አንድ ሰው ለዑመር ኢብኑ ዐብዱልዐዚዝ
“መቼ ልናገር?” አላቸው።
እርሣቸዉም “ዝም ማለት ስትፈልግ” አሉት።
የሆነ ደብዳቤ ከፃፉ በኋላ በዉስጡ ኩራት የሚመስል ምልክት አለ ብለው ካሰቡ
“ጌታዬ ሆይ ከነፍሴ ተንኮል እጠበቃለሁ” በማለት ይቀዳድዱት ነበር።
ምንጭ - ቅድሚያ ለኢማን መጽሐፍ
“መቼ ልናገር?” አላቸው።
እርሣቸዉም “ዝም ማለት ስትፈልግ” አሉት።
የሆነ ደብዳቤ ከፃፉ በኋላ በዉስጡ ኩራት የሚመስል ምልክት አለ ብለው ካሰቡ
“ጌታዬ ሆይ ከነፍሴ ተንኮል እጠበቃለሁ” በማለት ይቀዳድዱት ነበር።
ምንጭ - ቅድሚያ ለኢማን መጽሐፍ
አንዳንድ ቃላት እጅ ያላቸው ያህል ሰዉን ይዳብሳሉ፣ መሀረብ ይመስል እንባን ይጠርጋሉ፣ ጉልበት ያላቸው ይመስል ሰዉን ከወደቀበት ያነሳሉ።
በቃላት ሰዉን ማቀፍ፣ ሰዉን መደገፍ፣ ሰዉን መርዳት፣ ሰዉን ማበርታት፣ ሰዉን ማጽናናት፣ ሰዉን ማዝናናት ... ይቻላል።
መልካም ቃላቶቻችሁን ይዛችሁ አትቆዮ። ለአደም ልጆች አጋሯቸው። "መልካም ንግግር ሶደቃ ነው።" ብለዋል ሐቢባችን።
በቃላት ሰዉን ማቀፍ፣ ሰዉን መደገፍ፣ ሰዉን መርዳት፣ ሰዉን ማበርታት፣ ሰዉን ማጽናናት፣ ሰዉን ማዝናናት ... ይቻላል።
መልካም ቃላቶቻችሁን ይዛችሁ አትቆዮ። ለአደም ልጆች አጋሯቸው። "መልካም ንግግር ሶደቃ ነው።" ብለዋል ሐቢባችን።
የተስፋ መቁረጥ ማዕበል ዉስጣችንን ቢንጠን
በአላህ ላይ ያለን መልካም ጥርጣሬ ያድነናል።
ኢንሻአላህ ሁሉም ነገር መልካም ይሆናል።
በአላህ ላይ ያለን መልካም ጥርጣሬ ያድነናል።
ኢንሻአላህ ሁሉም ነገር መልካም ይሆናል።
#አንድ_አፍታ
#የብልህ_አባት_እና_ልጅ_ወግ!!
ልጅ፦ አባዬ ከእንግዲህ በቃኝ መስጂድ ሁለተኛ አልመጣም።
አባት፦ ምን ነው ልጄ? ምን ተፈጠረ ?
ልጅ፦ መስጅድ የሚመጡ ምዕመናን ግማሹ
ስልካቸውን ይነካካሉ ግማሾቹ በሃሜት የሰውን ስም እያነሱ ያወራሉ እዚህ መምጣቱ ጥቅሙ
አልታየኝም።
አባት፦ መልካም ልጄ! ከውሳኔህ በፊት አንድ ነገር ብቻ ላስቸግርህ ?
ልጅ፦ እሺ አባዬ ምንድን ነው ?
•
•
•
አባት፦ በብርጭቆ ውሃ ሞልተው እያቀበሉት ይሄን ውሃ ምንጣፍ ላይ ሳይንጠባጠብ አንድ
ጊዜ መስጂዱን ዞረህ ተመለስ።
ልጅ፦ እሺ በማለት የብርጭቆውን ውሃ በእጁ በጥንቃቄ በመያዝ በእርጋታ መራመድ
ጀመረ።
ዙሩንም አጠናቆ ወደ አባቱ ዘንድ በመመለስ ብርጭውቆን አስረከበ ..
•
አባት፦ ልጄ ሆይ! ስልክ የሚነካኩ ሰዎችን ተመለከትክን ?
ልጅ፦ አልተመለከትኩም አባዬ።
አባት፦ ሰዎች የሌሎችን ስም አንስተው ሲያሙ ሰማክ ?
ልጅ፦ አልሰማሁም።
አባት፦ ለምን ?
ልጅ፦ የያዝኩት የብርጭቆ ውሃ እንዳይንጠባጠብ ብርጭቆውም ወድቆ እንይዳሰበር ሙሉ
ትኩረቴን በጠቅላላ እሱ ላይ አድርጌ ስለነበር ሌሎችን አልታዘብኩም።
አባት፦ አየህ ልጄ መስጂድ ውስጥ ሙሉ ትኩረትህን ወደ ፈጣሪያችን ወደ አሏህ ካደረግክ
ሰዎችን ለመታዘብ ጊዜ አይኖርህም።
★ [ሱበሃን አሏህ] ምንኛ ያማረ ምክር ነው!!
#የብልህ_አባት_እና_ልጅ_ወግ!!
ልጅ፦ አባዬ ከእንግዲህ በቃኝ መስጂድ ሁለተኛ አልመጣም።
አባት፦ ምን ነው ልጄ? ምን ተፈጠረ ?
ልጅ፦ መስጅድ የሚመጡ ምዕመናን ግማሹ
ስልካቸውን ይነካካሉ ግማሾቹ በሃሜት የሰውን ስም እያነሱ ያወራሉ እዚህ መምጣቱ ጥቅሙ
አልታየኝም።
አባት፦ መልካም ልጄ! ከውሳኔህ በፊት አንድ ነገር ብቻ ላስቸግርህ ?
ልጅ፦ እሺ አባዬ ምንድን ነው ?
•
•
•
አባት፦ በብርጭቆ ውሃ ሞልተው እያቀበሉት ይሄን ውሃ ምንጣፍ ላይ ሳይንጠባጠብ አንድ
ጊዜ መስጂዱን ዞረህ ተመለስ።
ልጅ፦ እሺ በማለት የብርጭቆውን ውሃ በእጁ በጥንቃቄ በመያዝ በእርጋታ መራመድ
ጀመረ።
ዙሩንም አጠናቆ ወደ አባቱ ዘንድ በመመለስ ብርጭውቆን አስረከበ ..
•
አባት፦ ልጄ ሆይ! ስልክ የሚነካኩ ሰዎችን ተመለከትክን ?
ልጅ፦ አልተመለከትኩም አባዬ።
አባት፦ ሰዎች የሌሎችን ስም አንስተው ሲያሙ ሰማክ ?
ልጅ፦ አልሰማሁም።
አባት፦ ለምን ?
ልጅ፦ የያዝኩት የብርጭቆ ውሃ እንዳይንጠባጠብ ብርጭቆውም ወድቆ እንይዳሰበር ሙሉ
ትኩረቴን በጠቅላላ እሱ ላይ አድርጌ ስለነበር ሌሎችን አልታዘብኩም።
አባት፦ አየህ ልጄ መስጂድ ውስጥ ሙሉ ትኩረትህን ወደ ፈጣሪያችን ወደ አሏህ ካደረግክ
ሰዎችን ለመታዘብ ጊዜ አይኖርህም።
★ [ሱበሃን አሏህ] ምንኛ ያማረ ምክር ነው!!
...
🍂“በስራ ላይ መጠንከር ማለት የዛሬን ስራ ወደ ነገ አለማስተላለፍ ነው። ታማኝነት ማለት ውስጥህና ውጭህ የተመሳሰለ መሆን ነው። ሀያሉና የተከበረውን አላህ ፍሩ።
የአላህ ፍራቻ የሚኖረው
በመጠንቀቅ ነው። አላህን
የሚፈራ አላህ ይጠብቀዋል።”
ዑመር(ረ.ዐ)
🍂 “እያንዳንዱ ቀን እንዲህ ይላል:- የአደም ልጅ ሆይ! ዛሬ በእጅህ ገባሁ። ከዛሬ በኃላም ፈፅሞ ተመልሼ አልመጣም። በኔ ውስጥ ምን መስራት እንዳለብህ አስተውል። ቀኑ ያለቀ እንደሆነ ይጠቀለላል። ከዚያም ይታሸግበታል። አላህ የትንሳኤ ቀን የታሸገውን እስከሚከፍትበት ቀን ድረስም አይከፈትም።”
ትላንትና ዛሬ የተለያየ ቀን ስለሆነ የትላንትናው ሁኔታህ የዛሬውን ጊዜህን እንዲወስድብህ አትፍቀድለት። እኛ የጊዜያቶች ጥርቅም ስለሆንን ጊዜያችንን በአግባቡ መጠቀም አለብን።
"እኛ የዛሬ ነን"
🍂“በስራ ላይ መጠንከር ማለት የዛሬን ስራ ወደ ነገ አለማስተላለፍ ነው። ታማኝነት ማለት ውስጥህና ውጭህ የተመሳሰለ መሆን ነው። ሀያሉና የተከበረውን አላህ ፍሩ።
የአላህ ፍራቻ የሚኖረው
በመጠንቀቅ ነው። አላህን
የሚፈራ አላህ ይጠብቀዋል።”
ዑመር(ረ.ዐ)
🍂 “እያንዳንዱ ቀን እንዲህ ይላል:- የአደም ልጅ ሆይ! ዛሬ በእጅህ ገባሁ። ከዛሬ በኃላም ፈፅሞ ተመልሼ አልመጣም። በኔ ውስጥ ምን መስራት እንዳለብህ አስተውል። ቀኑ ያለቀ እንደሆነ ይጠቀለላል። ከዚያም ይታሸግበታል። አላህ የትንሳኤ ቀን የታሸገውን እስከሚከፍትበት ቀን ድረስም አይከፈትም።”
ትላንትና ዛሬ የተለያየ ቀን ስለሆነ የትላንትናው ሁኔታህ የዛሬውን ጊዜህን እንዲወስድብህ አትፍቀድለት። እኛ የጊዜያቶች ጥርቅም ስለሆንን ጊዜያችንን በአግባቡ መጠቀም አለብን።
"እኛ የዛሬ ነን"
#የጎረቤት ሐቅ!
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ለነቢዩ (ﷺ) እንዲህ አልኳቸው፦
﴿يا رَسولَ اللهِ ! إنَّ فلانةَ تقومُ اللَّيلَ وتَصومُ النَّهارَ وتفعلُ، وتصدَّقُ، وتُؤذي جيرانَها بلِسانِها؟ فقال رسولُ اللهِ ﷺ لا خَيرَ فيها، هيَ من أهلِ النّارِ.﴾
“አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እከሊት ሌሊት ሰላት በመቆም ታሳልፋለች፣ ቀን ትፆማለች እንዲሁም ሰደቃ ታደርጋለች። ነገር ግን ‘በምላሷ ጎረቤቷን በነገር ታስቸግርላች።’ ረሱል (ﷺ) አሉ፦ መልካም የሆነ ነገር የላትም። እሷ የእሳት ነች።”
📚 ቡኻሪ አልአዳቡል ሙፍረድ ላይ ዘግበውታል: 119
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ለነቢዩ (ﷺ) እንዲህ አልኳቸው፦
﴿يا رَسولَ اللهِ ! إنَّ فلانةَ تقومُ اللَّيلَ وتَصومُ النَّهارَ وتفعلُ، وتصدَّقُ، وتُؤذي جيرانَها بلِسانِها؟ فقال رسولُ اللهِ ﷺ لا خَيرَ فيها، هيَ من أهلِ النّارِ.﴾
“አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እከሊት ሌሊት ሰላት በመቆም ታሳልፋለች፣ ቀን ትፆማለች እንዲሁም ሰደቃ ታደርጋለች። ነገር ግን ‘በምላሷ ጎረቤቷን በነገር ታስቸግርላች።’ ረሱል (ﷺ) አሉ፦ መልካም የሆነ ነገር የላትም። እሷ የእሳት ነች።”
📚 ቡኻሪ አልአዳቡል ሙፍረድ ላይ ዘግበውታል: 119
ነገ እሁድ አዲስ አበባ ስታዲየም በቁርዓን ሃፊዞች በቂርዓት ይደምቃል! የነጃሺ ፣የቢላል እና የኡሙ አይመን ልጆች በነቂስ በጠዋት በመገኘት የአላህን ቃል በማድመጥ ፕሮግራሙን ያደምቁታል! ዝግጁ ናችሁ???
#ስኬት_በኢስላም
ብዙ ስላወክ ስኬታማ ልትሆን አትችልም፤ የተለየ ነገር ስለሞከርክ ስኬታማ አትሆንም፤ ረጅም ሰዓት በስራ ስላሳለፍክ ስኬታማ ነህ ማለት አይደለም። ስኬት አንድ ነገር ይፈለጋል #ጽናት።
አላህ ዘንድም በላጩ ስራ ትንሽም ብትሆን የተዘወተረበት ስራ ነው።
ብዙ ስላወክ ስኬታማ ልትሆን አትችልም፤ የተለየ ነገር ስለሞከርክ ስኬታማ አትሆንም፤ ረጅም ሰዓት በስራ ስላሳለፍክ ስኬታማ ነህ ማለት አይደለም። ስኬት አንድ ነገር ይፈለጋል #ጽናት።
አላህ ዘንድም በላጩ ስራ ትንሽም ብትሆን የተዘወተረበት ስራ ነው።
❤️ውዱ ወንድሜ ሆይ❤️
❥መልካም ሚስት በፍለጋ አትገኝም ስልህ ከዓላህ የምትሠጥ ውድ ሥጦታ ብትሆን እንጂ ማለቴ ነዉ።
ስለዚህ እሷንም በሱጅድህ ውሥጥ ፈልጋት።☜
❤️ወንድሜ ሆይ ያየሃትን ሴት ሁሉ ☞☞ሚስት ለማደድረግ አትሞክር ።
☞የምታያት ሴት ሁሉ ያንተ ሚስት አይደለችም!።
☞የኔ የምትላትን ከእግርህ ሥር ባታገኛትም
በሱጅድ ውሥጥ ፈልጋት ታገኛታለህ። ስልህ መልካም ትዳር የዱአ ውጤት ነው√ ።
☞ላየሃት ሴት ሁሉ ቴክሥት አትፃፍ ማለቴ አስር ያባረረ አንድ አይዝም √☜
❤️ሚሥት አጣሁ አትበል እኔ ባል ነኝ ወይ ብለህ እራሥህ ፈትሽ☜
☞ዓንተ የምትፈላጋትንና የምትወዳትን ሚሥት ለማግኘት በመጀመሪያ አንተ (ዓሏህ) እንደሚፈልገው እንደሚወደው ሆነህ ተገኝ !!
ምክንያቱም አላህ ትዕዛዙን ያሟላ ባሪያውን አያሳፍርም ሊፈትነው ካልሆነ በስተቀር።
❥መልካም ሚስት በፍለጋ አትገኝም ስልህ ከዓላህ የምትሠጥ ውድ ሥጦታ ብትሆን እንጂ ማለቴ ነዉ።
ስለዚህ እሷንም በሱጅድህ ውሥጥ ፈልጋት።☜
❤️ወንድሜ ሆይ ያየሃትን ሴት ሁሉ ☞☞ሚስት ለማደድረግ አትሞክር ።
☞የምታያት ሴት ሁሉ ያንተ ሚስት አይደለችም!።
☞የኔ የምትላትን ከእግርህ ሥር ባታገኛትም
በሱጅድ ውሥጥ ፈልጋት ታገኛታለህ። ስልህ መልካም ትዳር የዱአ ውጤት ነው√ ።
☞ላየሃት ሴት ሁሉ ቴክሥት አትፃፍ ማለቴ አስር ያባረረ አንድ አይዝም √☜
❤️ሚሥት አጣሁ አትበል እኔ ባል ነኝ ወይ ብለህ እራሥህ ፈትሽ☜
☞ዓንተ የምትፈላጋትንና የምትወዳትን ሚሥት ለማግኘት በመጀመሪያ አንተ (ዓሏህ) እንደሚፈልገው እንደሚወደው ሆነህ ተገኝ !!
ምክንያቱም አላህ ትዕዛዙን ያሟላ ባሪያውን አያሳፍርም ሊፈትነው ካልሆነ በስተቀር።
ከልብስህ ይልቅ ልብህ እንዳይቆሽሽ ጥንቃቄ አድር
.
ልብስህን ከአቧራ እና ቆሻሻ እንደምትጠብቅ ሁሉ ልብህንም ከተንኮል፣ ከክፋት፣ ከትዕቢት፣ ከሃሜት፣ ከቅናት እና ከምቀኝነት ጠብቃት
.
ልክ እንደ ልብስ ልብም ሲቆሽሽ ጠረን ያመጣል
.
ልብስህን ከአቧራ እና ቆሻሻ እንደምትጠብቅ ሁሉ ልብህንም ከተንኮል፣ ከክፋት፣ ከትዕቢት፣ ከሃሜት፣ ከቅናት እና ከምቀኝነት ጠብቃት
.
ልክ እንደ ልብስ ልብም ሲቆሽሽ ጠረን ያመጣል
በኢትዮጵያ " የዶሮ በሽታ " መከሰቱን ተከትሎ መንግስት ጥንቃቄ እንዲደረግ ማሳሰቢያ ተላልፏል ለምን በ @AddisCentralNews ይመልከቱ ‼️
10 የዙል ሂጃ ቀኖች
ዙል-ሒጃህ በእስልምና ወር አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው (የመጨረሻው) ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ ካሉት 29/30 ቀናት ውስጥ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እጅግ የተከበሩ ቀናቶች ናቸው፡፡ መከበራቸውን ከሚያመላክቱት ውስጥ፡-
ሀ. አላህ የማለባቸው መሆኑ፡-
"በጎህ እምላለሁ። በዐሥር ሌሊቶችም።" ሱረቱል ፈጅር 1-2
ታላቅ የሆነው ጌታችን አላህ የሚምለውም ታላቅ በሆነ ነገር ስለሆነ የቀኑን ክብደት ይገልጽልናል፡፡ እነዚህ አስር ሌሊቶች የተባሉት የዙል-ሒጃ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እንደሆኑ አብዝሓኞቹ የቅዱስ ቁርኣን ተንታኞች ይገልጻሉ፡፡
ለ. እኔን አስታውሱባቸው ማለቱ፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
"የታወቁ ቀኖች" የተባሉት እነዚሁ አስርቱ ቀናት እንደሆኑ ሙፈሲሮች ያስረዳሉ፡፡ ታዲያ አላህን በማንኛውም ጊዜ ማውሳትና ማወደስ ከመቻሉ ጋር፡ በነዚህ ቀኖች አወድሱት ብሎ ቀኖቹን ለይቶ መጥቀሱ የተለየ ደረጃና ክብር እንዳላቸው ይጠቁማል፡፡
ሐ. ከዱንያ ቀናት ሁሉ በላጭ መሆናቸው፡-
ከጃቢር ኢብኒ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተላለፈው ሐዲሥ ረሱላችን (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-" ከዱንያ ቀናቶች ሁሉ በላጩ (የዙል-ሒጃ) አስሩ ቀናት ናቸው " (ሶሒሕ አል-ጃሚዑ ሰጊር 1133)፡፡
በዚህ መሰረት እነዚህ አስርት ቀናቶች ልዩ ክብር የሚሰጣቸው ናቸው፡፡
ምን እንሥራባቸው?
ዐብደላ ኢብኑ አባስ እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" ሶሓባዎችም፡- በአላህ መንገድ ጂሐድም (ጠላትን መታገልም) ቢሆን? ሲሉ፡ እሳቸውም፡- አዎ ጂሐድም ቢሆን ሰውየው ከነፍሱና ከንብረቱ ጋር በዛው ሳይመለስ የቀረ ካልሆነ በስተቀር አይበልጥም" አሉ፡፡ (ቡኻሪይ)፡፡
ታዲያ ያለምንም የመግቢያ ክፍያ እንዲህ ዐይነት ታላቅ ኤግዚቢሽን ከተዘጋጀልን እኛስ ለመሳተፍ ምን ያህል ወስነናል፡፡ ጠላታችን ሰይጣን እንዳንጠቀምበት ደፋ ቀና ማለቱ አይቀርምና እኛም አላህን ይዘን እሱን ድል በመምታት ቀኑን እንጠቀምበት፡፡ ከሚሰሩ መልካም ሥራዎች ውስጥ፡-
1. ሐጅና ዑምራህ፡-
" ዑምራህ መፈጸም ቀጣዩ አመት ዑምራ እስኪመጣ ድረስ (በመሐል ለተፈጸሙ ጥቃቅን ኃጢአት) ማስተሰረያ ነው፣ ትክክለኛ ሐጅ ደግሞ ከጀነት ውጪ ክፍያ የለውም" ቡኻሪና ሙስሊም፡፡
2. ጾም፡-
የፈለገ ሙሉውን ዘጠኝ ቀን ካልሆነም የቻለውን ያክል መጾም ይችላል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" በዚህ ሐዲሥ መሰረት ጾም "መልካም ስራ" የተባለው ሐዲሥ ውስጥ ስለሚካተት በጾሙ የቻለውን ያክል መበርታት ይችላል፡፡
3. አላህን ማውሳት፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
ይህ ቅዱስ አንቀጽ አላህን በነዚህ ቀናት ማውሳት መዘከር እንዳለብን ይነግረናል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ባስተላለፉት ሐዲሥ ላይ ነቢዩ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) እንዲህ ብለዋል፡- "በነዚህ ቀናት ውስጥ ተህሊል (ላ ኢላሀ ኢልለላህ)፤ተክቢር (አላሁ አክበር)፤ተሕሚድ (አል-ሐምዱ ሊላህ) ማለትን አብዙ" (አህመድ 7/224)
ዐብዱላህ ኢብኑ ዑመር እና አቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ወደ ገበያ በመውጣት በተክቢራ ሲያሞቁት ሰዎቹም የነሱን ተከትለው ተክቢራ ይሉ ነበር (ኢርዋዑል-ገሊል አልባኒይ 651)
4. ተውበት ማብዛት-
"…ምእምናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ።" ሱረቱል አሕዛብ 31
5. መልካም ስራዎችን ማብዛት፡-
በኢስላም የመልካም ስራ በሮች ብዙ ናቸው፡፡ ተቆጥረው አይዘለቁም፡፡ ከኛ የሚጠበቀው ስራው ላይ ተሳታፊ መሆን ነው፡፡ ከቤተሰብ ጀምረን እሰከ ሩቅ ሰው ድረስ አቅማችን የቻለውን ያህል በመርዳት ወደ አላህ እንቃረብ፡፡
6. በዒባዳ መጠናከር፡-
ከፈርድ ሶላት ቀጥሎ ያሉትን ሱንና ሶላቶችን ማብዛት፤ቁርኣንን ማንበብና ማዳመጥ፡፡
7. ከሐራም መቆጠብ፡-
ከላይ የተጠቀሱት መልካም ስራዎች ላይ በመሳተፍ የአላህን ተውፊቅ ያላገኘ ሰው ቢያንስ ከሱ እጅና ምላስ ሌሎች ሰላም እንዲሆኑ እራሱን ማቀብ፡፡እሱም ትልቅ ተውፊቅ ነውና፡፡
#ማረድን-የፈለገ፡-
የዒዱል አድሓን እርድ ለመፈጸም የነየተ የአላህ ባሪያ (ወንድም ሆነ ሴት) ወሩ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ፡- የሰውነት ጸጉሩን መላጨትም ሆነ መቀነስ፣ የእጁንም ሆነ የእግሩን ጥፍር ማስተካከል፣ ከገላው ላይ የተወሰነ ቆዳንም ቢሆን ቆርጦ ማንሳት አይፈቀድለትም፡፡ ይህ ብይን የሚመለከተው የዒዱን እርድ በራሱ ወጪ ለማረድ የነየተውን ግለሰብ ብቻ ነው፡፡ ቤተሰቦቹን ብይኑ አይመለከታቸውም፡፡
ሰውየው በቀጥታ እራሱም አራጅ ሆነ፡ ወይም በወኪል ቢያሳርድ ኃላፊው እሱ እስከሆነ ድረስ ብይኑ ይመለከተዋል፡፡ ወኪል ሆኖ የሚያርደውን ሰው ግን ብይኑ አይመለከተውም፡፡
ኡሙ ሰለማህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንደነገረችን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "የዙል-ሒጃህን ጨረቃ ካያችሁና አንዳችሁም ኡድሑያን (እርድን) ከነየተ፡ ጸጉሩንና ጥፍሩን (ከመቀነስ) ይቆጠብ" (ሙስሊም 1977)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ ‹‹ከጸጉሩና ከሰውነቱ (ቆዳው) ይቆጠብ›› ይላል፡፡ ስለዚህ ዕለተ ሐሙስ የዚል-ቂዕዳህ 29ኛው ቀን ስለሆነ፡ ወሩ በዚያው ሊጠናቀቅም ስለሚችል፡ የመግሪብ አዛን ከተሰማ በኋላ ያለው ምሽት የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ሆኖ ይጀምራል ማለት ነው፡፡ ወሩ ሠላሳ ከሞላ ደግሞ፡ ከጁምዓህ መግሪብ በኋላ ወሩ የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ይሆናል ማለት ነው፡፡ እናም ለዒዱ እርድን የነየታችሁ ወንድምና እህቶች ሆይ! ከዕለተ ሐሙስ መግሪብ አዛን በፊት (የጸጉር፣ የጥፍርና የቆዳ) ጣጣችሁን ጨርሱ፡፡
ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር፡ እርዱን የነየተ ሰው፡ በዙል-ሒጃህ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ቀናት ውስጥ ጸጉሩን ወይም ጥፍሩን ቢቀንስ፡ ከፋራው ‹ካሳው› ተውበትና ኢስቲግፋር ብቻ ነው በማለት ዑለሞች ፈትዋ ሰጥተዋል (ኢብኑ ቁዳማህ፡ አል-ሙግኒይ 9/346)፡፡
አላህ ተጠቃሚ ያድርገን።
በአቡ ሃይደር።
ዙል-ሒጃህ በእስልምና ወር አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው (የመጨረሻው) ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ ካሉት 29/30 ቀናት ውስጥ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እጅግ የተከበሩ ቀናቶች ናቸው፡፡ መከበራቸውን ከሚያመላክቱት ውስጥ፡-
ሀ. አላህ የማለባቸው መሆኑ፡-
"በጎህ እምላለሁ። በዐሥር ሌሊቶችም።" ሱረቱል ፈጅር 1-2
ታላቅ የሆነው ጌታችን አላህ የሚምለውም ታላቅ በሆነ ነገር ስለሆነ የቀኑን ክብደት ይገልጽልናል፡፡ እነዚህ አስር ሌሊቶች የተባሉት የዙል-ሒጃ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እንደሆኑ አብዝሓኞቹ የቅዱስ ቁርኣን ተንታኞች ይገልጻሉ፡፡
ለ. እኔን አስታውሱባቸው ማለቱ፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
"የታወቁ ቀኖች" የተባሉት እነዚሁ አስርቱ ቀናት እንደሆኑ ሙፈሲሮች ያስረዳሉ፡፡ ታዲያ አላህን በማንኛውም ጊዜ ማውሳትና ማወደስ ከመቻሉ ጋር፡ በነዚህ ቀኖች አወድሱት ብሎ ቀኖቹን ለይቶ መጥቀሱ የተለየ ደረጃና ክብር እንዳላቸው ይጠቁማል፡፡
ሐ. ከዱንያ ቀናት ሁሉ በላጭ መሆናቸው፡-
ከጃቢር ኢብኒ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተላለፈው ሐዲሥ ረሱላችን (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-" ከዱንያ ቀናቶች ሁሉ በላጩ (የዙል-ሒጃ) አስሩ ቀናት ናቸው " (ሶሒሕ አል-ጃሚዑ ሰጊር 1133)፡፡
በዚህ መሰረት እነዚህ አስርት ቀናቶች ልዩ ክብር የሚሰጣቸው ናቸው፡፡
ምን እንሥራባቸው?
ዐብደላ ኢብኑ አባስ እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" ሶሓባዎችም፡- በአላህ መንገድ ጂሐድም (ጠላትን መታገልም) ቢሆን? ሲሉ፡ እሳቸውም፡- አዎ ጂሐድም ቢሆን ሰውየው ከነፍሱና ከንብረቱ ጋር በዛው ሳይመለስ የቀረ ካልሆነ በስተቀር አይበልጥም" አሉ፡፡ (ቡኻሪይ)፡፡
ታዲያ ያለምንም የመግቢያ ክፍያ እንዲህ ዐይነት ታላቅ ኤግዚቢሽን ከተዘጋጀልን እኛስ ለመሳተፍ ምን ያህል ወስነናል፡፡ ጠላታችን ሰይጣን እንዳንጠቀምበት ደፋ ቀና ማለቱ አይቀርምና እኛም አላህን ይዘን እሱን ድል በመምታት ቀኑን እንጠቀምበት፡፡ ከሚሰሩ መልካም ሥራዎች ውስጥ፡-
1. ሐጅና ዑምራህ፡-
" ዑምራህ መፈጸም ቀጣዩ አመት ዑምራ እስኪመጣ ድረስ (በመሐል ለተፈጸሙ ጥቃቅን ኃጢአት) ማስተሰረያ ነው፣ ትክክለኛ ሐጅ ደግሞ ከጀነት ውጪ ክፍያ የለውም" ቡኻሪና ሙስሊም፡፡
2. ጾም፡-
የፈለገ ሙሉውን ዘጠኝ ቀን ካልሆነም የቻለውን ያክል መጾም ይችላል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" በዚህ ሐዲሥ መሰረት ጾም "መልካም ስራ" የተባለው ሐዲሥ ውስጥ ስለሚካተት በጾሙ የቻለውን ያክል መበርታት ይችላል፡፡
3. አላህን ማውሳት፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
ይህ ቅዱስ አንቀጽ አላህን በነዚህ ቀናት ማውሳት መዘከር እንዳለብን ይነግረናል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ባስተላለፉት ሐዲሥ ላይ ነቢዩ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) እንዲህ ብለዋል፡- "በነዚህ ቀናት ውስጥ ተህሊል (ላ ኢላሀ ኢልለላህ)፤ተክቢር (አላሁ አክበር)፤ተሕሚድ (አል-ሐምዱ ሊላህ) ማለትን አብዙ" (አህመድ 7/224)
ዐብዱላህ ኢብኑ ዑመር እና አቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ወደ ገበያ በመውጣት በተክቢራ ሲያሞቁት ሰዎቹም የነሱን ተከትለው ተክቢራ ይሉ ነበር (ኢርዋዑል-ገሊል አልባኒይ 651)
4. ተውበት ማብዛት-
"…ምእምናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ።" ሱረቱል አሕዛብ 31
5. መልካም ስራዎችን ማብዛት፡-
በኢስላም የመልካም ስራ በሮች ብዙ ናቸው፡፡ ተቆጥረው አይዘለቁም፡፡ ከኛ የሚጠበቀው ስራው ላይ ተሳታፊ መሆን ነው፡፡ ከቤተሰብ ጀምረን እሰከ ሩቅ ሰው ድረስ አቅማችን የቻለውን ያህል በመርዳት ወደ አላህ እንቃረብ፡፡
6. በዒባዳ መጠናከር፡-
ከፈርድ ሶላት ቀጥሎ ያሉትን ሱንና ሶላቶችን ማብዛት፤ቁርኣንን ማንበብና ማዳመጥ፡፡
7. ከሐራም መቆጠብ፡-
ከላይ የተጠቀሱት መልካም ስራዎች ላይ በመሳተፍ የአላህን ተውፊቅ ያላገኘ ሰው ቢያንስ ከሱ እጅና ምላስ ሌሎች ሰላም እንዲሆኑ እራሱን ማቀብ፡፡እሱም ትልቅ ተውፊቅ ነውና፡፡
#ማረድን-የፈለገ፡-
የዒዱል አድሓን እርድ ለመፈጸም የነየተ የአላህ ባሪያ (ወንድም ሆነ ሴት) ወሩ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ፡- የሰውነት ጸጉሩን መላጨትም ሆነ መቀነስ፣ የእጁንም ሆነ የእግሩን ጥፍር ማስተካከል፣ ከገላው ላይ የተወሰነ ቆዳንም ቢሆን ቆርጦ ማንሳት አይፈቀድለትም፡፡ ይህ ብይን የሚመለከተው የዒዱን እርድ በራሱ ወጪ ለማረድ የነየተውን ግለሰብ ብቻ ነው፡፡ ቤተሰቦቹን ብይኑ አይመለከታቸውም፡፡
ሰውየው በቀጥታ እራሱም አራጅ ሆነ፡ ወይም በወኪል ቢያሳርድ ኃላፊው እሱ እስከሆነ ድረስ ብይኑ ይመለከተዋል፡፡ ወኪል ሆኖ የሚያርደውን ሰው ግን ብይኑ አይመለከተውም፡፡
ኡሙ ሰለማህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንደነገረችን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "የዙል-ሒጃህን ጨረቃ ካያችሁና አንዳችሁም ኡድሑያን (እርድን) ከነየተ፡ ጸጉሩንና ጥፍሩን (ከመቀነስ) ይቆጠብ" (ሙስሊም 1977)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ ‹‹ከጸጉሩና ከሰውነቱ (ቆዳው) ይቆጠብ›› ይላል፡፡ ስለዚህ ዕለተ ሐሙስ የዚል-ቂዕዳህ 29ኛው ቀን ስለሆነ፡ ወሩ በዚያው ሊጠናቀቅም ስለሚችል፡ የመግሪብ አዛን ከተሰማ በኋላ ያለው ምሽት የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ሆኖ ይጀምራል ማለት ነው፡፡ ወሩ ሠላሳ ከሞላ ደግሞ፡ ከጁምዓህ መግሪብ በኋላ ወሩ የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ይሆናል ማለት ነው፡፡ እናም ለዒዱ እርድን የነየታችሁ ወንድምና እህቶች ሆይ! ከዕለተ ሐሙስ መግሪብ አዛን በፊት (የጸጉር፣ የጥፍርና የቆዳ) ጣጣችሁን ጨርሱ፡፡
ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር፡ እርዱን የነየተ ሰው፡ በዙል-ሒጃህ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ቀናት ውስጥ ጸጉሩን ወይም ጥፍሩን ቢቀንስ፡ ከፋራው ‹ካሳው› ተውበትና ኢስቲግፋር ብቻ ነው በማለት ዑለሞች ፈትዋ ሰጥተዋል (ኢብኑ ቁዳማህ፡ አል-ሙግኒይ 9/346)፡፡
አላህ ተጠቃሚ ያድርገን።
በአቡ ሃይደር።
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 27 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 7 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.