#አልሀምዱሊላሒ
ሱብሀን የኛ ጌታ ጥበቡ ገራሚ
እጅግ አዛኝ ሆኖ ተመልካችም ሰሚ
ለሰውልጅ በማሰብ ስለሆነ ደካማ የማይችል ልፍስፍስ
ለድካሙ እረፍት እንቅልፍ ፈጠረለት ህሊናው እንዲያድስ።
የጀሊሉ ትዕዛዝ ወቅቷንም ጠብቃ
ይኸው ብቅ ብላለች የማለዳ ጀንበር አማምራ ደማምቃ
የምድር ፍጥረታት ቀሰቀሰችው በብርሃን አሙቃ
#አልሀምዱሊላሒ ህያው ላደረገን ከሞታችን በኋላ ዳግም ላነቃን
ስራችን እንድናስውብ ሌላ እድል ለሰጠን፣
ወደ እሱ ነውና የኛ መሰብሰቢያ መመለሻችን።
በአዝካር በቁርኣን እሱን በማወደስ
ምሽቱን አሳይቶን ለንጋት እንድንደርስ
ላበቃን ጌታችን ምስጋናን በማቅረብ
ውሎአችን እንጀምር አላማን በማንገብ
ለአኼራው ቤታችን ስንቅን ለመሰብሰብ።
መልካም ውሎ 🥀🥀🌴
ሱብሀን የኛ ጌታ ጥበቡ ገራሚ
እጅግ አዛኝ ሆኖ ተመልካችም ሰሚ
ለሰውልጅ በማሰብ ስለሆነ ደካማ የማይችል ልፍስፍስ
ለድካሙ እረፍት እንቅልፍ ፈጠረለት ህሊናው እንዲያድስ።
የጀሊሉ ትዕዛዝ ወቅቷንም ጠብቃ
ይኸው ብቅ ብላለች የማለዳ ጀንበር አማምራ ደማምቃ
የምድር ፍጥረታት ቀሰቀሰችው በብርሃን አሙቃ
#አልሀምዱሊላሒ ህያው ላደረገን ከሞታችን በኋላ ዳግም ላነቃን
ስራችን እንድናስውብ ሌላ እድል ለሰጠን፣
ወደ እሱ ነውና የኛ መሰብሰቢያ መመለሻችን።
በአዝካር በቁርኣን እሱን በማወደስ
ምሽቱን አሳይቶን ለንጋት እንድንደርስ
ላበቃን ጌታችን ምስጋናን በማቅረብ
ውሎአችን እንጀምር አላማን በማንገብ
ለአኼራው ቤታችን ስንቅን ለመሰብሰብ።
መልካም ውሎ 🥀🥀🌴
እስቲዓና፦ማለት የዱኒያም ሆነ የአኽራን ጉዳይ ለማሳካት እገዛ መፈለግ ማለት ሲሆን የዚህም ብዙ ክፍሎች አሉት (1)እገዛ ከአላህ መፈለግ (2)በሚችሉት ነገር ብቻ ከፉጡር እገዛን መፈለግ (3)በሕወት ያለና አጠገቡ ባለ ሰው ግና ደካማ በሆነ ሰው መደገፍ(4)በሟች መታገዝ(5)በጅኖች መታገስ(6)አላህ ዘንድ በሚወደዱ ሥራዎች
(1)እገዛ ከአላህ መፈለግ ፦ይህም ባሪያዉ ጉዳዩን በሙሉ ወደ አላህ በመተናነስ በመቅረብ እርዳታን መጠየቅ ነው፡፡ ይህም ባሪያዉአላህ ብቻዉን የሚፈልገውን እገዛ እንደሚሰጠዉ ሙሉ በሙሉ በማመን መሆን አለበት፡፡አላህ እንዲህ ይላል((ኢያ ከነእቡዱ ወእያ ከነስተኢን))አንተን ብቻ እንገዛለን፤አተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡እብኑል ቀይም እስትዓና በአላህ ላይ ያለንን እርግጠኝነት በሱ ላይ መደገፋችን ያሣያል ብለዋል እገዛ የሚፈልግ ሁሉ ከአላህ ብቻ ይፈልግ እሱ ብቻ ነው የሰዎችን የእገዛ ጥያቄ ለመመለስ አቅም ያለዉ ለዚህ ነውሙሣ(ዐ ሰ)ለህዝቦቹ እንዲ በማለት መልዕክት ያስተላለፈዉ ለአላህ ተገዙ ታገሱም ምድር ለአላህ ናት ፡፡ከባሮች ለሚሻው ያወርሣታል፡፡ምስጉንዋም ፍፃሜ ለጥንቁቆች ናት አላቸው☝️((አል-አዐራፍ 128))
(2) ከሚችሉት ነገር ብቻ ከፉጡራን እገዛ መፈለግ፦እገዛ በተፈቀደ ነገር ከሆነ አላህ እንዲ ይላል በበጎ ነገር አላህን በመፍራት ተረዳዱ፡፡ግን በኃጢአት ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡አላህንም ፍሩ፡፡አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡(አል ማዕዳህ፡2)በሀራም ላይ ከሆነ በሁለቱም (በአጋዥና ተጋዥ )ላይ ሀራም ነው የተወደደ በሆነ ነገር ከሆነ አጋዥ አጅር ያገኝበታል፡፡በአላህ መንገድ ለግሱ፡፡በእጆቻችሁንም(ነፍሶቻችሁን)ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡በጎ ስራንም ስሩ፤አላህ በጎ ሰሪዎችን ይወዳል፡፡(አል በቀራ 195)
(3)በሕይወት ያለና አጠገቡ ባለ ሰው ግና ደካማ በሆነ ሰው መደገፍ፦ይህ ጫወታ ነው ለምሣሌ፡በጣም ደካማ የሆነን ሰው ትልቅ ሸክም አሸክመኝ ብሎ መጠየቅ፡፡✍✍ኑርአህመድ
(4)በሟች መታገዝ፦ይህ ክልክል የሆነ የእገዛ አይነት ነው፡፡ድርጊቱም ሽርኩል አክበር (ትልቁ ሽርክ)ነው፡፡አላህ ብቻ ማድረግ የሚችለዉ ነገር ከሞተ ሰው መጠየቅ ትልቅ በደል ነው፡፡ሙታኖች ምንም ማድረግ አይችሉም፡፡የሞቱ ሰዎች ነብያቶች ሆኑ ወሊዮች እንዲሁም ሌላ ተራ ሰው በዚህ ዘርፍ እኩል ናቸዉ፡፡ከነዚህ እገዛ የፈለገ ሰው ሙሽሪክ ነው፡፡☞♥ልብ በሉ በሀገራችን በተለያዩ ቦታዋች ከሚገኙ አናጅና(ባሌ የሚገኘዉ የሼክ ሁሴን መሥጂድ)፣በገታ(ወሎ የሚገኘው የገታ ሼክ ቀብር)በጉራጌ ዞን የአብሬትናየቃጥባሬ ቀብር በርካታ መሠል ቦታዎች ይኖራሉ፡፡ወደነዚህ ቦታዎች በመሄድ ከነሱ በሆነ ነገር እንዲረዳቸዉ መለመን ትልቁ ሽርክ ነው፡፡ ከእስልምና ያስወጣል፡፡ከሰዉ ሁሉ በላጭ የሆኑት ነብዩ ቀብር በመሄድ እርዳታን መለመን ከትልቁ ሽርክ ነው ታዳ ለነብዩ ሽርክ ከሆነ ለተራ ሰው እንዴት እገዛን እንጠይቃለን እንደዉ ከኛ ዱዐን እገዛን ይፈልጋሉ እንጂ::✍✍ኑርአህመድ
ከሰዎችና ከሌሎች ከሚችሉ አካላት እገዝ መጠየቅ የሚፈቅደው ሶስት ነገሮች ሲሟሉ ብቻ ነው ፦ 1 በሕይወት መኖር አለበት 2 በአጠገቡ መኖር አለበት 3የሚችል መሆን አለበት ✍✍ኑርአህመድ
በማይችል አካል ያለ አንዳች ድብቅ እምነት ድረሱልኝ ማለት ይሄ ጨዋታ ይሆናል፡፡ ለምሣሌ ፦ለአንድ ሰውነቱ የደነዘዘ ሰው፣ ጉድጓድ ዉስጥ እየሰመጠ አድኑኝ ብሎ ጩኸት ማሰማት፡፡ ሰውየዉ ራሱ ፓራለይዝድ ሆኖ ተቀምጧልና ይህ ደካማ የማይችል ሰውመለመን ትርጉም የለውም ማለት ነው፡፡ባጠቃላይ የማይችል አካል ድረሱልኝ ብሎ መለመን፣ እስረኛ ለእስረኛ ከእስር ቤት አዉጣኝ ብሎ እንደ መለመን አይነት ማለት ነው ሟችን የሚለምን እንደዚህ ሰው አይነት ነው፡፡ምክኒያቱም ሰዉየዉ ከእስር እሱን ማዉጣ ቢችል ኖሮ ራሱ በወጣ ነበርና፡፡ ሌላ ምሳሌ፦ባህር ዉስጥ እየሰመጠ ያለ ሰው ሌላ እየሰመጠ ያለዉን ጓደኛዉን አድነኝ ብሎ መለመን ነው፡፡✍✍ኑርአህመድ
ኧረ በአላህ ይሁንብን እስቲ ቁጭ ብለን እናስብ ከአላህ ውጭ ያሉ ነገራቶች ምን ብለን ነው ወደነሱ ምንቃረበዉ እነሱ ሁላቸዉም ተሰባስበው አንድ ቁንጫ ሊፈጥሩ አይችሉም አላህ ያለምንም ረዳት ሰማይናምድር በዉስጧም ያሉ ነገራቶች የፈጠረ እሱን ትተን ወዴት የዉመል ቂያማ እነሱ ናቸዉ እንዴ ሚቀሰቅሱን ወይስ አላህ ነው ሱብሀን አላህ ራሳቸዉ ተቀስቅሰዉ የሰሩት ስራ ይሰጣቸዋል እንኳን ሊቀሰቅሱ ይቅርና እና በምን አይነት ሁኔታ ነው ያለነዉ አባታች ፣እናታችን ቀብር ዝየራ ብለዉ ጓዛቸዉ ይዘዉ ሲሄዱ ሚያዝገነዝብላቸዉ ጠፍቶ ሳይሆን ሀቅ ሚቀበል ታጣ አላህ ከዚህ ነገር ያዉጣን✍✍ኑር
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ④
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
#ፍቅርን_ፍቅር_ከሆነ_ሰው_ተማር
በሌሊት ስግደት ከጌታቸው ጋር በሚገናኙበት ጊዜ ቤታቸው ጠባብ ነበረችና ባለቤታቸው ዓኢሻ እግራቸውን ዘርግተው በተኙበት የአላህ መልክተኛ ወደሱጁድ ሲወርዱ እግራቸውን እንዲሰበስቡ የመእመናንን እናት ዓኢሻን ቆንጠጥ ያደርጓቸዋል ረዘም ላለ ሰዓትም በስግደት ላይ ስለሚቆሙ የምእመናን እናት ዓኢሻ እግራቸውን መልሰው ይዘረጉታል።
አንድ ወንድ ሚስቱን የመኪና በር ከፍቶ ሲያሰገባት ሲያይ ለሚስቱ ባለው ክብር ይደነቃል ነገርግን የአላህ መልክተኛ ﷺ 'በኸይበር' ዘመቻ ላይ ሚስታቸውን ሶፍያን በተከበረው ጭናቸው ላይ ቆማ ግመል ላይ እንድትወጣ አድርገዋል ይህ በዘመቻ ወቅት ለሚስታቸው ያላቸውን ክብር ያሳዩበት ነው። ይኽንን ግን አያስተውልም!
ለሚወዱት ሰው አበባ ወይም ጥሩ ሽታ ያላቸው ተክሎችን መስጠት የምዕራባውያን ፈለግ እንደሆነ አድርገው የሚገመቱ አሉ ነገርግን የአላህ መልክተኛ ﷺ << ለሱ 'ረይሐን' (የተክል አይነት) የተሰጠው ሰው አይመልሰው (ይቀበል) ቀላልና ሽታዋ ውብ ነውና >> ብለዋል ። 🌷
የስጦታ ትንሽ እንደሌለውም እያስተማሩን ነው!
የአላህ መልክተኛ ﷺ ከምእመናኖች እናት ዓኢሻ ጋር ሆነው መጠጣት በፈለጉ ጊዜ ዓኢሻ የጠጡበትን እቃ ይዘው በጠጡበት ቦታ ይጠጡ ነበር ።ይኽ በትዳር ሕይወት ውስጥ ፍቅርን መተማመንን አንደሚጨምር ጥርጥር የለውም ።
ይኽ ታላቅ ነብይ ለሚስት የምናጎርሰው ጉርሻ ራሱ ሰደቃ እንደሆነ ያስተምሩናል ።🍶
የምእመናን እናት ዓኢሻ የአላህ መልክተኛ ﷺ ቤት ውስጥ የሚያደረጉትን ተጠይቀው ' ልብሳቸውን ይሰፉ ፤ ወተት ያልቡ እራሳቸውንም ቤተሰቦቻቸውንም ይረዱ ነበር ' ትላለች። የሴት ስራ ነው ተብሎ የሚተው ነገር እንደሌለም እያስተማሩ ነው።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••
🌹ፍቅርን ፍቅር ከሆነ ሰው ተማር!
🖊ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
በሌሊት ስግደት ከጌታቸው ጋር በሚገናኙበት ጊዜ ቤታቸው ጠባብ ነበረችና ባለቤታቸው ዓኢሻ እግራቸውን ዘርግተው በተኙበት የአላህ መልክተኛ ወደሱጁድ ሲወርዱ እግራቸውን እንዲሰበስቡ የመእመናንን እናት ዓኢሻን ቆንጠጥ ያደርጓቸዋል ረዘም ላለ ሰዓትም በስግደት ላይ ስለሚቆሙ የምእመናን እናት ዓኢሻ እግራቸውን መልሰው ይዘረጉታል።
አንድ ወንድ ሚስቱን የመኪና በር ከፍቶ ሲያሰገባት ሲያይ ለሚስቱ ባለው ክብር ይደነቃል ነገርግን የአላህ መልክተኛ ﷺ 'በኸይበር' ዘመቻ ላይ ሚስታቸውን ሶፍያን በተከበረው ጭናቸው ላይ ቆማ ግመል ላይ እንድትወጣ አድርገዋል ይህ በዘመቻ ወቅት ለሚስታቸው ያላቸውን ክብር ያሳዩበት ነው። ይኽንን ግን አያስተውልም!
ለሚወዱት ሰው አበባ ወይም ጥሩ ሽታ ያላቸው ተክሎችን መስጠት የምዕራባውያን ፈለግ እንደሆነ አድርገው የሚገመቱ አሉ ነገርግን የአላህ መልክተኛ ﷺ << ለሱ 'ረይሐን' (የተክል አይነት) የተሰጠው ሰው አይመልሰው (ይቀበል) ቀላልና ሽታዋ ውብ ነውና >> ብለዋል ። 🌷
የስጦታ ትንሽ እንደሌለውም እያስተማሩን ነው!
የአላህ መልክተኛ ﷺ ከምእመናኖች እናት ዓኢሻ ጋር ሆነው መጠጣት በፈለጉ ጊዜ ዓኢሻ የጠጡበትን እቃ ይዘው በጠጡበት ቦታ ይጠጡ ነበር ።ይኽ በትዳር ሕይወት ውስጥ ፍቅርን መተማመንን አንደሚጨምር ጥርጥር የለውም ።
ይኽ ታላቅ ነብይ ለሚስት የምናጎርሰው ጉርሻ ራሱ ሰደቃ እንደሆነ ያስተምሩናል ።🍶
የምእመናን እናት ዓኢሻ የአላህ መልክተኛ ﷺ ቤት ውስጥ የሚያደረጉትን ተጠይቀው ' ልብሳቸውን ይሰፉ ፤ ወተት ያልቡ እራሳቸውንም ቤተሰቦቻቸውንም ይረዱ ነበር ' ትላለች። የሴት ስራ ነው ተብሎ የሚተው ነገር እንደሌለም እያስተማሩ ነው።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••
🌹ፍቅርን ፍቅር ከሆነ ሰው ተማር!
🖊ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
☞ረመዳን እየመጣ ነው ሰማታቹኃል አይደል…እና ወዳጆቼ እስከዛሬ ከነበርንበት ቀልብ እና የኢማን ደረጃ በጣም ከፍ ብለን መልካም ስራን ተላምደን ከወድሁ የዘጋጁተን ልንጠብቀው ግድ ይላል።የኢማን ደረጃችንን ከፍ ለማድረግ ፕሮግራም አውጥተን ብንጠቀም መልካም ነው እላለው፡፡
📄እኔ ለምሳሌ ይህንን ፕሮግራም አውጥቻለው(ከተስማማችሁ መልካም… ምክኒያቱም የሁሉም ሰው የስራ ዘርፍ እና ክፍት ክፍለ ግዜ ይለያያል እና…)
① ማታ አራት ሰዓት እንተኛለን፡፡
② ሌሊት አስር ሰኣት አሊያም ዘጠኝ ሰዓት ተኩል እንነሳለን፡፡ ለኔ ዓይነቱ ደካማ ሰው በአንድ ምሽት ዉስጥ 6 ሰዓት ከተኛ በቂ ነው፡፡
③ ከዉዱእ በኋላ ለሀያ ወይም ለአርባ ደቂቃ ዊትር እንሰግዳለን፡፡ እንደ ከእንቅልፍ አነሳሳችን እና አቅማችን ማድረግ እንችላለን፡፡
④ እስከ አሥራ አንድ ከሩብ ድረስ በኢስቲግፋርና በዚክር እንቆያለን፡፡ ይህ ከንጋት በፊት ያለው ሰዓት እጅግ የተወደደና ዱዓዉም ምላሽ የሚያገኝበት ነው፡፡ በጣም ልንጠቀምበት ይገባል ። ስሜቱም ደስ ይላል። መስገጃችን ላይ ሆነን ወይም ጋደም ብለን ዚክር ዱዓና ኢስቲግፋር እናብዛ።
⑤እስከ አሥራ አንድ ሰዓት ተኩል ሱብሒ እንሰግዳለን፡፡ የሱብሒን ሱንና መርሳት የለብንም፡፡
⑥ከዚያ በኋላ ፀሐይ እስክትወጣ ድረስ ባንተኛ መልካም ነው፡፡ ለዚክርና ዱዓ የሚወደድ ሰዓት ነውና እንድሁም ቁርኣንን ልንቀራበት የሚገባ ሰኣት ነው፡፡
⑦ከዚያ ተነስተን ቤተሰብ እናግዛለን፤ ወደ ት/ት መሄድ ካለብን እንሄዳለን ቤታችንን እናስተካክላለን፤ ለዕለት ዉሏችን መስመር እንሲዛለን፡፡
⑧ምሳ ከበላን ብኃላ የተወሰነ 30_40 ደቂቃ ያክል አረፍ ብንል ይህ አንድም ማታ ላይ ስንሰግድ እንቅልፍ እንዳያሸንፈን ያግዘናል፡፡ የቀይሉላ ሰዓትም ነዉና ሱናዉን አገኘን ማለት ነው፡፡
⑨ከዐስር በኋላ እስከ መግሪብ ባለው ሰኣት ሁሉም እንደ ፕሮግራሙ… በዚህ ሰኣት ክፍት ክፍለ ግዜ ያለው መስጁድ ቁጭ ብሎ የ ዒልም ሀለቃን ቢጣድ ለሱ የተሻለ ነው።
⑩አስራ አንድ ሰኣት ተኩል አከባቢ የማታ ዚክር(አዝካረል_መሳእ) እናድርግ።
⑪ሦስት ሰዓት ላይ እራት ብንበላ፡፡ ጎን ለጎን ኘሮግራሞች ካሉ መርጠን እናስኪድ። ከእራት በኋላ ባናመሽ መልካም ነው፡፡
♻️እናንተስ ምን አሰባቹህ? ይህ እኔ ያሰብኩት ነው(አላህ ኢኽላስን እና በተናገርኩት መተግበርን ይስጠኝና)
“ለናንተም ቢጠቅማቹህ ብየ ነው ያካፈልኳቹህ”
✍በወንድማችሁ ኢብኑ ሙሀመድ
https://t.me/httpsLatahzen
📄እኔ ለምሳሌ ይህንን ፕሮግራም አውጥቻለው(ከተስማማችሁ መልካም… ምክኒያቱም የሁሉም ሰው የስራ ዘርፍ እና ክፍት ክፍለ ግዜ ይለያያል እና…)
① ማታ አራት ሰዓት እንተኛለን፡፡
② ሌሊት አስር ሰኣት አሊያም ዘጠኝ ሰዓት ተኩል እንነሳለን፡፡ ለኔ ዓይነቱ ደካማ ሰው በአንድ ምሽት ዉስጥ 6 ሰዓት ከተኛ በቂ ነው፡፡
③ ከዉዱእ በኋላ ለሀያ ወይም ለአርባ ደቂቃ ዊትር እንሰግዳለን፡፡ እንደ ከእንቅልፍ አነሳሳችን እና አቅማችን ማድረግ እንችላለን፡፡
④ እስከ አሥራ አንድ ከሩብ ድረስ በኢስቲግፋርና በዚክር እንቆያለን፡፡ ይህ ከንጋት በፊት ያለው ሰዓት እጅግ የተወደደና ዱዓዉም ምላሽ የሚያገኝበት ነው፡፡ በጣም ልንጠቀምበት ይገባል ። ስሜቱም ደስ ይላል። መስገጃችን ላይ ሆነን ወይም ጋደም ብለን ዚክር ዱዓና ኢስቲግፋር እናብዛ።
⑤እስከ አሥራ አንድ ሰዓት ተኩል ሱብሒ እንሰግዳለን፡፡ የሱብሒን ሱንና መርሳት የለብንም፡፡
⑥ከዚያ በኋላ ፀሐይ እስክትወጣ ድረስ ባንተኛ መልካም ነው፡፡ ለዚክርና ዱዓ የሚወደድ ሰዓት ነውና እንድሁም ቁርኣንን ልንቀራበት የሚገባ ሰኣት ነው፡፡
⑦ከዚያ ተነስተን ቤተሰብ እናግዛለን፤ ወደ ት/ት መሄድ ካለብን እንሄዳለን ቤታችንን እናስተካክላለን፤ ለዕለት ዉሏችን መስመር እንሲዛለን፡፡
⑧ምሳ ከበላን ብኃላ የተወሰነ 30_40 ደቂቃ ያክል አረፍ ብንል ይህ አንድም ማታ ላይ ስንሰግድ እንቅልፍ እንዳያሸንፈን ያግዘናል፡፡ የቀይሉላ ሰዓትም ነዉና ሱናዉን አገኘን ማለት ነው፡፡
⑨ከዐስር በኋላ እስከ መግሪብ ባለው ሰኣት ሁሉም እንደ ፕሮግራሙ… በዚህ ሰኣት ክፍት ክፍለ ግዜ ያለው መስጁድ ቁጭ ብሎ የ ዒልም ሀለቃን ቢጣድ ለሱ የተሻለ ነው።
⑩አስራ አንድ ሰኣት ተኩል አከባቢ የማታ ዚክር(አዝካረል_መሳእ) እናድርግ።
⑪ሦስት ሰዓት ላይ እራት ብንበላ፡፡ ጎን ለጎን ኘሮግራሞች ካሉ መርጠን እናስኪድ። ከእራት በኋላ ባናመሽ መልካም ነው፡፡
♻️እናንተስ ምን አሰባቹህ? ይህ እኔ ያሰብኩት ነው(አላህ ኢኽላስን እና በተናገርኩት መተግበርን ይስጠኝና)
“ለናንተም ቢጠቅማቹህ ብየ ነው ያካፈልኳቹህ”
✍በወንድማችሁ ኢብኑ ሙሀመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
🖌🖌🔖የአደም ልጅ ሆይ‼️🖌🖌
✏️💦የትላንት ትላንት ምንም አልነበረህም፤ ምንም ሳትይዝ፣ ራቁትህን ነው ይችን ዓለም የተቀላቀልከው፤
🔑 ይሁንና ትላንት ያጣኸውን ዛሬ አግኝተሃል፣ ዛሬ ያጣኸውን ነገ ታገኘዋለህ፣ ሁሉንም ደግሞ የነገ ነገ ታጣዋለህ።
🔑 ባጭሩ አንድ ቀን ሁሉንም ትተህ ትሞታለህ።
✏️💦ከሞትክ በኋላስ?
🔑 ከ3 ቀን በኋላ የጣቶችህ ጥፍሮች መወዳደቅ ይጀምራሉ።
🔑 ከ4 ቀን በኋላ የራስ ቅልህና ሰውነትህ ላይ ያሉ ጸጉሮች በሙሉ ይረግፋሉ።
🔑ከ5 ቀን በኋላ አንጎልህ መርገብ ይጀምራል፣ የሰውነትህ ሥጋ ይጠወልጋል፤ መቀመጫህ፣ ጡትና ኃፍረተ-ስጋህ ይበሰብሳል።
🔑 ከ6 ቀን በኋላ ቆዳህ መሳሳትና ቀስ በቀስም ከአጥንትህ ላይ መለያየት ይጀምራል።
🔑 ከ7 ቀን በኋላ ሆድህ ይቀልጣል፣ መጥፎ ጠረንም ማውጣት (radiate ማድረግ) ይጀምራል።
🔑 ከሞትክ ከ60 ቀን በኋላ መላው የሰውነትህ አካል ወዳልነበር ይለወጥና "አንተ" ማለት "አጥንት" ብቻ ትሆናለህ:-
🖌🌺ታዲያ🌺🖌
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ትእቢት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ራስ ወዳድነት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ክርክር፣ ጭቅጭቅና ንትርክ?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ቅናት?
🔑 ለምንስ ይሆን ይሄ ሁሉ ጥላቻ?
🔑 እኮ ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ የክፋት ሥራ?
🔑 ጥለህ ለምትሄደው አለም? እስኪ ለሞት ሩብ ጉዳይ እንደቀረው ሰው እንኑር!!
🔑ደሃ ሃብታም እያልክ ሳታደላ፣ የተማረ ያልተማረ ብለህ ሳትለይ፣ መልከ መልካም መልከ ጥፉ ሳትል፣ ባለስልጣን ተራ ሰው ብለህ ሳትመርጥ...እኩል- ተመልከት፣ ሰዎች ዘንድ በሚኖራቸው ደረጃ ሳይሆን አላህ ዘንዳ ሊኖራቸው የሚችል ደረጃ አታውቅምና አስተንትን!!
🔑 አንድ ቀን የሁላችንም ፍጻሜ አንድ ሥፍራ- መቃብር ነውና!። -
🔑 በሰዎች ደስታ ደስ ይበልህ። ራስህንም በዚህ ምድር ብቻ አትለካው፣
፧ 🔑 ከዚህ አለም ወዲያ ያለውን ህይወት አስብና ጊዜህ ሳያልቅ ወደ አላህ ተጠጋ!!
አላህ ያግራልን!!
🔄🔄➨➨➧➧
https://t.me/httpsLatahzen
✏️💦የትላንት ትላንት ምንም አልነበረህም፤ ምንም ሳትይዝ፣ ራቁትህን ነው ይችን ዓለም የተቀላቀልከው፤
🔑 ይሁንና ትላንት ያጣኸውን ዛሬ አግኝተሃል፣ ዛሬ ያጣኸውን ነገ ታገኘዋለህ፣ ሁሉንም ደግሞ የነገ ነገ ታጣዋለህ።
🔑 ባጭሩ አንድ ቀን ሁሉንም ትተህ ትሞታለህ።
✏️💦ከሞትክ በኋላስ?
🔑 ከ3 ቀን በኋላ የጣቶችህ ጥፍሮች መወዳደቅ ይጀምራሉ።
🔑 ከ4 ቀን በኋላ የራስ ቅልህና ሰውነትህ ላይ ያሉ ጸጉሮች በሙሉ ይረግፋሉ።
🔑ከ5 ቀን በኋላ አንጎልህ መርገብ ይጀምራል፣ የሰውነትህ ሥጋ ይጠወልጋል፤ መቀመጫህ፣ ጡትና ኃፍረተ-ስጋህ ይበሰብሳል።
🔑 ከ6 ቀን በኋላ ቆዳህ መሳሳትና ቀስ በቀስም ከአጥንትህ ላይ መለያየት ይጀምራል።
🔑 ከ7 ቀን በኋላ ሆድህ ይቀልጣል፣ መጥፎ ጠረንም ማውጣት (radiate ማድረግ) ይጀምራል።
🔑 ከሞትክ ከ60 ቀን በኋላ መላው የሰውነትህ አካል ወዳልነበር ይለወጥና "አንተ" ማለት "አጥንት" ብቻ ትሆናለህ:-
🖌🌺ታዲያ🌺🖌
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ትእቢት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ራስ ወዳድነት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ክርክር፣ ጭቅጭቅና ንትርክ?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ቅናት?
🔑 ለምንስ ይሆን ይሄ ሁሉ ጥላቻ?
🔑 እኮ ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ የክፋት ሥራ?
🔑 ጥለህ ለምትሄደው አለም? እስኪ ለሞት ሩብ ጉዳይ እንደቀረው ሰው እንኑር!!
🔑ደሃ ሃብታም እያልክ ሳታደላ፣ የተማረ ያልተማረ ብለህ ሳትለይ፣ መልከ መልካም መልከ ጥፉ ሳትል፣ ባለስልጣን ተራ ሰው ብለህ ሳትመርጥ...እኩል- ተመልከት፣ ሰዎች ዘንድ በሚኖራቸው ደረጃ ሳይሆን አላህ ዘንዳ ሊኖራቸው የሚችል ደረጃ አታውቅምና አስተንትን!!
🔑 አንድ ቀን የሁላችንም ፍጻሜ አንድ ሥፍራ- መቃብር ነውና!። -
🔑 በሰዎች ደስታ ደስ ይበልህ። ራስህንም በዚህ ምድር ብቻ አትለካው፣
፧ 🔑 ከዚህ አለም ወዲያ ያለውን ህይወት አስብና ጊዜህ ሳያልቅ ወደ አላህ ተጠጋ!!
አላህ ያግራልን!!
🔄🔄➨➨➧➧
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
✍ሲራጥ ምንድን ነው?
🌷👉 ሲራጥማለት በጃሀነም ጀርባ የተሰራ ድልድይ ነው ሲራጥ መነሻው የሰዎች መሰብሰቢያ ሲሆን መጨረሻው ደሞ የ ጀነት ደጃፍ ነው ማነው በዚ መንገድ የሚያልፈው ከ አደም አለይሂ ሰላም እስከ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ኡመት ማለትም ሁሉም የሰው ዘር መቼ ነው የሚያለፉት ሁሉም ተበታትነው ፍርድ ከተሰጣቸው ቡሀላ የጀነት ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ ይዘው እና እያበሩ ይጓዞሉ የጀሀነም ሰዎች ደሞ ወደ እሳት ይወድቃሉ አለህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲ ብሏል ከናተ ውስጥ አድም ሰው የለም በዚ በ ሲራጥ የሚያልፍና የሚሄድ ቢሆን እንጂ ኢሄ በጊታህ ዘንድ አስቀድሞ የተወሰነና የተፈረጀ ነው ከዛህም ጌታቸውን ፈሪ የነበሩትን እናድናቸዋለን በደለኛ እና ካሂዲያዊያንን አዛው በተበረከኩበት እንዲቀሩ አርገን እተዋቸዋለን
#ሱረቱል_መርየም (71_72) ማነው መጀመሪያ በ ሲራጥ ላይ የሚያልፈው የነብያቶች መደምደሚያ የሆኑት ሀቢቡላህ ሙሀመድ ሰ አ ወ እና ኡመቶቹ አማቹም ካሀዲውም አጠቃላይ የ ረሱላችን ኡመት የሆነው ያልፋል ማለት ነው እነዚያ አለህን ፈሪ እና ሰላታቸውን የሚሰግዱ በሰላም ያልፋሉ ከሀዲያን አመፀኞች በ ቀኝ እና በግራ ይከባለላሉ ልክ እንደ ቢራቢሮ ቡሀሪና ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ የ አላህ መልክተኛ ሰ አ ወ ሲራጥ በ ጀሀነም ጀርባ ይዘረጋል እኔ እና ኡመቶቼ መጀመሪያ ምናልፍ ይሆናል የዛን ቀን ከ መልእክተኞች ውጪ ማንም አይናገርም የ ረሱሎችም ጥሪ ምድነው አላሁ ሰላምህን አውርድ ብለው መለመን ብቻ ሲራጥ ምንይመስላል ሲራጥ ማለት ከ ሰይፍ የሳለ እና ከ ፀጉር የቀጠነ ጀለሶች እንግዲ አስቡት አሄን ሲራጥ ኢማን ካልሆነ ምንም አያሳልፈንም እንዲሁም ሰዎች እንደ ኢማናቸውና እንደ ስራቸው በ ሲራጥ ላይ የመሄዳቸው አይነት ይለያያል ከነዚውስጥም እንደ አይን ቅፅበት የሚያለፈው አለ አይኑን ከድኖ እስኪ ገልጥ ማለት ነው እንዲሁም እንደ መብረቅ ብልጭታ የሚያልፍ አለ እንደ ንፋስም የሚሄድ አለ እንደ ሚጋለብ ፈረስም የሚያፍ አለ እንደ ግመል ጋላቢም ዱብዱብ እያሉም እንዲሁም ኖርማል እርምጃና የመጨረሻው ተበርክኮ የሚሄድ ሲሆን ከዛ በታችም ያለው ተበርክኮ ጀሀነም እሳት ውስጥ የሚገባው ነው አዚ ዱኒያ ላይ ለ አላህ ብሎ እሱ በሚያዘው መልኩ ቀውጢ መሳጭ ዘናጭ እና አሪፍ ስራ የሰራ በ ሲራጥም አረፊ ቀጥ ያለመንገድ ይጓዛል በተቃራኒው ደሞ ከ እስልምና የራቀ እና የ አላህን ትዛዝ የማይፈፅም በ ሲራጥ ተበላ እሳትም ገቢ ነው በሲረጥም ጀሀነም የገቡት አማኞች እና አመፀኞች ይለያያሉ አማኞች ከፊት ሲሆኑ አመፀኞች ከ ሁዋላ ይሆናሉ አማኞች ጋ እንዳይደርሱ በ መሀላቸው መጋረጃ ይለቀቃል ሀያሉ ከ አርሽ በላይ ያለው ጌታችንም እንዲህ ይላል ወንድ መናፍቃን እና ሴት መናፍቃን ባሉ ጊዜ ለነዚያ ለ አማኞች አባካችሁን ጠብቁን ከናንተ ብርሀን አየሾፍን እያየን እድኔድ አማኞችም በዛ ሰአት አሉ ወደሁዋላ ተመለሱ ወደ ዱኒያ ሂዱና የሰራቹትን ስራ ኢዛቹ ኑ ጌታችን ለኛ ያበራልን በዱኒያ በሰራነው ስራ ነው በመሀከላቸው መጋረጃ ይጋረዳል ደጃፍ አለው ውስጡ የ ጀሊሉ ራህመት ያለበት ከፊትለፊቱ ቅጣት ያለበት ማለት ነው አማኞች ወደ ጀነት አመፀኞች ወደ ጀሀነም ይሄዳሉ ማለት ነው
አላህ
ከሲራጥ ይጠብቀን
ከ ጀሀነም እሳት ይጠብቀን
ከ ቀብርውስጥ ቅጣት ይጠብቀን
አላህን ከ ማሻረክ
ከክፍርና
ከ ቢድአ
አላህ ይጠብቀን አሚንንንን
https://t.me/httpsLatahzen
🌷👉 ሲራጥማለት በጃሀነም ጀርባ የተሰራ ድልድይ ነው ሲራጥ መነሻው የሰዎች መሰብሰቢያ ሲሆን መጨረሻው ደሞ የ ጀነት ደጃፍ ነው ማነው በዚ መንገድ የሚያልፈው ከ አደም አለይሂ ሰላም እስከ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ኡመት ማለትም ሁሉም የሰው ዘር መቼ ነው የሚያለፉት ሁሉም ተበታትነው ፍርድ ከተሰጣቸው ቡሀላ የጀነት ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ ይዘው እና እያበሩ ይጓዞሉ የጀሀነም ሰዎች ደሞ ወደ እሳት ይወድቃሉ አለህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲ ብሏል ከናተ ውስጥ አድም ሰው የለም በዚ በ ሲራጥ የሚያልፍና የሚሄድ ቢሆን እንጂ ኢሄ በጊታህ ዘንድ አስቀድሞ የተወሰነና የተፈረጀ ነው ከዛህም ጌታቸውን ፈሪ የነበሩትን እናድናቸዋለን በደለኛ እና ካሂዲያዊያንን አዛው በተበረከኩበት እንዲቀሩ አርገን እተዋቸዋለን
#ሱረቱል_መርየም (71_72) ማነው መጀመሪያ በ ሲራጥ ላይ የሚያልፈው የነብያቶች መደምደሚያ የሆኑት ሀቢቡላህ ሙሀመድ ሰ አ ወ እና ኡመቶቹ አማቹም ካሀዲውም አጠቃላይ የ ረሱላችን ኡመት የሆነው ያልፋል ማለት ነው እነዚያ አለህን ፈሪ እና ሰላታቸውን የሚሰግዱ በሰላም ያልፋሉ ከሀዲያን አመፀኞች በ ቀኝ እና በግራ ይከባለላሉ ልክ እንደ ቢራቢሮ ቡሀሪና ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ የ አላህ መልክተኛ ሰ አ ወ ሲራጥ በ ጀሀነም ጀርባ ይዘረጋል እኔ እና ኡመቶቼ መጀመሪያ ምናልፍ ይሆናል የዛን ቀን ከ መልእክተኞች ውጪ ማንም አይናገርም የ ረሱሎችም ጥሪ ምድነው አላሁ ሰላምህን አውርድ ብለው መለመን ብቻ ሲራጥ ምንይመስላል ሲራጥ ማለት ከ ሰይፍ የሳለ እና ከ ፀጉር የቀጠነ ጀለሶች እንግዲ አስቡት አሄን ሲራጥ ኢማን ካልሆነ ምንም አያሳልፈንም እንዲሁም ሰዎች እንደ ኢማናቸውና እንደ ስራቸው በ ሲራጥ ላይ የመሄዳቸው አይነት ይለያያል ከነዚውስጥም እንደ አይን ቅፅበት የሚያለፈው አለ አይኑን ከድኖ እስኪ ገልጥ ማለት ነው እንዲሁም እንደ መብረቅ ብልጭታ የሚያልፍ አለ እንደ ንፋስም የሚሄድ አለ እንደ ሚጋለብ ፈረስም የሚያፍ አለ እንደ ግመል ጋላቢም ዱብዱብ እያሉም እንዲሁም ኖርማል እርምጃና የመጨረሻው ተበርክኮ የሚሄድ ሲሆን ከዛ በታችም ያለው ተበርክኮ ጀሀነም እሳት ውስጥ የሚገባው ነው አዚ ዱኒያ ላይ ለ አላህ ብሎ እሱ በሚያዘው መልኩ ቀውጢ መሳጭ ዘናጭ እና አሪፍ ስራ የሰራ በ ሲራጥም አረፊ ቀጥ ያለመንገድ ይጓዛል በተቃራኒው ደሞ ከ እስልምና የራቀ እና የ አላህን ትዛዝ የማይፈፅም በ ሲራጥ ተበላ እሳትም ገቢ ነው በሲረጥም ጀሀነም የገቡት አማኞች እና አመፀኞች ይለያያሉ አማኞች ከፊት ሲሆኑ አመፀኞች ከ ሁዋላ ይሆናሉ አማኞች ጋ እንዳይደርሱ በ መሀላቸው መጋረጃ ይለቀቃል ሀያሉ ከ አርሽ በላይ ያለው ጌታችንም እንዲህ ይላል ወንድ መናፍቃን እና ሴት መናፍቃን ባሉ ጊዜ ለነዚያ ለ አማኞች አባካችሁን ጠብቁን ከናንተ ብርሀን አየሾፍን እያየን እድኔድ አማኞችም በዛ ሰአት አሉ ወደሁዋላ ተመለሱ ወደ ዱኒያ ሂዱና የሰራቹትን ስራ ኢዛቹ ኑ ጌታችን ለኛ ያበራልን በዱኒያ በሰራነው ስራ ነው በመሀከላቸው መጋረጃ ይጋረዳል ደጃፍ አለው ውስጡ የ ጀሊሉ ራህመት ያለበት ከፊትለፊቱ ቅጣት ያለበት ማለት ነው አማኞች ወደ ጀነት አመፀኞች ወደ ጀሀነም ይሄዳሉ ማለት ነው
አላህ
ከሲራጥ ይጠብቀን
ከ ጀሀነም እሳት ይጠብቀን
ከ ቀብርውስጥ ቅጣት ይጠብቀን
አላህን ከ ማሻረክ
ከክፍርና
ከ ቢድአ
አላህ ይጠብቀን አሚንንንን
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
🕌ሰ...ላ...ት...ን_ አ...ደ...ራ...🕌
🍃 ሶላት _ ያለ ራዕይ የተደነገገች ብቸኛዋ አምልኮ...)
የሶላትን ክብደት ከሚያመለክቱ ነገሮች መካከል በኢስራእና ሚዕራጅ #ሌሊት የተደነገገች ብቸኛዋ የአምልኮ ተግባር መሆኑ ነው። ያውም በመካከል አስተላላፊ መልዓክ ሳይኖር (ያለ ራዕይ)።
ሶላት በመልክተኛው ﷺ እና በሕዝቦቹ ላይ ያለ ጅብሪል (ዐ.ሰ) መልዕክት ነጋሪነት የተደነገገች ናት። መጀመሪያ ላይ ሀምሳ ሆና ነበር የተደነገገችው። ሆኖም ግን ነብዩ ሙሳ (ዐ.ሰ) ለነብያችን በመከሩት መሰረት ነብያችን አላህ (ሱ.ወ) ዘንድ ተመላልሰው ወደ አምስት ዝቅ ተደረገች። የፈጠረን አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱ ሰፊ ነው። ታዲያ የግዴታ ሶላት በቁጥር አምስት ብትሆንም በምንዳ ግን የሃምሳ ሶላት ደረጃ የምትስተካከል መሆኗን ልብ ይሏል። ይህም አላህ ዘንድ የተፃፈ ድንጋጌ ነው። ("አቡ ዳውድ ዘግበውታል)
ወዳጆቼ ! በቀን ውስጥ ግዴታ የተደረገብን ሶላት ብዛት ሀምሳ ቢሆን ኖሮ ማን ይችል ነበር ?… ፈፅሞ አይታሰብም። ያኔ በየስላቱ መካከላቸው ሊኖር የሚችለው የሰዓት ልዩነት ግፋ ቢል ሰላሳ ደቂቃ ብቻ መሆኑን እናስተውል። ዛሬ ግን ከሁለት እና ሦስት አራት ሰዓት ከዚያም በላይ በሆነ ልዩነት መካከል የምንሰግዳቸውን ሶላቶች መሳነፋችንና ባአግባቡ መወጣት አለመቻላችን የሚገርምና የሚያሳዝን ነው።
በዚህ መልኩ የእዝነቱ አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱንና ርህራሄውን አሳየን። ሆኖም ግን ብዙዎቻችን እፍረትና ጨዋነት የሚባል ነገር የተፈጠረብን አንመስልም። የአምላካችንን እዝነት አስተውለን ከኛ የሚጠበቅብንን አናደርግም።
<ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢልላህ !> አላህ ይዘንልን።
♻️ይቀላቀሉን♻️
https://t.me/httpsLatahzen
🍃 ሶላት _ ያለ ራዕይ የተደነገገች ብቸኛዋ አምልኮ...)
የሶላትን ክብደት ከሚያመለክቱ ነገሮች መካከል በኢስራእና ሚዕራጅ #ሌሊት የተደነገገች ብቸኛዋ የአምልኮ ተግባር መሆኑ ነው። ያውም በመካከል አስተላላፊ መልዓክ ሳይኖር (ያለ ራዕይ)።
ሶላት በመልክተኛው ﷺ እና በሕዝቦቹ ላይ ያለ ጅብሪል (ዐ.ሰ) መልዕክት ነጋሪነት የተደነገገች ናት። መጀመሪያ ላይ ሀምሳ ሆና ነበር የተደነገገችው። ሆኖም ግን ነብዩ ሙሳ (ዐ.ሰ) ለነብያችን በመከሩት መሰረት ነብያችን አላህ (ሱ.ወ) ዘንድ ተመላልሰው ወደ አምስት ዝቅ ተደረገች። የፈጠረን አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱ ሰፊ ነው። ታዲያ የግዴታ ሶላት በቁጥር አምስት ብትሆንም በምንዳ ግን የሃምሳ ሶላት ደረጃ የምትስተካከል መሆኗን ልብ ይሏል። ይህም አላህ ዘንድ የተፃፈ ድንጋጌ ነው። ("አቡ ዳውድ ዘግበውታል)
ወዳጆቼ ! በቀን ውስጥ ግዴታ የተደረገብን ሶላት ብዛት ሀምሳ ቢሆን ኖሮ ማን ይችል ነበር ?… ፈፅሞ አይታሰብም። ያኔ በየስላቱ መካከላቸው ሊኖር የሚችለው የሰዓት ልዩነት ግፋ ቢል ሰላሳ ደቂቃ ብቻ መሆኑን እናስተውል። ዛሬ ግን ከሁለት እና ሦስት አራት ሰዓት ከዚያም በላይ በሆነ ልዩነት መካከል የምንሰግዳቸውን ሶላቶች መሳነፋችንና ባአግባቡ መወጣት አለመቻላችን የሚገርምና የሚያሳዝን ነው።
በዚህ መልኩ የእዝነቱ አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱንና ርህራሄውን አሳየን። ሆኖም ግን ብዙዎቻችን እፍረትና ጨዋነት የሚባል ነገር የተፈጠረብን አንመስልም። የአምላካችንን እዝነት አስተውለን ከኛ የሚጠበቅብንን አናደርግም።
<ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢልላህ !> አላህ ይዘንልን።
♻️ይቀላቀሉን♻️
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
👆ከላሙላህ☝️" አዎ ቁርአን የአላህ ቃል የአላህ ንግግር ነው፡፡ ጌታ አላህ በቁርአን ዉስጥ ተናግሯል ፡፡መልክቱን ለሰዎች አሳውቋል፡፡አዎ ቁርአን የጅብሪል ወይም የነብዩ እንዲሁም የሌላ መኽሉቅ(ፍጡር)ቃል አይደለም፡፡ቁርአን የአላህ ንግግር ነው፡፡ቃላቱም መዕናዉም መልእክቱም የሱ ነው፡፡ማንም ሰው ቁርአን ቢቀራ ድምጹ የሰውየዉ ቢሆንም ቃሉ ግን የጌታችን ነው፡፡ይህንም ሀሳብ ኡለማዎች ሲገለጹት እንዲህ ይላሉ ፦"አስ-ሰዉቱ"ቃሪእ ሲሆን ንግግሩ ከላሙል ባሪ(ድምጹ የቃሪኡ የአንባቢዉ ድምጽ ሲሆን ንግግሩ ግን የጌታችን ንግግር ነው፡፡📚✍✍ኑርአህመድ
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል።
ሁላችንም ይመለከታል ።
ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ
እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት
በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ
አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ
እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት
አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ
ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ
የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤
ሁሉም መስጂዶች ተሰግዶ አልቋል፡፡
ሰዎቹ ባጠቃላይ ሰግደው
ወደቤታቸው ሄደዋል፡፡ እኔም ወደ
ቤቴ ተመለስኩና ማሰብ ጀመርኩ፤
ለራሴ እንዲህ አልኩኝ ‘በሀዲስ
በግለሰብ ከሚሰገደው ሰላት በጀምዐ
ሚሰገደው በ 27 ደረጃ ይበልጣል
ተብሎዋል፤ ስለዚህ 27 ጊዜ ኢሻን
ሰላት ብሰግደው በጀምዐ ከሰገዱት ጋር
እኩል ይሆናል’ ብዬ በማሰብ
ኢሻን ሰላት በቤቴ 27 ጊዜ ሰገድኩና
ተኛሁ፡፡ በዛው ቀን ለሊት በህልሜ
ከፈረሰኞች ጋር ፈረስ ውድድር
ስንወዳደር አየሁ፤ ፈረሴ ጠንካራ
ብትሆንም
እንኳ ሌሎቹ ላይ ልደርስባቸው
አልቻልኩም፤ ወደ ዃላ ቀረሁ፡፡ ፈረሴ
ትደርስባቸው ዘንድ እደበድባት
ጀመርኩ፤ ነገር ግን ምንም ለውጥ
ልታመጣልኝ አልቻለችም፡፡ አንደኛው
ፈረሰኛ ወደኔ በመዞር “ፈረስህን
አታሰቃያት እኛ ላይ ልትደርስብን
አትችልም” አለኝ፡፡ እኔም “ለምን?”
ብዬ
ስጠይቀው “ምክንያቱም እኛ ኢሻን
ሶላት በጀምዐ ነው የሰገድነው፤ አንተ
ግን ብቻህን ሰገድከው” በማለት
መለሰልኝ፡፡ ከዚህ ትልቅ ትምህርት
ወሰድኩ፤ በጣምም አዘንኩ፡፡” ይለናል
ኡበይዱላህ፡፡
ሱብሃነላህ!!
እኛ ስንት ሶላት ይሆን ጀምዐ
ያመለጠን?? ስንቶቻችን ይሆን በዚህ
ምክንያት ተፀፅተን የምናውቅ??
“አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84
አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል”
መባሉን ምናስታውስ ስንቶቻችን
ነን??
ዛሬውኑ እንነይት “ኢንሻ አላህ ካሁን
በሗላ አንድም ሶላት ጀምዐ
አያመልጠኝም” ብለን…ለኔም
ለናንተም ሰደቀቱል ጃሪያ ይሆናልና
መልክቱን
ሼር እናድርገው —
ያረብ በሰላት ላይ ጥንካሬና ብርታት ስጠን ከሰይጣን ተንኮል ጠብቀን።
ዋ!! ፈራሁልሽ ነፍሴ 😭😭😭
አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል።
ሁላችንም ይመለከታል ።
ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ
እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት
በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ
አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ
እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት
አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ
ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ
የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤
ሁሉም መስጂዶች ተሰግዶ አልቋል፡፡
ሰዎቹ ባጠቃላይ ሰግደው
ወደቤታቸው ሄደዋል፡፡ እኔም ወደ
ቤቴ ተመለስኩና ማሰብ ጀመርኩ፤
ለራሴ እንዲህ አልኩኝ ‘በሀዲስ
በግለሰብ ከሚሰገደው ሰላት በጀምዐ
ሚሰገደው በ 27 ደረጃ ይበልጣል
ተብሎዋል፤ ስለዚህ 27 ጊዜ ኢሻን
ሰላት ብሰግደው በጀምዐ ከሰገዱት ጋር
እኩል ይሆናል’ ብዬ በማሰብ
ኢሻን ሰላት በቤቴ 27 ጊዜ ሰገድኩና
ተኛሁ፡፡ በዛው ቀን ለሊት በህልሜ
ከፈረሰኞች ጋር ፈረስ ውድድር
ስንወዳደር አየሁ፤ ፈረሴ ጠንካራ
ብትሆንም
እንኳ ሌሎቹ ላይ ልደርስባቸው
አልቻልኩም፤ ወደ ዃላ ቀረሁ፡፡ ፈረሴ
ትደርስባቸው ዘንድ እደበድባት
ጀመርኩ፤ ነገር ግን ምንም ለውጥ
ልታመጣልኝ አልቻለችም፡፡ አንደኛው
ፈረሰኛ ወደኔ በመዞር “ፈረስህን
አታሰቃያት እኛ ላይ ልትደርስብን
አትችልም” አለኝ፡፡ እኔም “ለምን?”
ብዬ
ስጠይቀው “ምክንያቱም እኛ ኢሻን
ሶላት በጀምዐ ነው የሰገድነው፤ አንተ
ግን ብቻህን ሰገድከው” በማለት
መለሰልኝ፡፡ ከዚህ ትልቅ ትምህርት
ወሰድኩ፤ በጣምም አዘንኩ፡፡” ይለናል
ኡበይዱላህ፡፡
ሱብሃነላህ!!
እኛ ስንት ሶላት ይሆን ጀምዐ
ያመለጠን?? ስንቶቻችን ይሆን በዚህ
ምክንያት ተፀፅተን የምናውቅ??
“አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84
አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል”
መባሉን ምናስታውስ ስንቶቻችን
ነን??
ዛሬውኑ እንነይት “ኢንሻ አላህ ካሁን
በሗላ አንድም ሶላት ጀምዐ
አያመልጠኝም” ብለን…ለኔም
ለናንተም ሰደቀቱል ጃሪያ ይሆናልና
መልክቱን
ሼር እናድርገው —
ያረብ በሰላት ላይ ጥንካሬና ብርታት ስጠን ከሰይጣን ተንኮል ጠብቀን።
ዋ!! ፈራሁልሽ ነፍሴ 😭😭😭
እርካታ ሲለካ!
ራበኝ በላሁበት፣
ጠማኝ ጠጣሁበት፣
አማረኝ ለበስኩኝ፣
በረደኝ ደረብኩኝ፣
ሰለቸኝ ቀየርኩኝ፣
ወጣሁ ተናፈስኩኝ፣
ሞላ ፍላጎቴ፣
ሠመረ ምኞቴ፣
ተሟላ ጤናዬ፣
ጨመረ ኪሎዬ፣
ሰከነ ሥጋዬ፣
አረፈ ገላዬ፣
ሥጋዬም ረካ፣
ነፍሴስ በምን ትርካ!
አልኮልና ዝሙት
ዉጤታቸው ፀፀት፣
ጫትና አጉል ሱስ፣
አይጠግኑም መንፈስ፣
ወሬ ሙዚቃ ሣቅ፣
ትርፉ ቀልብ ማድረቅ፣
..
እርቀው ቢሄዱ፣
ቢወጡ ቢወርዱ፣
ቢጓዙ ቢደክሙ፣
ቢለፉ ቢተክኑ፣
ለቀልብ መድኃኒቱ፣
ለነፍስ ጤንነቱ፣
ለሕይወት ስምረቱ፣
ለምላስ ዕረፍቱ፣
ለቋንቋ ዉበቱ፣
ለሩሕ ምሽግ ቤቱ፣
ለወሬ ድምቀቱ፣
ለፊት ኑር ሞገሱ፣
አስተማማኝ መልሱ፣
ጌታን ማስታወሱ፣
እሱን ማወደሱ፣
ስሙን መቀደሱ፣
ማጥራት ማሞገሱ፣
ለመንፈስ ምግቡ፣
ዚክር ነው ቀለቡ፣
በዚክር ነው ለካ
እርካታ ሲለካ!!
ራበኝ በላሁበት፣
ጠማኝ ጠጣሁበት፣
አማረኝ ለበስኩኝ፣
በረደኝ ደረብኩኝ፣
ሰለቸኝ ቀየርኩኝ፣
ወጣሁ ተናፈስኩኝ፣
ሞላ ፍላጎቴ፣
ሠመረ ምኞቴ፣
ተሟላ ጤናዬ፣
ጨመረ ኪሎዬ፣
ሰከነ ሥጋዬ፣
አረፈ ገላዬ፣
ሥጋዬም ረካ፣
ነፍሴስ በምን ትርካ!
አልኮልና ዝሙት
ዉጤታቸው ፀፀት፣
ጫትና አጉል ሱስ፣
አይጠግኑም መንፈስ፣
ወሬ ሙዚቃ ሣቅ፣
ትርፉ ቀልብ ማድረቅ፣
..
እርቀው ቢሄዱ፣
ቢወጡ ቢወርዱ፣
ቢጓዙ ቢደክሙ፣
ቢለፉ ቢተክኑ፣
ለቀልብ መድኃኒቱ፣
ለነፍስ ጤንነቱ፣
ለሕይወት ስምረቱ፣
ለምላስ ዕረፍቱ፣
ለቋንቋ ዉበቱ፣
ለሩሕ ምሽግ ቤቱ፣
ለወሬ ድምቀቱ፣
ለፊት ኑር ሞገሱ፣
አስተማማኝ መልሱ፣
ጌታን ማስታወሱ፣
እሱን ማወደሱ፣
ስሙን መቀደሱ፣
ማጥራት ማሞገሱ፣
ለመንፈስ ምግቡ፣
ዚክር ነው ቀለቡ፣
በዚክር ነው ለካ
እርካታ ሲለካ!!
La tehzen
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል። ሁላችንም ይመለከታል ። ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤ ሁሉም…
➧ሰላት የማይሰግድ ሰው ሸሪዓዊ ብይኑ ምንድን ነው?!
================
ጥያቄ:- አንድ ሰው ቤተሰቦቹ ሶላት እንዲሰግዱ ተደጋጋሚ ምክር ቢመክርም ፈቃደኛ ሊሆኑለት አልቻሉም፡፡ ይህ ሰው ቤቱን ለቆ ይውጣ ወይንስ ከእነር ሱ ጋር ተቀላቅሎ ይኑር?
መልስ:- ቤተሰቦቹ ፍጹም ሶላት የማይሰግዱ ከሆኑ ካፊሮች ወይም ከኢስላም ያፈነገጡ ናቸው፡፡(¹) በመሆኑም ከእነርሱ ጋር በፍጹም አብሮ ሊኖር አይገባም፡፡ ነገር ግን አላህ ወደቅኑ መንገድ ሊመራቸው ስለሚችል ተስፋ ሳይቆርጥ ዳዕዋ ሊያደርግላቸው ይገባል፡፡
ሶላትን ፍጹም የተወ ሰው ከሐዲ ለመሆኑ የሚከተሉት የቁርዓን፣ የሐዲስ፣ የሶሃቦች ንግግር እና የጤናማ አእምሮ ማስረጃዎች ይጠቁማሉ፡-
➲የቁርዓን ማስረጃ
አላህ ስለሙሽሪኮች የሚከተለውን ቁርዓን ተናግሯል፡-
فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي الدِّينِ ۗ وَنُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ (11)
“ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡” (አት'ተውባህ፡ 11)
የዚህ አንቀጽ ግንዛቤ ከላይ አላህ የዘረዘራቸውን ነገሮች (ጸጸት፣ ሶላት እና ዘካን) ካልፈጸሙ ለእኛ ወንድሞች ሊሆኑ እንደማይችሉ ነው፡፡ የተፈጸመው ወንጀል ትልቅ እንኳ ቢሆን ከዲን ወንድማማችነት ሊያወጣ በፍጹም አይችልም፡፡ የዲን ወንድማማችነት የሚፈርሰው ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ሲፈጽም ብቻ ነው፡፡
➲ከሐዲስ ማስረጃ
የሚከተለው የነብዩ ﷺ ንግግር ነው፡-
"إن بين الرجل وبين الشرك والكفر ترك الصلاة" رواه مسلم
“በግለሰቡ እና በክህደት ወይም በሽርክ መካከል ያለው ልዩነት ሶላትን መተው ነው፡፡”
ቡረይዳ ባስተላለፈው ሐዲስ ደግሞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"العهد الذي بيننا وبينهم الصلاة فمن تركها فقد كفر"
“በእኛ እና በእነርሱ መካከል ያለው ልዩነት ሶላት ነው፡፡ ሶላትን የተወ በእርግጥ ካደ፡፡”
➲ ከሶሃቦች ንግግር
የሙዕሚኖች አሚር ኡመር رضي الله عنه የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا حظ في الإسلام لمن ترك الصلاة"
“ሶላትን ለተወ ሰው በኢስላም ምንም ዓይነት ዕድል የለውም፡፡”
ዓብደሏህ ብን ሸቂቅ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
(كان أصحاب النبي صلى الله عليه وسلم لا يرون شيْا من الأعمال تركه كفر غير الصلاة) (الترمذي : ٢٧٥٧)
“የነብዩ ሶሃቦች ከሶላት ውጭ አንድን ተግባር በመተው ክህደት ውስጥ ያስገባል ብለው አይመለከቱም ነበር፡፡” (አት`ቲርሚዚ : 2757) (²)
➲ የጤናማ አእምሮ ማስረጃ
በልቡ ውስጥ የብናኝ ክብደት ኢማን ያለው ሰው ከፈጣሪው ጋር የሚያገናኘውን ትልቁን የኢባዳ ዘርፍ ሶላትን ይተዋል ተብሎ አይታሰብም፡፡
መረጃዎች ሲፈተሹ ሶላትን የተው ሰዎች ከሀዲ እንደሚሆኑ እና የሙርተድነት አህካሞች እንደሚረጋገጥባቸው የሚገልጹ እንጅ ሙእሚኖች እንደሆኑና ከእሳት ነጻ ሆነው ጀነትን እንደሚወርሱ የሚያረጋግጡ አይደሉም፡፡ በመሆኑም ሶላትን የተው ሰዎች ከሐዲ እንደሚሆኑ የሚያስረዱ መረጃዎችን ጸጋን መካድ ወይም ከክህደት በታች ያለ ክህደት በማለት የተለየ ትርጉም መስጠት ትክክል አይሆንም፡፡
⚖ አንድ ሰው ሶላቱን በመተው ምክንያት የሚከተሉት የሙርተድነት አህካሞች (ህግጋቶች) ይረጋገጡበታል፡-
➀አንደኛ፡- ሙስሊም ሴት ማግባት አይችልም፡፡ ሙስሊም ሴት ኒካህ አድርጎ ከሆነ ኒካሁ ባጢል ይሆናል፡፡ እርሷም ለእርሱ ሀላል (የተፈቀደች) ልትሆን አትችልም፡፡
በዲናቸው ምክንያት የተሰደዱ ሴቶችን አስመልክቶ አላህ ሲናገር፡-
فَإِنْ عَلِمْتُمُوهُنَّ مُؤْمِنَاتٍ فَلَا تَرْجِعُوهُنَّ إِلَى الْكُفَّارِ ۖ لَا هُنَّ حِلٌّ لَهُمْ وَلَا هُمْ يَحِلُّونَ لَهُنَّ ۖ
“አማኞችም መሆናቸውን ብታውቁ ወደከሃዲዎች አትመልሷቸው፡፡ እነርሱ (ሴቶች) ለእነርሱ የተፈቀዱ አይደሉምና፡፡ እነርሱም (ወንዶቹ) ለእነርሱ አይፈቀዱምና፡፡” ( ሙምተሀሂና፡ 10)
➁ሁለተኛ፡- ግንኙነት ቢያደርግም ባያደርግም ጋብቻ ከፈጸመ በኋላ ሶላቱን ከተወ ባሳለፍነው የቁርዓን ማስረጃ መሰረት ጋብቻው ይፈርሳል፡፡ ሚስቱ ለእርሱ የተፈቀደች አትሆንም፡፡
➂ሶስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢያርድ እርዱ በክት ይሆናል፡፡
➃አራተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው መካ ወይም በሀረም ክልል መግባት አይችልም፡፡ (³)
አላህ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْمُشْرِكُونَ نَجَسٌ فَلَا يَقْرَبُوا الْمَسْجِدَ الْحَرَامَ بَعْدَ عَامِهِمْ هَٰذَا ۚ وَإِنْ خِفْتُمْ عَيْلَةً فَسَوْفَ يُغْنِيكُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ إِن شَاءَ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ حَكِيمٌ (28)
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አጋሪዎች እርኩሶች ብቻ ናቸው፡፡ ከዚህም አመታቸው በኋላ የተከበረውን መስጊድ አይቅረቡ፡፡ ድህነትንም ብትፈሩ አላህ ቢሻ ከችሮታው በእርግጥ ያከብራችኋል፡፡ አላህ አዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡” (ተውባህ ፡ 28)
➄አምስተኛ፡- ዘመዱ ቢሞት ከውርሱ መካፈል አይችልም፡፡ ለምሳሌ አባት ይሰግዳል ልጅ ግን አይሰግድም ድንገት አባት ቢሞት ሶላት የሚሰግድ የአጎት ልጅ ይወርሳል እንጅ ልጅ በፍጹም ሊወርስ አይችልም፡፡
ኡሳማ ባስተላለፈው ሐዲስ ረሱል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا يرث المسلم الكافر ولا الكافر المسلم" متفق عليه
“ሙስሊም ካፊርን አይወርስም ካፊርም ሙስሊምን አይወርስም፡፡”
➏ስድስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢሞት አይታጠብም አይከፈንም አይሰገድበትም ከሙስሊሞች መቃብርም አይቀበርም ፡፡ ስለዚህ ምን እናድርግ? ክብር ሊኖረው ባለመቻሉ ከከተማ ውጭ ወስደን መሬቱን ቆፈር ቆፈር አድርገን እስከልብሱ አዳፍነን መመለስ ብቻ ነው፡፡
ሶላት አለመስገዱ እየታወቀ ሙስሊሞች ሶላተል ጀናዛ እንዲሰግዱበት ለማድረግ ከአንዳንድ ሰዎች የሚደረገው ጥረት ትክክል አይደለም፡፡
➐ሰባተኛ፡- የትንሳኤ ቀን ከፊርአውን፣ ከሃማን፣ ከቃሩን እና ኡበይ ብን ኸለፍ ከተባሉ ከሀዲዎች ጋር ይቀሰቀሳል፡፡(⁴)
©≈ ሶላት ለማይሰግድ ሰው እዝነትና ምህረት ከአላህ መለመን በፍጹም የተከለከለ ነው፡፡
አላህ እንዲህ ብሏል፡-
مَا كَانَ لِلنَّبِيِّ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَن يَسْتَغْفِرُوا لِلْمُشْرِكِينَ وَلَوْ كَانُوا أُولِي قُرْبَىٰ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُمْ أَصْحَابُ الْجَحِيمِ (113)
“ለነብዩና ለነዚያ ላመኑት ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢሆኑም እንኳ እነሱ (ከሀዲዎቹ) የእሳት ጓዶች መሆናቸው ከተገለጸላቸው በኋላ ምህረትን ሊለምኑ የሚገባ አልነበረም፡፡” (ተውባ፡ 113)
الله أعلم وصلى الله على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
الشيخ ابن عثيمين – رسالة صلاة النبي . ص (29-30) ومجموع فتاو
================
ጥያቄ:- አንድ ሰው ቤተሰቦቹ ሶላት እንዲሰግዱ ተደጋጋሚ ምክር ቢመክርም ፈቃደኛ ሊሆኑለት አልቻሉም፡፡ ይህ ሰው ቤቱን ለቆ ይውጣ ወይንስ ከእነር ሱ ጋር ተቀላቅሎ ይኑር?
መልስ:- ቤተሰቦቹ ፍጹም ሶላት የማይሰግዱ ከሆኑ ካፊሮች ወይም ከኢስላም ያፈነገጡ ናቸው፡፡(¹) በመሆኑም ከእነርሱ ጋር በፍጹም አብሮ ሊኖር አይገባም፡፡ ነገር ግን አላህ ወደቅኑ መንገድ ሊመራቸው ስለሚችል ተስፋ ሳይቆርጥ ዳዕዋ ሊያደርግላቸው ይገባል፡፡
ሶላትን ፍጹም የተወ ሰው ከሐዲ ለመሆኑ የሚከተሉት የቁርዓን፣ የሐዲስ፣ የሶሃቦች ንግግር እና የጤናማ አእምሮ ማስረጃዎች ይጠቁማሉ፡-
➲የቁርዓን ማስረጃ
አላህ ስለሙሽሪኮች የሚከተለውን ቁርዓን ተናግሯል፡-
فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي الدِّينِ ۗ وَنُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ (11)
“ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡” (አት'ተውባህ፡ 11)
የዚህ አንቀጽ ግንዛቤ ከላይ አላህ የዘረዘራቸውን ነገሮች (ጸጸት፣ ሶላት እና ዘካን) ካልፈጸሙ ለእኛ ወንድሞች ሊሆኑ እንደማይችሉ ነው፡፡ የተፈጸመው ወንጀል ትልቅ እንኳ ቢሆን ከዲን ወንድማማችነት ሊያወጣ በፍጹም አይችልም፡፡ የዲን ወንድማማችነት የሚፈርሰው ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ሲፈጽም ብቻ ነው፡፡
➲ከሐዲስ ማስረጃ
የሚከተለው የነብዩ ﷺ ንግግር ነው፡-
"إن بين الرجل وبين الشرك والكفر ترك الصلاة" رواه مسلم
“በግለሰቡ እና በክህደት ወይም በሽርክ መካከል ያለው ልዩነት ሶላትን መተው ነው፡፡”
ቡረይዳ ባስተላለፈው ሐዲስ ደግሞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"العهد الذي بيننا وبينهم الصلاة فمن تركها فقد كفر"
“በእኛ እና በእነርሱ መካከል ያለው ልዩነት ሶላት ነው፡፡ ሶላትን የተወ በእርግጥ ካደ፡፡”
➲ ከሶሃቦች ንግግር
የሙዕሚኖች አሚር ኡመር رضي الله عنه የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا حظ في الإسلام لمن ترك الصلاة"
“ሶላትን ለተወ ሰው በኢስላም ምንም ዓይነት ዕድል የለውም፡፡”
ዓብደሏህ ብን ሸቂቅ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
(كان أصحاب النبي صلى الله عليه وسلم لا يرون شيْا من الأعمال تركه كفر غير الصلاة) (الترمذي : ٢٧٥٧)
“የነብዩ ሶሃቦች ከሶላት ውጭ አንድን ተግባር በመተው ክህደት ውስጥ ያስገባል ብለው አይመለከቱም ነበር፡፡” (አት`ቲርሚዚ : 2757) (²)
➲ የጤናማ አእምሮ ማስረጃ
በልቡ ውስጥ የብናኝ ክብደት ኢማን ያለው ሰው ከፈጣሪው ጋር የሚያገናኘውን ትልቁን የኢባዳ ዘርፍ ሶላትን ይተዋል ተብሎ አይታሰብም፡፡
መረጃዎች ሲፈተሹ ሶላትን የተው ሰዎች ከሀዲ እንደሚሆኑ እና የሙርተድነት አህካሞች እንደሚረጋገጥባቸው የሚገልጹ እንጅ ሙእሚኖች እንደሆኑና ከእሳት ነጻ ሆነው ጀነትን እንደሚወርሱ የሚያረጋግጡ አይደሉም፡፡ በመሆኑም ሶላትን የተው ሰዎች ከሐዲ እንደሚሆኑ የሚያስረዱ መረጃዎችን ጸጋን መካድ ወይም ከክህደት በታች ያለ ክህደት በማለት የተለየ ትርጉም መስጠት ትክክል አይሆንም፡፡
⚖ አንድ ሰው ሶላቱን በመተው ምክንያት የሚከተሉት የሙርተድነት አህካሞች (ህግጋቶች) ይረጋገጡበታል፡-
➀አንደኛ፡- ሙስሊም ሴት ማግባት አይችልም፡፡ ሙስሊም ሴት ኒካህ አድርጎ ከሆነ ኒካሁ ባጢል ይሆናል፡፡ እርሷም ለእርሱ ሀላል (የተፈቀደች) ልትሆን አትችልም፡፡
በዲናቸው ምክንያት የተሰደዱ ሴቶችን አስመልክቶ አላህ ሲናገር፡-
فَإِنْ عَلِمْتُمُوهُنَّ مُؤْمِنَاتٍ فَلَا تَرْجِعُوهُنَّ إِلَى الْكُفَّارِ ۖ لَا هُنَّ حِلٌّ لَهُمْ وَلَا هُمْ يَحِلُّونَ لَهُنَّ ۖ
“አማኞችም መሆናቸውን ብታውቁ ወደከሃዲዎች አትመልሷቸው፡፡ እነርሱ (ሴቶች) ለእነርሱ የተፈቀዱ አይደሉምና፡፡ እነርሱም (ወንዶቹ) ለእነርሱ አይፈቀዱምና፡፡” ( ሙምተሀሂና፡ 10)
➁ሁለተኛ፡- ግንኙነት ቢያደርግም ባያደርግም ጋብቻ ከፈጸመ በኋላ ሶላቱን ከተወ ባሳለፍነው የቁርዓን ማስረጃ መሰረት ጋብቻው ይፈርሳል፡፡ ሚስቱ ለእርሱ የተፈቀደች አትሆንም፡፡
➂ሶስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢያርድ እርዱ በክት ይሆናል፡፡
➃አራተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው መካ ወይም በሀረም ክልል መግባት አይችልም፡፡ (³)
አላህ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْمُشْرِكُونَ نَجَسٌ فَلَا يَقْرَبُوا الْمَسْجِدَ الْحَرَامَ بَعْدَ عَامِهِمْ هَٰذَا ۚ وَإِنْ خِفْتُمْ عَيْلَةً فَسَوْفَ يُغْنِيكُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ إِن شَاءَ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ حَكِيمٌ (28)
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አጋሪዎች እርኩሶች ብቻ ናቸው፡፡ ከዚህም አመታቸው በኋላ የተከበረውን መስጊድ አይቅረቡ፡፡ ድህነትንም ብትፈሩ አላህ ቢሻ ከችሮታው በእርግጥ ያከብራችኋል፡፡ አላህ አዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡” (ተውባህ ፡ 28)
➄አምስተኛ፡- ዘመዱ ቢሞት ከውርሱ መካፈል አይችልም፡፡ ለምሳሌ አባት ይሰግዳል ልጅ ግን አይሰግድም ድንገት አባት ቢሞት ሶላት የሚሰግድ የአጎት ልጅ ይወርሳል እንጅ ልጅ በፍጹም ሊወርስ አይችልም፡፡
ኡሳማ ባስተላለፈው ሐዲስ ረሱል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا يرث المسلم الكافر ولا الكافر المسلم" متفق عليه
“ሙስሊም ካፊርን አይወርስም ካፊርም ሙስሊምን አይወርስም፡፡”
➏ስድስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢሞት አይታጠብም አይከፈንም አይሰገድበትም ከሙስሊሞች መቃብርም አይቀበርም ፡፡ ስለዚህ ምን እናድርግ? ክብር ሊኖረው ባለመቻሉ ከከተማ ውጭ ወስደን መሬቱን ቆፈር ቆፈር አድርገን እስከልብሱ አዳፍነን መመለስ ብቻ ነው፡፡
ሶላት አለመስገዱ እየታወቀ ሙስሊሞች ሶላተል ጀናዛ እንዲሰግዱበት ለማድረግ ከአንዳንድ ሰዎች የሚደረገው ጥረት ትክክል አይደለም፡፡
➐ሰባተኛ፡- የትንሳኤ ቀን ከፊርአውን፣ ከሃማን፣ ከቃሩን እና ኡበይ ብን ኸለፍ ከተባሉ ከሀዲዎች ጋር ይቀሰቀሳል፡፡(⁴)
©≈ ሶላት ለማይሰግድ ሰው እዝነትና ምህረት ከአላህ መለመን በፍጹም የተከለከለ ነው፡፡
አላህ እንዲህ ብሏል፡-
مَا كَانَ لِلنَّبِيِّ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَن يَسْتَغْفِرُوا لِلْمُشْرِكِينَ وَلَوْ كَانُوا أُولِي قُرْبَىٰ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُمْ أَصْحَابُ الْجَحِيمِ (113)
“ለነብዩና ለነዚያ ላመኑት ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢሆኑም እንኳ እነሱ (ከሀዲዎቹ) የእሳት ጓዶች መሆናቸው ከተገለጸላቸው በኋላ ምህረትን ሊለምኑ የሚገባ አልነበረም፡፡” (ተውባ፡ 113)
الله أعلم وصلى الله على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
الشيخ ابن عثيمين – رسالة صلاة النبي . ص (29-30) ومجموع فتاو