La tehzen
➲ከተውሂድ አርማዎች ➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➭ክፍል ሶስት ➻➻➻➻➻➻ ➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ➧ተውሂድ ፦ የነብያቶች እና የሩሡሎች ጥሪ መሰረት ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ህዝቦቻቸው ከመልእክተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያደምጡት ቃል የተውሒድን ቃል ነው፡፡ ወደአላህ ጥሪ ሲያደርጉ አንድ ብለው የሚጀምሩት በተውሒድ ነው፡፡ ምክንያቱም የኢስላም እምነት በእርሱ ላይ…
➧ከተውሂድ አርማዎች
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➻ክፍል አራት
➫➫➫➫➫
➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➧ተውሒድ፡ ለአካለ መጠን በደረሱ ሰዎች ላይ የመጀመሪያው ግዴታ ነው፡፡ ሰዎች ወደዚህ ዲን መጀመሪያ የሚገቡት በእርሱ ነው፡፡ የዲኑ መሰረት ተውሒድ ነው ፤ ዲኑ በእርሱ ላይ ይቆማል ፤ በእርሱም ላይ ይጀመራል።
➲አራተኛው፡- ሰላም ለማግኘትም ይሁን በሁለቱ አገር ወደቅኑ ጎዳና ለመመራት
ምክንያቱ ተውሒድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
“እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው፡፡” አል አንዓም፡82
➠ጸጥታ ወይም ሰላም በአላህ እጅ ነው፡፡አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - ዲኑን ፍጹም ለእርሱ ብቻ ለሚያጠሩ የተውሒድ ሰዎች እንጅ ጸጥታን ለማንም አይሰጥም፡፡ከዚህ በላይ የጠቀስነው የቁርኣን አንቀጽ በወረደ ጊዜ ሶሃቦች -ረዲየሏሁ ዓንሁም-በጣም ተጨነቁ፡፡ ወደረሡል صلى الله عليه وسلم በመምጣት የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡ፡-
▪️"يا رسول الله ! أينا لم يظلم نفسه؟"
“የአላህ መልክተኛ ሆይ! ማንኛችን ነን ነፍሳችንን የማንበድለው?”ይህ ማለት “ከእኛ መካከል አንድም ሰው አይኖርም ፤ ነፍሱን የሚበድል ቢሆን እንጅ” ማለታቸው ነው፡፡ ወይም “እያንዳንዳችን ነፍሳችንን እንበድላለን በመሆኑም ከጸጥታም ይሁን ከመመራትምንም አይነት ድርሻ አይኖረንም” ማለታቸው ነው፡፡
➲ከዚያም ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጡ፡-
"ليس ذاك"
➧“ነገሩ እንደዚያ (እናንተ እንደተገነዘባችሁት) አይደለም”
“በቁርኣን አንቀጹ ላይ የተጠቀሰው በደል ፣ እናንተ የተገነዘባችሁት ዓይነት በደል
አይደለም፡፡” “የዚያ ጥበበኛና ደግ የሆነው ባሪያ - ሉቅማን - የተናገረውን ንግግር አላነበባችሁምን?” አሏቸው፡፡
▪️إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
➲ማጋራት ታላቅ በደል ነውና” ያለውን (አስታውስ)” (ሉቅማን፡ 13)
➧በዚህ አንቀጽ የሚገኘውን “ዙልም” ሽርክ ወይም ማጋራት በሚለው የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم ተርጉመውታል፡፡ ቡኻሪ፡6937
✅ይህ የቁርኣን አንቀጽ ምንም ሳያጋራ በአላህ ያመነ ሰው በሁለቱም አገር ጸጥታና መመራት እንዳለው ይጠቁመናል፡፡ የተውሒድ ሰው ከሆነ በሁለቱም አገር አላህ ጸጥታን እና መመራትን ይሰጠዋል፡፡ ይህ ደግሞ የተውሒድ ልዩ ገጽታው ነው፡፡
➲አምስተኛው፡- በሌሎች እምነቶች ተቃራኒ እርስ በርስ ከመጋጨትና ከመዋዥቅ ነጻ የሆነ እምነት ነው፡፡
➲ለዚህ ማስረጃው የሚከተለው ቁርኣናዊ አንቀጽ ነው፡
▪️وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
“ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡” አን ኒሳእ፡82
➲ሰዎች በሚፈጥሯቸው እምነቶች ውስጥ በአብዛኛው እርስ በርስ የሚጣረሱና የሚምታቱ ነገሮች ይገኙበታል፡፡ከአላህ ኪታብና ከረሡል صلى الله عليه وسلم ሱና የመነጨ ትክክለኛና ጥልቅ የሆነ እምነት ፣ ሰላማዊ የሆነ ዓቂዳ ከሆነ ግን ከዚህ ሁሉ ነጻ ነው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊ኑርአህሠድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
https://t.me/httpsLatahzen
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➻ክፍል አራት
➫➫➫➫➫
➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➧ተውሒድ፡ ለአካለ መጠን በደረሱ ሰዎች ላይ የመጀመሪያው ግዴታ ነው፡፡ ሰዎች ወደዚህ ዲን መጀመሪያ የሚገቡት በእርሱ ነው፡፡ የዲኑ መሰረት ተውሒድ ነው ፤ ዲኑ በእርሱ ላይ ይቆማል ፤ በእርሱም ላይ ይጀመራል።
➲አራተኛው፡- ሰላም ለማግኘትም ይሁን በሁለቱ አገር ወደቅኑ ጎዳና ለመመራት
ምክንያቱ ተውሒድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
“እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው፡፡” አል አንዓም፡82
➠ጸጥታ ወይም ሰላም በአላህ እጅ ነው፡፡አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - ዲኑን ፍጹም ለእርሱ ብቻ ለሚያጠሩ የተውሒድ ሰዎች እንጅ ጸጥታን ለማንም አይሰጥም፡፡ከዚህ በላይ የጠቀስነው የቁርኣን አንቀጽ በወረደ ጊዜ ሶሃቦች -ረዲየሏሁ ዓንሁም-በጣም ተጨነቁ፡፡ ወደረሡል صلى الله عليه وسلم በመምጣት የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡ፡-
▪️"يا رسول الله ! أينا لم يظلم نفسه؟"
“የአላህ መልክተኛ ሆይ! ማንኛችን ነን ነፍሳችንን የማንበድለው?”ይህ ማለት “ከእኛ መካከል አንድም ሰው አይኖርም ፤ ነፍሱን የሚበድል ቢሆን እንጅ” ማለታቸው ነው፡፡ ወይም “እያንዳንዳችን ነፍሳችንን እንበድላለን በመሆኑም ከጸጥታም ይሁን ከመመራትምንም አይነት ድርሻ አይኖረንም” ማለታቸው ነው፡፡
➲ከዚያም ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጡ፡-
"ليس ذاك"
➧“ነገሩ እንደዚያ (እናንተ እንደተገነዘባችሁት) አይደለም”
“በቁርኣን አንቀጹ ላይ የተጠቀሰው በደል ፣ እናንተ የተገነዘባችሁት ዓይነት በደል
አይደለም፡፡” “የዚያ ጥበበኛና ደግ የሆነው ባሪያ - ሉቅማን - የተናገረውን ንግግር አላነበባችሁምን?” አሏቸው፡፡
▪️إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
➲ማጋራት ታላቅ በደል ነውና” ያለውን (አስታውስ)” (ሉቅማን፡ 13)
➧በዚህ አንቀጽ የሚገኘውን “ዙልም” ሽርክ ወይም ማጋራት በሚለው የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم ተርጉመውታል፡፡ ቡኻሪ፡6937
✅ይህ የቁርኣን አንቀጽ ምንም ሳያጋራ በአላህ ያመነ ሰው በሁለቱም አገር ጸጥታና መመራት እንዳለው ይጠቁመናል፡፡ የተውሒድ ሰው ከሆነ በሁለቱም አገር አላህ ጸጥታን እና መመራትን ይሰጠዋል፡፡ ይህ ደግሞ የተውሒድ ልዩ ገጽታው ነው፡፡
➲አምስተኛው፡- በሌሎች እምነቶች ተቃራኒ እርስ በርስ ከመጋጨትና ከመዋዥቅ ነጻ የሆነ እምነት ነው፡፡
➲ለዚህ ማስረጃው የሚከተለው ቁርኣናዊ አንቀጽ ነው፡
▪️وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
“ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡” አን ኒሳእ፡82
➲ሰዎች በሚፈጥሯቸው እምነቶች ውስጥ በአብዛኛው እርስ በርስ የሚጣረሱና የሚምታቱ ነገሮች ይገኙበታል፡፡ከአላህ ኪታብና ከረሡል صلى الله عليه وسلم ሱና የመነጨ ትክክለኛና ጥልቅ የሆነ እምነት ፣ ሰላማዊ የሆነ ዓቂዳ ከሆነ ግን ከዚህ ሁሉ ነጻ ነው፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊ኑርአህሠድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
🍁ረመዳን ሽህሩን ሙባረክ🍁② ================== ★ የረመዳን ወር የትኩረት አቅጣጫዎች★ ① ልቦናዎች የሚደብቁትን ሁሉ የሚያየውና የሚያውቀው አላህ ሱ,ወ የኢማናችንን ጥንካሬ በዚህ ፆም ሊፈትነን እንደፈለገ በመገንዘብ ከፋተኛ ትኩረት መስጠት። ② ረመዳንን ስንፆም በኒያ (አስበንና ወስነን) መሆን አለበት ምክንያቱም ማንኛውም ኢባዳ ያለኒያ ስለማይሆን። ③ ቀኑን በሙሉ በመኝታ ከማሳለፍ…
🍁ረመዳን ሸህሩን ሙባረክ🍁③
★ የረመዳን ወር አቀባበል★
ታላቁ እንግዳችን የተከበረው የረመዳን ወር ለመቀበል ሁሉም በየፊናው ተፍተፍ እያለ ይገኛል።
ከፊሉ ቤቱን በማፅዳት ፣ሌላው የምግብ አይነቶችን በመሸመት፣ ሌላው ደግሞ ይሩን ትሩፋት ለመጠቀም እቅድ እያወጣ… እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ለመሆኑ ይህ አያሌ የፈጣሪ ትሩፋትን በውስጡ ይዞ የመጣውን ይህን ወር ለመቀበል ትክክለኛው መንገድ የትኛው ነው?
በወሩ ውስጥ ያሉትን እያንዳንዱን የኢባዳ ወቅቶችን ሁሉ አሟጦ ለመጠቀም ምን ማድረግ ይጠበቅብናል? በነዚ በተከበሩ ጊዜያት ውስጥ በኸይር ነገሮች መሽቀዳደም ያስፈልጋል አላህ እንዲህ ይላል፦"وفي ذلك فليتنافس المتنافسون"
"በዚህም ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ"
በመሆኑም ከዚ በመቀጠል 💦የረመዳንን ወር በተሻለ መንገድ ለመቀበል የሚረዱ ነገሮችን በተወሰነ እናያለን።
1, ዱዓ መዱረግ፦ በፆም በሰላትና በዚክር ላይ እንድንጠነክር አላህ በሙሉ ጤንነትና አቅም ላይ ሆነህ ረመዳንን ወር እንዲያደርስህ ከአሁኑ ዱአ አድርግ አነስ ኢብን ማሊክ ረ,ዐ ነብያችን ሰ,ዐ,ወ የረጀብ ወር ሲገባ እንዲህ ይሉ ነበር ብለዋል "اللهم بارك لنا في رجب وشعبان وبلغنا رمضان"
"አለህ ሆይ ረጀብንና ሻእባንን ባርክልን ረመዳንን አድርሰን"
2,ምስጋና ማቅረብ በረመዳን ወር ከደረስክ ምስጋና አቅርብ ኢማሙ ነወዊይ አል አዝካር በሚለው ኪታባቸው ላይ እንዲ ብለዋል"አንድ አዲስ ፀጋን ያገኘ ወይም አንድ ችግር የተወገደለት ሰው ለአላህ ምስጋና ለማቅረብ ሱጁድ አድርጎ በሚገባው መልኩ ማወደስ ይገባዋል"
3, መደሰት፦ነብያችን ሰ,ዐ,ወ የረመዳን ወር ሲመጣ እንዲህ በማለት ሶሀቦችን ያበስሩ ነበር"جاءكم شهر رمضان مبارك كتب عليكم صيامه فيه تفتح ابواب الجنان وتغلق فيه ابواب الجحيم"
"የተባረከ የረመዳን ወር መጥቶላችሇል እሱን መፆም አላህ በናንተ ላይ ደንግጓል በረመዳን ወር የጀነት በሮች ይከፈታሉ የጀሀነም በሮች ይዘጋሉ"
4, ንሰሀ መግባት፦የረመዳንን ወር ከወንጀል ሁሉ ለመራቅና ለመፅዳት ወደ ወንጀል ላከመመለስ መወሰንና እውነተኛ ተውበት ማድረግ ና ወደአላህ ለመመለስ ቆርጠን ልንነሳ ይገባናል።
5,ሰለረመዳን መማር፦ሙእሚን አላህን መገዛት ያለበት በእውቀት ላይ ተመስርቶ ነው።አላህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ያደረጋቸውን ነገሮችና አፈፃፀሙን አለማወቅ ማንኛውንም ሙስሊም ይቅርታ ሊደረግለት የማይችል ጉዳይ ነው። አላህ እንዲ ይላል"فاسائلو اهل الذكر ان كنتم لا تعلمون"
"የማታውቁ ከሆናችሁ የሚያውቁትን ጠይቁ"
ወላሁ ተዐላ አዕለም ።
https://t.me/httpsLatahzen
ኑርአህመድ ሙሀመድ 🖊🖊
★ የረመዳን ወር አቀባበል★
ታላቁ እንግዳችን የተከበረው የረመዳን ወር ለመቀበል ሁሉም በየፊናው ተፍተፍ እያለ ይገኛል።
ከፊሉ ቤቱን በማፅዳት ፣ሌላው የምግብ አይነቶችን በመሸመት፣ ሌላው ደግሞ ይሩን ትሩፋት ለመጠቀም እቅድ እያወጣ… እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ለመሆኑ ይህ አያሌ የፈጣሪ ትሩፋትን በውስጡ ይዞ የመጣውን ይህን ወር ለመቀበል ትክክለኛው መንገድ የትኛው ነው?
በወሩ ውስጥ ያሉትን እያንዳንዱን የኢባዳ ወቅቶችን ሁሉ አሟጦ ለመጠቀም ምን ማድረግ ይጠበቅብናል? በነዚ በተከበሩ ጊዜያት ውስጥ በኸይር ነገሮች መሽቀዳደም ያስፈልጋል አላህ እንዲህ ይላል፦"وفي ذلك فليتنافس المتنافسون"
"በዚህም ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ"
በመሆኑም ከዚ በመቀጠል 💦የረመዳንን ወር በተሻለ መንገድ ለመቀበል የሚረዱ ነገሮችን በተወሰነ እናያለን።
1, ዱዓ መዱረግ፦ በፆም በሰላትና በዚክር ላይ እንድንጠነክር አላህ በሙሉ ጤንነትና አቅም ላይ ሆነህ ረመዳንን ወር እንዲያደርስህ ከአሁኑ ዱአ አድርግ አነስ ኢብን ማሊክ ረ,ዐ ነብያችን ሰ,ዐ,ወ የረጀብ ወር ሲገባ እንዲህ ይሉ ነበር ብለዋል "اللهم بارك لنا في رجب وشعبان وبلغنا رمضان"
"አለህ ሆይ ረጀብንና ሻእባንን ባርክልን ረመዳንን አድርሰን"
2,ምስጋና ማቅረብ በረመዳን ወር ከደረስክ ምስጋና አቅርብ ኢማሙ ነወዊይ አል አዝካር በሚለው ኪታባቸው ላይ እንዲ ብለዋል"አንድ አዲስ ፀጋን ያገኘ ወይም አንድ ችግር የተወገደለት ሰው ለአላህ ምስጋና ለማቅረብ ሱጁድ አድርጎ በሚገባው መልኩ ማወደስ ይገባዋል"
3, መደሰት፦ነብያችን ሰ,ዐ,ወ የረመዳን ወር ሲመጣ እንዲህ በማለት ሶሀቦችን ያበስሩ ነበር"جاءكم شهر رمضان مبارك كتب عليكم صيامه فيه تفتح ابواب الجنان وتغلق فيه ابواب الجحيم"
"የተባረከ የረመዳን ወር መጥቶላችሇል እሱን መፆም አላህ በናንተ ላይ ደንግጓል በረመዳን ወር የጀነት በሮች ይከፈታሉ የጀሀነም በሮች ይዘጋሉ"
4, ንሰሀ መግባት፦የረመዳንን ወር ከወንጀል ሁሉ ለመራቅና ለመፅዳት ወደ ወንጀል ላከመመለስ መወሰንና እውነተኛ ተውበት ማድረግ ና ወደአላህ ለመመለስ ቆርጠን ልንነሳ ይገባናል።
5,ሰለረመዳን መማር፦ሙእሚን አላህን መገዛት ያለበት በእውቀት ላይ ተመስርቶ ነው።አላህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ያደረጋቸውን ነገሮችና አፈፃፀሙን አለማወቅ ማንኛውንም ሙስሊም ይቅርታ ሊደረግለት የማይችል ጉዳይ ነው። አላህ እንዲ ይላል"فاسائلو اهل الذكر ان كنتم لا تعلمون"
"የማታውቁ ከሆናችሁ የሚያውቁትን ጠይቁ"
ወላሁ ተዐላ አዕለም ።
https://t.me/httpsLatahzen
ኑርአህመድ ሙሀመድ 🖊🖊
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#እናት
በሁሉም ጭንቅላት በሁሉም ልቦና
በየአንዳንዱ አእምሮ በየአንዳንዱ ህሊና
አንዲት እንስት አለች አንዲት የሴት ጀግና
እናት
በትንሽ ወረቀት በሰለለ ቡእር
ስለናት በስንኝ ለመጻፍ ስሞክር
ንቀት መስሎ ታየኝ ክብሩዋን የምዳፈር
የማዬን
ተስፋዋን ምኞትዋን ወይስ መልካምነት
ደግነትዋን ፍቅርዋን ወይስ እሩህሩህነት
በስንኝ አስሬ በቃል አትሬ የማሳንስባት
የቱን ልተው የቱን ብዬ
ምኑን ላንሳ ምኑን ጥዬ
ማን ጽፎ እንደጨረሰ ልጨርሰስ ነው ስለምዬ
ቃላት ማሳመሩም ግጥሙም ይቅርባት
ምንም ሳልናገር ዝም ብዬ ልውደዳት
እምዬ የኔ እናት
በሁሉም ጭንቅላት በሁሉም ልቦና
በየአንዳንዱ አእምሮ በየአንዳንዱ ህሊና
አንዲት እንስት አለች አንዲት የሴት ጀግና
እናት
በትንሽ ወረቀት በሰለለ ቡእር
ስለናት በስንኝ ለመጻፍ ስሞክር
ንቀት መስሎ ታየኝ ክብሩዋን የምዳፈር
የማዬን
ተስፋዋን ምኞትዋን ወይስ መልካምነት
ደግነትዋን ፍቅርዋን ወይስ እሩህሩህነት
በስንኝ አስሬ በቃል አትሬ የማሳንስባት
የቱን ልተው የቱን ብዬ
ምኑን ላንሳ ምኑን ጥዬ
ማን ጽፎ እንደጨረሰ ልጨርሰስ ነው ስለምዬ
ቃላት ማሳመሩም ግጥሙም ይቅርባት
ምንም ሳልናገር ዝም ብዬ ልውደዳት
እምዬ የኔ እናት
La tehzen
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➛ክፍል አስር ➭➭➭➭➭➭➭ ➧ረሡል የዚህ ተመሳሳይ ለአቡደርዳእ አደራ እንዳሉት እንደሚከተለው ግልጽ አድርጓል፡-“ወዳጀ እስካለሁ ድረስ እንዳልተዋቸው በሶስት ነገሮች አደራ ብሎኛል” ከዚያም ከላይ የተዘረዘሩ ሶስት ነገሮችን አወሳ፡፡ ሙስሊም፡722 ➠እድሜው አነስተኛ የሆነው ዑመር ብን አቢ ሰለማህ ረድየላህ አንሁ የዚህ ተመሳሳይ…
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ክፍል አስራ አንድ
➛➛➛➛➛➛➛
➲ስድስተኛው፡ - ሰለፎች ክልክል ነገሮችን ፈጥነው ይከለከሉ ነበር
ክልክል ነገሮችን በመራቅም በጣም ፈጣንና በአቋማቸው ቀጥ ያሉ ነበሩ፡፡
➤ ይህን አስመልክቶ ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡትን ትክክለኛ ሐዲስ ዑመር ረድየላህ አንሁ አስተላልፏል፡-
▪️"إن الله ينهاكم عن أن تحلفوا بآبائكم "
“በአባቶቻችሁ መማልን አላህ ይከለክላችኋል፡፡” ቡኻሪ፡ 6647 ሙስሊም፡1646
➧በአንዳንድ ዘገባዎች ይህን ሐዲስ ረሡል صلى الله عليه وسلم የተናገሩበት ምክንያት ዑመር ረድየላህ አንሁ
በአባቱ ሲምል ሰምተውት ነው ይባላል፡፡ ከዚህ የምንገነዘበው በአባት መማል በጃሂልያ ጊዜ የለመዱት ተግባር እንደሆነ ነው፡፡ ዑመር ከላይ የተጠቀሰውን ሐዲስ ከረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰማ በኋላ የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"فوالله ما حلفت بها منذ سمعت النبي صلى الله عليه وسلم ذاكرا ولا آثرا"
➠“ከረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰማሁ ጊዜ ጀምሮ ረስቸም ይሁን ሆን ብየ በእርሷ ምየ አላውቅም፡፡” በዚህ ጉዳይ ሰለፎች የነበራቸው ወኔ እንዴት እንደነበር? አሁንም የተወሰነውን
እንጥቀስ፡፡ አንድ ግለሰብ “ነቢን” ብሎ ሲምል ከሰለፎች አንዱ ሰማው፡፡ “ነቢን” ብሎ መማል እንደሌለበት ማስረጃዎችን ደረደረለት፡፡ ከዚያም ሰውየው የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️لن أحلف بالنبي بعد اليوم!
“ከዚህ ቀን በኋላ ፍጹም “ነቢን” ብዬ አልምልም” ይህ የሚያስረዳው አንድ ሰው በምላሱ የለመደው ነገር እንኳ ቢሆን ቁርጠኛ ሆኖ ከተወው ሊተው እንደሚችል ነው፡፡ እስኪ የዑመርን ንግግር እናድምጥ፡-
▪️"والله! ما حلفت بها بعد لا ذاكرا، ولا آثرا"
➧ወሏሂ! ከዚያ በኋላ በእርሷ ሆን ብየም ይሁን ረስቸ (ከአላህ ውጭ በሆነ አካል)
ምየ አላውቅም፡፡”
➳ይህ የሚጠቁመው ሰለፎቹ ትኩረታቸው የጎላ ፣ ለእውቀት ምን ያክል ፍላጎት እንደነበራቸው እንገነዘባለን፡፡በማስጠንቀቂያ መልኩም ይሁን በትዕዛዝ አንድ ሐዲስ ከሰሙ በሚያስገርም ሁኔታ በዚያው ላይ ቀጥ ብለው ይዘወትራሉ፡፡
▪️ይህን ጉዳይ አስመልክቶ ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት የአነስ ረድየላህ አንሁ የሚከተለው ሀድስ አስተላልፏል፡-
➲አነስ ረድየላህ ከአቡጦልሃ ረድየላህ አንሁ ዘንድ አገልጋይ ነበር፡፡ አስካሪ መጠጥ ሀራም ከመደረጉ በፊት ለሶሃቦቹ መጠጥ እየቀዳ ያጠጣቸው ነበር፡፡ከዚያም አንድ ሶሃባ “አስካሪ መጠጥ ሀራም ተደርጓል” የሚል ጥሪ ሲጣራ ሰማ፡፡ ይህን ጉዳይ በጣም የለመዱት ከመሆኑ ጋር ወዲያውኑ መጠጡ እንዲደፋ አዘዙ፡፡ እርሷ ለእነርሱ የመጨረሻ ሆነች፡፡ ቡኻሪ፡1617 አስተላልፈዋል፡-1980
▪️እንደዚሁ በሙስሊም በተዘገበ ሐዲስ ኢብን ዓባስ ረድየላሁ አንሁ የሚከተለውን አስተላልፈዋል፡- የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم ከአንድ ሶሃባ ጣት ላይ ወርቅ ተመለከቱ፡፡ ከጣቱ ላይ በሀይል አውለቀው ጣሉት፡፡ ከዚያም የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️يعمد أحدكم إلى جمرة من نار فيجعلها في يده"
“አንድ ሰው ፍም እሳት ከእጁ ላይ ማድረግን ያስባልን?”ለዚህ ግለሰብ - ረሡል صلى الله عليه وسلم ወርቁን ከወረወሩት በኋላ “ቀለበትክን ያዝና ተጠቀምበት - ሽጠውና ለቤተሰብህ ተውላቸው - ይህ የሚበቃ ጉዳይ ነው” የሚል ሀሳብ ከጓደኞቹ ቀረበለት፡፡የሰጠውን መልስ ተመልከት፡- “በፍጹም ወሏሂ! የአላህ መልእክተኛ ወርውረው የጣሉትን እስከመጨረሻው አልይዘውም” በማለት ነበር መልስ የሰጣቸው፡፡ ሙስሊም፡2090
➠ከነብዩ صلى الله عليه وسلم የመጣውን ለመያዝ ከነበራቸው ጉጉት የተነሳ የተፈቀደውን ነገር እንኳ ለመያዝ ነፍሳቸው ትጸየፍ ነበር፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉✍
➧🖊🖊ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ክፍል አስራ አንድ
➛➛➛➛➛➛➛
➲ስድስተኛው፡ - ሰለፎች ክልክል ነገሮችን ፈጥነው ይከለከሉ ነበር
ክልክል ነገሮችን በመራቅም በጣም ፈጣንና በአቋማቸው ቀጥ ያሉ ነበሩ፡፡
➤ ይህን አስመልክቶ ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡትን ትክክለኛ ሐዲስ ዑመር ረድየላህ አንሁ አስተላልፏል፡-
▪️"إن الله ينهاكم عن أن تحلفوا بآبائكم "
“በአባቶቻችሁ መማልን አላህ ይከለክላችኋል፡፡” ቡኻሪ፡ 6647 ሙስሊም፡1646
➧በአንዳንድ ዘገባዎች ይህን ሐዲስ ረሡል صلى الله عليه وسلم የተናገሩበት ምክንያት ዑመር ረድየላህ አንሁ
በአባቱ ሲምል ሰምተውት ነው ይባላል፡፡ ከዚህ የምንገነዘበው በአባት መማል በጃሂልያ ጊዜ የለመዱት ተግባር እንደሆነ ነው፡፡ ዑመር ከላይ የተጠቀሰውን ሐዲስ ከረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰማ በኋላ የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"فوالله ما حلفت بها منذ سمعت النبي صلى الله عليه وسلم ذاكرا ولا آثرا"
➠“ከረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰማሁ ጊዜ ጀምሮ ረስቸም ይሁን ሆን ብየ በእርሷ ምየ አላውቅም፡፡” በዚህ ጉዳይ ሰለፎች የነበራቸው ወኔ እንዴት እንደነበር? አሁንም የተወሰነውን
እንጥቀስ፡፡ አንድ ግለሰብ “ነቢን” ብሎ ሲምል ከሰለፎች አንዱ ሰማው፡፡ “ነቢን” ብሎ መማል እንደሌለበት ማስረጃዎችን ደረደረለት፡፡ ከዚያም ሰውየው የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️لن أحلف بالنبي بعد اليوم!
“ከዚህ ቀን በኋላ ፍጹም “ነቢን” ብዬ አልምልም” ይህ የሚያስረዳው አንድ ሰው በምላሱ የለመደው ነገር እንኳ ቢሆን ቁርጠኛ ሆኖ ከተወው ሊተው እንደሚችል ነው፡፡ እስኪ የዑመርን ንግግር እናድምጥ፡-
▪️"والله! ما حلفت بها بعد لا ذاكرا، ولا آثرا"
➧ወሏሂ! ከዚያ በኋላ በእርሷ ሆን ብየም ይሁን ረስቸ (ከአላህ ውጭ በሆነ አካል)
ምየ አላውቅም፡፡”
➳ይህ የሚጠቁመው ሰለፎቹ ትኩረታቸው የጎላ ፣ ለእውቀት ምን ያክል ፍላጎት እንደነበራቸው እንገነዘባለን፡፡በማስጠንቀቂያ መልኩም ይሁን በትዕዛዝ አንድ ሐዲስ ከሰሙ በሚያስገርም ሁኔታ በዚያው ላይ ቀጥ ብለው ይዘወትራሉ፡፡
▪️ይህን ጉዳይ አስመልክቶ ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት የአነስ ረድየላህ አንሁ የሚከተለው ሀድስ አስተላልፏል፡-
➲አነስ ረድየላህ ከአቡጦልሃ ረድየላህ አንሁ ዘንድ አገልጋይ ነበር፡፡ አስካሪ መጠጥ ሀራም ከመደረጉ በፊት ለሶሃቦቹ መጠጥ እየቀዳ ያጠጣቸው ነበር፡፡ከዚያም አንድ ሶሃባ “አስካሪ መጠጥ ሀራም ተደርጓል” የሚል ጥሪ ሲጣራ ሰማ፡፡ ይህን ጉዳይ በጣም የለመዱት ከመሆኑ ጋር ወዲያውኑ መጠጡ እንዲደፋ አዘዙ፡፡ እርሷ ለእነርሱ የመጨረሻ ሆነች፡፡ ቡኻሪ፡1617 አስተላልፈዋል፡-1980
▪️እንደዚሁ በሙስሊም በተዘገበ ሐዲስ ኢብን ዓባስ ረድየላሁ አንሁ የሚከተለውን አስተላልፈዋል፡- የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم ከአንድ ሶሃባ ጣት ላይ ወርቅ ተመለከቱ፡፡ ከጣቱ ላይ በሀይል አውለቀው ጣሉት፡፡ ከዚያም የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️يعمد أحدكم إلى جمرة من نار فيجعلها في يده"
“አንድ ሰው ፍም እሳት ከእጁ ላይ ማድረግን ያስባልን?”ለዚህ ግለሰብ - ረሡል صلى الله عليه وسلم ወርቁን ከወረወሩት በኋላ “ቀለበትክን ያዝና ተጠቀምበት - ሽጠውና ለቤተሰብህ ተውላቸው - ይህ የሚበቃ ጉዳይ ነው” የሚል ሀሳብ ከጓደኞቹ ቀረበለት፡፡የሰጠውን መልስ ተመልከት፡- “በፍጹም ወሏሂ! የአላህ መልእክተኛ ወርውረው የጣሉትን እስከመጨረሻው አልይዘውም” በማለት ነበር መልስ የሰጣቸው፡፡ ሙስሊም፡2090
➠ከነብዩ صلى الله عليه وسلم የመጣውን ለመያዝ ከነበራቸው ጉጉት የተነሳ የተፈቀደውን ነገር እንኳ ለመያዝ ነፍሳቸው ትጸየፍ ነበር፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉✍
➧🖊🖊ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
La tehzen
➧ከተውሂድ አርማዎች ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➻ክፍል አራት ➫➫➫➫➫ ➲የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች ➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻ ➧ተውሒድ፡ ለአካለ መጠን በደረሱ ሰዎች ላይ የመጀመሪያው ግዴታ ነው፡፡ ሰዎች ወደዚህ ዲን መጀመሪያ የሚገቡት በእርሱ ነው፡፡ የዲኑ መሰረት ተውሒድ ነው ፤ ዲኑ በእርሱ ላይ ይቆማል ፤ በእርሱም ላይ ይጀመራል። ➲አራተኛው፡- ሰላም ለማግኘትም ይሁን…
➲ከተውሂድ አርማዎች
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አምስት
➛➛➛➛➛➛
➧የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲ስድሥተኛ፡- ተውሒድ ከሰላማዊ ተፈጥሮ ፣ ከተስተካከለ አቅል ጋር ተስማሚ ነው፡፡ተውሒድ የተፈጥሮ እምነት ነው፡፡ የሰው ልጅ በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ቢተው ከተውሒድ ውጭ ሌላን አይቀበልም፡፡ ምክንያቱም አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ እንደተናገረው ፣ ተውሒድ ከተፈጥሮ ጋር የሚስማማ የሰው ልጅ የተፈጠረበት እምነት ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًا ۚ فِطْرَتَ اللَّهِ الَّتِي فَطَرَ النَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ اللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
➧“ወደእውነት ተዘንባይ ሆነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡የአላህንፍጥረት ያችን አላህ ሰዎችን በእርሷ ላይ የፈጠረባትን (ሃይማኖት ያዟት) ፡፡ የአላህን ፍጥረት መለወጥ የለም፡፡ ይህ ቀጥተኛ ሃይማኖት ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም፡፡” አር ሩም፡30
➧ሽርክ (ማጋራት) ደግሞ ከተፈጥሮው መውጣትና ማዘንበል ነው፡፡ሙስሊም በዘገቡት ሐዲሰል-ቁድስ አላህ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"وإني خلقت عبادي حنفاء كلهم ، وإنهم أتتهم الشياطين فاجتالتهم عن دينهم"
“እኔ ባሮቸን ሁሉ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ፈጠርኳቸው፡፡ ሰይጣናት ወደነርሱ
በመምጣት ከዲናቸው እንዲዘነበሉ አደረጓቸው፡፡” ሙስሊም፡2865
➧“ኸለቅቱ ዒባዲ ሁነፋእ” ማለት የተፈጥሮ እምነት በሆነው ተውሒድ ላይ ሰዎችን ፈጠርኳቸው ማለት ነው፡፡
➧“ፈአተትሁም አሽሸያጢን ፈጅታለትሁም” ማለት ደግሞ ከዲናቸው ወይም ከተውሒዳቸው እንዲዘነበሉ አደረጓቸው ማለት ነው፡፡
➲በትክክለኛ ዘገባ አቡሁረይራ ረድየላህ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
▪️"ما من مولود إلا يولد على الفطرة ، فأبواه يهودانه ، وينصرانه كما تنتجون البهيمة ، هل تجدون فيها من جدعاء ، حتي تكونوا أنتم تجدعونها؟”وفي رواية: "فأبواه يهودانه ، أو ينصرانه ، أو يمجسانه ، كما تنتج البهيمة بهيمة جمعاء ، هل تحسون فيها من جدعاء؟"
➠“አንድም የሚወለድ የለም በተፈጥሮው (እምነት ላይ ቢሆን) እንጅ ፤ ወላጆቹ አይሁድ ያደርጉታል ፣ ክርስቲያን ያደርጉታል፡፡ እንስሳት ስትወለድ እናንተ ካልቆረጣችኋት በቀር ከሰውነት አካሏ የተቆረጠ አካል ታገኛላችሁ?” ቡኻሪ፡6599
➲በሌላ ዘገባ፡ “ወላጆች አይሁድ ያደርጉታል ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል ወይም መጁስ ያደርጉታል፡፡ እንስሳት ምንም እንከን የሌላት ልጅ ትወልዳለች፡፡ ከልጇ አካል ላይ ቆራጣ ታገኛላችሁን?” ቡኻሪ፡ 1359 ሙስሊም፡2658
➲አንዲት እንስሳት ከእናቷ ሆድ ጆሮዋና ጣቶቿ የተሟሉ ሆነው ትወለዳለች፡፡ እግሯ ወይም እጇ ወይም ጆሮዋ ወይም የመሳሰሉት አካሎቿ ከተቆረጠ ይህ ተፈጥሯዊ አይደለም፡፡ ይህ በተሟላ ሁኔታ ከተወለደች በኋላ ሰዎች የሚያደርጉት ነው፡፡ የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم” እናንተ እስከምትቆርጧት ድረስ” በማለት ተናግረዋል፡፡
➭ልክ እንደዚሁ የሰው ልጅ በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ነው የሚወለደው፡፡ ክርስቲያን ወይም አይሁድ ወይም መጁስ ወይም በተለያዩ የጥመት አመለካከቶች ተበክሎ
ብናገኘው በወላጆች ወይም በአደገበት አካባቢ ተጽእኖ የተፈጠረ ችግር እንጅ
የተፈጥሮ እምነቱ አይደለም፡፡
▪️وينشأ ناشئ الفتيان منا على ما كان عوده أبوه
➛ወጣቶቻችን ያድጋሉ ታዳጊ ሆነው (በአካባቢው ባህሪ) አባቱ ባስለመደው
➲የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم” ወላጆቹ ሙስሊም ያደርጉታል” የሚል ሳይሆን “ወላጆቹ አይሁድ ወይም ክርስቲያን ወይም መጁስ ያደርጉታል” የሚል ቃል ነው የተናገሩት፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊🖊ኑር አህመድ
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አምስት
➛➛➛➛➛➛
➧የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲ስድሥተኛ፡- ተውሒድ ከሰላማዊ ተፈጥሮ ፣ ከተስተካከለ አቅል ጋር ተስማሚ ነው፡፡ተውሒድ የተፈጥሮ እምነት ነው፡፡ የሰው ልጅ በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ቢተው ከተውሒድ ውጭ ሌላን አይቀበልም፡፡ ምክንያቱም አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ እንደተናገረው ፣ ተውሒድ ከተፈጥሮ ጋር የሚስማማ የሰው ልጅ የተፈጠረበት እምነት ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًا ۚ فِطْرَتَ اللَّهِ الَّتِي فَطَرَ النَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ اللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
➧“ወደእውነት ተዘንባይ ሆነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡የአላህንፍጥረት ያችን አላህ ሰዎችን በእርሷ ላይ የፈጠረባትን (ሃይማኖት ያዟት) ፡፡ የአላህን ፍጥረት መለወጥ የለም፡፡ ይህ ቀጥተኛ ሃይማኖት ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም፡፡” አር ሩም፡30
➧ሽርክ (ማጋራት) ደግሞ ከተፈጥሮው መውጣትና ማዘንበል ነው፡፡ሙስሊም በዘገቡት ሐዲሰል-ቁድስ አላህ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"وإني خلقت عبادي حنفاء كلهم ، وإنهم أتتهم الشياطين فاجتالتهم عن دينهم"
“እኔ ባሮቸን ሁሉ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ፈጠርኳቸው፡፡ ሰይጣናት ወደነርሱ
በመምጣት ከዲናቸው እንዲዘነበሉ አደረጓቸው፡፡” ሙስሊም፡2865
➧“ኸለቅቱ ዒባዲ ሁነፋእ” ማለት የተፈጥሮ እምነት በሆነው ተውሒድ ላይ ሰዎችን ፈጠርኳቸው ማለት ነው፡፡
➧“ፈአተትሁም አሽሸያጢን ፈጅታለትሁም” ማለት ደግሞ ከዲናቸው ወይም ከተውሒዳቸው እንዲዘነበሉ አደረጓቸው ማለት ነው፡፡
➲በትክክለኛ ዘገባ አቡሁረይራ ረድየላህ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
▪️"ما من مولود إلا يولد على الفطرة ، فأبواه يهودانه ، وينصرانه كما تنتجون البهيمة ، هل تجدون فيها من جدعاء ، حتي تكونوا أنتم تجدعونها؟”وفي رواية: "فأبواه يهودانه ، أو ينصرانه ، أو يمجسانه ، كما تنتج البهيمة بهيمة جمعاء ، هل تحسون فيها من جدعاء؟"
➠“አንድም የሚወለድ የለም በተፈጥሮው (እምነት ላይ ቢሆን) እንጅ ፤ ወላጆቹ አይሁድ ያደርጉታል ፣ ክርስቲያን ያደርጉታል፡፡ እንስሳት ስትወለድ እናንተ ካልቆረጣችኋት በቀር ከሰውነት አካሏ የተቆረጠ አካል ታገኛላችሁ?” ቡኻሪ፡6599
➲በሌላ ዘገባ፡ “ወላጆች አይሁድ ያደርጉታል ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል ወይም መጁስ ያደርጉታል፡፡ እንስሳት ምንም እንከን የሌላት ልጅ ትወልዳለች፡፡ ከልጇ አካል ላይ ቆራጣ ታገኛላችሁን?” ቡኻሪ፡ 1359 ሙስሊም፡2658
➲አንዲት እንስሳት ከእናቷ ሆድ ጆሮዋና ጣቶቿ የተሟሉ ሆነው ትወለዳለች፡፡ እግሯ ወይም እጇ ወይም ጆሮዋ ወይም የመሳሰሉት አካሎቿ ከተቆረጠ ይህ ተፈጥሯዊ አይደለም፡፡ ይህ በተሟላ ሁኔታ ከተወለደች በኋላ ሰዎች የሚያደርጉት ነው፡፡ የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم” እናንተ እስከምትቆርጧት ድረስ” በማለት ተናግረዋል፡፡
➭ልክ እንደዚሁ የሰው ልጅ በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ነው የሚወለደው፡፡ ክርስቲያን ወይም አይሁድ ወይም መጁስ ወይም በተለያዩ የጥመት አመለካከቶች ተበክሎ
ብናገኘው በወላጆች ወይም በአደገበት አካባቢ ተጽእኖ የተፈጠረ ችግር እንጅ
የተፈጥሮ እምነቱ አይደለም፡፡
▪️وينشأ ناشئ الفتيان منا على ما كان عوده أبوه
➛ወጣቶቻችን ያድጋሉ ታዳጊ ሆነው (በአካባቢው ባህሪ) አባቱ ባስለመደው
➲የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم” ወላጆቹ ሙስሊም ያደርጉታል” የሚል ሳይሆን “ወላጆቹ አይሁድ ወይም ክርስቲያን ወይም መጁስ ያደርጉታል” የሚል ቃል ነው የተናገሩት፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊🖊ኑር አህመድ
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from ኑሩተውሂድ የግጥም ቻናል
❤️❤️❤️ስንት አየሁ❤️❤️❤️
በሰመመን ስዕል ሁሌ እስልሃለሁ
ከተራማጅ መሃል ኮቴህን እሰማለሁ
ከህዝብ ጫጫታ ድምፅህን እሰርቃለሁ
ከንፁሃን መሀል አንተን አስባለሁ
......... እኔ ስንቱን አየሁ
እንደሚሟሟ ጨው እሳሳልሃለሁ
በእጅ እንደተሰራ ወድቆ እንደሚሰበር እንደ ማሰሮ ጌጥ እንሰፈሰፋለሁ
ድምፅህን ስሰማ ከላይ ተወርውሮ ጆሮዬ እንደገባ የመላክ ምስራች እፈነጥዛለሁ
የከፋህ ሲመስለኝ ድንገተኛ ትዕዛዝ
ሞት እንደመጣበት እደነግጣለሁ
የተደሰትክ ቀን በሳቄ ጋጋታ አንተን እገልፃለሁ እኔስ ስንቱን አየሁ ...........
በሰመመን ስዕል ሁሌ እስልሃለሁ
ከተራማጅ መሃል ኮቴህን እሰማለሁ
ከህዝብ ጫጫታ ድምፅህን እሰርቃለሁ
ከንፁሃን መሀል አንተን አስባለሁ
......... እኔ ስንቱን አየሁ
እንደሚሟሟ ጨው እሳሳልሃለሁ
በእጅ እንደተሰራ ወድቆ እንደሚሰበር እንደ ማሰሮ ጌጥ እንሰፈሰፋለሁ
ድምፅህን ስሰማ ከላይ ተወርውሮ ጆሮዬ እንደገባ የመላክ ምስራች እፈነጥዛለሁ
የከፋህ ሲመስለኝ ድንገተኛ ትዕዛዝ
ሞት እንደመጣበት እደነግጣለሁ
የተደሰትክ ቀን በሳቄ ጋጋታ አንተን እገልፃለሁ እኔስ ስንቱን አየሁ ...........
Forwarded from ኑሩተውሂድ የግጥም ቻናል
የት ነበርኩኝ እኔ⁉️
ኧረ የት ነኝ እኔ:
ቦታው ጠፋኝ ወይኔ:
ተደናገርኩ እኔ:
ተቃጥሎ ዘመኔ:
ጊዜው እረፍዶብኝ:
ገርገራው መጥቶብኝ:
ጌታን ረስቼ እንዲ እንደኳተንኩኝ:
ይኸው እኔን ሊወስድ መለይካው ቀረበኝ:
አሁን ነው የታወቀኝ:
አሁን ነው የነቃሁኝ።
ከማለትህ በፊት:
ወንድም አስብበት:
እህት አቅጂበት:
አታውቂውምና ቀኑን ምትሞቺበት:
ዛሬ ነገ አንበል ደግሞ ለመቶበት።
✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsnurahemd
ኧረ የት ነኝ እኔ:
ቦታው ጠፋኝ ወይኔ:
ተደናገርኩ እኔ:
ተቃጥሎ ዘመኔ:
ጊዜው እረፍዶብኝ:
ገርገራው መጥቶብኝ:
ጌታን ረስቼ እንዲ እንደኳተንኩኝ:
ይኸው እኔን ሊወስድ መለይካው ቀረበኝ:
አሁን ነው የታወቀኝ:
አሁን ነው የነቃሁኝ።
ከማለትህ በፊት:
ወንድም አስብበት:
እህት አቅጂበት:
አታውቂውምና ቀኑን ምትሞቺበት:
ዛሬ ነገ አንበል ደግሞ ለመቶበት።
✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsnurahemd
#መርህ_አልባ_ጉዞ__!!
--------------------------------
ልብህ ድር አድርቶ ዘወትር ሲከስር
ወይ አልቆነጠጥከው ገብተህ ከጭኑ ስር፡
ሁሌ አቋም ይይዛል በቀን ዘጠኝ አስር፡
የሚሔደው በእውር መመለስ በሌለው፡
ወይ ደስተኛ አይሆን ሸክሙ እንኳን አይቀለው፡
ደግሞ ሁጃ አይጠቅስ እውቀት አላደለው፡
በስሜት በእልህ በውትወታ ጉዞ፡
አንድ ሲናገሩት ወደ አስር ጠምዞ፡
ንፁህ ውሀ ሰጥተህ በአረቂ በርዞ፡
የሰላም ፍችህን በአመፅ ፐውዞ፡
በውስጡ ቂም ቋጥሮ በደልን አርግዞ፡
የሱና ድምፅህን በጥመት መርዞ፡
እርሱ በተረዳው ቃልህን ቀይሮ፡
በእኔ በልጥ ተውሳክ ልቡን አደንቁሮ፡
ነቃሁ ሲል ጨልሟል ጉድ አየሁ ዘንድሮ፡
በቅናት ያበደ በቅባት አይወዛም፡
እውነት የፈለገ ውሸት አያበዛም፡
እውነት ተቀምጦ ውሸትም አይነዛም፡
ያንን ውብ ገለፃ በሸፍጡ መርዞ፡
አደገኛ ትርጉም በርሱስም አስይዞ፡
ሲገርመኝ ሲደንቀኝ አዕምሮዬ ፈዞ፡
ለካ እንድህ ያደርጋል መርህ አልባ ጉዞ፡
ኑር
--------------------------------
ልብህ ድር አድርቶ ዘወትር ሲከስር
ወይ አልቆነጠጥከው ገብተህ ከጭኑ ስር፡
ሁሌ አቋም ይይዛል በቀን ዘጠኝ አስር፡
የሚሔደው በእውር መመለስ በሌለው፡
ወይ ደስተኛ አይሆን ሸክሙ እንኳን አይቀለው፡
ደግሞ ሁጃ አይጠቅስ እውቀት አላደለው፡
በስሜት በእልህ በውትወታ ጉዞ፡
አንድ ሲናገሩት ወደ አስር ጠምዞ፡
ንፁህ ውሀ ሰጥተህ በአረቂ በርዞ፡
የሰላም ፍችህን በአመፅ ፐውዞ፡
በውስጡ ቂም ቋጥሮ በደልን አርግዞ፡
የሱና ድምፅህን በጥመት መርዞ፡
እርሱ በተረዳው ቃልህን ቀይሮ፡
በእኔ በልጥ ተውሳክ ልቡን አደንቁሮ፡
ነቃሁ ሲል ጨልሟል ጉድ አየሁ ዘንድሮ፡
በቅናት ያበደ በቅባት አይወዛም፡
እውነት የፈለገ ውሸት አያበዛም፡
እውነት ተቀምጦ ውሸትም አይነዛም፡
ያንን ውብ ገለፃ በሸፍጡ መርዞ፡
አደገኛ ትርጉም በርሱስም አስይዞ፡
ሲገርመኝ ሲደንቀኝ አዕምሮዬ ፈዞ፡
ለካ እንድህ ያደርጋል መርህ አልባ ጉዞ፡
ኑር
La tehzen
➲ከተውሂድ አርማዎች ➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➻ክፍል አምስት ➛➛➛➛➛➛ ➧የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች ➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱ ➲ስድሥተኛ፡- ተውሒድ ከሰላማዊ ተፈጥሮ ፣ ከተስተካከለ አቅል ጋር ተስማሚ ነው፡፡ተውሒድ የተፈጥሮ እምነት ነው፡፡ የሰው ልጅ በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ቢተው ከተውሒድ ውጭ ሌላን አይቀበልም፡፡ ምክንያቱም አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ እንደተናገረው ፣ ተውሒድ ከተፈጥሮ…
➧ከተውሂድ አርማዎች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➛ክፍል ስድስት
➭➭➭➭➭➭➭➭
➧የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم” ወላጆቹ ሙስሊም ያደርጉታል” የሚል ሳይሆን “ወላጆቹ አይሁድ ወይም ክርስቲያን ወይም መጁስ ያደርጉታል” የሚል ቃል ነው የተናገሩት፡፡ ምክንያቱም ያደገው የተወለደው በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ነው፡፡
➭ተውሒድ የተፈጥሮ ሐይማኖት ነው፡፡ሽርክ ወይም ማጋራት ፣ ጥመትና ከንቱ አመለካከት ደግሞ የተፈጥሮ እምነትን የሚጋጭ ከተውሒድ ጋር የማይገናኝ ነው፡፡ ተውሐድ ከተስተካከለ ከአዕምሮ ጋር ይስማማል፡፡ ያልተጣመመ ፣ ያልተዘነበለ አዕምሮ ከተውሂድ ውጭ ሌላን አይወድም፤ ተውሒድን እንጅ አይቀበልም፡፡ ከእርሱ ዘንድ ሰላማዊ አዕምሮ ኖሮት ማን ነው በርካታ አማልክትን የሚወድ! ማን ነው ወደ ቁባና የአፈር አምልኮት የሚያዘነብለው!
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَأَرْبَابٌ مُّتَفَرِّقُونَ خَيْرٌ أَمِ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ (39)مَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِهِ إِلَّا أَسْمَاءً سَمَّيْتُمُوهَا أَنتُمْ وَآبَاؤُكُم مَّا أَنزَلَ اللَّهُ بِهَا مِن سُلْطَانٍ ۚ(40)
➧“የተለያዩ አምላኮች ይሻላሉን? ወይስ አሸናፊው አንዱ አላህ? “ከእርሱ ሌላ እናንተና አባቶቻችሁ (አማልክት ብላችሁ) የጠራችኋቸውን ስሞች እንጅ አትገዝዙም፡፡ አላህ በእርሷ ምንም አስረጅ አላወረደም፡፡” (ዩሱፍ፡ 39-40)
▪️ዘይድ ብን ዓምር ብን ኑፈይል የተባለው የጃሂልያው የተውሒድ ሰው ከአካባቢው ማህበረሰብ በእምነት በተለየ ጊዜ የሚከተለውን ግጥም ገጥሟል፡-
▪️أربا واحدا أم ألف رب▲ أدين إذا تقسمت الأمور
▪️عزلت اللات والعزى جميعا ▲كذلك يفعل الجلد الصبور
▪️فال عزى أدين ولا ابنتيها ▲ولا صنمي بني عمرو أدير
➴➴አንድ ወይስ አንድ ሽ ጌታ
የተለያዩ ጉዳዮች ሲገጥሙኝ የማምነው (የማታ ማታ)
➴➴ከዑዛም ከላት ከሁሉም ተለየሁ
ልክ እንደዚሁ ይሰራል ታጋሹ ብልሁ
➴➴ዑዛን እስከ ሁለት ልጆቿ በፍጹም አላመልክም
ወደበኒ ዓምር ሁለት ጣዖቶች ፊቴንም አላዞርም
➲ዘይድ ብን ዓምር ብን ኑፈይል ፡ “ፍየልን የፈጠረ ፣ እርሷ የምትጠጣውን ውሃ ከሰማይ ያወረደ ፣ እርሷ የምትመገበውን አትክልት ከምድር ያበቀለ አላህ ሆኖ እያለ እርሷን ስታርዱ ከአላህ ስም ውጭ እንዴት ታነሳላችሁ?” በማለት አላህን በማላቅ ፤ጣዖታትን ዝቅ በማድረግ የመካ ቁረይሾችን እርድ ያነውር ነበር፡፡ ቡኻሪ ፡3826
➧ዓለምን የፈጠረ የሆነው አላህ ከነውርና ከጉድለት የጸዳ ፣ ሙሉ የሆነ ባህሪ ያለው፣ ተናንሰን እና ተዋርደን ልንገዛው የሚገባ መሆኑን ከማወቅ የበለጠ ለአዕምሮ ግልጽና የተብራራ አንድም ነገር የለም፡፡
➲መልክተኞች የመጡት ይህን ጉዳይ ለማሳወቅና ለመዘርዘር ነው፡፡ የተውሒድ
ውበቱና የሽርክ አስቀያሚነቱ በአዕምሮና በተፈጥሮ የተረጋገጠ ህያው የሆነ ልቦና ፣ሰላማዊ የሆነ ዓቅልና ትክክለኛ የሆነ ተፈጥሮ ካለው ሰው ዘንድ በጣም ግልጽ የሆነና የታወቀ ጉዳይ ነው፡፡
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊ኑርአህመድ
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➛ክፍል ስድስት
➭➭➭➭➭➭➭➭
➧የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم” ወላጆቹ ሙስሊም ያደርጉታል” የሚል ሳይሆን “ወላጆቹ አይሁድ ወይም ክርስቲያን ወይም መጁስ ያደርጉታል” የሚል ቃል ነው የተናገሩት፡፡ ምክንያቱም ያደገው የተወለደው በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ነው፡፡
➭ተውሒድ የተፈጥሮ ሐይማኖት ነው፡፡ሽርክ ወይም ማጋራት ፣ ጥመትና ከንቱ አመለካከት ደግሞ የተፈጥሮ እምነትን የሚጋጭ ከተውሒድ ጋር የማይገናኝ ነው፡፡ ተውሐድ ከተስተካከለ ከአዕምሮ ጋር ይስማማል፡፡ ያልተጣመመ ፣ ያልተዘነበለ አዕምሮ ከተውሂድ ውጭ ሌላን አይወድም፤ ተውሒድን እንጅ አይቀበልም፡፡ ከእርሱ ዘንድ ሰላማዊ አዕምሮ ኖሮት ማን ነው በርካታ አማልክትን የሚወድ! ማን ነው ወደ ቁባና የአፈር አምልኮት የሚያዘነብለው!
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَأَرْبَابٌ مُّتَفَرِّقُونَ خَيْرٌ أَمِ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ (39)مَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِهِ إِلَّا أَسْمَاءً سَمَّيْتُمُوهَا أَنتُمْ وَآبَاؤُكُم مَّا أَنزَلَ اللَّهُ بِهَا مِن سُلْطَانٍ ۚ(40)
➧“የተለያዩ አምላኮች ይሻላሉን? ወይስ አሸናፊው አንዱ አላህ? “ከእርሱ ሌላ እናንተና አባቶቻችሁ (አማልክት ብላችሁ) የጠራችኋቸውን ስሞች እንጅ አትገዝዙም፡፡ አላህ በእርሷ ምንም አስረጅ አላወረደም፡፡” (ዩሱፍ፡ 39-40)
▪️ዘይድ ብን ዓምር ብን ኑፈይል የተባለው የጃሂልያው የተውሒድ ሰው ከአካባቢው ማህበረሰብ በእምነት በተለየ ጊዜ የሚከተለውን ግጥም ገጥሟል፡-
▪️أربا واحدا أم ألف رب▲ أدين إذا تقسمت الأمور
▪️عزلت اللات والعزى جميعا ▲كذلك يفعل الجلد الصبور
▪️فال عزى أدين ولا ابنتيها ▲ولا صنمي بني عمرو أدير
➴➴አንድ ወይስ አንድ ሽ ጌታ
የተለያዩ ጉዳዮች ሲገጥሙኝ የማምነው (የማታ ማታ)
➴➴ከዑዛም ከላት ከሁሉም ተለየሁ
ልክ እንደዚሁ ይሰራል ታጋሹ ብልሁ
➴➴ዑዛን እስከ ሁለት ልጆቿ በፍጹም አላመልክም
ወደበኒ ዓምር ሁለት ጣዖቶች ፊቴንም አላዞርም
➲ዘይድ ብን ዓምር ብን ኑፈይል ፡ “ፍየልን የፈጠረ ፣ እርሷ የምትጠጣውን ውሃ ከሰማይ ያወረደ ፣ እርሷ የምትመገበውን አትክልት ከምድር ያበቀለ አላህ ሆኖ እያለ እርሷን ስታርዱ ከአላህ ስም ውጭ እንዴት ታነሳላችሁ?” በማለት አላህን በማላቅ ፤ጣዖታትን ዝቅ በማድረግ የመካ ቁረይሾችን እርድ ያነውር ነበር፡፡ ቡኻሪ ፡3826
➧ዓለምን የፈጠረ የሆነው አላህ ከነውርና ከጉድለት የጸዳ ፣ ሙሉ የሆነ ባህሪ ያለው፣ ተናንሰን እና ተዋርደን ልንገዛው የሚገባ መሆኑን ከማወቅ የበለጠ ለአዕምሮ ግልጽና የተብራራ አንድም ነገር የለም፡፡
➲መልክተኞች የመጡት ይህን ጉዳይ ለማሳወቅና ለመዘርዘር ነው፡፡ የተውሒድ
ውበቱና የሽርክ አስቀያሚነቱ በአዕምሮና በተፈጥሮ የተረጋገጠ ህያው የሆነ ልቦና ፣ሰላማዊ የሆነ ዓቅልና ትክክለኛ የሆነ ተፈጥሮ ካለው ሰው ዘንድ በጣም ግልጽ የሆነና የታወቀ ጉዳይ ነው፡፡
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊ኑርአህመድ
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➭ክፍል አስራ አንድ ➛➛➛➛➛➛➛ ➲ስድስተኛው፡ - ሰለፎች ክልክል ነገሮችን ፈጥነው ይከለከሉ ነበር ክልክል ነገሮችን በመራቅም በጣም ፈጣንና በአቋማቸው ቀጥ ያሉ ነበሩ፡፡ ➤ ይህን አስመልክቶ ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡትን ትክክለኛ ሐዲስ ዑመር ረድየላህ አንሁ አስተላልፏል፡- ▪️"إن الله ينهاكم عن أن تحلفوا…
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ክፍል አስራ ሁለት
➧ሰባተኛው፡ ተግባር ፣ እውቀት በአዕምሮ ውስጥ ሰርጾ እንዲገባና የጸና ተግባር ከቀረ እውቀትም ይጠፋል፡፡ ዓልይ ረድየላህ አንሁ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"هتف بالعلم العمل، فإن أجابه وإلا ارتحل"
“እውቀት ለተግባር ጥሪ ያደርጋል ፤ ከተቀበለ (መልካም) ካልተቀበለ ግን ጥሎት ይሄዳል” ዘምሚ መን ላያዕመል ቢዒልሚሂ፡ ገፅ፡ 38 ይህ ማለት እውቀት አይቆይም ይሄዳል ማለቱ ነው፡፡ በእውቀት መስራት ለጽናት ምክንያት ይሆናል፡፡
በዚህ ምክንያት ከሸዕብይ የሚከተለው መቷል፡-
◀"كنا نستعين على حفظ الحديث بالعمل به"
▪️“ሐዲስን ለመሀፈዝ በተግባር (በሐዲሱ በመስራት) እንታገዝ ነበር” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡1/709
➧አቡደርዳእ ረድየላህ አንሁ ደግሞ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
"إنك لن تكون عالما حتى تكون متعلما، ولن تكون متعلما حتى تكون عامال بما
تعلمت"
➧“ተማሪ ካልሆንክ ፍጹም ዓሊም ልትሆን አትችልም ፤ የተማርከውን ወደተግባር
ካልቀየርክ በፍጹም ተማሪ ልትሆን አትችልም፡፡” (ኢቅቲዳዕ ሊልኸጢብ፡ 16,17)
➲በዚህ ትርጉም ላይ በርካታ የሰለፎች ንግግር አለ፡፡ አንድ ሙስሊም የሰለፎችን
ተጨባጭ ህይዎት ከተከታተለ ውብ እና የተባረከ ታሪክ ያገኛል፡፡ ደጋግ ወደሆኑት ባሮቹ አላህ ያስጠጋን!
➲ስምንተኛው፡ - ባወቀው መስራት ፣ ዳዕዋው የበለጠ ተቀባይነት ያለተግባር ከመናገር ይልቅ ለዳእዋው ስኬት ጠቃሚ የሚሆነው በእውቀት መስራቱ ነው፡፡
▪️አላህ ስለሹዓይብ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️وَمَا أُرِيدُ أَنْ أُخَالِفَكُمْ إِلَىٰ مَا أَنْهَاكُمْ
“ከእርሱ ወደከለከልኳችሁም ነገር ልለያችሁ አልሻም፡፡” ሁድ፡88
▪️ማሊክ ብን ዲናር - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"إن العالم إذا لم يعمل زلت موعظته عن القلوب كما يزل القطر عن الصفا"
“ዓሊም ባወቀው ካልተገበረ ምክሩ ልክ ከልሙጥ ዲንጋይ ላይ እንደምታርፍ ጠብታ ነው የሚሆነው፡፡ የእርሱ ምክር ከልብ ላይ ትንሸራተታለች፡፡” ኢቅቲዳእ ሊልኸጢብ፡97
➧መእሙን - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"نحن إلى أن نوعظ بالأعمال أحوج من أن نوعظ بالأقوال"
➧“እኛ በንግግር ሰዎችን ከመገሰጽ ይልቅ ፣ በተግባር መገሰጽ በጣም ለእኛ አስፈልጎናል፡፡” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡1236 ምክንያቱም የተግባር ቀጣይነት በራሱ ዳዕዋ ነው፡፡ በዚህም ለሰዎች አርአያ ይሆናል፡፡በተግባር የሰዎች ኢማም ይሆናል፡፡
▪️አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀ وَاجْعَلْنَا لِلْمُتَّقِينَ إِمَامًا
➛(የአላህ ባሮች) አላህን ለሚፈሩትም መሪ አድርገን” የሚሉት ናቸው፡፡አል ፉርቃን፡74
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉✍
➧🖊ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ክፍል አስራ ሁለት
➧ሰባተኛው፡ ተግባር ፣ እውቀት በአዕምሮ ውስጥ ሰርጾ እንዲገባና የጸና ተግባር ከቀረ እውቀትም ይጠፋል፡፡ ዓልይ ረድየላህ አንሁ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"هتف بالعلم العمل، فإن أجابه وإلا ارتحل"
“እውቀት ለተግባር ጥሪ ያደርጋል ፤ ከተቀበለ (መልካም) ካልተቀበለ ግን ጥሎት ይሄዳል” ዘምሚ መን ላያዕመል ቢዒልሚሂ፡ ገፅ፡ 38 ይህ ማለት እውቀት አይቆይም ይሄዳል ማለቱ ነው፡፡ በእውቀት መስራት ለጽናት ምክንያት ይሆናል፡፡
በዚህ ምክንያት ከሸዕብይ የሚከተለው መቷል፡-
◀"كنا نستعين على حفظ الحديث بالعمل به"
▪️“ሐዲስን ለመሀፈዝ በተግባር (በሐዲሱ በመስራት) እንታገዝ ነበር” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡1/709
➧አቡደርዳእ ረድየላህ አንሁ ደግሞ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
"إنك لن تكون عالما حتى تكون متعلما، ولن تكون متعلما حتى تكون عامال بما
تعلمت"
➧“ተማሪ ካልሆንክ ፍጹም ዓሊም ልትሆን አትችልም ፤ የተማርከውን ወደተግባር
ካልቀየርክ በፍጹም ተማሪ ልትሆን አትችልም፡፡” (ኢቅቲዳዕ ሊልኸጢብ፡ 16,17)
➲በዚህ ትርጉም ላይ በርካታ የሰለፎች ንግግር አለ፡፡ አንድ ሙስሊም የሰለፎችን
ተጨባጭ ህይዎት ከተከታተለ ውብ እና የተባረከ ታሪክ ያገኛል፡፡ ደጋግ ወደሆኑት ባሮቹ አላህ ያስጠጋን!
➲ስምንተኛው፡ - ባወቀው መስራት ፣ ዳዕዋው የበለጠ ተቀባይነት ያለተግባር ከመናገር ይልቅ ለዳእዋው ስኬት ጠቃሚ የሚሆነው በእውቀት መስራቱ ነው፡፡
▪️አላህ ስለሹዓይብ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️وَمَا أُرِيدُ أَنْ أُخَالِفَكُمْ إِلَىٰ مَا أَنْهَاكُمْ
“ከእርሱ ወደከለከልኳችሁም ነገር ልለያችሁ አልሻም፡፡” ሁድ፡88
▪️ማሊክ ብን ዲናር - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"إن العالم إذا لم يعمل زلت موعظته عن القلوب كما يزل القطر عن الصفا"
“ዓሊም ባወቀው ካልተገበረ ምክሩ ልክ ከልሙጥ ዲንጋይ ላይ እንደምታርፍ ጠብታ ነው የሚሆነው፡፡ የእርሱ ምክር ከልብ ላይ ትንሸራተታለች፡፡” ኢቅቲዳእ ሊልኸጢብ፡97
➧መእሙን - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"نحن إلى أن نوعظ بالأعمال أحوج من أن نوعظ بالأقوال"
➧“እኛ በንግግር ሰዎችን ከመገሰጽ ይልቅ ፣ በተግባር መገሰጽ በጣም ለእኛ አስፈልጎናል፡፡” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡1236 ምክንያቱም የተግባር ቀጣይነት በራሱ ዳዕዋ ነው፡፡ በዚህም ለሰዎች አርአያ ይሆናል፡፡በተግባር የሰዎች ኢማም ይሆናል፡፡
▪️አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀ وَاجْعَلْنَا لِلْمُتَّقِينَ إِمَامًا
➛(የአላህ ባሮች) አላህን ለሚፈሩትም መሪ አድርገን” የሚሉት ናቸው፡፡አል ፉርቃን፡74
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉✍
➧🖊ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➭ክፍል አስራ ሁለት ➧ሰባተኛው፡ ተግባር ፣ እውቀት በአዕምሮ ውስጥ ሰርጾ እንዲገባና የጸና ተግባር ከቀረ እውቀትም ይጠፋል፡፡ ዓልይ ረድየላህ አንሁ የሚከተለውን ተናግሯል፡- ▪️"هتف بالعلم العمل، فإن أجابه وإلا ارتحل" “እውቀት ለተግባር ጥሪ ያደርጋል ፤ ከተቀበለ (መልካም) ካልተቀበለ ግን ጥሎት ይሄዳል”…
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➻ ክፍል አስራ ሶስት
➫➫➫➫➫➫➫➫
➧አንድ ሰው የመልካም ባህሪያት ሁሉ ከእርሱ ላይ ካልተሰባሰቡ ከኢማምነት
ደረጃዎች ሊደርስ አይችልም፡፡ በመልካም ባህሪያቶች ለሰዎች አርአያ ሊሆን ይገባል፡፡
➛የእውቀት አይነቶችን እየሰበሰበ ነገር ግን የተግባር ሰው ካልሆነ ይህ ሰው እርሱ እንዳልተጠቀመ ሁሉ በእውቀቱ ሌሎች ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡
✅ተጽእኖ አሳዳሪ አንድ ታሪክ ላውራ፡-
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➲አንድ ጊዜ እድሜያቸው የገፋ ሰው መስጅድ ውስጥ አገኘሁና ዘየርኳቸው፡፡ እኒህ ሽማግሌ አላህን በጣም ይገዙ ነበር፡፡ ሶላትን መስጅድ ውስጥ ሁልጊዜ ይጠባበቃሉ፡፡አሰላሙ ዓለይኩም አልኳቸውና ከሰውየው ጋር ንግግር ጀመርኩ፡፡ “በእናንተ መንደር
እውቀት ፈላጊዎች በብዛት አሉ” አልኳቸው፡፡ “በዚህ በመንደራችን?” አሉኝ። አዎ! አልኳቸው፡፡ “ማሻአላህ የእውቀት ፈላጊዎች በርካታ ናቸው” አልኳቸው፡፡
➧“በዚህ በመንደራችን!” በማለት መልሰው ጠየቁኝ፡፡ የተቃውሞ ይመስላል፡፡ እኔም
“አዎ” አልኳቸው፡፡ ከዚያም “ልጀ ሆይ ከጀመዓ ጋር ሶላትን የማይጠባበቅ ሰው
እውቀት ፈላጊ አይባልም” በማለት መልስ ሰጡኝ፡፡ በዚህ ምክንያት አንዳንድ ሰው ዒልም ፣ ሂፍዝ ፣ እና ዳዕዋ ማድረግን ያበዛል፡፡ ነገር ግን ፈጅር ሶላት ላይ ግን አታገኘውም፡፡ ብዙ ጊዜ ታጣዋለህ፡፡
➧ሶላት ደግሞ ከሸሀደተይን በኋላ የኢስላም ትልቁ ማዕዘን ነው ፣ የቂያማ ቀን መጀመሪያ የምንጠየቅበትም ነው፡፡ ሶላትን ካጠፋ የእውቀት አሻራው የት ላይ ነው ያለው ? የሶሃቦችን ባህሪ ኢብን ዑመር ረድየሏሁ አንሁማ እንደሚከተለው ይናገራል፡
▪️"كنا إذا فقدنا الرجل في الفجر والعشاء أسأنا به الظن"
➲“አንድ ግለሰብ በሱብሂም ይሁን በዒሻ ካጣነው በእርሱ መጥፎን እንጠራጠር ነበር፡፡” ( ጦበራኒይ ፊሙዕጀም አል ከቢር፡12/271 ኢብኑ ኹዘይማ፡ 1405 ኢብኑ ሂባን፡ 2099 ላይ አውርተውታል)
▪️وفي الحديث " إن أثقل صالة على المنافقين صالة الفجر وصالة العشاء"
➧በሐዲስ ረሡል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ተናግረዋል፡-“በሙናፊቅ ላይ ከሶላት ከባዱ የፈጅርና የዒሻ ሶላት ነው፡፡” ቡኻሪ፡ 757 ሙስሊም 651
➧አሁን ባለንበት ወቅት በብዛት እየተስተዋለ ያለው ችግር የፈጅር ሶላት ላይ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሰዎች በዲን እውቀት እየተከራከሩ ያመሻሉ፡፡ ከዚያም የፈጅርን ሶለት ሳይሰግዱ ይተኛሉ፡፡ አንድ ሰው በፈጅር ሂሳብ ቁርኣን እየቀራ ወይም እየሀፈዘ ሌሊትሙሉ ቢያመሽ ማምሸቱ ሀራም ነው የሚሆንበት፡፡ እርሱ ሐጢያተኛ ይሆናል፡፡
➲በዚህ ዘመን በአብዛኛው ውድቅ እየተደረገ ያለው ከሶላቶች ሁሉ በላጭ የሆነው የፈጅር ሶላት ነው፡፡
▪️የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم በሐዲሳቸው የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"أفضل الصلوات عند الله صالة الصبح يوم الجمعة في جماعة"
➧“ከአላህ ዘንድ ከሶላቶች ሁሉ በላጭ ጁሙዓ የፈጅር ሶላትን በጀመዓ መስገድ ነው፡፡” ሂልየቱ አል አውሊያእ፡ 7/207 አልባኒ ሐዲሱን ሶሂህ ብለውታል ሲልሲለቱ አሰ ሶሂህ፡1566
➧የጁሙዓ ቀን የሱብሂ ሶላትን በጀመዓ መስገድ በአብዛኛው እየተዘነጋ የሄደበት ጊዜ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ እስኪ የመስጅድ ኢማሞች ይጠየቁ፡፡ ምክንያቱም (በዓረብ አገሮች) የጁሙዓ ሌሊት የፈቃድ ሌሊት ነው፡፡ የጁሙዓ ሌሊት የወሬ ሌሊት ነው፡፡
➠ሰዎች እስከመጨረሻው ሌሊት ያመሻሉ ፤ ከዚያም የፈጅርን ሶላት ሳይሰግዱ ይተኛሉ፡፡ ከእነርሱ መካከል ጥሩ የሚባለው ዘግይቶና ከዚያም ቅንጭላቱ በእንቅልፍ ናውዞ የሚሰግደው ነው፡፡
➭የመስጅዱ ኢማም “ሱረቱ ሰጅዳ” እና “ሀልአታ” ሱራዎችን በመቅራት የታወቀ ከሆነ ሁለተኛው ረከዓ መጨረሻ ላይ መጠው የሚሰግዱ ሰዎችም አሉ፡፡
ችግሩ ያለው የትንሳኤ ቀን ከእርሱ መጀመሪያ የሚጠየቅበት የሆነው ፈርድ ሶላት ላይ ከሆነ ፣ የእውቀት ፍሬው የት ላይ ነው ያለው? ሶላትን ካጠፋ ሌላውን ማጥፋቱ የሚያጠያይቅ አይደለም፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ አራት ይቀጥላል◉◉◉✍
ኑርአህመድ🖊
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➻ ክፍል አስራ ሶስት
➫➫➫➫➫➫➫➫
➧አንድ ሰው የመልካም ባህሪያት ሁሉ ከእርሱ ላይ ካልተሰባሰቡ ከኢማምነት
ደረጃዎች ሊደርስ አይችልም፡፡ በመልካም ባህሪያቶች ለሰዎች አርአያ ሊሆን ይገባል፡፡
➛የእውቀት አይነቶችን እየሰበሰበ ነገር ግን የተግባር ሰው ካልሆነ ይህ ሰው እርሱ እንዳልተጠቀመ ሁሉ በእውቀቱ ሌሎች ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡
✅ተጽእኖ አሳዳሪ አንድ ታሪክ ላውራ፡-
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➲አንድ ጊዜ እድሜያቸው የገፋ ሰው መስጅድ ውስጥ አገኘሁና ዘየርኳቸው፡፡ እኒህ ሽማግሌ አላህን በጣም ይገዙ ነበር፡፡ ሶላትን መስጅድ ውስጥ ሁልጊዜ ይጠባበቃሉ፡፡አሰላሙ ዓለይኩም አልኳቸውና ከሰውየው ጋር ንግግር ጀመርኩ፡፡ “በእናንተ መንደር
እውቀት ፈላጊዎች በብዛት አሉ” አልኳቸው፡፡ “በዚህ በመንደራችን?” አሉኝ። አዎ! አልኳቸው፡፡ “ማሻአላህ የእውቀት ፈላጊዎች በርካታ ናቸው” አልኳቸው፡፡
➧“በዚህ በመንደራችን!” በማለት መልሰው ጠየቁኝ፡፡ የተቃውሞ ይመስላል፡፡ እኔም
“አዎ” አልኳቸው፡፡ ከዚያም “ልጀ ሆይ ከጀመዓ ጋር ሶላትን የማይጠባበቅ ሰው
እውቀት ፈላጊ አይባልም” በማለት መልስ ሰጡኝ፡፡ በዚህ ምክንያት አንዳንድ ሰው ዒልም ፣ ሂፍዝ ፣ እና ዳዕዋ ማድረግን ያበዛል፡፡ ነገር ግን ፈጅር ሶላት ላይ ግን አታገኘውም፡፡ ብዙ ጊዜ ታጣዋለህ፡፡
➧ሶላት ደግሞ ከሸሀደተይን በኋላ የኢስላም ትልቁ ማዕዘን ነው ፣ የቂያማ ቀን መጀመሪያ የምንጠየቅበትም ነው፡፡ ሶላትን ካጠፋ የእውቀት አሻራው የት ላይ ነው ያለው ? የሶሃቦችን ባህሪ ኢብን ዑመር ረድየሏሁ አንሁማ እንደሚከተለው ይናገራል፡
▪️"كنا إذا فقدنا الرجل في الفجر والعشاء أسأنا به الظن"
➲“አንድ ግለሰብ በሱብሂም ይሁን በዒሻ ካጣነው በእርሱ መጥፎን እንጠራጠር ነበር፡፡” ( ጦበራኒይ ፊሙዕጀም አል ከቢር፡12/271 ኢብኑ ኹዘይማ፡ 1405 ኢብኑ ሂባን፡ 2099 ላይ አውርተውታል)
▪️وفي الحديث " إن أثقل صالة على المنافقين صالة الفجر وصالة العشاء"
➧በሐዲስ ረሡል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ተናግረዋል፡-“በሙናፊቅ ላይ ከሶላት ከባዱ የፈጅርና የዒሻ ሶላት ነው፡፡” ቡኻሪ፡ 757 ሙስሊም 651
➧አሁን ባለንበት ወቅት በብዛት እየተስተዋለ ያለው ችግር የፈጅር ሶላት ላይ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሰዎች በዲን እውቀት እየተከራከሩ ያመሻሉ፡፡ ከዚያም የፈጅርን ሶለት ሳይሰግዱ ይተኛሉ፡፡ አንድ ሰው በፈጅር ሂሳብ ቁርኣን እየቀራ ወይም እየሀፈዘ ሌሊትሙሉ ቢያመሽ ማምሸቱ ሀራም ነው የሚሆንበት፡፡ እርሱ ሐጢያተኛ ይሆናል፡፡
➲በዚህ ዘመን በአብዛኛው ውድቅ እየተደረገ ያለው ከሶላቶች ሁሉ በላጭ የሆነው የፈጅር ሶላት ነው፡፡
▪️የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم በሐዲሳቸው የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"أفضل الصلوات عند الله صالة الصبح يوم الجمعة في جماعة"
➧“ከአላህ ዘንድ ከሶላቶች ሁሉ በላጭ ጁሙዓ የፈጅር ሶላትን በጀመዓ መስገድ ነው፡፡” ሂልየቱ አል አውሊያእ፡ 7/207 አልባኒ ሐዲሱን ሶሂህ ብለውታል ሲልሲለቱ አሰ ሶሂህ፡1566
➧የጁሙዓ ቀን የሱብሂ ሶላትን በጀመዓ መስገድ በአብዛኛው እየተዘነጋ የሄደበት ጊዜ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ እስኪ የመስጅድ ኢማሞች ይጠየቁ፡፡ ምክንያቱም (በዓረብ አገሮች) የጁሙዓ ሌሊት የፈቃድ ሌሊት ነው፡፡ የጁሙዓ ሌሊት የወሬ ሌሊት ነው፡፡
➠ሰዎች እስከመጨረሻው ሌሊት ያመሻሉ ፤ ከዚያም የፈጅርን ሶላት ሳይሰግዱ ይተኛሉ፡፡ ከእነርሱ መካከል ጥሩ የሚባለው ዘግይቶና ከዚያም ቅንጭላቱ በእንቅልፍ ናውዞ የሚሰግደው ነው፡፡
➭የመስጅዱ ኢማም “ሱረቱ ሰጅዳ” እና “ሀልአታ” ሱራዎችን በመቅራት የታወቀ ከሆነ ሁለተኛው ረከዓ መጨረሻ ላይ መጠው የሚሰግዱ ሰዎችም አሉ፡፡
ችግሩ ያለው የትንሳኤ ቀን ከእርሱ መጀመሪያ የሚጠየቅበት የሆነው ፈርድ ሶላት ላይ ከሆነ ፣ የእውቀት ፍሬው የት ላይ ነው ያለው? ሶላትን ካጠፋ ሌላውን ማጥፋቱ የሚያጠያይቅ አይደለም፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ አራት ይቀጥላል◉◉◉✍
ኑርአህመድ🖊
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
➧ከተውሂድ አርማዎች ➱➱➱➱➱➱➱➱➱ ➛ክፍል ስድስት ➭➭➭➭➭➭➭➭ ➧የተውሒድ መለያዎችና ትሩፋቶች ➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱ ➲የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم” ወላጆቹ ሙስሊም ያደርጉታል” የሚል ሳይሆን “ወላጆቹ አይሁድ ወይም ክርስቲያን ወይም መጁስ ያደርጉታል” የሚል ቃል ነው የተናገሩት፡፡ ምክንያቱም ያደገው የተወለደው በተፈጥሮ እምነቱ ላይ ነው፡፡ ➭ተውሒድ…
➧ከተውሂድ አርማዎች
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል ሰባት
➛➛➛➛➛➛
➧የተውሂድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲ሰባተኛው፡- በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም በዘውታሪነትና በቀጣይነት በትክክል የሚያስተሳስር እርሱ ብቻ ነው፡፡ እንደተውሒድ በሰው ልጆች መካከል እርስ በርስ የሚያስተሳስር አንድም ነገር የለም፡፡ ምክንያቱም ተውሒድ በኢማን ባለቤቶች መካከል በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም ቀሪ ፣ ቀጣይነት ያለውና ዘላለማዊ የሆነ የማስተሳሰሪያ ገመድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯ
▪️الْأَخِلَّاءُ يَوْمَئِذٍ بَعْضُهُمْ لِبَعْضٍ عَدُوٌّ إِلَّا الْمُتَّقِينَ
“ወዳጆች በዚያ ቀን ከፊላቸው ለከፊሉ ጠላት ነው፡፡ አላህን ፈሪዎች ብቻ
ሲቀሩ፡፡” አዝ ዙኽሩፍ፡ 67
▪️وَتَقَطَّعَتْ بِهِمُ الْأَسْبَابُ
“በእነርሱ መካከል ምክንያቶች በተቆረጡ ጊዜ (የሚሆኑትን ባወቁ ኖሮ በተጸጸቱ ነበር)፡፡” አል በቀራህ፡166
➧ይህ ማለት በመካከላቸው የነበረው ትስስር በተቋረጠ ጊዜ ማለት ነው፡፡በተውሒድ እና በኢማን የተመሰረተ ግንኙነት እና ውዴታ ካልሆነ በቀር ማንኛውም ግንኙነት ይቆራረጣል ፤ በመካከል ያለው ፍቅር ይወገዳል፡፡
➧ለአላህ የሆነው የትስስር ገመድ ይዘወትራል ፣ ግንኙነቱ የተቀጠለ ይሆናል፡፡ በሌላ ኣላማ ላይ የተመሰረተ የትስስር ገመድ ይቆራረጣል ፤ ይለያያል፡፡ ግንኙነቱ የፈለገው ጠንካራና ጥልቅ ቢመስል እንኳ ፣ በተውሒድ ወይም ባማረ ኢማን የተመሰረተ ካልሆነ በቀር በዚህ ምድራዊ ዓለምም ወይም በወዲያኛው ዓለም መቋረጡ አይቀርም፡፡የተውሒድ ውዴታ ግን በዚህ ምድራዊ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም ቀጣይነትና ዘውታሪነት አለው፡፡
➲ስምንተኛው፡- የተውሒድ ምንጭ ሰላማዊ ነው፡፡ ተውሒድ የተቀዳው ከጥሩና ከጣፋጭ ምንጭ ነው፡፡ እርሱም ከአላህ ኪታብና ከልብ ወለዳቸው ከማይናገሩት ረሡል صلى الله عليه وسلمሱና የተቀዳ ነው፡፡
➲ዘጠነኛው፡- ተውሒድ ጽኑ እንዲሁም ጥብቅ ነው፡፡ ተውሒድን ወይም ዲኑን እስከትንሳኤ ቀን ድረስ በጽናት ሊያቆየውና ሊጠብቀው አላህ ዋስትና ወስዷል፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ
➲“እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን (ሙሐመድን) በቅን መንገድና በእውነተኛ ሐይማኖት ላይ ከሃይማኖቱ ሁሉ በላይ ይፋ ያደርገው ዘንድ የላከው ነው፡፡” አት ተውባህ፡33
۞ إِنَّ اللَّهَ يُدَافِعُ عَنِ الَّذِينَ آمَنُوا ۗ
“አላህ ከእነዚያ ካመኑት ላይ ይከላከልላቸዋል፡፡” ሐጅ 38
▪️يُثَبِّتُ اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا بِالْقَوْلِ الثَّابِتِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۖ
“አላህ እነዚያን ያመኑትን በቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱም (በመቃብር) በተረጋገጠው ቃል ያረጋቸዋል፡፡” ኢብራሒም፡27
➲አሥረኛው፡ ተውሒድ በርካታ ፍሬዎችንና ትሩፋቶችን የሰበሰበ ነው፡፡ በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም የተለያዩ መልካም አሻራዎች አሉት፡፡
◉
◉
◉
◉✍️ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊ኑርአህመድ
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል ሰባት
➛➛➛➛➛➛
➧የተውሂድ መለያዎችና ትሩፋቶች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲ሰባተኛው፡- በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም በዘውታሪነትና በቀጣይነት በትክክል የሚያስተሳስር እርሱ ብቻ ነው፡፡ እንደተውሒድ በሰው ልጆች መካከል እርስ በርስ የሚያስተሳስር አንድም ነገር የለም፡፡ ምክንያቱም ተውሒድ በኢማን ባለቤቶች መካከል በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም ቀሪ ፣ ቀጣይነት ያለውና ዘላለማዊ የሆነ የማስተሳሰሪያ ገመድ ነው፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯ
▪️الْأَخِلَّاءُ يَوْمَئِذٍ بَعْضُهُمْ لِبَعْضٍ عَدُوٌّ إِلَّا الْمُتَّقِينَ
“ወዳጆች በዚያ ቀን ከፊላቸው ለከፊሉ ጠላት ነው፡፡ አላህን ፈሪዎች ብቻ
ሲቀሩ፡፡” አዝ ዙኽሩፍ፡ 67
▪️وَتَقَطَّعَتْ بِهِمُ الْأَسْبَابُ
“በእነርሱ መካከል ምክንያቶች በተቆረጡ ጊዜ (የሚሆኑትን ባወቁ ኖሮ በተጸጸቱ ነበር)፡፡” አል በቀራህ፡166
➧ይህ ማለት በመካከላቸው የነበረው ትስስር በተቋረጠ ጊዜ ማለት ነው፡፡በተውሒድ እና በኢማን የተመሰረተ ግንኙነት እና ውዴታ ካልሆነ በቀር ማንኛውም ግንኙነት ይቆራረጣል ፤ በመካከል ያለው ፍቅር ይወገዳል፡፡
➧ለአላህ የሆነው የትስስር ገመድ ይዘወትራል ፣ ግንኙነቱ የተቀጠለ ይሆናል፡፡ በሌላ ኣላማ ላይ የተመሰረተ የትስስር ገመድ ይቆራረጣል ፤ ይለያያል፡፡ ግንኙነቱ የፈለገው ጠንካራና ጥልቅ ቢመስል እንኳ ፣ በተውሒድ ወይም ባማረ ኢማን የተመሰረተ ካልሆነ በቀር በዚህ ምድራዊ ዓለምም ወይም በወዲያኛው ዓለም መቋረጡ አይቀርም፡፡የተውሒድ ውዴታ ግን በዚህ ምድራዊ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም ቀጣይነትና ዘውታሪነት አለው፡፡
➲ስምንተኛው፡- የተውሒድ ምንጭ ሰላማዊ ነው፡፡ ተውሒድ የተቀዳው ከጥሩና ከጣፋጭ ምንጭ ነው፡፡ እርሱም ከአላህ ኪታብና ከልብ ወለዳቸው ከማይናገሩት ረሡል صلى الله عليه وسلمሱና የተቀዳ ነው፡፡
➲ዘጠነኛው፡- ተውሒድ ጽኑ እንዲሁም ጥብቅ ነው፡፡ ተውሒድን ወይም ዲኑን እስከትንሳኤ ቀን ድረስ በጽናት ሊያቆየውና ሊጠብቀው አላህ ዋስትና ወስዷል፡፡
➲አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
▪️هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ
➲“እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን (ሙሐመድን) በቅን መንገድና በእውነተኛ ሐይማኖት ላይ ከሃይማኖቱ ሁሉ በላይ ይፋ ያደርገው ዘንድ የላከው ነው፡፡” አት ተውባህ፡33
۞ إِنَّ اللَّهَ يُدَافِعُ عَنِ الَّذِينَ آمَنُوا ۗ
“አላህ ከእነዚያ ካመኑት ላይ ይከላከልላቸዋል፡፡” ሐጅ 38
▪️يُثَبِّتُ اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا بِالْقَوْلِ الثَّابِتِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۖ
“አላህ እነዚያን ያመኑትን በቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱም (በመቃብር) በተረጋገጠው ቃል ያረጋቸዋል፡፡” ኢብራሒም፡27
➲አሥረኛው፡ ተውሒድ በርካታ ፍሬዎችንና ትሩፋቶችን የሰበሰበ ነው፡፡ በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም የተለያዩ መልካም አሻራዎች አሉት፡፡
◉
◉
◉
◉✍️ኢንሻአላህ ይቀጥላል
🖊🖊ኑርአህመድ
【አንብብ! ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል】
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
➲የጥንቶቹ ሙሽሪኮች ሽርክና የዘመናችን ሺርክ መመሳሰል!!
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል አንድ
➠ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ሲላኩ የነበሩት ሙሽሪኮች በአላህ ማመንና በአላህ ማጋራትን ባንዲ ላይ ቀላቅለዉ የያዙ ሰዎች ነበሩ። በጌትነቱ ያምናሉ። በአምላክነቱ ያጋራሉ። ይህን ሲያመላክት ጌታችን (አብዘሃኞቹ እያጋሩ እንጂ አያምኑም)ይላል።[ዩኑስ:106] ስለዚህ ያምናሉ ግን ሲያምኑ እያጋሩ ነዉ ማለት ነዉ።
➲ኢብኑ አባስ፣ከሐሰነል በስሪ፣ከሙጃሂድ፣ከዓሚር አሸሽዕይ፣ ባጠቃላይ ከብዙሃኑ ሙፈሲሮች እንዴተላለፈዉ የዚች አንቀፀ መልዕክት ከሃዲዎች በአላህ ጌትነት ያምናሊ። ነገር ግን በአምላክነቱ ሌሎችን ያጋራሉ።(አድዋኡል በያን፡2/218)
➧እነዚያ በስነ ፁሁፍ የመጠቁ አረቦች እራሳቸዉ ጠርበዉ፣ጠጥፈዉ ለሰሯቸዉ ጣኦታት ያጎበዲዳሉ፣ያርዱ፣ይሳሉ፣ ይሳለሙ ነበር። በየቀበሌዉ ጠንቋይ፣በየ አካባቢዉ ጣኦት ነበራቸዉ።
➲ዛሬም በተመሳሳይ በአላህ ጌትነት አምነዉ ከፊል ዲንጋጌዎቹን እየፈፀሙ በጎን አምልኮትን ለፍጡር በመስጠት የሚያጋሩ ብዙዎች ናቸዉ።
ስኒ የሚዘቀዝቁ፣ ጀበና የሚያመልኩ፣ ለጠንቋይ የሚያጎበዲዱ፣በየ መዉሊድ በሺርክ በታጀቡ መንዙማዎች የሚያረግዱ፣ከነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም አልፎ በመሻይኾች የሚምሉ፣ልጂ ፍለጋ፣ የስራ እድል እድከፍትላቸዉ የሚሳሉ፣ለአድባሩ፣ለቆሌዉ፣ለጂኑ ከዶሮ እስከ ከብት የሚያርዱ፣በፍጡር የሚመኩ፣ከየጠንቋዩ ከየ አስማተኛዉ ፊት ክብራቸዉን አራግፊዉን የሚንበረከኩ፣በጉጉት ጩሀት የሚንበረከኩ፣ በቁርዓን አያዎች ከታጀበ የተዉሒድ ምክር ይልቅ በዉሸት ቂሳዎች በታጨቁ ሺርካ ሺርኮች የሚረኩ፣እልቆ መሳፍርት ሙሐመዶች፣ ኸዲጃዎች ኦዳሉ የአደባባይ ሚስጥር ነዉ። በብዙ አካባቢዎች የጣኦት አምልኮት ሰዎችን የሚያስጠነቅቁት አስተማሪዎች ግን ከጥቂትም የቀለሉ ናቸዉ።
➧ይሄ እንግዲህ ልክ እንዴ ጥንቱ ዛሬም እየተፈፀመ ያለ ያፈጠጠ ያገጠጠ ሺርክ ነዉ።
◉
◉
◉✍ይቀጥላል ኢንሻ አላህ
➛ተዉሒድ የሁለት ሃገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ መፀሃፍ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ የተወሰደ
➢ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ተጠቃሚ ይሆናሉ SHAR
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል አንድ
➠ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ሲላኩ የነበሩት ሙሽሪኮች በአላህ ማመንና በአላህ ማጋራትን ባንዲ ላይ ቀላቅለዉ የያዙ ሰዎች ነበሩ። በጌትነቱ ያምናሉ። በአምላክነቱ ያጋራሉ። ይህን ሲያመላክት ጌታችን (አብዘሃኞቹ እያጋሩ እንጂ አያምኑም)ይላል።[ዩኑስ:106] ስለዚህ ያምናሉ ግን ሲያምኑ እያጋሩ ነዉ ማለት ነዉ።
➲ኢብኑ አባስ፣ከሐሰነል በስሪ፣ከሙጃሂድ፣ከዓሚር አሸሽዕይ፣ ባጠቃላይ ከብዙሃኑ ሙፈሲሮች እንዴተላለፈዉ የዚች አንቀፀ መልዕክት ከሃዲዎች በአላህ ጌትነት ያምናሊ። ነገር ግን በአምላክነቱ ሌሎችን ያጋራሉ።(አድዋኡል በያን፡2/218)
➧እነዚያ በስነ ፁሁፍ የመጠቁ አረቦች እራሳቸዉ ጠርበዉ፣ጠጥፈዉ ለሰሯቸዉ ጣኦታት ያጎበዲዳሉ፣ያርዱ፣ይሳሉ፣ ይሳለሙ ነበር። በየቀበሌዉ ጠንቋይ፣በየ አካባቢዉ ጣኦት ነበራቸዉ።
➲ዛሬም በተመሳሳይ በአላህ ጌትነት አምነዉ ከፊል ዲንጋጌዎቹን እየፈፀሙ በጎን አምልኮትን ለፍጡር በመስጠት የሚያጋሩ ብዙዎች ናቸዉ።
ስኒ የሚዘቀዝቁ፣ ጀበና የሚያመልኩ፣ ለጠንቋይ የሚያጎበዲዱ፣በየ መዉሊድ በሺርክ በታጀቡ መንዙማዎች የሚያረግዱ፣ከነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም አልፎ በመሻይኾች የሚምሉ፣ልጂ ፍለጋ፣ የስራ እድል እድከፍትላቸዉ የሚሳሉ፣ለአድባሩ፣ለቆሌዉ፣ለጂኑ ከዶሮ እስከ ከብት የሚያርዱ፣በፍጡር የሚመኩ፣ከየጠንቋዩ ከየ አስማተኛዉ ፊት ክብራቸዉን አራግፊዉን የሚንበረከኩ፣በጉጉት ጩሀት የሚንበረከኩ፣ በቁርዓን አያዎች ከታጀበ የተዉሒድ ምክር ይልቅ በዉሸት ቂሳዎች በታጨቁ ሺርካ ሺርኮች የሚረኩ፣እልቆ መሳፍርት ሙሐመዶች፣ ኸዲጃዎች ኦዳሉ የአደባባይ ሚስጥር ነዉ። በብዙ አካባቢዎች የጣኦት አምልኮት ሰዎችን የሚያስጠነቅቁት አስተማሪዎች ግን ከጥቂትም የቀለሉ ናቸዉ።
➧ይሄ እንግዲህ ልክ እንዴ ጥንቱ ዛሬም እየተፈፀመ ያለ ያፈጠጠ ያገጠጠ ሺርክ ነዉ።
◉
◉
◉✍ይቀጥላል ኢንሻ አላህ
➛ተዉሒድ የሁለት ሃገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ መፀሃፍ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ የተወሰደ
➢ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ተጠቃሚ ይሆናሉ SHAR
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አስተውይ እህቴ‼️
➖➖➖➖➖➖
✅ ለምን ይመስልሻል⁉️
〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ በሸሪአችን ሴት ልጅ፦
➲ነብይ ወይም ረሱል ተደርጋ ያልተላከችው
➲ቃዲ ሆና ፍርድ ሰጪ ያልተደረገችው
➲ኢማም ሆና ሰዎችን የማታሰግደው
➲ለሶላት እንድትጠራ ሙአዚን ያልተደረገችው
➲የሶላት ማእዘን የሆነውን ፋቲሀ ወንዶች ባሉበት ድምፇ ከፍ አድርጋ መቅራትን የተከለከለችው
➲ኢማሙ ቢሳሳት እንድታጨበጭብ እንጂ በድምፅ መመለስ ያልተፈቀደላት
➲በሀጅ ተልቢያ (ለበይከላሁመ ለበይክ) ስትል ድምፃ ከፍ እንዳታደርግ የታዘዘችው
➲በተከበረው ቁርአን ድምፃችሁ አታለስልሱ የተባለው
➡️ለምን ይመስልሻል⁉️
◾️መልሱ፦ የሴቶች ድምፅ ወንዶችን ስለሚፈትንና ስለሚያሳስት ነው። በዚህ ሰበብ ጥፋት ላይ ላለመውደቅ በሩን ለመዝጋት ሲባል ነው።
💢 ታዳ አላፊ አግዳሚው ባለበት፣ የሴት ልጅ አዳኝ ጠላቶች በበዙበት፣ ካፊር ፋሲቅ ሙናፊቁና የሁዳ በግልፅ በሚታይበት በየ ሚዲያው ድምፅሽን የምትለቂው፣ በቪድዮ የምትቀርቢው፣ ከወንዶች ጋር ያለሀጃ እንደፈለግሽ የምታወሪው እህቴ ሆይ ተይ ተመከሪ። ነገ አላህ ፊት ቆመሽ ከመጠየቅሽ በፊት ዛሬውን ተመለሺ። ዝናው፣ ጥቅሙ፣ ዳእዋውም፣ ለሴቶች ያለሽ ተቆርቋሪነቱም ቀርቶብሽ ባንቺ ድምፅም ሆነ በሌላ ነገር ወንዶች እንዳይፈተኑብሽ ማድረግሽ ይህ ትልቅ ጅሀድ ነው። አላህም ያዘዘሽ በዚሁ ነው። ማስተማርና መምከርም ከፈለግሽ ሴቶች ብቻ ባሉበት ወንዶች በማይገኙበት ቦታ ይሁን።
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
➖➖➖➖➖➖
✅ ለምን ይመስልሻል⁉️
〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ በሸሪአችን ሴት ልጅ፦
➲ነብይ ወይም ረሱል ተደርጋ ያልተላከችው
➲ቃዲ ሆና ፍርድ ሰጪ ያልተደረገችው
➲ኢማም ሆና ሰዎችን የማታሰግደው
➲ለሶላት እንድትጠራ ሙአዚን ያልተደረገችው
➲የሶላት ማእዘን የሆነውን ፋቲሀ ወንዶች ባሉበት ድምፇ ከፍ አድርጋ መቅራትን የተከለከለችው
➲ኢማሙ ቢሳሳት እንድታጨበጭብ እንጂ በድምፅ መመለስ ያልተፈቀደላት
➲በሀጅ ተልቢያ (ለበይከላሁመ ለበይክ) ስትል ድምፃ ከፍ እንዳታደርግ የታዘዘችው
➲በተከበረው ቁርአን ድምፃችሁ አታለስልሱ የተባለው
➡️ለምን ይመስልሻል⁉️
◾️መልሱ፦ የሴቶች ድምፅ ወንዶችን ስለሚፈትንና ስለሚያሳስት ነው። በዚህ ሰበብ ጥፋት ላይ ላለመውደቅ በሩን ለመዝጋት ሲባል ነው።
💢 ታዳ አላፊ አግዳሚው ባለበት፣ የሴት ልጅ አዳኝ ጠላቶች በበዙበት፣ ካፊር ፋሲቅ ሙናፊቁና የሁዳ በግልፅ በሚታይበት በየ ሚዲያው ድምፅሽን የምትለቂው፣ በቪድዮ የምትቀርቢው፣ ከወንዶች ጋር ያለሀጃ እንደፈለግሽ የምታወሪው እህቴ ሆይ ተይ ተመከሪ። ነገ አላህ ፊት ቆመሽ ከመጠየቅሽ በፊት ዛሬውን ተመለሺ። ዝናው፣ ጥቅሙ፣ ዳእዋውም፣ ለሴቶች ያለሽ ተቆርቋሪነቱም ቀርቶብሽ ባንቺ ድምፅም ሆነ በሌላ ነገር ወንዶች እንዳይፈተኑብሽ ማድረግሽ ይህ ትልቅ ጅሀድ ነው። አላህም ያዘዘሽ በዚሁ ነው። ማስተማርና መምከርም ከፈለግሽ ሴቶች ብቻ ባሉበት ወንዶች በማይገኙበት ቦታ ይሁን።
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
▪አንዲት ገጠሬ ሴት!!
➬➬➬➬➬➬➬➬
➧ባልሽን እንደዚህ ልታፈቅሪው የቻልሽበት ምክንያት ምንድን ነው ተብላ ስትጠየቅ:-
1► ሲወጣም ሲገባም በፈገግታ በመሆኑ
2► ቤት ያፈራውን ያለወቀሳ በመመገቡ
3► በጠፋ ነገር ባለመውቀሱ ብላ መለሰች።
▪በተመሳሳይ ሚስቱን በእጅጉ የሚያፈቅርን ገጠሬ ለምን እንዳፈቀራት ሲጠይቁት፦
1► በኢስላም ጥላ ስር በመጠበቋ
2► ቃላቶቿ ለስላሳና ማራኪ በመሆኗ
3► ስህተቶችን ስታገኝብኝ አይኖቿን ዝቅ በማድረጓ (ባለመከታተሏ)
4► ክብር የሚያጎድፉ ነገራቶችን ባለመፈፀሟ ነው ብሎ መልስ ሰጠ ይባላል።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
➬➬➬➬➬➬➬➬
➧ባልሽን እንደዚህ ልታፈቅሪው የቻልሽበት ምክንያት ምንድን ነው ተብላ ስትጠየቅ:-
1► ሲወጣም ሲገባም በፈገግታ በመሆኑ
2► ቤት ያፈራውን ያለወቀሳ በመመገቡ
3► በጠፋ ነገር ባለመውቀሱ ብላ መለሰች።
▪በተመሳሳይ ሚስቱን በእጅጉ የሚያፈቅርን ገጠሬ ለምን እንዳፈቀራት ሲጠይቁት፦
1► በኢስላም ጥላ ስር በመጠበቋ
2► ቃላቶቿ ለስላሳና ማራኪ በመሆኗ
3► ስህተቶችን ስታገኝብኝ አይኖቿን ዝቅ በማድረጓ (ባለመከታተሏ)
4► ክብር የሚያጎድፉ ነገራቶችን ባለመፈፀሟ ነው ብሎ መልስ ሰጠ ይባላል።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
💢ሶላት የሌለው ሰው ዲን የለውም
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ሶላት የዲን ምሰሶ ነው (الصلاة عماد الدين)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
◾️قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله 【الَّذِي لا يُصَلِّي لا يَقُومُ لهُ دِينٌ، وإنْ شَهِدَ أنَّ لا إِلهَ إلَّا الله وأنَّ مُحمّدًا ﷺ رسولُ الله ،لأنّهُ يحتاجُ إلى عُمُودٍ يُقِيمُ عليهِ الدِّين، وهو لا يُوجَدُ إلا بِالصَّلاة】
➲ሸኽ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ ብለዋል።
✅ ሰላት የማይሰግድ ሰው ሸሀደተይን (ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህ) ቢል ራሱ ዲኑን (እስልምነውን) አይቆምለትም። ምክንያቱም ዲኑን የሚያቆምበት ምሰሶ የግድ ያስፈልገዋልና። የዚህ ማቆምያ ምሰሶ ደሞ ከሶላት ውጪ ምንም የለም።
📚(شرح الأصول الثلاثة - ص ٢٤٢)
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ሶላት የዲን ምሰሶ ነው (الصلاة عماد الدين)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
◾️قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله 【الَّذِي لا يُصَلِّي لا يَقُومُ لهُ دِينٌ، وإنْ شَهِدَ أنَّ لا إِلهَ إلَّا الله وأنَّ مُحمّدًا ﷺ رسولُ الله ،لأنّهُ يحتاجُ إلى عُمُودٍ يُقِيمُ عليهِ الدِّين، وهو لا يُوجَدُ إلا بِالصَّلاة】
➲ሸኽ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ ብለዋል።
✅ ሰላት የማይሰግድ ሰው ሸሀደተይን (ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህ) ቢል ራሱ ዲኑን (እስልምነውን) አይቆምለትም። ምክንያቱም ዲኑን የሚያቆምበት ምሰሶ የግድ ያስፈልገዋልና። የዚህ ማቆምያ ምሰሶ ደሞ ከሶላት ውጪ ምንም የለም።
📚(شرح الأصول الثلاثة - ص ٢٤٢)
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
👑መልእክት ለሙእሚና እህት!!
✍️ሼኽ አብድረዛቅ አልበድር {ሀፍዘሁላህ} እንዲህ ይላል፦
~~~~
➤"ሙእሚና እህት ሁሉንም ሴቶች ጓደኛ አርጋ መያዝ የለባትም" ነገር ግን ጎደኛ አድርጋ መያዝ ያለባት ሙእሚን የሆነችውን ጠቃሚ የሆነች በዲን ላይ እምታጠነክራትን ጠቃሚ እውቀትን በኸይር እምታዛትን ከሚጠቅማት ሴቶች ጋር አብራ መሆን አለባት ፦
<< يَنِفُعٌهّآ عٌنِدٍ آلَلَهّ تٌبًآرکْ وٌتٌعٌآلَﮯ.. >>
➤አንድ ሙስሊም ወሙስሊማ ሁሉጋ መደባለቅ የለበትም ነገር ግን መደባለቅ ፋይዳ ጠቃሚ የሆኑ ጋር ይቀላቀል ።
الفضيل بن عياض رحمه الله
እንዲህ ይላል
አማኝ ከሚፈልገው ሁሉ ጋር መቀመጥ የለበትም ።
✍️,,አንዳድ ቀደምት ሰለፎች ፦
አማኝ ከሚፈልገው ጋር መሄድ የለበትም,
➧ለእምነቷ እና ጥንካሬዋ የምትጥር ታማኝ እህት ሁሉንም ሴቶች ጎደኛ አርጋ መያዝ የለባትም።
➧ይልቁን ጓደኛ አድርጋ መያዝ ያለባት እነሱጋ መቀራረብን አብሮ መሆንን ኸይር ያላቸው ሴቶች ጥቅም ያላቸው አላህሱበሀነሁ ወተአላ ሰሚና ታዛዥ የሆኑ ጓደኛ አርጋ ትያዝ።
https://t.me/httpsLatahzen
✍️ሼኽ አብድረዛቅ አልበድር {ሀፍዘሁላህ} እንዲህ ይላል፦
~~~~
➤"ሙእሚና እህት ሁሉንም ሴቶች ጓደኛ አርጋ መያዝ የለባትም" ነገር ግን ጎደኛ አድርጋ መያዝ ያለባት ሙእሚን የሆነችውን ጠቃሚ የሆነች በዲን ላይ እምታጠነክራትን ጠቃሚ እውቀትን በኸይር እምታዛትን ከሚጠቅማት ሴቶች ጋር አብራ መሆን አለባት ፦
<< يَنِفُعٌهّآ عٌنِدٍ آلَلَهّ تٌبًآرکْ وٌتٌعٌآلَﮯ.. >>
➤አንድ ሙስሊም ወሙስሊማ ሁሉጋ መደባለቅ የለበትም ነገር ግን መደባለቅ ፋይዳ ጠቃሚ የሆኑ ጋር ይቀላቀል ።
الفضيل بن عياض رحمه الله
እንዲህ ይላል
አማኝ ከሚፈልገው ሁሉ ጋር መቀመጥ የለበትም ።
✍️,,አንዳድ ቀደምት ሰለፎች ፦
አማኝ ከሚፈልገው ጋር መሄድ የለበትም,
➧ለእምነቷ እና ጥንካሬዋ የምትጥር ታማኝ እህት ሁሉንም ሴቶች ጎደኛ አርጋ መያዝ የለባትም።
➧ይልቁን ጓደኛ አድርጋ መያዝ ያለባት እነሱጋ መቀራረብን አብሮ መሆንን ኸይር ያላቸው ሴቶች ጥቅም ያላቸው አላህሱበሀነሁ ወተአላ ሰሚና ታዛዥ የሆኑ ጓደኛ አርጋ ትያዝ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from ኑሩተውሂድ የግጥም ቻናል
"ምነው ኡስታዞቼ"ክፍል ①
ምነው ኡስታዞቼ እንደው ምን ነካቹ፣
በሆነው ባልሆነው መነታረካቹ፣
እኛ ምን እንማር ምን እንውረሳቹ፣
እንደዚያ በጋራ ሱናን አንግሳቹ፣
አሁን ላይ ምን መጣ ምንስ ተከሰተ፣
በውዶቼ መሀል ነገር ተጎተተ፣
እንትና ከእንትና ተብሎም ታተተ፣
በሱንዩች መሀል ፊትና ተከሰተ፣
እንዴት እናርግበው እንዴት ብሎ ይፍረስ፣
ወጣቶች ተነሱ ይህን ለመገርሰስ፣
እነሱን አስማምቶ ፊትናን ለማስተንፈስ፣
ከዛም አልፎ ተርፎ ሱናውን ለማንገስ፣
እንደው ምን ይለናል የኢኽዋን ግሳንግስ፣
ይህንን ቢሰማ ከቶ አይችል መታገስ፣
እኔን ሚያበሽቀኝ ከስር ሚያናፍስ፣
ለአንዱ ወግኖ ሌላኛውን ሚከስ፣
ልክ እውቀት እንዳለው ኡስታዝ ላይ ሚነሳ፣
አልፎም የሚያጣጥል ስሙን የሚያሳሳ፣
የዚ አይነቱ በዝቶ ሆነብን ነቀርሳ፣
ያለ እውቀት የሚዘል የኡማው አበሳ።
ጌታችን ባክህን ኡስታዞቻችንን፣
በሀቅ በእውነት አንተው አስማማልን፣
ወሬ አቀባባይ ከመሀል አውጣልን፣
በእነሱ እውቀትም እኛን አስጠቅመን።
✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsnurahemd
https://t.me/httpsnurahemd
ምነው ኡስታዞቼ እንደው ምን ነካቹ፣
በሆነው ባልሆነው መነታረካቹ፣
እኛ ምን እንማር ምን እንውረሳቹ፣
እንደዚያ በጋራ ሱናን አንግሳቹ፣
አሁን ላይ ምን መጣ ምንስ ተከሰተ፣
በውዶቼ መሀል ነገር ተጎተተ፣
እንትና ከእንትና ተብሎም ታተተ፣
በሱንዩች መሀል ፊትና ተከሰተ፣
እንዴት እናርግበው እንዴት ብሎ ይፍረስ፣
ወጣቶች ተነሱ ይህን ለመገርሰስ፣
እነሱን አስማምቶ ፊትናን ለማስተንፈስ፣
ከዛም አልፎ ተርፎ ሱናውን ለማንገስ፣
እንደው ምን ይለናል የኢኽዋን ግሳንግስ፣
ይህንን ቢሰማ ከቶ አይችል መታገስ፣
እኔን ሚያበሽቀኝ ከስር ሚያናፍስ፣
ለአንዱ ወግኖ ሌላኛውን ሚከስ፣
ልክ እውቀት እንዳለው ኡስታዝ ላይ ሚነሳ፣
አልፎም የሚያጣጥል ስሙን የሚያሳሳ፣
የዚ አይነቱ በዝቶ ሆነብን ነቀርሳ፣
ያለ እውቀት የሚዘል የኡማው አበሳ።
ጌታችን ባክህን ኡስታዞቻችንን፣
በሀቅ በእውነት አንተው አስማማልን፣
ወሬ አቀባባይ ከመሀል አውጣልን፣
በእነሱ እውቀትም እኛን አስጠቅመን።
✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsnurahemd
https://t.me/httpsnurahemd
Forwarded from ሀቅን ፍለጋ ከቁርዐንና ከሀዲስ አርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ AMU chamo Campus 2009
ከዛሬ ገጠመኞች ውስጥ
ገራሚ ገጠመኝ በጉራጌ ዞን ዛሬ
ነገሩ እረጅም ነው ሳሳጥረው ግን
ፈገግታ ሱና ነው ፈገግ በሉ
" ኡስታዝ ሳዳት ከማል ለአንድኛው ሰውዮ ስለተውሒድ እና ስለ ሽርክ አንዳንድ ነገር እያለው አይ ዛሬ ቃጥባሪ መውሊድ ስላለ ከዚያ አልቀርም እያለው ለኡ/ሳዳት ከዚያ ኡስታዝ ጨመር አድርጎ ስለ ሽርኩም ሰለ አንዳንድ ሁኔታዎች ሲነግረው (ሰፋ ይላል ብያችሗለሁ) ይሄንማ ሳዳት ከማል ነግሮናል ብሎት እርፍ (ኢንካር በማድረግ ቀስድ ሳይሆን አውቀናል ለማለት ነው) ከዚያማ ለሰውየው ኡስታዝ ሳዳት እኮ እሱ እራሱ ነው ሲሉት ሌሎች በሳቅ "
ታሪኩ ምን እንዳስታወሰኝ ታውቃላችሁ ነብዩ ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንጨት የተሸከመችውን ሴትዮ .........
ለፈገግታ ያክል ነው
Source ከቦታው ካለው ወንድሜ
ለማንኛውም ዳዕዋዎቹን እንለቅላችሇለን ጠብቁ
https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/11010
ገራሚ ገጠመኝ በጉራጌ ዞን ዛሬ
ነገሩ እረጅም ነው ሳሳጥረው ግን
ፈገግታ ሱና ነው ፈገግ በሉ
" ኡስታዝ ሳዳት ከማል ለአንድኛው ሰውዮ ስለተውሒድ እና ስለ ሽርክ አንዳንድ ነገር እያለው አይ ዛሬ ቃጥባሪ መውሊድ ስላለ ከዚያ አልቀርም እያለው ለኡ/ሳዳት ከዚያ ኡስታዝ ጨመር አድርጎ ስለ ሽርኩም ሰለ አንዳንድ ሁኔታዎች ሲነግረው (ሰፋ ይላል ብያችሗለሁ) ይሄንማ ሳዳት ከማል ነግሮናል ብሎት እርፍ (ኢንካር በማድረግ ቀስድ ሳይሆን አውቀናል ለማለት ነው) ከዚያማ ለሰውየው ኡስታዝ ሳዳት እኮ እሱ እራሱ ነው ሲሉት ሌሎች በሳቅ "
ታሪኩ ምን እንዳስታወሰኝ ታውቃላችሁ ነብዩ ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንጨት የተሸከመችውን ሴትዮ .........
ለፈገግታ ያክል ነው
Source ከቦታው ካለው ወንድሜ
ለማንኛውም ዳዕዋዎቹን እንለቅላችሇለን ጠብቁ
https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/11010