😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል።
ሁላችንም ይመለከታል ።
ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ
እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት
በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ
አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ
እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት
አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ
ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ
የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤
ሁሉም መስጂዶች ተሰግዶ አልቋል፡፡
ሰዎቹ ባጠቃላይ ሰግደው
ወደቤታቸው ሄደዋል፡፡ እኔም ወደ
ቤቴ ተመለስኩና ማሰብ ጀመርኩ፤
ለራሴ እንዲህ አልኩኝ ‘በሀዲስ
በግለሰብ ከሚሰገደው ሰላት በጀምዐ
ሚሰገደው በ 27 ደረጃ ይበልጣል
ተብሎዋል፤ ስለዚህ 27 ጊዜ ኢሻን
ሰላት ብሰግደው በጀምዐ ከሰገዱት ጋር
እኩል ይሆናል’ ብዬ በማሰብ
ኢሻን ሰላት በቤቴ 27 ጊዜ ሰገድኩና
ተኛሁ፡፡ በዛው ቀን ለሊት በህልሜ
ከፈረሰኞች ጋር ፈረስ ውድድር
ስንወዳደር አየሁ፤ ፈረሴ ጠንካራ
ብትሆንም
እንኳ ሌሎቹ ላይ ልደርስባቸው
አልቻልኩም፤ ወደ ዃላ ቀረሁ፡፡ ፈረሴ
ትደርስባቸው ዘንድ እደበድባት
ጀመርኩ፤ ነገር ግን ምንም ለውጥ
ልታመጣልኝ አልቻለችም፡፡ አንደኛው
ፈረሰኛ ወደኔ በመዞር “ፈረስህን
አታሰቃያት እኛ ላይ ልትደርስብን
አትችልም” አለኝ፡፡ እኔም “ለምን?”
ብዬ
ስጠይቀው “ምክንያቱም እኛ ኢሻን
ሶላት በጀምዐ ነው የሰገድነው፤ አንተ
ግን ብቻህን ሰገድከው” በማለት
መለሰልኝ፡፡ ከዚህ ትልቅ ትምህርት
ወሰድኩ፤ በጣምም አዘንኩ፡፡” ይለናል
ኡበይዱላህ፡፡
ሱብሃነላህ!!
እኛ ስንት ሶላት ይሆን ጀምዐ
ያመለጠን?? ስንቶቻችን ይሆን በዚህ
ምክንያት ተፀፅተን የምናውቅ??
“አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84
አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል”
መባሉን ምናስታውስ ስንቶቻችን
ነን??
ዛሬውኑ እንነይት “ኢንሻ አላህ ካሁን
በሗላ አንድም ሶላት ጀምዐ
አያመልጠኝም” ብለን…ለኔም
ለናንተም ሰደቀቱል ጃሪያ ይሆናልና
መልክቱን
ሼር እናድርገው —
ያረብ በሰላት ላይ ጥንካሬና ብርታት ስጠን ከሰይጣን ተንኮል ጠብቀን።
ዋ!! ፈራሁልሽ ነፍሴ 😭😭😭
አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል።
ሁላችንም ይመለከታል ።
ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ
እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት
በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ
አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ
እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት
አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ
ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ
የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤
ሁሉም መስጂዶች ተሰግዶ አልቋል፡፡
ሰዎቹ ባጠቃላይ ሰግደው
ወደቤታቸው ሄደዋል፡፡ እኔም ወደ
ቤቴ ተመለስኩና ማሰብ ጀመርኩ፤
ለራሴ እንዲህ አልኩኝ ‘በሀዲስ
በግለሰብ ከሚሰገደው ሰላት በጀምዐ
ሚሰገደው በ 27 ደረጃ ይበልጣል
ተብሎዋል፤ ስለዚህ 27 ጊዜ ኢሻን
ሰላት ብሰግደው በጀምዐ ከሰገዱት ጋር
እኩል ይሆናል’ ብዬ በማሰብ
ኢሻን ሰላት በቤቴ 27 ጊዜ ሰገድኩና
ተኛሁ፡፡ በዛው ቀን ለሊት በህልሜ
ከፈረሰኞች ጋር ፈረስ ውድድር
ስንወዳደር አየሁ፤ ፈረሴ ጠንካራ
ብትሆንም
እንኳ ሌሎቹ ላይ ልደርስባቸው
አልቻልኩም፤ ወደ ዃላ ቀረሁ፡፡ ፈረሴ
ትደርስባቸው ዘንድ እደበድባት
ጀመርኩ፤ ነገር ግን ምንም ለውጥ
ልታመጣልኝ አልቻለችም፡፡ አንደኛው
ፈረሰኛ ወደኔ በመዞር “ፈረስህን
አታሰቃያት እኛ ላይ ልትደርስብን
አትችልም” አለኝ፡፡ እኔም “ለምን?”
ብዬ
ስጠይቀው “ምክንያቱም እኛ ኢሻን
ሶላት በጀምዐ ነው የሰገድነው፤ አንተ
ግን ብቻህን ሰገድከው” በማለት
መለሰልኝ፡፡ ከዚህ ትልቅ ትምህርት
ወሰድኩ፤ በጣምም አዘንኩ፡፡” ይለናል
ኡበይዱላህ፡፡
ሱብሃነላህ!!
እኛ ስንት ሶላት ይሆን ጀምዐ
ያመለጠን?? ስንቶቻችን ይሆን በዚህ
ምክንያት ተፀፅተን የምናውቅ??
“አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84
አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል”
መባሉን ምናስታውስ ስንቶቻችን
ነን??
ዛሬውኑ እንነይት “ኢንሻ አላህ ካሁን
በሗላ አንድም ሶላት ጀምዐ
አያመልጠኝም” ብለን…ለኔም
ለናንተም ሰደቀቱል ጃሪያ ይሆናልና
መልክቱን
ሼር እናድርገው —
ያረብ በሰላት ላይ ጥንካሬና ብርታት ስጠን ከሰይጣን ተንኮል ጠብቀን።
ዋ!! ፈራሁልሽ ነፍሴ 😭😭😭
ውስጣዊ ስሜቶች አይፃፍም፣
ቢፃፍ እንኳ ፍፃሜ የላቸውም ።
የአንዳንድ ነገሮች መሰባበር
ሲሰማህ ትንሽ ራቅ በል።
ንግግር ስሜትህን የመግለጽ አቅም ሲያጥረው ትንሽ ዝም በል።
ቢፃፍ እንኳ ፍፃሜ የላቸውም ።
የአንዳንድ ነገሮች መሰባበር
ሲሰማህ ትንሽ ራቅ በል።
ንግግር ስሜትህን የመግለጽ አቅም ሲያጥረው ትንሽ ዝም በል።
ለምሰራው ጥፋት አታላክ በሰው ላይ፣
ለራስህ ፡ እራስህ አትሁን አታላይ!
ከህሊና ችሎት ማምለጫ ሳይኖረህ
ጣትህን አቀስር በመጥፎ አመልህ!!
@MotivateEthiopia
ለራስህ ፡ እራስህ አትሁን አታላይ!
ከህሊና ችሎት ማምለጫ ሳይኖረህ
ጣትህን አቀስር በመጥፎ አመልህ!!
@MotivateEthiopia
👉ሁሌም ሐሳቦችህ ልክ ነህ እስከሚያስብሉህ አትጠብቅ፤ እንደዛ ከሆነ ተቀባይነት እስክታገኝ ድረስ ጊዜ ልትፈጅ ነው ማለት ነው! ግን ላንተ ልክ ሆኖ ከተሰማህ ከመሞከር አትቦዝን!!!
👉እኔ ማን እንደሆንክ ታውቃለህ! ይቺ ቃል ክብርን ከምታስጠብቀው በላይ ክብርን የምታስንድ ናት!…መከበር በስራ እና እንደነበርክበት ቦታ እንዳሳለፍከው ጊዜ ፤ እንዲሁም በመልካም ተግባራትህ እንጂ በስም ለመከበር አትሞክር! ማንም ማንንም አያቅምና!!!
👉ከአበቦች ሁሉ በላይ በቁመቷ ለየት ያለች አበባ ፈተናዋ ብዙ ነው፤ እንዴት? በንቦች ለመከበብ ፤ በሌሎች ነፍሳት ለመኖሪያነት በመመረጥ ፤ እንዲሁም በሰዎች በመቆረጥና የራሷ ቁምት እጅግ ከፍ ሲል መቀንጠስ ሚባሉት ነገሮች ይከሰቱባታል!!! ሰውም ከሚኖርበት ማህበረሰብ ጋር መስማማት ካልቻለ እና ካፈነገጠ መኖር ለርሱ ከባድ ይሆንበታል፤ ምንም እንኳ ሰው በሔደበት መንገድ ሳያምኑበት ተከትሎ መሔድ ባይገባም፤ ቢቻል ሐሳብን መግለፅና ጠቀሜታውን አጉልቶ ማሳየት ይገባል፤ ግን የነርሱን እያየን በመልካሙ መንገድ አካሔዳችን ሊመስላቸው ይገባል! ሚኖረው ከሰው ጋር ነውና!!!
@MotivateEthiopia
👉እኔ ማን እንደሆንክ ታውቃለህ! ይቺ ቃል ክብርን ከምታስጠብቀው በላይ ክብርን የምታስንድ ናት!…መከበር በስራ እና እንደነበርክበት ቦታ እንዳሳለፍከው ጊዜ ፤ እንዲሁም በመልካም ተግባራትህ እንጂ በስም ለመከበር አትሞክር! ማንም ማንንም አያቅምና!!!
👉ከአበቦች ሁሉ በላይ በቁመቷ ለየት ያለች አበባ ፈተናዋ ብዙ ነው፤ እንዴት? በንቦች ለመከበብ ፤ በሌሎች ነፍሳት ለመኖሪያነት በመመረጥ ፤ እንዲሁም በሰዎች በመቆረጥና የራሷ ቁምት እጅግ ከፍ ሲል መቀንጠስ ሚባሉት ነገሮች ይከሰቱባታል!!! ሰውም ከሚኖርበት ማህበረሰብ ጋር መስማማት ካልቻለ እና ካፈነገጠ መኖር ለርሱ ከባድ ይሆንበታል፤ ምንም እንኳ ሰው በሔደበት መንገድ ሳያምኑበት ተከትሎ መሔድ ባይገባም፤ ቢቻል ሐሳብን መግለፅና ጠቀሜታውን አጉልቶ ማሳየት ይገባል፤ ግን የነርሱን እያየን በመልካሙ መንገድ አካሔዳችን ሊመስላቸው ይገባል! ሚኖረው ከሰው ጋር ነውና!!!
@MotivateEthiopia
👉መቸኮል እና ነገርን አለማጣራት መደምደሚያቸው ጥፋት ነው፤ ሁለቱም በስሜት የሚፈጸሙ ድርጊቶችን ያስከትላሉ ያ ደግሞ ኋላ ሚያስቆጩ ሁኔታ ውስጥ ይከተናል! ውሳኔአችን ከምን የመነጨ እንደሆነ ቆም ብለን ማሰብ ይገባናል!!!
👉ገደብ፡ ይሕ ምን ያህል መሔድ እንዳለብን የሚወስነን ነው፤ ገደብ አስፈላጊ ነገር ነው፤ የምንጠይቀው ፤ የምናወራው ፤ የምናስበው ፤ የምንመኘው ፤ የምንፈጽመው ነገር ሁሉ ገደብ ሊኖረው ይገባል፤ ካልሆነ ኑሮአችን ቅጥ ያጣ ፤ ስብዕናችን የተናቀ ፤ ድርጊታችን የጭካኔ መሆኑ የማይቀር ነው!!!
@MotivateEthiopia
👉ገደብ፡ ይሕ ምን ያህል መሔድ እንዳለብን የሚወስነን ነው፤ ገደብ አስፈላጊ ነገር ነው፤ የምንጠይቀው ፤ የምናወራው ፤ የምናስበው ፤ የምንመኘው ፤ የምንፈጽመው ነገር ሁሉ ገደብ ሊኖረው ይገባል፤ ካልሆነ ኑሮአችን ቅጥ ያጣ ፤ ስብዕናችን የተናቀ ፤ ድርጊታችን የጭካኔ መሆኑ የማይቀር ነው!!!
@MotivateEthiopia
🤔 እንዲ ባደርግ...እንዲ ቢሆን...እያልክ ስታሰላስል ጊዜው ይነጉዳል። የሚሻለው እስኪ ልሞክረው ብሎ ቶሎ መሳሳትና እያስተካከሉ መሄድ ነው። ከወደክ አይቀር ቶሎ ውደቅ፤ ግን ስትወድቅ ወደፊት ውደቅ። የ 42 ኪሎ ሜትር ማራቶን በአንድ እርምጃ ነው የሚጀመረው...ፍጥነትህንና ስትራቴጂህን ለመቆጣጠርም እዛው እየሮጥክ ሁኔታዎችን እያየህ አይሻልም? አልጋ ውስጥ ሆነህ እንዲ ባደርግ ከዛ ይሄን ባደርግ ከምትል፤ መጀመሪያ ስራውን ጀምረው ከዛ እያየህ ትጨምርበታለህ። ዳይ ወደ ስራ!
@MotivateEthiopia
@MotivateEthiopia
መካ
=
ሀሳብ ሰንቄያለሁ ከዚያ ከበረሃ
አንጀት ከሚበላው ከሚያሰኘው ውሃ
የነሱመያ ጣር የነቢላል “አሐድ”
ያብከነክነኛል በትዝታ ንዳድ
በነብይ ዱዐ የሞላሽ በረካ
ሰላማዊት ሀገር ቅድስቲቷ መካ!
-
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጳጉሜ 2/2006)
=
ሀሳብ ሰንቄያለሁ ከዚያ ከበረሃ
አንጀት ከሚበላው ከሚያሰኘው ውሃ
የነሱመያ ጣር የነቢላል “አሐድ”
ያብከነክነኛል በትዝታ ንዳድ
በነብይ ዱዐ የሞላሽ በረካ
ሰላማዊት ሀገር ቅድስቲቷ መካ!
-
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጳጉሜ 2/2006)
< < ምንድን ነው ብሄሩ? > >
(
አባቱ ወሎ ነው መካነ ሠላም
እናቱ ከጎጃም መርጦ ለማርያም
ጃንተከል ያደገች ጎንደሬ ናት ሚስቱ
የወለዱት ፍሬ ደቡብ ሆነ እድገቱ
ከለምለሟ ምድር አግብቶ ሲዳማ
ልጃቸው ለስራ ሄደ ወደ አዳማ
ካ'ሠላዋ ቆንጆ ተጋብተው ወለዱ
የነሱ ልጆችም በየአቅጣጫው ሄዱ
ትግራይ ሱማሌ አፋር ሄዱና ጋምቤላ
ተጋብተው ወለዱ አብሮ የሚበላ
አዲስ አበቤዎች ድሬ ላይ ፏ! ሲሉ
አፖስቶ ነው አቦ! ሀረሪ ባህሉ
ወሎ ከቤኒሻንጉል ልጅ ወልደው ካፈሩ
እስኪ የነሱ ልጅ ምንድን ነው ብሄሩ??
(
አባቱ ወሎ ነው መካነ ሠላም
እናቱ ከጎጃም መርጦ ለማርያም
ጃንተከል ያደገች ጎንደሬ ናት ሚስቱ
የወለዱት ፍሬ ደቡብ ሆነ እድገቱ
ከለምለሟ ምድር አግብቶ ሲዳማ
ልጃቸው ለስራ ሄደ ወደ አዳማ
ካ'ሠላዋ ቆንጆ ተጋብተው ወለዱ
የነሱ ልጆችም በየአቅጣጫው ሄዱ
ትግራይ ሱማሌ አፋር ሄዱና ጋምቤላ
ተጋብተው ወለዱ አብሮ የሚበላ
አዲስ አበቤዎች ድሬ ላይ ፏ! ሲሉ
አፖስቶ ነው አቦ! ሀረሪ ባህሉ
ወሎ ከቤኒሻንጉል ልጅ ወልደው ካፈሩ
እስኪ የነሱ ልጅ ምንድን ነው ብሄሩ??
አንድ ሰው ለዑመር ኢብኑ ዐብዱልዐዚዝ
“መቼ ልናገር?” አላቸው።
እርሣቸዉም “ዝም ማለት ስትፈልግ” አሉት።
የሆነ ደብዳቤ ከፃፉ በኋላ በዉስጡ ኩራት የሚመስል ምልክት አለ ብለው ካሰቡ
“ጌታዬ ሆይ ከነፍሴ ተንኮል እጠበቃለሁ” በማለት ይቀዳድዱት ነበር።
ምንጭ - ቅድሚያ ለኢማን መጽሐፍ
“መቼ ልናገር?” አላቸው።
እርሣቸዉም “ዝም ማለት ስትፈልግ” አሉት።
የሆነ ደብዳቤ ከፃፉ በኋላ በዉስጡ ኩራት የሚመስል ምልክት አለ ብለው ካሰቡ
“ጌታዬ ሆይ ከነፍሴ ተንኮል እጠበቃለሁ” በማለት ይቀዳድዱት ነበር።
ምንጭ - ቅድሚያ ለኢማን መጽሐፍ
አንዳንድ ቃላት እጅ ያላቸው ያህል ሰዉን ይዳብሳሉ፣ መሀረብ ይመስል እንባን ይጠርጋሉ፣ ጉልበት ያላቸው ይመስል ሰዉን ከወደቀበት ያነሳሉ።
በቃላት ሰዉን ማቀፍ፣ ሰዉን መደገፍ፣ ሰዉን መርዳት፣ ሰዉን ማበርታት፣ ሰዉን ማጽናናት፣ ሰዉን ማዝናናት ... ይቻላል።
መልካም ቃላቶቻችሁን ይዛችሁ አትቆዮ። ለአደም ልጆች አጋሯቸው። "መልካም ንግግር ሶደቃ ነው።" ብለዋል ሐቢባችን።
በቃላት ሰዉን ማቀፍ፣ ሰዉን መደገፍ፣ ሰዉን መርዳት፣ ሰዉን ማበርታት፣ ሰዉን ማጽናናት፣ ሰዉን ማዝናናት ... ይቻላል።
መልካም ቃላቶቻችሁን ይዛችሁ አትቆዮ። ለአደም ልጆች አጋሯቸው። "መልካም ንግግር ሶደቃ ነው።" ብለዋል ሐቢባችን።
የተስፋ መቁረጥ ማዕበል ዉስጣችንን ቢንጠን
በአላህ ላይ ያለን መልካም ጥርጣሬ ያድነናል።
ኢንሻአላህ ሁሉም ነገር መልካም ይሆናል።
በአላህ ላይ ያለን መልካም ጥርጣሬ ያድነናል።
ኢንሻአላህ ሁሉም ነገር መልካም ይሆናል።
#አንድ_አፍታ
#የብልህ_አባት_እና_ልጅ_ወግ!!
ልጅ፦ አባዬ ከእንግዲህ በቃኝ መስጂድ ሁለተኛ አልመጣም።
አባት፦ ምን ነው ልጄ? ምን ተፈጠረ ?
ልጅ፦ መስጅድ የሚመጡ ምዕመናን ግማሹ
ስልካቸውን ይነካካሉ ግማሾቹ በሃሜት የሰውን ስም እያነሱ ያወራሉ እዚህ መምጣቱ ጥቅሙ
አልታየኝም።
አባት፦ መልካም ልጄ! ከውሳኔህ በፊት አንድ ነገር ብቻ ላስቸግርህ ?
ልጅ፦ እሺ አባዬ ምንድን ነው ?
•
•
•
አባት፦ በብርጭቆ ውሃ ሞልተው እያቀበሉት ይሄን ውሃ ምንጣፍ ላይ ሳይንጠባጠብ አንድ
ጊዜ መስጂዱን ዞረህ ተመለስ።
ልጅ፦ እሺ በማለት የብርጭቆውን ውሃ በእጁ በጥንቃቄ በመያዝ በእርጋታ መራመድ
ጀመረ።
ዙሩንም አጠናቆ ወደ አባቱ ዘንድ በመመለስ ብርጭውቆን አስረከበ ..
•
አባት፦ ልጄ ሆይ! ስልክ የሚነካኩ ሰዎችን ተመለከትክን ?
ልጅ፦ አልተመለከትኩም አባዬ።
አባት፦ ሰዎች የሌሎችን ስም አንስተው ሲያሙ ሰማክ ?
ልጅ፦ አልሰማሁም።
አባት፦ ለምን ?
ልጅ፦ የያዝኩት የብርጭቆ ውሃ እንዳይንጠባጠብ ብርጭቆውም ወድቆ እንይዳሰበር ሙሉ
ትኩረቴን በጠቅላላ እሱ ላይ አድርጌ ስለነበር ሌሎችን አልታዘብኩም።
አባት፦ አየህ ልጄ መስጂድ ውስጥ ሙሉ ትኩረትህን ወደ ፈጣሪያችን ወደ አሏህ ካደረግክ
ሰዎችን ለመታዘብ ጊዜ አይኖርህም።
★ [ሱበሃን አሏህ] ምንኛ ያማረ ምክር ነው!!
#የብልህ_አባት_እና_ልጅ_ወግ!!
ልጅ፦ አባዬ ከእንግዲህ በቃኝ መስጂድ ሁለተኛ አልመጣም።
አባት፦ ምን ነው ልጄ? ምን ተፈጠረ ?
ልጅ፦ መስጅድ የሚመጡ ምዕመናን ግማሹ
ስልካቸውን ይነካካሉ ግማሾቹ በሃሜት የሰውን ስም እያነሱ ያወራሉ እዚህ መምጣቱ ጥቅሙ
አልታየኝም።
አባት፦ መልካም ልጄ! ከውሳኔህ በፊት አንድ ነገር ብቻ ላስቸግርህ ?
ልጅ፦ እሺ አባዬ ምንድን ነው ?
•
•
•
አባት፦ በብርጭቆ ውሃ ሞልተው እያቀበሉት ይሄን ውሃ ምንጣፍ ላይ ሳይንጠባጠብ አንድ
ጊዜ መስጂዱን ዞረህ ተመለስ።
ልጅ፦ እሺ በማለት የብርጭቆውን ውሃ በእጁ በጥንቃቄ በመያዝ በእርጋታ መራመድ
ጀመረ።
ዙሩንም አጠናቆ ወደ አባቱ ዘንድ በመመለስ ብርጭውቆን አስረከበ ..
•
አባት፦ ልጄ ሆይ! ስልክ የሚነካኩ ሰዎችን ተመለከትክን ?
ልጅ፦ አልተመለከትኩም አባዬ።
አባት፦ ሰዎች የሌሎችን ስም አንስተው ሲያሙ ሰማክ ?
ልጅ፦ አልሰማሁም።
አባት፦ ለምን ?
ልጅ፦ የያዝኩት የብርጭቆ ውሃ እንዳይንጠባጠብ ብርጭቆውም ወድቆ እንይዳሰበር ሙሉ
ትኩረቴን በጠቅላላ እሱ ላይ አድርጌ ስለነበር ሌሎችን አልታዘብኩም።
አባት፦ አየህ ልጄ መስጂድ ውስጥ ሙሉ ትኩረትህን ወደ ፈጣሪያችን ወደ አሏህ ካደረግክ
ሰዎችን ለመታዘብ ጊዜ አይኖርህም።
★ [ሱበሃን አሏህ] ምንኛ ያማረ ምክር ነው!!
...
🍂“በስራ ላይ መጠንከር ማለት የዛሬን ስራ ወደ ነገ አለማስተላለፍ ነው። ታማኝነት ማለት ውስጥህና ውጭህ የተመሳሰለ መሆን ነው። ሀያሉና የተከበረውን አላህ ፍሩ።
የአላህ ፍራቻ የሚኖረው
በመጠንቀቅ ነው። አላህን
የሚፈራ አላህ ይጠብቀዋል።”
ዑመር(ረ.ዐ)
🍂 “እያንዳንዱ ቀን እንዲህ ይላል:- የአደም ልጅ ሆይ! ዛሬ በእጅህ ገባሁ። ከዛሬ በኃላም ፈፅሞ ተመልሼ አልመጣም። በኔ ውስጥ ምን መስራት እንዳለብህ አስተውል። ቀኑ ያለቀ እንደሆነ ይጠቀለላል። ከዚያም ይታሸግበታል። አላህ የትንሳኤ ቀን የታሸገውን እስከሚከፍትበት ቀን ድረስም አይከፈትም።”
ትላንትና ዛሬ የተለያየ ቀን ስለሆነ የትላንትናው ሁኔታህ የዛሬውን ጊዜህን እንዲወስድብህ አትፍቀድለት። እኛ የጊዜያቶች ጥርቅም ስለሆንን ጊዜያችንን በአግባቡ መጠቀም አለብን።
"እኛ የዛሬ ነን"
🍂“በስራ ላይ መጠንከር ማለት የዛሬን ስራ ወደ ነገ አለማስተላለፍ ነው። ታማኝነት ማለት ውስጥህና ውጭህ የተመሳሰለ መሆን ነው። ሀያሉና የተከበረውን አላህ ፍሩ።
የአላህ ፍራቻ የሚኖረው
በመጠንቀቅ ነው። አላህን
የሚፈራ አላህ ይጠብቀዋል።”
ዑመር(ረ.ዐ)
🍂 “እያንዳንዱ ቀን እንዲህ ይላል:- የአደም ልጅ ሆይ! ዛሬ በእጅህ ገባሁ። ከዛሬ በኃላም ፈፅሞ ተመልሼ አልመጣም። በኔ ውስጥ ምን መስራት እንዳለብህ አስተውል። ቀኑ ያለቀ እንደሆነ ይጠቀለላል። ከዚያም ይታሸግበታል። አላህ የትንሳኤ ቀን የታሸገውን እስከሚከፍትበት ቀን ድረስም አይከፈትም።”
ትላንትና ዛሬ የተለያየ ቀን ስለሆነ የትላንትናው ሁኔታህ የዛሬውን ጊዜህን እንዲወስድብህ አትፍቀድለት። እኛ የጊዜያቶች ጥርቅም ስለሆንን ጊዜያችንን በአግባቡ መጠቀም አለብን።
"እኛ የዛሬ ነን"
#የጎረቤት ሐቅ!
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ለነቢዩ (ﷺ) እንዲህ አልኳቸው፦
﴿يا رَسولَ اللهِ ! إنَّ فلانةَ تقومُ اللَّيلَ وتَصومُ النَّهارَ وتفعلُ، وتصدَّقُ، وتُؤذي جيرانَها بلِسانِها؟ فقال رسولُ اللهِ ﷺ لا خَيرَ فيها، هيَ من أهلِ النّارِ.﴾
“አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እከሊት ሌሊት ሰላት በመቆም ታሳልፋለች፣ ቀን ትፆማለች እንዲሁም ሰደቃ ታደርጋለች። ነገር ግን ‘በምላሷ ጎረቤቷን በነገር ታስቸግርላች።’ ረሱል (ﷺ) አሉ፦ መልካም የሆነ ነገር የላትም። እሷ የእሳት ነች።”
📚 ቡኻሪ አልአዳቡል ሙፍረድ ላይ ዘግበውታል: 119
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ለነቢዩ (ﷺ) እንዲህ አልኳቸው፦
﴿يا رَسولَ اللهِ ! إنَّ فلانةَ تقومُ اللَّيلَ وتَصومُ النَّهارَ وتفعلُ، وتصدَّقُ، وتُؤذي جيرانَها بلِسانِها؟ فقال رسولُ اللهِ ﷺ لا خَيرَ فيها، هيَ من أهلِ النّارِ.﴾
“አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እከሊት ሌሊት ሰላት በመቆም ታሳልፋለች፣ ቀን ትፆማለች እንዲሁም ሰደቃ ታደርጋለች። ነገር ግን ‘በምላሷ ጎረቤቷን በነገር ታስቸግርላች።’ ረሱል (ﷺ) አሉ፦ መልካም የሆነ ነገር የላትም። እሷ የእሳት ነች።”
📚 ቡኻሪ አልአዳቡል ሙፍረድ ላይ ዘግበውታል: 119