La tehzen
94 subscribers
175 photos
111 videos
32 files
480 links
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1

"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)


ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Download Telegram
La tehzen
Photo
አሰለሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
አንድ ነገር ለስቻግርቹ ነበር ፍቀደኛ ከሆንቹህ አንድ መስጂድ በስልጤ ዞን ሁልበረግ ወረደ ውስጥ የተሰራ ነበር ሁሉም ነገር አልቆለት ፍረሽ ነ ሽንትቤት አልተሰረለትም
ይህን መስጅድ ያስጀመሩት እከዝህ ድረስ በከበበው ነ በአህልከይር ነው የተሰራው ስለዝህ አሁን የቀረውን ትንሽ ነው
ከንተ ጋ የሉ ጀመአዎች ብዙ ናችው እኔንም ጨምሮ ለዝ ትልቅ መስጂድ የቅመችን ብነወጠ እንሸፍነው ነበር
ጉሩፕም አለው ስሙ ጀሚአ ዳሩ ሰለም ነው ፍቀደኘ ከሆንክ የመስጂድ ፎቶ ልስጥ ጀማአዎች አመክሩቸው ጀዛ ከላህ ለሀይር እንሽቀዳደም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እኔ አላህን እፈራለሁ
---------

ውበቷ ልዩ የሆነችና የተከረ ቤተሰብ ልጅ ለሀራም ጋብዛው
"እኔ አላህን እፈራለሁ!" የሚል ጀግናን የሚፈጥር ኢማን መላበስ ይቻላል!!
አላህን መፍራት ድንቅ ስብእና! ጥልቅ የለውጥ ሚስጥር! ታላቅ ማእረግ!!

ኡስታዝ አማን ኢብራሂም በዚህ ዙሪያ መልእክት አለው!!

𒊹︎︎︎አጫጭርና ጠቃሚ መልዕክቶች ለማግኘት ይቀላቀሉን☟︎︎︎ ☟︎︎︎
𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍
❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀
☀️ሁዳ መልቲሚዲያ

ቴሌግራም 👇
t.me/huda4eth

ፌስቡክ👇
fb.com/huda4eth

ዩትዩብ👇
http://www.youtube.com/c/HudaMultimedia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጠዋት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: 3]👌

#ቁርኣን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጠዋት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: 4]👌

#ቁርኣን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አህለን ቢከ ያረመዳን
እንኳን ደና መጣክ ረመዳን....ረመዳንን እንዴት ነው መቀበል ያለብን??

ሸይኽ አብዱ ያሲን መልእክት አላቸው

𒊹︎︎︎አጫጭርና ጠቃሚ መልዕክቶች ለማግኘት ይቀላቀሉን☟︎︎︎ ☟︎︎︎
𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍𑁍
https://t.me/httpsLatahzen
የሸይኸ ፈውዛን ምክር
العلامة الفوزان
ልብ በሉ አድምጡት_ራሳችንን እንፈትሽ!!?
#እውነት ምን_እየሰራን_ነው!??

በሸይኽ ሳሊህ አልፈውዛን አንደበት(ሀፊዞሁሏህ)
- ሱንዮች አትበታተኑ
-`ጥፋት ካለ_ተመካከሩ
-#ራስ በራሲችሁ ህሜትን_ራቁ
#የወንድማችሁን ስጋ_አትብሉ

↷⇣🌹⇣↶
https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/11140
Audio
AudioLab
በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሃፊዘሁላህ
https://t.me/iliyasNassir/3203
Audio
AudioLab
በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሃፊዘሁላህ
https://t.me/iliyasNassir/3204
Audio
AudioLab
በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሃፊዘሁላህ
https://t.me/iliyasNassir/3205
ለኢማናችን መድከም መንስኤዎቹ ምንድን ናቸው ?

እምነት ከሌላቸው ሰዎች ጋር ለረዥም ጊዜያቶች መቀመጥ

ይህ ለአንድ ሰው ኢማን መቀነስ ምክንያት ነው፡፡ አማኝ ምንጊዜም በራሱ ደካማ ነው ነገር ግን ከሙስሊም ጓደኞቹ ጋር ጠንካራ ነው፡፡ ሀሰነል በስሪ(አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለው ነበር “ወንድሞቻችን ከቤተሰቦቻችን የበለጠ ለኛ ቅርብ ናቸው፡፡ ቤተሰቦቻችን ይህን አለም ሲያስታውሱን ሙስሊም ወንድሞቻችን ግን አሄራን ነው ሚያስታውሱን” ብለዋል፡፡ ታዲያ የሙስሊሞች ቀረቤታ ከኛ ከራቀን በዱንያ ውዴታ ስካር ውስጥ ገብተን ኢማናችን ባዶ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም፡፡

ሷሊህና አዋቂ ከሆኑ ሰዎች መራቅ

ከደጋግ የአላህ ባሮች ብዙ ትምህርት ይወሰዳል፤ ትምህርት ብቻ ሳይሆን በጎ ተግባርና ጥሩ ባህሪ ይወረሳል፡፡ ይህን ያስለመደ ሰው ከዛ ደግ ሰው የተለየ ጊዜ ኢማኑ እንደሚወርድ አጣራጣሪ አይደለም፡፡ ልበ ደረቅነትና ግድየለሽነት ተያይዘው መምጣታቸው አይቀሬ ነው፡፡ ለዚህም ነው ነብዩ ሙሐመድ(ሰላትና ሰላም በርሰቸውላይ ይሁንና) ሞተው የተቀበሩ ጊዜ ባልደረቦቻቸው “ልባችንን ስንመለከት ትልቅ ለውጥ እንዳመጣን ይታወቀናል” ያሉት፡፡

ከሀዲስና ከቁርዐን መራቅ

የእምነት ምንጭ ከሆኑት ቁርዐንና ሀዲስ ተርቆ ኢማንን ማሰብ ማለት “ወጥ የለም እንጂ እንጀራ ቢኖር እንበላ ነበር” እንደተባለው ተረት ከመሆን በቀር ፋይዳ የለውም፡፡ በአሁኑ ሰዐት የሚታየው ከባድ ችግር አንዱ ይህ ነው፡፡ አዛዡን በአግባቡ ሳናውቅ ወደ ትዕዛዙ መሮጥ ከተያያዝነው ሰነበትን፡፡ ለማለት የፈለኩት እስልምና አላህ ምን እንደሆነ ብቻ ሳይሆን አላህ ምን እንዳልሆነም ጭምር በቁርዐንና በሀዲስ በሚገባ ተንትኖልናል፤ ግን እኛ እውን አላህን በሚገባ አውቀነዋል ወይ ? ለኢማን መውረድ ዋናው ሰበብ አላህን አለመፍራት ነው፡፡ ጥያቄው አላህን በሚገባ ሳናውቀው እንዴት እንፈራዋለን ነው ? ለዛም ነው እልቅናው ከፍ ያለው ጌታችን አላህ “እኔን የሚፈሩኝ የሚያውቁኝ ብቻ ናቸው” ያለው፡፡ በአሁኑ ሰዐት እኛ የተጠመድነው ከእስልምና በሗላ በተፈበረኩት በሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ በፍልስፍና፣ በሳይኮሎጂ፣ ልብወለድና ጥቅም በሌላቸው መጽሔቶችና ጋዜጣዎች ላይ ነው፤ እነዚህ በራሳቸው በኢማናችን መድከም ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አላቸው፡፡

ወንጀል በተሞላበት አካባቢ መኖር

ዙሪያህን ረጋ ብለህ ቃኘው...አንዱ ጠጪ፣አጫሽና ቃሚ፤ሌላኛው በዘፈንና በፊልም ድንዝዝ ያለ፤ በሌላ በኩል በተቃራኒ ፆታ የተለከፈና አላስፈላጊ ፎቶዎችና ምስሎች ሲያይና ሲያነብ የሚውል፤ ወሬያቸው ሀሜት፣ ሰው መቦጨቅ ወሬ ማመላለስ፤ ዛሬ አርሰናል ማን ገባ ነገ ማን ወጣ....ተገልፆ አያልቅም፤ አንዳንድ አካባቢዎች ይህን ብቻ ያስታውሱሃል፡፡ አንዳንድ አካባቢ ደግሞ ቢዝነስ ብቻ ሚወራበት ቦታ...ስራ፣ ብር፣ ኢንቨስትመንት የመሳሰሉት...እኛ የቤታችን ውጠት ቤታችን ደግሞ የአካባቢያችን ውጤት መሆኑ ጥርጥር የለውም፡፡ ታዲያ በአሁኑ ሰዐት የሙስሊም ቤት ስንገባ ብዙ አሳፋሪ ኮተቶች ማየት የተለመደ ነው፡፡ አሳፋሪ ሙዚቃዎች፣ ፊልሞች፣ የተከለከለ የሴትና የወንድ መቀላቀል...የመሳሰሉት፡፡ በእንደዚህ አካባቢ መኖር ልባችን እንደ እንጨት መድረቁ ጥርጥር የለውም፡፡

ልባችን የርሷ ባሪያ እስክንሆን በዱንያ ስራ መጠመድ

ነብዩ ሙሀመድ(ሰላትና ሰላም በርሰቸውላይ ይሁንና) “የዲናርና የዲርሃም ባሪያ ጠፋ” ማለታቸው በሰሂህ በቡሀሪ ተዘግቧል፡፡ የምትፈልገው ቦታ የሚያደርስህ ስንቅ በቂህ ነው ምክንያቱም ነብዩ መሐመድ(ሰላትና ሰላም በርሰቸውላይ ይሁንና) “የሰው ልጅ አንድ ሸለቆ ወርቅ ቢሰጠው ሌላ ሁለተኛ ይመኛል፤ የሰውን ልጅ ሆድ ሚሞላው አፈር ብቻ ነው” ብለዋልና፡፡ ይህ እውነታ በሁላችንም ላይ አለ፤ ይህን ስል አንድ ቃለ ምልልስ አስታወሰኝ...የአለማችን አንደኛው ሃብታም ተጠየቀ “ያንተ ገንዘብ እኮ አንተንና ካሁን በሗላ ለሚመጡት መቶ ዘሮችህ አንደላቆ ያኖራል፤ ለምን ትሰራህ ?” ሲባል “ሁለተኛው ሀብታም እንዳይደርስብኝ ነው” ብሎ መለሰ፤ ሁለተኛው ሀብታም ተመሳሳይ ጥያቄ ሲጠየቅ እሱም “አንደኛው ሀብታም ላይ ለመድረስ ነው ምሰራው” አለ፡፡ ታዲያ ነብዩ ያሉት እውነታ አልተገለፀላችሁም ? ዱንያ አንስራ የሚል ቃል አልወጣኝም ለማለት የፈለኩት ኪሳችን ላይ እንጂ ልባችን ላይ አደላድለን አናስቀምጣት ነው፡፡

ከብዙ በጥቂቱ የኢማናችን መድከም ሰበቦች ይህን ይመስላሉ፤ ይህን በሽታ እንዴት ማከም እንደምንችል ኢንሻአላህ በሚቀጥለው ክፍል እናቀርበዋለን፡፡

✏️✏️✏️✏️✏️✏️
https://t.me/httpsLatahzen
#አልሀምዱሊላሒ

ሱብሀን የኛ ጌታ ጥበቡ ገራሚ
እጅግ አዛኝ ሆኖ ተመልካችም ሰሚ
ለሰውልጅ በማሰብ ስለሆነ ደካማ የማይችል ልፍስፍስ
ለድካሙ እረፍት እንቅልፍ ፈጠረለት ህሊናው እንዲያድስ።

የጀሊሉ ትዕዛዝ ወቅቷንም ጠብቃ
ይኸው ብቅ ብላለች የማለዳ ጀንበር አማምራ ደማምቃ
የምድር ፍጥረታት ቀሰቀሰችው በብርሃን አሙቃ

#አልሀምዱሊላሒ ህያው ላደረገን ከሞታችን በኋላ ዳግም ላነቃን
ስራችን እንድናስውብ ሌላ እድል ለሰጠን፣
ወደ እሱ ነውና የኛ መሰብሰቢያ መመለሻችን።

በአዝካር በቁርኣን እሱን በማወደስ
ምሽቱን አሳይቶን ለንጋት እንድንደርስ
ላበቃን ጌታችን ምስጋናን በማቅረብ
ውሎአችን እንጀምር አላማን በማንገብ
ለአኼራው ቤታችን ስንቅን ለመሰብሰብ።


መልካም ውሎ 🥀🥀🌴
እስቲዓና፦ማለት የዱኒያም ሆነ የአኽራን ጉዳይ ለማሳካት እገዛ መፈለግ ማለት ሲሆን የዚህም ብዙ ክፍሎች አሉት (1)እገዛ ከአላህ መፈለግ (2)በሚችሉት ነገር ብቻ ከፉጡር እገዛን መፈለግ (3)በሕወት ያለና አጠገቡ ባለ ሰው ግና ደካማ በሆነ ሰው መደገፍ(4)በሟች መታገዝ(5)በጅኖች መታገስ(6)አላህ ዘንድ በሚወደዱ ሥራዎች
(1)እገዛ ከአላህ መፈለግ ፦ይህም ባሪያዉ ጉዳዩን በሙሉ ወደ አላህ በመተናነስ በመቅረብ እርዳታን መጠየቅ ነው፡፡ ይህም ባሪያዉአላህ ብቻዉን የሚፈልገውን እገዛ እንደሚሰጠዉ ሙሉ በሙሉ በማመን መሆን አለበት፡፡አላህ እንዲህ ይላል((ኢያ ከነእቡዱ ወእያ ከነስተኢን))አንተን ብቻ እንገዛለን፤አተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡እብኑል ቀይም እስትዓና በአላህ ላይ ያለንን እርግጠኝነት በሱ ላይ መደገፋችን ያሣያል ብለዋል እገዛ የሚፈልግ ሁሉ ከአላህ ብቻ ይፈልግ እሱ ብቻ ነው የሰዎችን የእገዛ ጥያቄ ለመመለስ አቅም ያለዉ ለዚህ ነውሙሣ(ዐ ሰ)ለህዝቦቹ እንዲ በማለት መልዕክት ያስተላለፈዉ ለአላህ ተገዙ ታገሱም ምድር ለአላህ ናት ፡፡ከባሮች ለሚሻው ያወርሣታል፡፡ምስጉንዋም ፍፃሜ ለጥንቁቆች ናት አላቸው☝️((አል-አዐራፍ 128))
(2) ከሚችሉት ነገር ብቻ ከፉጡራን እገዛ መፈለግ፦እገዛ በተፈቀደ ነገር ከሆነ አላህ እንዲ ይላል በበጎ ነገር አላህን በመፍራት ተረዳዱ፡፡ግን በኃጢአት ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡አላህንም ፍሩ፡፡አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡(አል ማዕዳህ፡2)በሀራም ላይ ከሆነ በሁለቱም (በአጋዥና ተጋዥ )ላይ ሀራም ነው የተወደደ በሆነ ነገር ከሆነ አጋዥ አጅር ያገኝበታል፡፡በአላህ መንገድ ለግሱ፡፡በእጆቻችሁንም(ነፍሶቻችሁን)ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡በጎ ስራንም ስሩ፤አላህ በጎ ሰሪዎችን ይወዳል፡፡(አል በቀራ 195)
(3)በሕይወት ያለና አጠገቡ ባለ ሰው ግና ደካማ በሆነ ሰው መደገፍ፦ይህ ጫወታ ነው ለምሣሌ፡በጣም ደካማ የሆነን ሰው ትልቅ ሸክም አሸክመኝ ብሎ መጠየቅ፡፡ኑርአህመድ
(4)በሟች መታገዝ፦ይህ ክልክል የሆነ የእገዛ አይነት ነው፡፡ድርጊቱም ሽርኩል አክበር (ትልቁ ሽርክ)ነው፡፡አላህ ብቻ ማድረግ የሚችለዉ ነገር ከሞተ ሰው መጠየቅ ትልቅ በደል ነው፡፡ሙታኖች ምንም ማድረግ አይችሉም፡፡የሞቱ ሰዎች ነብያቶች ሆኑ ወሊዮች እንዲሁም ሌላ ተራ ሰው በዚህ ዘርፍ እኩል ናቸዉ፡፡ከነዚህ እገዛ የፈለገ ሰው ሙሽሪክ ነው፡፡☞ልብ በሉ በሀገራችን በተለያዩ ቦታዋች ከሚገኙ አናጅና(ባሌ የሚገኘዉ የሼክ ሁሴን መሥጂድ)፣በገታ(ወሎ የሚገኘው የገታ ሼክ ቀብር)በጉራጌ ዞን የአብሬትናየቃጥባሬ ቀብር በርካታ መሠል ቦታዎች ይኖራሉ፡፡ወደነዚህ ቦታዎች በመሄድ ከነሱ በሆነ ነገር እንዲረዳቸዉ መለመን ትልቁ ሽርክ ነው፡፡ ከእስልምና ያስወጣል፡፡ከሰዉ ሁሉ በላጭ የሆኑት ነብዩ ቀብር በመሄድ እርዳታን መለመን ከትልቁ ሽርክ ነው ታዳ ለነብዩ ሽርክ ከሆነ ለተራ ሰው እንዴት እገዛን እንጠይቃለን እንደዉ ከኛ ዱዐን እገዛን ይፈልጋሉ እንጂ::ኑርአህመድ
ከሰዎችና ከሌሎች ከሚችሉ አካላት እገዝ መጠየቅ የሚፈቅደው ሶስት ነገሮች ሲሟሉ ብቻ ነው ፦ 1 በሕይወት መኖር አለበት 2 በአጠገቡ መኖር አለበት 3የሚችል መሆን አለበት ኑርአህመድ
በማይችል አካል ያለ አንዳች ድብቅ እምነት ድረሱልኝ ማለት ይሄ ጨዋታ ይሆናል፡፡ ለምሣሌ ፦ለአንድ ሰውነቱ የደነዘዘ ሰው፣ ጉድጓድ ዉስጥ እየሰመጠ አድኑኝ ብሎ ጩኸት ማሰማት፡፡ ሰውየዉ ራሱ ፓራለይዝድ ሆኖ ተቀምጧልና ይህ ደካማ የማይችል ሰውመለመን ትርጉም የለውም ማለት ነው፡፡ባጠቃላይ የማይችል አካል ድረሱልኝ ብሎ መለመን፣ እስረኛ ለእስረኛ ከእስር ቤት አዉጣኝ ብሎ እንደ መለመን አይነት ማለት ነው ሟችን የሚለምን እንደዚህ ሰው አይነት ነው፡፡ምክኒያቱም ሰዉየዉ ከእስር እሱን ማዉጣ ቢችል ኖሮ ራሱ በወጣ ነበርና፡፡ ሌላ ምሳሌ፦ባህር ዉስጥ እየሰመጠ ያለ ሰው ሌላ እየሰመጠ ያለዉን ጓደኛዉን አድነኝ ብሎ መለመን ነው፡፡ኑርአህመድ
ኧረ በአላህ ይሁንብን እስቲ ቁጭ ብለን እናስብ ከአላህ ውጭ ያሉ ነገራቶች ምን ብለን ነው ወደነሱ ምንቃረበዉ እነሱ ሁላቸዉም ተሰባስበው አንድ ቁንጫ ሊፈጥሩ አይችሉም አላህ ያለምንም ረዳት ሰማይናምድር በዉስጧም ያሉ ነገራቶች የፈጠረ እሱን ትተን ወዴት የዉመል ቂያማ እነሱ ናቸዉ እንዴ ሚቀሰቅሱን ወይስ አላህ ነው ሱብሀን አላህ ራሳቸዉ ተቀስቅሰዉ የሰሩት ስራ ይሰጣቸዋል እንኳን ሊቀሰቅሱ ይቅርና እና በምን አይነት ሁኔታ ነው ያለነዉ አባታች ፣እናታችን ቀብር ዝየራ ብለዉ ጓዛቸዉ ይዘዉ ሲሄዱ ሚያዝገነዝብላቸዉ ጠፍቶ ሳይሆን ሀቅ ሚቀበል ታጣ አላህ ከዚህ ነገር ያዉጣንኑር
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ④

በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ