አወዛጋቢ ቀን ይመጣል
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ወደፊት ስለሚመጣው የኡማው መከፋፈል እንዲህ ብለዋል ።
“« سيأتي على الناس زمان سنوات خداعات: يصدق فيها الكاذب ويكذب فيها الصادق، ويؤتمن فيها الخائن ويخون فيها الأمين، وينطق فيها الرويبضة. قيل يا رسول الله وما الرويبضة؟ قال: الرجل التافه ينطق في أمر العامة »”
” በሰዎች ዘንድ አወዛጋቢ ዘመናት ይመጣሉ ፡፡ ሐሰተኛው እውነተኛ እውተኛው ሐሰተኛ የሚባልበት ፣ ከሓዲው ታማኝ ታማኙ ከሐዲ የሚረግበት ፣ ሩወይቢዳዎች የሚናገሩበት ፡፡ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ሩወይቢዳዎች እነማናቸው (ተብለው ተጠየቁ) እሳቸውም ‹‹ ዝቃጭ የሆነ ሰው ነው ግን ስለ ኡማው ጥቅል ጉዳዮች ያወራል›› ሲሉ መለሱ
[4]. أخرجه ابن ماجة ( 4042 ) و الحاكم ( 4 / 465 ، 512 ) و أحمد ( 2 / 291
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ወደፊት ስለሚመጣው የኡማው መከፋፈል እንዲህ ብለዋል ።
“« سيأتي على الناس زمان سنوات خداعات: يصدق فيها الكاذب ويكذب فيها الصادق، ويؤتمن فيها الخائن ويخون فيها الأمين، وينطق فيها الرويبضة. قيل يا رسول الله وما الرويبضة؟ قال: الرجل التافه ينطق في أمر العامة »”
” በሰዎች ዘንድ አወዛጋቢ ዘመናት ይመጣሉ ፡፡ ሐሰተኛው እውነተኛ እውተኛው ሐሰተኛ የሚባልበት ፣ ከሓዲው ታማኝ ታማኙ ከሐዲ የሚረግበት ፣ ሩወይቢዳዎች የሚናገሩበት ፡፡ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ሩወይቢዳዎች እነማናቸው (ተብለው ተጠየቁ) እሳቸውም ‹‹ ዝቃጭ የሆነ ሰው ነው ግን ስለ ኡማው ጥቅል ጉዳዮች ያወራል›› ሲሉ መለሱ
[4]. أخرجه ابن ماجة ( 4042 ) و الحاكم ( 4 / 465 ، 512 ) و أحمد ( 2 / 291
ቆይታ ከዑለሞች ድንቅ ንግግሮች ጋር
✍ " አኽላቅ ሲበላሽ ዐቂዳ ይበላሻል
ዐቂዳ በተበላሸ ግዜ ሙስሊሞች ከጌታቸው ጋር ያላቸው ግንኙነት ይቋረጣል
በዚህን ግዜ ደካማ ህዝቦች ይሆናሉ "
[ ኢብኑ ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) ]
ትክክል ናቸው
☞ ዛሬ ላይ ማንም ሚጫወትብን ቁጥራችን አንሶ አይደለም በአኽላቃችንና በዐቂዳችን መበላሸት ምክንያት ደካሞች ሆነን እንጂ ፤ ስለዚህ የዚህ ኡሙ ጥንካሬ እንዲመለስ የኡማው ዐቂዳ መስተካከል አለበት አኸላቃችንንም ልናሳምር ይገባል።
ይህን የምታስተካክሉት አንተ፣ አንቺ ናችሁ።
ስናስተካክልም ከትክክለኛ አቋም ጋር ።
ጥቅላዊ ምክሬ እንደ ወድማዊነት
ሰለፎች ተግባርን እንጂ ወሬን አያበዙም ስለዚህ ወንድሜ እህቴ አፍ ለከፈተ ሁሉ መልስ አትስጡ ። ተዋቸው ።
እኛ እውነት መንሃጀ ሰለፍን ተከታይ ከሆን ጊዜያችንን ኢልም በመፈለግ ማሳለፍ አለብን ። ወሬውን ለወሬኛ ተውሏቸው። እንደፈለጉ ይሁኑ ።
የሀቅ ሰዎች ሆይ በማንም ላይ ድንበር አንለፍ ። የፈለጉትን ይበሉ የፈለጉትን ያድርጉን ፣ ወንድሞቼ አኸላቃችንን ልናሳምር ግድ ይለናል ። አለበለዚያ የማንም መሳለቂያ ነው የምንሆነው ፣
ሰሜታችንን ትተን ወደ ትክክለኛው መንገድ ወደ ሰለፎች መጓዝ ።
ዋናው አላማችን የነብዪ ጉርብትና ለማገኘት ነው አይደል እንግዲያውስ እነሱ የሰሩት ብቻ ስራ በቂህ ነው ።
አብሽሩ ሰለፍይ ወንድሞቼና እህቶቼ ባይተዋርነት እንዳይሰማችሁ ።
ለአላህ ብዬ እወዳችኋለሁ ።
https://t.me/httpsLatahzen
✍ " አኽላቅ ሲበላሽ ዐቂዳ ይበላሻል
ዐቂዳ በተበላሸ ግዜ ሙስሊሞች ከጌታቸው ጋር ያላቸው ግንኙነት ይቋረጣል
በዚህን ግዜ ደካማ ህዝቦች ይሆናሉ "
[ ኢብኑ ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) ]
ትክክል ናቸው
☞ ዛሬ ላይ ማንም ሚጫወትብን ቁጥራችን አንሶ አይደለም በአኽላቃችንና በዐቂዳችን መበላሸት ምክንያት ደካሞች ሆነን እንጂ ፤ ስለዚህ የዚህ ኡሙ ጥንካሬ እንዲመለስ የኡማው ዐቂዳ መስተካከል አለበት አኸላቃችንንም ልናሳምር ይገባል።
ይህን የምታስተካክሉት አንተ፣ አንቺ ናችሁ።
ስናስተካክልም ከትክክለኛ አቋም ጋር ።
ጥቅላዊ ምክሬ እንደ ወድማዊነት
ሰለፎች ተግባርን እንጂ ወሬን አያበዙም ስለዚህ ወንድሜ እህቴ አፍ ለከፈተ ሁሉ መልስ አትስጡ ። ተዋቸው ።
እኛ እውነት መንሃጀ ሰለፍን ተከታይ ከሆን ጊዜያችንን ኢልም በመፈለግ ማሳለፍ አለብን ። ወሬውን ለወሬኛ ተውሏቸው። እንደፈለጉ ይሁኑ ።
የሀቅ ሰዎች ሆይ በማንም ላይ ድንበር አንለፍ ። የፈለጉትን ይበሉ የፈለጉትን ያድርጉን ፣ ወንድሞቼ አኸላቃችንን ልናሳምር ግድ ይለናል ። አለበለዚያ የማንም መሳለቂያ ነው የምንሆነው ፣
ሰሜታችንን ትተን ወደ ትክክለኛው መንገድ ወደ ሰለፎች መጓዝ ።
ዋናው አላማችን የነብዪ ጉርብትና ለማገኘት ነው አይደል እንግዲያውስ እነሱ የሰሩት ብቻ ስራ በቂህ ነው ።
አብሽሩ ሰለፍይ ወንድሞቼና እህቶቼ ባይተዋርነት እንዳይሰማችሁ ።
ለአላህ ብዬ እወዳችኋለሁ ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ማይጨበጥ ደስታ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖊@Nur4843
https://t.me/httpsnurutewhide
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖊@Nur4843
https://t.me/httpsnurutewhide
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
እነዚህ ሰዎች ድምበር አላፊ ተዛላፊዎች እንጂ ሌላ አይደሉም የምንለው በምክንያት ነው።
ሀቂቃ ከነዚህ ሰዎች ምን እንማር?
በዚህ መልኩ የተወሰኑ የሱና ሰዎች የሚጠሉ ጭፍኖች ልታፈሩ ትችላላችሁ ከዚህ ውጪ ግን አላህን ብትፈሩ ምንኛ በታደላችሁ ነበር።
አላህ አሳምሮ ሰው አድርጎ የፈጠረው አካል ውሻ ብሎ መሳደብ ሁክሙ ምንድ ነው? እመለስበታለሁ ኢንሻአላህ
ሀቂቃ ከነዚህ ሰዎች ምን እንማር?
በዚህ መልኩ የተወሰኑ የሱና ሰዎች የሚጠሉ ጭፍኖች ልታፈሩ ትችላላችሁ ከዚህ ውጪ ግን አላህን ብትፈሩ ምንኛ በታደላችሁ ነበር።
አላህ አሳምሮ ሰው አድርጎ የፈጠረው አካል ውሻ ብሎ መሳደብ ሁክሙ ምንድ ነው? እመለስበታለሁ ኢንሻአላህ
የኔማ ኡስታዞች!
እውቀት እና አደብን አላህ ያደላቸዉ
ለሰዉ ትችት ስድብ ቦታም የሌላቸዉ
ለህዝቡ መንቃት ሰበብ ያረጋቸዉ
የተዉሒድ አርበኛ የሽርክ ጠላት ናቸዉ
ፈልቅቀው ያወጡኝ ከኢኽዋኖች ኮተት
ከቢድዓዉም ሰፈር ከነሺዳው ቅዠት
ዲኑንም ለመርዳት ብዙ ይለፋሉ
ንፁ ፍሬዎችን ደምቀው ያፈራሉ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እድሜ ከጤና ጋር
አሉ ብዙ ጀግኖች በሰሜን በደቡብ
ባህር ማዶም አሉ ኢልምን የጠገቡ በደንብ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እርሜ ከጤና ጋር
በነሱ አንድነት ጠላት አይኑ ይቀላል
ተባብረው ሲሰሩ ሁሌ ይቃጠላል
ምን ማድረግ አንችል የጥመት አናጃዎች
በሰለፍዮች ላይ የመሬት ውስጥ መሰሪ እባቦች
ቅናት ምቀኝነት ውስጣቹ ተቀብሯል
ትብብር ስታዩማ ገንፍሎ ይወጣል
ጀግኖናቻችንንም አላህ ያቆይልን
በሱና አኑሮ በዚው ላይ ያጽናልን
🖊 Umu Nuh
እውቀት እና አደብን አላህ ያደላቸዉ
ለሰዉ ትችት ስድብ ቦታም የሌላቸዉ
ለህዝቡ መንቃት ሰበብ ያረጋቸዉ
የተዉሒድ አርበኛ የሽርክ ጠላት ናቸዉ
ፈልቅቀው ያወጡኝ ከኢኽዋኖች ኮተት
ከቢድዓዉም ሰፈር ከነሺዳው ቅዠት
ዲኑንም ለመርዳት ብዙ ይለፋሉ
ንፁ ፍሬዎችን ደምቀው ያፈራሉ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እድሜ ከጤና ጋር
አሉ ብዙ ጀግኖች በሰሜን በደቡብ
ባህር ማዶም አሉ ኢልምን የጠገቡ በደንብ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እርሜ ከጤና ጋር
በነሱ አንድነት ጠላት አይኑ ይቀላል
ተባብረው ሲሰሩ ሁሌ ይቃጠላል
ምን ማድረግ አንችል የጥመት አናጃዎች
በሰለፍዮች ላይ የመሬት ውስጥ መሰሪ እባቦች
ቅናት ምቀኝነት ውስጣቹ ተቀብሯል
ትብብር ስታዩማ ገንፍሎ ይወጣል
ጀግኖናቻችንንም አላህ ያቆይልን
በሱና አኑሮ በዚው ላይ ያጽናልን
🖊 Umu Nuh
ሙእሚን በዱንያ ለነገ አያውቅም:
ሀሳቡ ሌላ ነው በርካሽ አይወድቅም:
«––––––––––––––»
ዛሬ ላይ የሰጠው ነገ የትስ ሄዶ:
ቃሉን አያፈርስም ፅፉል ያኔ ማዶ:
«––––––––––––––––»
ሊስትሮም ወዛደር ቢበላም ነግዶ
ሁሌም አመስጋኝ ነው ለፈጣሪው ሰግዶ።
https://t.me/httpNurahemd
ሀሳቡ ሌላ ነው በርካሽ አይወድቅም:
«––––––––––––––»
ዛሬ ላይ የሰጠው ነገ የትስ ሄዶ:
ቃሉን አያፈርስም ፅፉል ያኔ ማዶ:
«––––––––––––––––»
ሊስትሮም ወዛደር ቢበላም ነግዶ
ሁሌም አመስጋኝ ነው ለፈጣሪው ሰግዶ።
https://t.me/httpNurahemd
ማይጨበጥ ደስታ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖌ኑርአህመድ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖌ኑርአህመድ
🔶የጊዜን ደረጃ በቃላት ማብራራት ትንሽ ይዳግታል። ብዙዎች የጊዜን ውድነት ዘንግተዋል በውስጡ ብዙ ከጭንቅ የሚያድኑ ነገሮችን መሸመት እንደሚችሉ ረስተዋል። አደራ‼️ ከነዚህ ሰዎች እንዳትሆን ነፍስህን ተቆጣጥረህ ጊዜህን በሚጠቅምህ ነገር ሙላው።🔶
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from ሀቅን ፍለጋ ከቁርዐንና ከሀዲስ አርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ AMU chamo Campus 2009 (Fuad)
ይህን የሂጃብ አለባበስ አንዳንድ እህቶች ባለማወቅና በቸልተኝነት ሲጠቀሙት ይታያል፡፡
ዉድ እህቶች ፀጉርን እንደግመል ሻኛ አቁሞ ሂጃብን መልበስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀራም
አድርገዉታል፡፡
አቡ ሁረይራ በዘገቡት ሀዲስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ስለ ሁለት አይነት የጀሀነም ሰወች ሲናገሩ፦
አንደኛወቹ ጅራፍ አዘጋጅተዉ ሰወችን የሚገርፉ ሲሆኑ ሁለተኛወቹ ደግሞ ሴቶች
መሆናቸዉንና ፀጉራቸዉን እንደ ግመል ሻኛ ማቆማቸዉ ሳያንስ ሌሎች ሴቶችም እንደነሱ
እንዲለብሱ የሚጣሩ መሆናቸዉን እንደነዚህ አይነት ሴቶች ጀነት የማይገቡና ብሎም ሽታዋን
እንኳን የማያገኙ ናቸዉ ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
እህቴ ሆይ አንቺ የማታደርጊ ብትሆኚ እንኳን ሌሎችን ከዚህ ተግባር አስጠንቅቂ!!!!
የቴሌግራም ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/nabawitube
ዉድ እህቶች ፀጉርን እንደግመል ሻኛ አቁሞ ሂጃብን መልበስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀራም
አድርገዉታል፡፡
አቡ ሁረይራ በዘገቡት ሀዲስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ስለ ሁለት አይነት የጀሀነም ሰወች ሲናገሩ፦
አንደኛወቹ ጅራፍ አዘጋጅተዉ ሰወችን የሚገርፉ ሲሆኑ ሁለተኛወቹ ደግሞ ሴቶች
መሆናቸዉንና ፀጉራቸዉን እንደ ግመል ሻኛ ማቆማቸዉ ሳያንስ ሌሎች ሴቶችም እንደነሱ
እንዲለብሱ የሚጣሩ መሆናቸዉን እንደነዚህ አይነት ሴቶች ጀነት የማይገቡና ብሎም ሽታዋን
እንኳን የማያገኙ ናቸዉ ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
እህቴ ሆይ አንቺ የማታደርጊ ብትሆኚ እንኳን ሌሎችን ከዚህ ተግባር አስጠንቅቂ!!!!
የቴሌግራም ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/nabawitube
Forwarded from «ተውሒድ የነብያቶች ሁሉ ጥሪ»!
እንግዳን ማክበር ባህል ሳይሆን አምልኮ ነው!
~~~
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ;-
═══════
"እንግዳን ማክበር ከተለምዶ (ከባህል) ነው ልንል አይገባም።
እንደውም እንግዳን ማክብር ኢባዳ (አምልኮ) ነው ልንል ይገባል።
ምክናየቱም የአላህ መልዕክተኛ ﷺ:
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን ያክብር "*ብለዋል።
እንግዳን ማክበር የሰው ልጅ ወደ ጌታው የሚቃረብበት አምልኮት ነው።
በአላህ ፈቃድ ለመስተካከሉም ምክናየት ይሆናል ።
════◎═══
ምንጭ:📚فتاوى نور على الدرب ج11 ص274)
https://t.me/Umu_Meryem
~~~
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ;-
═══════
"እንግዳን ማክበር ከተለምዶ (ከባህል) ነው ልንል አይገባም።
እንደውም እንግዳን ማክብር ኢባዳ (አምልኮ) ነው ልንል ይገባል።
ምክናየቱም የአላህ መልዕክተኛ ﷺ:
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን ያክብር "*ብለዋል።
እንግዳን ማክበር የሰው ልጅ ወደ ጌታው የሚቃረብበት አምልኮት ነው።
በአላህ ፈቃድ ለመስተካከሉም ምክናየት ይሆናል ።
════◎═══
ምንጭ:📚فتاوى نور على الدرب ج11 ص274)
https://t.me/Umu_Meryem
♣ተብሊግ♣
ተብሊግ ተወ ይብቃህ ከጥመቱ
ቦርሳ መሸከሙ በማታ ቤት ማኳኳቱ
ተው ይብቃህ ድስት ማዘልጥላሸቱ
ተነስና አውራ ብሎ መተቸቱ
በጫት በገረባ አቤት መደዘዙ
እውቀትስ የላቸው ኧረ ንዝንዙ
ያበላው አላህ ነው ሲሉ ሲሟዘዙ
ግዜያቸው ያልቃል ጫትን እያኘኩ
ይቺ ቃል አለች ሼሀችን አትንኩ
ተብሊግ ሆይ ና
ቦርሳህን ተውና
ተመለስ ወደሱና
መሞቻህ ሳይመጣ
ውርደትህ ሳይወጣ
ከጉንጭህ ቶሎ ጫትህ አውጣ
ለቤተሰቦችህ እዘን ጥሩ ጠረን እንዲወጣ
በጫት ስትሰቀል ደግሞ እንደ ጦጣ
አሁን ተዘርግፈህ አንጀትህ ቢወጣ
ሸሂድ ነኝ ልትል ነው ደግሞ ሌላ ጣጣ
https://t.me/httpsLatahzen
ተብሊግ ተወ ይብቃህ ከጥመቱ
ቦርሳ መሸከሙ በማታ ቤት ማኳኳቱ
ተው ይብቃህ ድስት ማዘልጥላሸቱ
ተነስና አውራ ብሎ መተቸቱ
በጫት በገረባ አቤት መደዘዙ
እውቀትስ የላቸው ኧረ ንዝንዙ
ያበላው አላህ ነው ሲሉ ሲሟዘዙ
ግዜያቸው ያልቃል ጫትን እያኘኩ
ይቺ ቃል አለች ሼሀችን አትንኩ
ተብሊግ ሆይ ና
ቦርሳህን ተውና
ተመለስ ወደሱና
መሞቻህ ሳይመጣ
ውርደትህ ሳይወጣ
ከጉንጭህ ቶሎ ጫትህ አውጣ
ለቤተሰቦችህ እዘን ጥሩ ጠረን እንዲወጣ
በጫት ስትሰቀል ደግሞ እንደ ጦጣ
አሁን ተዘርግፈህ አንጀትህ ቢወጣ
ሸሂድ ነኝ ልትል ነው ደግሞ ሌላ ጣጣ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ለመልኳ የሮጠ...
ለልጅነት መልኳ በጣሙን ጓጉቶ:
ዲኗን ሳያጣራ ዘው ብሎ ገብቶ:
ከወራት በሗላ ታየ አሸብቶ:
እሷም መልኳ ጠፋ ማዲያትን ተክቶ።
ዲኗን ያየውማ በዲኗ ረክቶ:
ቢያረጅ ወጣት ነው ጤናውም በርክቶ:
የዚ አይነት ይሻላል ካገቡ ካልቀረ:
የዱንያው ጀነት መዝጊያውም ያማረ።
https://t.me/httpsLatahzen
ለልጅነት መልኳ በጣሙን ጓጉቶ:
ዲኗን ሳያጣራ ዘው ብሎ ገብቶ:
ከወራት በሗላ ታየ አሸብቶ:
እሷም መልኳ ጠፋ ማዲያትን ተክቶ።
ዲኗን ያየውማ በዲኗ ረክቶ:
ቢያረጅ ወጣት ነው ጤናውም በርክቶ:
የዚ አይነት ይሻላል ካገቡ ካልቀረ:
የዱንያው ጀነት መዝጊያውም ያማረ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
♣️ለካ እኔ እኔ ነኝ♣️
በምድር ብዘልም:
በጉራ ብሞላም:
ሰውን ባንቋሽሽም:
ጅምሬን ብረሳም:
ራሴን ሰቅዬ መውረጃ ባሳጣም:
ሀቁ አይሻርም:
ከምድር አይዘንብም:
ከሰማይ አይበቅልም:
ጅምሬኮ ያ ነው የማይታሰበው:
ይሆናል ማይባል የማይገመተው:
ንፍጥ ከሚመስል ፈሳሽም ከሆነው:
ይህ ነው ጅምራችን:
ለምን መኩራታችን:
ሰውን መናቃችን:
ደግሞም መርሳታችን:
ያንን መነሻችን።
https://t.me/httpsLatahzen
በምድር ብዘልም:
በጉራ ብሞላም:
ሰውን ባንቋሽሽም:
ጅምሬን ብረሳም:
ራሴን ሰቅዬ መውረጃ ባሳጣም:
ሀቁ አይሻርም:
ከምድር አይዘንብም:
ከሰማይ አይበቅልም:
ጅምሬኮ ያ ነው የማይታሰበው:
ይሆናል ማይባል የማይገመተው:
ንፍጥ ከሚመስል ፈሳሽም ከሆነው:
ይህ ነው ጅምራችን:
ለምን መኩራታችን:
ሰውን መናቃችን:
ደግሞም መርሳታችን:
ያንን መነሻችን።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#ሰው_በሳት_ነደደ__!!
------------------------------------
አስገራሚ ነገር ዘግናኝ ግፍ ጭካኔ፡
ከየት የመጣ ነው ንገረኝ ወገኔ፡
መች ነው የታደልከው እንድህ አይነት ወኔ፡
የሰው ልጅ አርቃኑን በእሳት ሲቃጠል፡
አጥንቱ ሲጠበስ ስጋው ሲንጠለጠል፡
እሳት እፍ እያሉ ሰብስበው ማገዶ፡
በሙቀት መቀቀል ሰውን አስገድዶ፡
እንደ በቆሎ እሸት አገላብጦ መጥበስ፡
መጥፎ ብቻ አስቦ መልካሞችን ማበስ፡
የእውነትን ንግግር በመጥፎ መቀልበስ፡
ከነማን ወረስከው ይህንን ማድበስበስ፡
አንተው አስለቅሰህ የአልቃሽ እንባ ማበስ፡
----------------------------------------
ህዝቤ ፍትህ ጠልቶ ሌባ እያወደሰ፡
መጥፎ ሰሪው ሁሉ እየተቀደሰ፡
በሀበሻ ምድር ተንሰራፋ በደል፡
ሰው የፊጥኝ ታስሮ ተለቀቀ ገደል፡
የምናየው ሁሉ ይህንን እማይደል!?
የሀገሪቷን ታሪክ እየገነደሰ፡
እውነት አፈር ለብሶ ውሸት ከታደሰ፡
በጧትም በማታ ደሟ ከፈሰሰ፡
መሪ የተባለው ይህን ካልዳሰሰ፡
--------------------------------------
እኩል አርጎ ፈጥሮ አሏህ በአክብሮት፡
ቁመቱን ውበቱን አሳምሮ ፈጥሮት፡
ሰይጣናዊ መንገድ ሰውን ግን አስክሮት፡
ፍትህ እኩልነት ከሬት በላይ መሮት፡
ሽርክና ቢዲአ ውስጡን ተብትቦ አስሮት፡
ነብስያ ኩራት ጋር አካሉን ወጥሮት፡
ኸይረኛ እየራቀ ሸረኛው አፍቅሮት፡
-----------//--------------------------
በአሏህ የፍትህ ፍርድ መዳኘት ተስኖት፡
እንጨቱን ጠራርቦ ጌታ ነው ብሎ አምኖት፡
ከተንኮሉ ሸይጧን ዘርግቶ አዘግኖት፡
እየተከተለ የኢብሊስን ፍኖት፡
አለ ዛሬም ድረስ ግፍ እየፈረደ፡
የራሱን መሳይ ሰው ጨክኖ እያረደ፡
እንጨት ቁጭ ብሎ ሰው እየነደደ፡
በጨለማ ጉዞ ቦይ እየቀደደ፡
ህግ አዋቂ ቆሞ ሌባ እየፈረደ፡
ሀሱት ስልጣን ሲይዝ ሀቅ እየወረደ፡
ለአሳ መረብ ጥሎ ሰው እያጠመደ፡
አንበሳ በጅቦች እየተሳደደ፡
ዝሆን እያስገባ ለአይጥ የተቀደደ፡
ሰላም ማህፀኗ ቂም እየፀነሰ፡
ብልፅግና እያሉ እድገቷ ቀነሰ፡
ሰው ሰላም ዘርቶ እሳት እያፈሰ፡
ከወዳ ከወድህ ወሬ እያናፈሰ፡
ይሄ ግፍ ሲሰራ መላ ጠፍቶን እኛ፡
ምነው ብታዝንልን የአለሙ ዳኛ፡
ካንተ ውጭ ሌላ የለንም መዳኛ፡
---------------------------------------
ሁል ጊዜ በተረት እየተቀለደ፡
ፀሀይዋ ጠለቀች ጨረቃው ለገደ፡
ሀበሻዬ ዘነች ህዝቧ ተሰደደ፡
ሀገሬን እያለ ሰው በእሳት ተነደደ፡
----------------------------------------
እሳትን የፈጠረ ቢሆን እንጅ በእሳት የሚቀጣ የለም።
-----------------------------------
በኑር
---------------
https://t.me/httpsLatahzen
------------------------------------
አስገራሚ ነገር ዘግናኝ ግፍ ጭካኔ፡
ከየት የመጣ ነው ንገረኝ ወገኔ፡
መች ነው የታደልከው እንድህ አይነት ወኔ፡
የሰው ልጅ አርቃኑን በእሳት ሲቃጠል፡
አጥንቱ ሲጠበስ ስጋው ሲንጠለጠል፡
እሳት እፍ እያሉ ሰብስበው ማገዶ፡
በሙቀት መቀቀል ሰውን አስገድዶ፡
እንደ በቆሎ እሸት አገላብጦ መጥበስ፡
መጥፎ ብቻ አስቦ መልካሞችን ማበስ፡
የእውነትን ንግግር በመጥፎ መቀልበስ፡
ከነማን ወረስከው ይህንን ማድበስበስ፡
አንተው አስለቅሰህ የአልቃሽ እንባ ማበስ፡
----------------------------------------
ህዝቤ ፍትህ ጠልቶ ሌባ እያወደሰ፡
መጥፎ ሰሪው ሁሉ እየተቀደሰ፡
በሀበሻ ምድር ተንሰራፋ በደል፡
ሰው የፊጥኝ ታስሮ ተለቀቀ ገደል፡
የምናየው ሁሉ ይህንን እማይደል!?
የሀገሪቷን ታሪክ እየገነደሰ፡
እውነት አፈር ለብሶ ውሸት ከታደሰ፡
በጧትም በማታ ደሟ ከፈሰሰ፡
መሪ የተባለው ይህን ካልዳሰሰ፡
--------------------------------------
እኩል አርጎ ፈጥሮ አሏህ በአክብሮት፡
ቁመቱን ውበቱን አሳምሮ ፈጥሮት፡
ሰይጣናዊ መንገድ ሰውን ግን አስክሮት፡
ፍትህ እኩልነት ከሬት በላይ መሮት፡
ሽርክና ቢዲአ ውስጡን ተብትቦ አስሮት፡
ነብስያ ኩራት ጋር አካሉን ወጥሮት፡
ኸይረኛ እየራቀ ሸረኛው አፍቅሮት፡
-----------//--------------------------
በአሏህ የፍትህ ፍርድ መዳኘት ተስኖት፡
እንጨቱን ጠራርቦ ጌታ ነው ብሎ አምኖት፡
ከተንኮሉ ሸይጧን ዘርግቶ አዘግኖት፡
እየተከተለ የኢብሊስን ፍኖት፡
አለ ዛሬም ድረስ ግፍ እየፈረደ፡
የራሱን መሳይ ሰው ጨክኖ እያረደ፡
እንጨት ቁጭ ብሎ ሰው እየነደደ፡
በጨለማ ጉዞ ቦይ እየቀደደ፡
ህግ አዋቂ ቆሞ ሌባ እየፈረደ፡
ሀሱት ስልጣን ሲይዝ ሀቅ እየወረደ፡
ለአሳ መረብ ጥሎ ሰው እያጠመደ፡
አንበሳ በጅቦች እየተሳደደ፡
ዝሆን እያስገባ ለአይጥ የተቀደደ፡
ሰላም ማህፀኗ ቂም እየፀነሰ፡
ብልፅግና እያሉ እድገቷ ቀነሰ፡
ሰው ሰላም ዘርቶ እሳት እያፈሰ፡
ከወዳ ከወድህ ወሬ እያናፈሰ፡
ይሄ ግፍ ሲሰራ መላ ጠፍቶን እኛ፡
ምነው ብታዝንልን የአለሙ ዳኛ፡
ካንተ ውጭ ሌላ የለንም መዳኛ፡
---------------------------------------
ሁል ጊዜ በተረት እየተቀለደ፡
ፀሀይዋ ጠለቀች ጨረቃው ለገደ፡
ሀበሻዬ ዘነች ህዝቧ ተሰደደ፡
ሀገሬን እያለ ሰው በእሳት ተነደደ፡
----------------------------------------
እሳትን የፈጠረ ቢሆን እንጅ በእሳት የሚቀጣ የለም።
-----------------------------------
በኑር
---------------
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ክብርሽን ጠብቂ
እህቴ፣
ያንጋጠጠ ያንጋጥ አብዝቶ ይጣራ
ገንዘብ ቢያፈስልሽ ለዝሙቱ ሴራ
ደግ አይለኝም በይው አማኝ ማንነቴ
መልከስከስ አልወድም ኢስላም ነው እምነቴ
የዓኢሻ ልጅ ነኝ እሷም ተምሳሌቴ
አይረክስም አካሌ ክቡር ሰውነቴ
ዞር በልልኝ ከኔ ጥፋልኝ ከፊቴ
https://t.me/httpsLatahzen
እህቴ፣
ያንጋጠጠ ያንጋጥ አብዝቶ ይጣራ
ገንዘብ ቢያፈስልሽ ለዝሙቱ ሴራ
ደግ አይለኝም በይው አማኝ ማንነቴ
መልከስከስ አልወድም ኢስላም ነው እምነቴ
የዓኢሻ ልጅ ነኝ እሷም ተምሳሌቴ
አይረክስም አካሌ ክቡር ሰውነቴ
ዞር በልልኝ ከኔ ጥፋልኝ ከፊቴ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
⚔ጊዜህ አይገዝግዝህ⚔
ወንድሜዋ ንቃ:
ልክ እንደ ጥበቃ:
እድሜህ ሳታበቃ:
ስንፈቱ አያጥቃ:
ጊዜ እኮ ወርቅ ነው:
ልክ እንደሚባለው:
በኛው በሀበሻ እንደሚተረተው:
ግን ምን ዋጋ አለው:
ተጠቃሚ የለው:
አላህ ካላደለው:
የሚጠቀምበት አቅለኛ ብቻ ነው:
ኢማሙ ሻፊእይ አሉ እንደሚባለው:
ጊዜ እንደ ሰይፍ ነው:
ሳይቆርጥህ ቁረጠው።
ይህን ትርፍ ጊዜ:
አታጥፋው በአባዜ:
አትሁን ፈዛዜ:
ሓላ አታገኘውም አልፎ ይሄ ግዜ:
ከልብህ አድምጠኝ:
በጊዜህ አትሞኝ:
ካለፈህ አታገኝ:
ደግሞ አትሰላች ደካማ አትሁን:
እሩቅ ህልምን አልም ማያስተኛህ ዛሬን።
✍ኑር አህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
ወንድሜዋ ንቃ:
ልክ እንደ ጥበቃ:
እድሜህ ሳታበቃ:
ስንፈቱ አያጥቃ:
ጊዜ እኮ ወርቅ ነው:
ልክ እንደሚባለው:
በኛው በሀበሻ እንደሚተረተው:
ግን ምን ዋጋ አለው:
ተጠቃሚ የለው:
አላህ ካላደለው:
የሚጠቀምበት አቅለኛ ብቻ ነው:
ኢማሙ ሻፊእይ አሉ እንደሚባለው:
ጊዜ እንደ ሰይፍ ነው:
ሳይቆርጥህ ቁረጠው።
ይህን ትርፍ ጊዜ:
አታጥፋው በአባዜ:
አትሁን ፈዛዜ:
ሓላ አታገኘውም አልፎ ይሄ ግዜ:
ከልብህ አድምጠኝ:
በጊዜህ አትሞኝ:
ካለፈህ አታገኝ:
ደግሞ አትሰላች ደካማ አትሁን:
እሩቅ ህልምን አልም ማያስተኛህ ዛሬን።
✍ኑር አህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ፍ–ር–ጥ ነው እንጂ!!
የምን መደባበቅ የምን ማለባበስ:
በአይንህ እያየህ ቀብር አፈር የሚልስ:
ከጠቋንቋዩ ቤት በር ሌሊት ሚልከሰከስ:
ሲጨንቀው ሲጠበው ሸሁን ሚያስተውስ:
አይንህም ብሌኑ አይቶ ያን ትርምስ:
ቆይ እንዴት ያስችላል ይህን ማለባበስ?!
ባክህ አቶ ዳዒ ይሻላል ፍርጥርጥ:
የሰውን ውዴታ ትቶ ከመቋመጥ።
https://t.me/httpsLatahzen
የምን መደባበቅ የምን ማለባበስ:
በአይንህ እያየህ ቀብር አፈር የሚልስ:
ከጠቋንቋዩ ቤት በር ሌሊት ሚልከሰከስ:
ሲጨንቀው ሲጠበው ሸሁን ሚያስተውስ:
አይንህም ብሌኑ አይቶ ያን ትርምስ:
ቆይ እንዴት ያስችላል ይህን ማለባበስ?!
ባክህ አቶ ዳዒ ይሻላል ፍርጥርጥ:
የሰውን ውዴታ ትቶ ከመቋመጥ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from Abul Abas Nasir Muhammed
📣ታላቅ የዳዕዋ ድግስ በ مركز أبي موسى الأشعري
♻️♻️
ወድ እና የተከበራቹህ ወንድሞች እና እህቶች በአላህ ፈቃድ ነገ ጁሙዓ ማታ 3:00 ሰአት ላይ በአይነቱ ልዩ የሆነ የዳዕዋ ፕሮግራም ተጋብዛቹሀል ።
ተጋባዥ ዱዓቶች
1, ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - السنة - አስ-ሱናህ
2, ኡስታዝ ኸድር አህመድ ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - الحسد- ምቀኝነት
3, ኡስታዝ አቡ ረይስ ሀፊዘሁላህ
ርእስ - استقبال شهر رمضان -የረመዳን አቀባበል
ዳዕዋው የሚተላለፍበት የመርከዙ አድራሻ ሊንክ
👇👇👇
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid
♻️♻️
ወድ እና የተከበራቹህ ወንድሞች እና እህቶች በአላህ ፈቃድ ነገ ጁሙዓ ማታ 3:00 ሰአት ላይ በአይነቱ ልዩ የሆነ የዳዕዋ ፕሮግራም ተጋብዛቹሀል ።
ተጋባዥ ዱዓቶች
1, ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - السنة - አስ-ሱናህ
2, ኡስታዝ ኸድር አህመድ ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - الحسد- ምቀኝነት
3, ኡስታዝ አቡ ረይስ ሀፊዘሁላህ
ርእስ - استقبال شهر رمضان -የረመዳን አቀባበል
ዳዕዋው የሚተላለፍበት የመርከዙ አድራሻ ሊንክ
👇👇👇
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid