🎙በጉጉት የሚጠበቅ መድረክ!!!
(የጊዜ ዋጋ!)
💺#በሸይኽ_ኢልያስ_አህመድ
⌚️እሁድ ጧት 3:00
24/8/1443(18/7/2014)
🕌ራህማ መስጂድ
🚖አየር ጤና ቻይና ካምፕ ወደ ጀሞ3 (አዋሽ ዳቦ)
(የጊዜ ዋጋ!)
💺#በሸይኽ_ኢልያስ_አህመድ
⌚️እሁድ ጧት 3:00
24/8/1443(18/7/2014)
🕌ራህማ መስጂድ
🚖አየር ጤና ቻይና ካምፕ ወደ ጀሞ3 (አዋሽ ዳቦ)
ጊዜያዊ ደሥታ ብለሽ ወንዶችን ወደ ዝሙት የሚጣሩ የማይረባ ልብሥ አትልበሺ
ዛሬ ለትንሽ ደቂቃ የሚያልፍ ሥሜት ብለሽ ነገ የሠው ልጆች አምሣ ሺ አመት ያለ ምግብ ያለ መጠጥ የሚቆሙት ቀን አሥታውሺ የዚህ ቀን መከራ የዚህ ቀን ፈተና መውጣት የምትችዩ የጌታሽን ትዛዝ በዱንያ ላይ ሠምቻለሁ ታዝዣለሁ በማለትሽ እና በመተግበርሽ ነው ምትወጩ
እንጂ
የአላህን ትዛዝ ጥለሽ ከሩቁ የሚጣሩ አልባሣት እና ና እያለ የሚጣራው የፈረንሣይ ሽቶ በመቀባት አይደለም ያን እናት ልጅዋን ጥላ ነፍሤ ነፍሤ በምትልበት በዛች ቀውጢ ቀን የምትድኙ ዛሬ ላይ ለአሄራ ብለሽ ባሥቀመጥሽው ሥራሽ ነው።
ወንድሜ ሆይ
ምነካህ
አሥተያት አትሥጣት እሥዋ ያሁሉ መሥታወት እና ያሁሉ ቀለሞች ተቀብታ ዝንጀሮ የመሠለችው የአንተ አሥተያየት ፈልጋ ነው እና አትልከፍ ይህ ከዝሙት ውሥጥ የድርሻህ እየወሠድክ ነው
ጌታችን ሆይ እዘንልን
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ተፈሪ ቦጋለ
Sadat
ተፈሪ ቦጋለ።
ስለ ሸህ ሁሴን ጂብሪል በአጭሩ ስሙና እውነቱን ፍረዱ።
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በደንብ ሼር አድርጉት። ዲናችንን ከመፈራረስ እንታደግ።
ስለ ሸህ ሁሴን ጂብሪል በአጭሩ ስሙና እውነቱን ፍረዱ።
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በደንብ ሼር አድርጉት። ዲናችንን ከመፈራረስ እንታደግ።
ነቢዩﷺ እንዲህ አሉ፦
[[ሁሉም ኡመቶቼ(ህዝቦቼ) ጀነት ይገባሉ እምቢ ያለ ሰው ሲቀር፤]
ለነቢዩም ተባሉ፡ ማነው ጀነት ግባ ተብሎ እምቢ የሚለው?
እሳቸውም [እኔን የታዘዘኝ ሰው በእርግጥ ጀነት ገባ ፤እኔን ያመፀኝ(ትእዛዜን) አልቀበልም ያለው ሰው እምቢ ብሏል።]]
ቡኻሪዘግቦታል።
[[ሁሉም ኡመቶቼ(ህዝቦቼ) ጀነት ይገባሉ እምቢ ያለ ሰው ሲቀር፤]
ለነቢዩም ተባሉ፡ ማነው ጀነት ግባ ተብሎ እምቢ የሚለው?
እሳቸውም [እኔን የታዘዘኝ ሰው በእርግጥ ጀነት ገባ ፤እኔን ያመፀኝ(ትእዛዜን) አልቀበልም ያለው ሰው እምቢ ብሏል።]]
ቡኻሪዘግቦታል።