናው፣ እሱም የዝሙት የቅጣት ደረጃው ካሳለፍናቸው አይነቶችም የባሰ የከፋ ሊሆን እንደሚችል ነው!!
አላህ ይጠብቀንና አንዳንድ ሰዎች ህይወታቸውን በተለያዩ ሀራም ነገሮች አሳልፈው ሲያበቁ ቀሪ የእርጅና እድሜያቸውንም ወደ አላህ (ተባረከወተዓላ) ተውበት አድርገው ሊመለሱ ሲገባ ቀደም ሲል በለመዱት የከፋ ወንጀል ዝሙት ላይ ሲልከሰከሱ ልጆቻቸውና ዘመዶቻቸው እንኳን ሳይቀሩ አይናችሁን ላፈር እስከማለት የደረሱ በርካቶች ናቸው።
Sugermami&Sugerdadi እየተባባሉ ለዝሙት በእርጅና ራሳቸውን አዘጋጅተው ይወጣሉ፣ ይህ ደግሞ ጭራሹኑ ካሳለፍናቸው የዝሙት የቅጣት አይነቶችም ቅጣታቸውን የባሰ የከፋ የሚያደርገው ነው!።
Sugermami- ትልቅ ሴት ሆና ልጇን የሚያክል ወጣት በገንዘቧ ለዝሙት የምትጋብዝ ማለት ሲሆን
Sugerdad- ሽማግሌ ሆኖ ወጣት ሴቶችን የሚያባል/ዝሙተኛ የሚያደርግ ማለት ነው።
ወንድም እህቴ ሆይ! ወደ አላህ ተመለሱ አላህን ካስከፋቹና እንዲጠላችሁ ካደረጋችሁ ሁሉ ነገር እንዲጠላችሁና አይናችሁን ለአፈር እንዲላችሁ ያደርጋል!! አላህ ከወደዳችሁና ወደሱ ተውበት በማድረጋችሁ እንዲሁም መልካም ስራችሁን ከወደደላችሁ እሱም ይወዳችሁዋል! ሰዎችም መላኢካዎችም እንዲወዷችሁ ያደርጋል!!
ሁሉ ቢቀር እንኳን የአላህን ወዳጅነት ማግኘት ማለት ምንኛ መታደል ነው??? አላህ ይወፍቀን!!
ታዲያ የሽማግሌ ዝሙተኛ ነቢዩ ﷺ: አላህ በእለተ ትንሳኤ ወደርሱ አይመለከትም፣ አያነጋግረውም፣ አያጠራውምም ብለዋል:–
ከአቢ ሁረይራ ተይዞ (መ. አላህ ይውደድለትና) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲ ብለዋል:–
{ሶስት አይነት ሰዎችን አላህ በእለተ ትንሳኤ አያነጋግራቸውም፣ ወደ እነሱም አይመለከትም፣ አያጠራቸውምም ለእነርሱም ከባድ የሆነ ቅጣት አላቸው‼ የሽማግሌ ዝሙተኛ፣ ውሸታም መሪና የድሃ ኩራተኛ፣ (ናቸው)።} ሙስሊም 107 ነሳኢይ 5/86 ላይ ዘግበውታል።
በጎረቤቱ ሰውዬ ሚስት ላይ ዝሙት የሚሰራ።
ይህ ከከባባድ ወንጀሎች ሁሉ ከባድና ከሽርክና ህይወት ከማጥፋት ተርታ የተሰለፈው ካባድ ወንጀል ነው‼
ከኢብኑ መስዑድ ተይዞ (መ.ስራውን አላህ ይውደድለትና) እንዲህ አለ:–
{የአላህ መልእክተኛ ሆይ! የትኛው ወንጀል ነው? የላቀው አላህ ዘንድ ከከባባዶች ሁሉ በላይ እጅግ በጣም ከባዱ አልኳቸው፣
“አላህ እርሱ የፈጠረህ ሆኖ ሳለ ለርሱ ቢጤ ማድረግህ ነው” አሉኝ። ይህማ እጅግ በጣም ከባድ ነው! ከዚህ ቀጥሎስ? አልኳቸው፣ “ልጅህን ከአንተ ጋር እንዳይበላብህ ፈርተህ መግደልህ ነው” አሉኝ። ከዚህ ቀጥሎስ? አልኳቸው፣ “በጎረቤትህ ሰውዬ ሚስት ላይ ዝሙት መፈፀምህ ነው” አሉኝ። ይህን እውነት ብሎ በማረጋገጥ አላህ (ተባረከወተዓላ) የሚከተለውን የቁርኣን አንቀፅ አወረድ:
﴿وَالَّذينَ لا يَدعونَ مَعَ اللَّهِ إِلهًا آخَرَ وَلا يَقتُلونَ النَّفسَ الَّتي حَرَّمَ اللَّهُ إِلّا بِالحَقِّ وَلا يَزنونَ وَمَن يَفعَل ذلِكَ يَلقَ أَثامًا★يُضاعَف لَهُ العَذابُ يَومَ القِيامَةِ وَيَخلُد فيهِ مُهانًا★إِلّا مَن تابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صالِحًا﴾ الفرقان ٦٨-٧٠
“እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ህግ የማይገድሉት፣ ዝሙት የማይሰሩትም ናቸው፣ ይህንንም የሚሰራ ሰው ቅጣትን ያገኛል። በትንሳኤ ቀን ቅጣቱ ለርሱ ይደራርባል፣ በርሷ ውስጥ የተዋረደ ሆኖ ይኖራል። ተፀፅቶ (ወደ አላህ) የተመለሰና ያመነ መልካም ስራንም የሰራ ሰው ሲቀር፣” አል ፉርቃን 68–70።} ሶሂህ ነው፣ ኢማሙ አህመድ 380–431 ነሳኢይ በተፍሲር 338
ቡኻሪና ሙስሊም የቁርኣን አንቀፁን ሳይጠቅሱ ዘግበውታል።
ወንድም እህቶቼ ሆይ! አላህ ይዘንላችሁና! እስቲ ልብ በሉ! ቆም ብላችሁም አስተውሉ!!
በአሁን ጊዜ ከቤተሰባችን ውስጥና ከውጭ ብዙ ወጣት እህትና ወንድሞች ኧረ! ሽማግሌዎችም እንደ ቀላልና ተራ ነገር የሚያዩትን የዝሙት ወንጀልን
አላህ ጥራት ይገባውና በርሱ ላይ ከማጋራትና ህይወትን ከማጥፋት እንዴት አድርጎ እንዳያያዘው!!
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…..
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Share join 👆👆 share join 👆👆👆
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
የዝሙት የቅጣት ደረጃው ይለያያል። ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 3 (ዚና) ዝሙት ነው። ዝሙትን በተመለከተ ሁለት ተከታታይ ፅሁፎችን አሳልፌላችሁዋለሁ፣ ይህ 3ኛው ናው፣ እሱም የዝሙት የቅጣት ደረጃው ካሳለፍናቸው አይነቶችም የባሰ የከፋ ሊሆን እንደሚችል ነው!! አላህ ይጠብቀንና አንዳንድ ሰዎች ህይወታቸውን በተለያዩ ሀራም ነገሮች አሳልፈው ሲያበቁ ቀሪ የእርጅና እድሜያቸውንም ወደ አላህ (ተባረከወተዓላ)…
ዓይንን (አጅነቢይ) ያልተፈቀደችለትን ሴት ከማየት መጠበቁ ከዝሙት ለመጠበቅ ፍቱን መድኃኒት ነው።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 4 (ዚና) ዝሙት ነው።
ኢስላም ምንኛ ያማርና ቀጥ ያለ ዲን ነው!! ከጎጂ ነገሮች ከመከሰታቸው በፊት መጠበቅን ያደረገለት የሆነው ዲን።
የላቀው! አምላካችን አላህ (ተባረከወተዓላ) የሰው ልጆችን ከብልግና እንዲጠበቁ ወደ ብልግና ከመድረሳቸው በፊት በርቀቱ አስጠንቅቋል! ወደዛ ነገር መዳረሻዎችን ሁሉ ዘጋግቷል። የሰው ልጅ ከተቃራኒ ፆታው ጋር ሲተያይ ነው ለዝሙት የሚከጃጀለው፣ በመሆኑም የዚህን መንገድ ወንዱንም ሴቱንም አይናችሁን ስበሩ በማለት ዘግቷል። አላህ (ተባረከወተዓላ) በዓይንን (ሀራም) ያልተፈቀደን ነገር ማየትን ብሊትን ከመጠበቅ ጋርም አያይዞታል፣ ለምን? አንድ ሰው ዓይኑን ካልጠበቀ ብሊቱን ሊጠብቅ እንደማይችል ግልፅነውና። አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ ብሏል:–
﴿قُل لِلمُؤمِنينَ يَغُضّوا مِن أَبصارِهِم وَيَحفَظوا فُروجَهُم ذلِكَ أَزكى لَهُم إِنَّ اللَّهَ خَبيرٌ بِما يَصنَعونَ﴾ النور ٣٠
“ለምእመናን ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልከሉ፣ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፣ ይህ ለነሱ ልባቸውን የተሻለ አጥሪ ነው፣ አላህ በሚሰሩት ሁሉ ውስጥ አዋቂ ነው።” ኑር 30
ኢብን ከሢር ይህን አንቀፅ ሲተነትኑ “ይህ ለነሱ ልባቸውን የተሻለ አጥሪ ነው” የሚለው ቦታ ላይ፣ (ዓይንን ሀራም ከማየት መጠበቅ ለልባቸውም ለዲናቸውም አጥሪ ነው «ዓይኑን ሀራም ከማየት የጠበቀ ሰው አላህ ዓይኑ ላይ ብርሃንን ያስወርሰዋል» እንደተባለው ) ብለዋል።
ይህ ከአላህ (ተባረከወተዓላ) ዘንድ ለባሮች ሀላል ካደረገላቸው ውጪ ክልክል ያደረገባቸውን ነገር እንዳይመለከቱና ክልክል ካደረገባቸው ነገርም ዓይናቸውን እንዲሰብሩ የተላለፈ ትእዛዝ ነው። ዓይን በድንገት አላህ ከማየት ክልክል ካደረገባት ነገር ብትጋጠም እንኳን በፍጥነት ዞር ልትል ይገባል!! ይህን አስመልክቶም ታላቁ ሷሃቢይ ጀሪር ኢብን ዐብደላህ አልበጀሊ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነቢዩን ﷺ በድንገት ሀራም የተደረገን ነገር ስለማየት ጠየኳቸው አለ:– (ዓይኔን ዘወር እንዳደርግ አዘዙኝ።) ኢማሙ አህመድ በሙስነዳቸው 4/361 ሙስሊም ኪታቡል አደብ 3/1699–1700 ሌሎችም ዘግበውታል።
በሌላ ዘገባ (ዓይንህን ወደ መሬት አድርገው።) ብለውታል፣ ዛሬ ላይ በተለይ ዓይንን ወደ መሬት ማድረጉ ወደሌላ አቅጣጫ ዘወር ከማድረጉ የተሻለ ነው! ዓይንህን ወደሌላ ቦታ ዘወር ስታደርግ መጀመሪያ ከሸሸህበት የባሰ ነገር ሊገጥምህም ይችላልና! (ዓይኔን ዘወር እንዳደርግ አዘዙኝ።) ማለቱ፣ ወደ መሬትም ሆነ ወደሌላ አመላካች ነው፣ የተሻለው ግን ወደ መሬት ማድረጉ ነው።
በአሁን ጊዜ ግን አላህ ያዘነለት እንጂ በዲኑ ከሌላው የተሻለ ነው የሚባለው ወንድ እንኳን ሳይቀር በዚህ በሽታ ተጠቅቷል: ይህ በሽታ ከላጤነት ጊዜ ጀምሮዋቸው ሲያገቡ እንኳን የማይተዋቸው ሰዎች ቀላል የሚባሉ አይደሉም፣ በዚህ በሽታ የተጠቃ ሰው በተለይ ላጤ ከሆነ አላህ ይጠብቀንና ጊዜው ቢረዝምም በዋናው ዝሙት መውደቁ አይቀሪ ጉዳይ ይሆናል፣ ባለ ትዳርም ከሆነ ከሚስቱ ጋር ያለው ግንኙነት እየሻከረ ይሄዳል፣ ከሌላ ሴትም መልከስከስ ይጀምራል፣ ከባድ የሆነው ወንጀል ውስጥም ይወድቃል!!
ታዲያ በየትኛውም ቦታ ላይ ዓይናችንን እንጠብቃት! ከሀራም ነገር እናርቃት! በተለይ በዚህ ጊዜ የድብቅን ወንጀል ተጠንቀቅ‼ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የተለያዩ አጅነቢይ ሴቶች ፎቶ ላይ የምታፈጥ ከሆነ አደጋው የከፋ! ነው።
ወንድሜ ሆይ! መንገድ ዳር ላይ ቁጭ ብለህ ለብልግና ራሳቸውን አዘጋጅተው የሚወጡ ሴቶች ላይ ዓይንህን አታማትር፣ አንተ ልብስህን አሳጥር ተብለህ ከታዘዝከው በላይ ቀሚሳቸውን አሳጥረው ለዝሙት የሚጣሩ ሴቶችን ቁጭ ብለህ አትላከፍ ይዘውህ ገደል ይገባሉ፣ መንገዱም እጅግ በጣም የከፋ ነውና ከገባህበት የመመለስህ ጉዳይ አደጋ ላይ የሆነበት አዘቅጥ ውስጥ ገብተህ እንዳትቀር።
ገጠመኝ ከሰዎች ጋር መንገድ ዳር ላይ ለጉዳይህ የምትቀመጠው ወንድሜ ሆይ! መንገዱ በአንተ ላይ ሀቅ አለውና ሀቁን ስጠው! በየ መንገድ ዳር ቁጭ ብለው ከሚባልጉና ጨዋ ሴቶችን ከሚያባልጉ ወንዶች ተርታ እንዳትሰለፍ ተጠንቀቅ!።
ነቢዩ ﷺ ለመንገድ ያለውን ሀቅ ነግረውሃልና እሱን አጥብቀህ ያዝ! በሚገባ ተግብርበት።
ከአቢ ሰዒድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል አለ:–
{“መንገዶች (ዳር) ላይ መቀመጥን ተጠንቀቁ!፣” ሷሀባዎች የአላህ መልእክተኛ ሆይ መቀመጣችንማ የማይቀር ነገር ነው (ምክንያቱ) የተለያዩ ጉዳዮቻችንን እናወራበታለን፣ አሉ። የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ አሉ “እንቢ ካላችሁ የመንገዱን ሀቁን ስጡት” ሷሃባዎች:– የአላህ መልእክተኛ ሆይ የመንገዱ ሀቅ ምንድነው? አሉዋቸው፣ “ዓይንን መስበር፣ ሰዎችን የሚያስቸግርን ነገር ማስወገድ፣ ሠላምታን መመለስ፣ በመልካም ማዘዝና ከተወገዘ ነገር መከልከል” ነው አሉ።) ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…
✍NurAhemd
https://t.me/httpsLatahzen
Share and join 👆👆👆
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 4 (ዚና) ዝሙት ነው።
ኢስላም ምንኛ ያማርና ቀጥ ያለ ዲን ነው!! ከጎጂ ነገሮች ከመከሰታቸው በፊት መጠበቅን ያደረገለት የሆነው ዲን።
የላቀው! አምላካችን አላህ (ተባረከወተዓላ) የሰው ልጆችን ከብልግና እንዲጠበቁ ወደ ብልግና ከመድረሳቸው በፊት በርቀቱ አስጠንቅቋል! ወደዛ ነገር መዳረሻዎችን ሁሉ ዘጋግቷል። የሰው ልጅ ከተቃራኒ ፆታው ጋር ሲተያይ ነው ለዝሙት የሚከጃጀለው፣ በመሆኑም የዚህን መንገድ ወንዱንም ሴቱንም አይናችሁን ስበሩ በማለት ዘግቷል። አላህ (ተባረከወተዓላ) በዓይንን (ሀራም) ያልተፈቀደን ነገር ማየትን ብሊትን ከመጠበቅ ጋርም አያይዞታል፣ ለምን? አንድ ሰው ዓይኑን ካልጠበቀ ብሊቱን ሊጠብቅ እንደማይችል ግልፅነውና። አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ ብሏል:–
﴿قُل لِلمُؤمِنينَ يَغُضّوا مِن أَبصارِهِم وَيَحفَظوا فُروجَهُم ذلِكَ أَزكى لَهُم إِنَّ اللَّهَ خَبيرٌ بِما يَصنَعونَ﴾ النور ٣٠
“ለምእመናን ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልከሉ፣ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፣ ይህ ለነሱ ልባቸውን የተሻለ አጥሪ ነው፣ አላህ በሚሰሩት ሁሉ ውስጥ አዋቂ ነው።” ኑር 30
ኢብን ከሢር ይህን አንቀፅ ሲተነትኑ “ይህ ለነሱ ልባቸውን የተሻለ አጥሪ ነው” የሚለው ቦታ ላይ፣ (ዓይንን ሀራም ከማየት መጠበቅ ለልባቸውም ለዲናቸውም አጥሪ ነው «ዓይኑን ሀራም ከማየት የጠበቀ ሰው አላህ ዓይኑ ላይ ብርሃንን ያስወርሰዋል» እንደተባለው ) ብለዋል።
ይህ ከአላህ (ተባረከወተዓላ) ዘንድ ለባሮች ሀላል ካደረገላቸው ውጪ ክልክል ያደረገባቸውን ነገር እንዳይመለከቱና ክልክል ካደረገባቸው ነገርም ዓይናቸውን እንዲሰብሩ የተላለፈ ትእዛዝ ነው። ዓይን በድንገት አላህ ከማየት ክልክል ካደረገባት ነገር ብትጋጠም እንኳን በፍጥነት ዞር ልትል ይገባል!! ይህን አስመልክቶም ታላቁ ሷሃቢይ ጀሪር ኢብን ዐብደላህ አልበጀሊ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነቢዩን ﷺ በድንገት ሀራም የተደረገን ነገር ስለማየት ጠየኳቸው አለ:– (ዓይኔን ዘወር እንዳደርግ አዘዙኝ።) ኢማሙ አህመድ በሙስነዳቸው 4/361 ሙስሊም ኪታቡል አደብ 3/1699–1700 ሌሎችም ዘግበውታል።
በሌላ ዘገባ (ዓይንህን ወደ መሬት አድርገው።) ብለውታል፣ ዛሬ ላይ በተለይ ዓይንን ወደ መሬት ማድረጉ ወደሌላ አቅጣጫ ዘወር ከማድረጉ የተሻለ ነው! ዓይንህን ወደሌላ ቦታ ዘወር ስታደርግ መጀመሪያ ከሸሸህበት የባሰ ነገር ሊገጥምህም ይችላልና! (ዓይኔን ዘወር እንዳደርግ አዘዙኝ።) ማለቱ፣ ወደ መሬትም ሆነ ወደሌላ አመላካች ነው፣ የተሻለው ግን ወደ መሬት ማድረጉ ነው።
በአሁን ጊዜ ግን አላህ ያዘነለት እንጂ በዲኑ ከሌላው የተሻለ ነው የሚባለው ወንድ እንኳን ሳይቀር በዚህ በሽታ ተጠቅቷል: ይህ በሽታ ከላጤነት ጊዜ ጀምሮዋቸው ሲያገቡ እንኳን የማይተዋቸው ሰዎች ቀላል የሚባሉ አይደሉም፣ በዚህ በሽታ የተጠቃ ሰው በተለይ ላጤ ከሆነ አላህ ይጠብቀንና ጊዜው ቢረዝምም በዋናው ዝሙት መውደቁ አይቀሪ ጉዳይ ይሆናል፣ ባለ ትዳርም ከሆነ ከሚስቱ ጋር ያለው ግንኙነት እየሻከረ ይሄዳል፣ ከሌላ ሴትም መልከስከስ ይጀምራል፣ ከባድ የሆነው ወንጀል ውስጥም ይወድቃል!!
ታዲያ በየትኛውም ቦታ ላይ ዓይናችንን እንጠብቃት! ከሀራም ነገር እናርቃት! በተለይ በዚህ ጊዜ የድብቅን ወንጀል ተጠንቀቅ‼ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የተለያዩ አጅነቢይ ሴቶች ፎቶ ላይ የምታፈጥ ከሆነ አደጋው የከፋ! ነው።
ወንድሜ ሆይ! መንገድ ዳር ላይ ቁጭ ብለህ ለብልግና ራሳቸውን አዘጋጅተው የሚወጡ ሴቶች ላይ ዓይንህን አታማትር፣ አንተ ልብስህን አሳጥር ተብለህ ከታዘዝከው በላይ ቀሚሳቸውን አሳጥረው ለዝሙት የሚጣሩ ሴቶችን ቁጭ ብለህ አትላከፍ ይዘውህ ገደል ይገባሉ፣ መንገዱም እጅግ በጣም የከፋ ነውና ከገባህበት የመመለስህ ጉዳይ አደጋ ላይ የሆነበት አዘቅጥ ውስጥ ገብተህ እንዳትቀር።
ገጠመኝ ከሰዎች ጋር መንገድ ዳር ላይ ለጉዳይህ የምትቀመጠው ወንድሜ ሆይ! መንገዱ በአንተ ላይ ሀቅ አለውና ሀቁን ስጠው! በየ መንገድ ዳር ቁጭ ብለው ከሚባልጉና ጨዋ ሴቶችን ከሚያባልጉ ወንዶች ተርታ እንዳትሰለፍ ተጠንቀቅ!።
ነቢዩ ﷺ ለመንገድ ያለውን ሀቅ ነግረውሃልና እሱን አጥብቀህ ያዝ! በሚገባ ተግብርበት።
ከአቢ ሰዒድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል አለ:–
{“መንገዶች (ዳር) ላይ መቀመጥን ተጠንቀቁ!፣” ሷሀባዎች የአላህ መልእክተኛ ሆይ መቀመጣችንማ የማይቀር ነገር ነው (ምክንያቱ) የተለያዩ ጉዳዮቻችንን እናወራበታለን፣ አሉ። የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ አሉ “እንቢ ካላችሁ የመንገዱን ሀቁን ስጡት” ሷሃባዎች:– የአላህ መልእክተኛ ሆይ የመንገዱ ሀቅ ምንድነው? አሉዋቸው፣ “ዓይንን መስበር፣ ሰዎችን የሚያስቸግርን ነገር ማስወገድ፣ ሠላምታን መመለስ፣ በመልካም ማዘዝና ከተወገዘ ነገር መከልከል” ነው አሉ።) ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…
✍NurAhemd
https://t.me/httpsLatahzen
Share and join 👆👆👆
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሰው ሳቅ በሳቅ ሆኖ ዋለ ሲፈነድቅ
ለረጅሙ ጉዞ ትንሽም ሣይሰንቅ
እንዴት ዋልክ ሲሉት ደህና ነኝም አለ ቀብር የሚባል ሀገር ከፊቱ እያለ
እንደምን ነህ ሲሉት ሰላም ነኝም አለ
ሲራጥ ሳይታለፍ የምን ሰላም አለ
✍Nur
https://t.me/httpsLatahzen
ለረጅሙ ጉዞ ትንሽም ሣይሰንቅ
እንዴት ዋልክ ሲሉት ደህና ነኝም አለ ቀብር የሚባል ሀገር ከፊቱ እያለ
እንደምን ነህ ሲሉት ሰላም ነኝም አለ
ሲራጥ ሳይታለፍ የምን ሰላም አለ
✍Nur
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አይቀርም
ቀኑ ቢጨላልም ሰማዩ ቢጠቁር
የሄድንበት መንገድ ቢያስኬድ ብዙ ዙር
ፀሀይዋ ጠልቃለች ተስፋ የለንም በቃ
አንልም! በጭራሽ በዚህም አናበቃ
ድንግዝግዝ ቢል ሌቱ አለችን ጨረቃ
ታግሰን ከሄድን መንገዳችንን ይዘን
ፈተና እንቅፋቱን ሁሉን በሆድ ችለን
የጨለመው ለሊት ይሆናል ብሩህ ቀን
By Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
ቀኑ ቢጨላልም ሰማዩ ቢጠቁር
የሄድንበት መንገድ ቢያስኬድ ብዙ ዙር
ፀሀይዋ ጠልቃለች ተስፋ የለንም በቃ
አንልም! በጭራሽ በዚህም አናበቃ
ድንግዝግዝ ቢል ሌቱ አለችን ጨረቃ
ታግሰን ከሄድን መንገዳችንን ይዘን
ፈተና እንቅፋቱን ሁሉን በሆድ ችለን
የጨለመው ለሊት ይሆናል ብሩህ ቀን
By Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ማረኝ!?
በሀራም አድሬ፤ በሀራም ዘውትሬ
ያዘዝከኝን ሁላ፤ ጥሼ እስከዛሬ
ለመንጻት አቅቶኝ
ለመመለስ ዳግቶኝ
ለመውጣት አድጦኝ
ለመድረስ እርቆኝ
ተውባን አዘግይቼ፤ እስከዛሬ ኖሬ
አለመገዛቴ፤ አስለቀሰኝ ዛሬ
ለእስካሁኑ እድሜ
ላጠፋሁት ጥፋት፤ ወንጀል ማስቀደሜ
ጊዜ በማጥፋቴ፤ በዝቅጠት መክረሜ
ጸጸቱ ተሰማኝ፤ አንጻኝ ከህመሜ!?
✍Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
በሀራም አድሬ፤ በሀራም ዘውትሬ
ያዘዝከኝን ሁላ፤ ጥሼ እስከዛሬ
ለመንጻት አቅቶኝ
ለመመለስ ዳግቶኝ
ለመውጣት አድጦኝ
ለመድረስ እርቆኝ
ተውባን አዘግይቼ፤ እስከዛሬ ኖሬ
አለመገዛቴ፤ አስለቀሰኝ ዛሬ
ለእስካሁኑ እድሜ
ላጠፋሁት ጥፋት፤ ወንጀል ማስቀደሜ
ጊዜ በማጥፋቴ፤ በዝቅጠት መክረሜ
ጸጸቱ ተሰማኝ፤ አንጻኝ ከህመሜ!?
✍Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
▒ሱረት አል-ኢኽላስ የወረደበት ምክኒያት▒
----------------------------
ኢማም አል-በይሀቂይ - ኢብኑ አባስ ብለዋል በማለት ተናግረዋል «አይሁዶች ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] ዘንድ መጥተው 'አንተ ሙሐመድ ሆይ! አንተ የምታመልከውን ጌታ ግለፅልን' በማለት ሲጠይቁ፤ በዚህ ግዜ 'ሱረቱል ኢኽለስ' ለነቢዩ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ወረደላቸው፦
ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ * ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ * ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ * ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ *
ከዛም ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] «ይህ ነው የጌታዬ በህሪ» ብለው መለሱላቸው። ይህም የአይሁዶች ጥያቄ ለእውቀትና ሐቅን ለማወቅ አልነበረም። የዚህ ምዕራፍ ትርጉሙም፦
1- ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ
«ክፍፍልና ብዛትን የማይቀበል፤ በዛቱ (በእውኑ)፣ በበህሪውም ሆነ በድርጊቱ ምንም አጋር የሌለው። ማለትም ማንም የአሏህን በህሪ የሚመስል ያለው የለም» ማለት ነው።
2- اﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ
«ሁሉም ነገራት በእርሱ ፈለጊ ሲሆኑ፤ እርሱ ግን ከማንም ከጃይና ፈላጊ ያልሆነ ጌታ (አሏህ) ነው»።
3- ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ
«አይወልድም (ከሱ ሚወጣ ነገር የለም)፤ አይወለድም (ከሌላ የወጣም አይደለም)»።
4- ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ
«አርሱን በምንም አይነት የሚመስል የለም፤ አምሳያም ሆነ ቢጤ የለውም»
.
ሱረቱል ኢኽላስ ተውሒድን በአጭሩ አጠቃላ የያዘች አንቀፅ ናት። አሏህ ትርጉሟን በተገቢው ካወቁት ያድርገ።
https://t.me/httpsLatahzen
✿✿✿༺ཌ༈༈ད༻✿✿
----------------------------
ኢማም አል-በይሀቂይ - ኢብኑ አባስ ብለዋል በማለት ተናግረዋል «አይሁዶች ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] ዘንድ መጥተው 'አንተ ሙሐመድ ሆይ! አንተ የምታመልከውን ጌታ ግለፅልን' በማለት ሲጠይቁ፤ በዚህ ግዜ 'ሱረቱል ኢኽለስ' ለነቢዩ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ወረደላቸው፦
ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ * ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ * ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ * ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ *
ከዛም ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] «ይህ ነው የጌታዬ በህሪ» ብለው መለሱላቸው። ይህም የአይሁዶች ጥያቄ ለእውቀትና ሐቅን ለማወቅ አልነበረም። የዚህ ምዕራፍ ትርጉሙም፦
1- ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ
«ክፍፍልና ብዛትን የማይቀበል፤ በዛቱ (በእውኑ)፣ በበህሪውም ሆነ በድርጊቱ ምንም አጋር የሌለው። ማለትም ማንም የአሏህን በህሪ የሚመስል ያለው የለም» ማለት ነው።
2- اﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ
«ሁሉም ነገራት በእርሱ ፈለጊ ሲሆኑ፤ እርሱ ግን ከማንም ከጃይና ፈላጊ ያልሆነ ጌታ (አሏህ) ነው»።
3- ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ
«አይወልድም (ከሱ ሚወጣ ነገር የለም)፤ አይወለድም (ከሌላ የወጣም አይደለም)»።
4- ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ
«አርሱን በምንም አይነት የሚመስል የለም፤ አምሳያም ሆነ ቢጤ የለውም»
.
ሱረቱል ኢኽላስ ተውሒድን በአጭሩ አጠቃላ የያዘች አንቀፅ ናት። አሏህ ትርጉሟን በተገቢው ካወቁት ያድርገ።
https://t.me/httpsLatahzen
✿✿✿༺ཌ༈༈ད༻✿✿
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ⑨
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ