ጁመዓ ቀን መርሳት የሌለብን!
……………🍃🌸🍃……………
ነቢዩና ሙሐመድ ሰለዋቱላሂ ዐለይሂ ወሰለም ሰለዋት ማውረድ!
🍃ሱረቱል ካህፍ ማብዛት ደጋግመን መቅራት
🍃ከአስር በሃላ የሚደረግ ዱዓ ሙስተጃብ መሆኑ ዱዓ ማብዛት አላህን ምህረት መማፀን
መልካም የኢባዳ ጁመአ ይሁንልን
……………🍃🌸🍃…………
"ዛሬ ቀኑ ጁመዓ ነው
በኢባዳ፣ በዚክር ፣ በሰለዋት እንጠነክር ኢባዳችን የተባረከ ይሁን ያስብነዉ የሚሳካበት ዱዓችን ተቀባይነት የሚያገኝበት ይሁንልን 🍃
……………🍃🌸🍃……………
መልካም ጁመዓ ይሁንላችሁ ውዶቼ
አሚን
……………🍃🌸🍃……………
ነቢዩና ሙሐመድ ሰለዋቱላሂ ዐለይሂ ወሰለም ሰለዋት ማውረድ!
🍃ሱረቱል ካህፍ ማብዛት ደጋግመን መቅራት
🍃ከአስር በሃላ የሚደረግ ዱዓ ሙስተጃብ መሆኑ ዱዓ ማብዛት አላህን ምህረት መማፀን
መልካም የኢባዳ ጁመአ ይሁንልን
……………🍃🌸🍃…………
"ዛሬ ቀኑ ጁመዓ ነው
በኢባዳ፣ በዚክር ፣ በሰለዋት እንጠነክር ኢባዳችን የተባረከ ይሁን ያስብነዉ የሚሳካበት ዱዓችን ተቀባይነት የሚያገኝበት ይሁንልን 🍃
……………🍃🌸🍃……………
መልካም ጁመዓ ይሁንላችሁ ውዶቼ
አሚን
❶) «ከሱረተል ካህፍ መጀመሪያ አስር አንቀፆችን የሸመደደ ሰው ከደጃል ተጠበቀ»።
ﻣﻦ ﺣﻔِﻆ ﻋﺸﺮَ ﺁﻳﺎﺕٍ ﻣﻦ ﺃﻭﻝِ ﺳﻮﺭﺓِ ﺍﻟﻜﻬﻒ، ﻋُﺼِﻢَ ﻣﻦ ﺍﻟﺪَّﺟَّﺎﻝِ.
ምንጭ:-📒ሰሒሁ ሙስሊም (809)
❷) «ሱረተል ካህፍን ያነበበ ሰው እስከ ቂያማ እለት ድረስ ብርሀን ትሆንለታለች ካለበት ቦታ እስከ መካ ድረስ የሚደርስ ከመጨረሻዋ አስር አንቀፆችን ያነበበ ሰው ከዛም ደጃል ቢወጣ አይጎዳውም»።
ﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﺳﻮﺭﺓَ ﺍﻟﻜﻬﻒِ ﻛﺎﻧﺖ ﻟﻪ ﻧﻮﺭًﺍ ﺇﻟﻰ ﻳﻮﻡِ ﺍﻟﻘﻴﺎﻣﺔِ ، ﻣﻦ ﻣﻘﺎﻣِﻪ ﺇﻟﻰ ﻣﻜﺔَ، ﻭﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﻋﺸﺮَ ﺁﻳﺎﺕٍ ﻣﻦ ﺁﺧﺮِﻫﺎ ﺛﻢ ﺧﺮﺝ ﺍﻟﺪﺟﺎﻝُ ﻟﻢ ﻳﻀﺮُّﻩ،
📒ሰሒህ አት-ተርጊብ ላይ አልባኒ ሰሂህ ብሎታል (225)
➌) «ጁምአ ቀን ላይ ሱረተል ካህፍን ያነበበ ሰው በሁለቱ ጁምአዎች መሀከል ብርሀን ያበራለታል»።
ﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﺳﻮﺭﺓَ ﺍﻟﻜﻬﻒِ ﻓﻲ ﻳﻮﻡِ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔِ ﺃﺿﺎﺀ ﻟﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻨﻮﺭِ ﻣﺎ ﺑﻴﻦ ﺍﻟﺠﻤُﻌَﺘَﻴﻦ
📒ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎﻣﻊ: (6470)
#ወሰላሙዓለይኩም
==============
#ሼር_አድርጉት‼️
ﻣﻦ ﺣﻔِﻆ ﻋﺸﺮَ ﺁﻳﺎﺕٍ ﻣﻦ ﺃﻭﻝِ ﺳﻮﺭﺓِ ﺍﻟﻜﻬﻒ، ﻋُﺼِﻢَ ﻣﻦ ﺍﻟﺪَّﺟَّﺎﻝِ.
ምንጭ:-📒ሰሒሁ ሙስሊም (809)
❷) «ሱረተል ካህፍን ያነበበ ሰው እስከ ቂያማ እለት ድረስ ብርሀን ትሆንለታለች ካለበት ቦታ እስከ መካ ድረስ የሚደርስ ከመጨረሻዋ አስር አንቀፆችን ያነበበ ሰው ከዛም ደጃል ቢወጣ አይጎዳውም»።
ﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﺳﻮﺭﺓَ ﺍﻟﻜﻬﻒِ ﻛﺎﻧﺖ ﻟﻪ ﻧﻮﺭًﺍ ﺇﻟﻰ ﻳﻮﻡِ ﺍﻟﻘﻴﺎﻣﺔِ ، ﻣﻦ ﻣﻘﺎﻣِﻪ ﺇﻟﻰ ﻣﻜﺔَ، ﻭﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﻋﺸﺮَ ﺁﻳﺎﺕٍ ﻣﻦ ﺁﺧﺮِﻫﺎ ﺛﻢ ﺧﺮﺝ ﺍﻟﺪﺟﺎﻝُ ﻟﻢ ﻳﻀﺮُّﻩ،
📒ሰሒህ አት-ተርጊብ ላይ አልባኒ ሰሂህ ብሎታል (225)
➌) «ጁምአ ቀን ላይ ሱረተል ካህፍን ያነበበ ሰው በሁለቱ ጁምአዎች መሀከል ብርሀን ያበራለታል»።
ﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﺳﻮﺭﺓَ ﺍﻟﻜﻬﻒِ ﻓﻲ ﻳﻮﻡِ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔِ ﺃﺿﺎﺀ ﻟﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻨﻮﺭِ ﻣﺎ ﺑﻴﻦ ﺍﻟﺠﻤُﻌَﺘَﻴﻦ
📒ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎﻣﻊ: (6470)
#ወሰላሙዓለይኩም
==============
#ሼር_አድርጉት‼️
* ሆስፒታል በሄድኩ ቁጥር የታመሙትን ሁሉንም አላህ ፈውስ ይስጣቸው ዘንድ ያ ረብ እላለሁ፡፡
* በመቃብር አካባቢ ባለፍኩ ቁጥር እነኚህ ሙታኖች የኔ ዱዓ ያስፈልጋቸዋለሁ ብዬ አምናለሁ፤ ያ ረብ ማራቸው እላለሁ፡፡
* ወደዚህ ቤት በገባሁ ቁጥርም ብዙ ባለሓጃዎች፣ በርካታ ባለጉዳዮች እንዳሉ አስባለሁ።
አላህ ለተሻለ ነገር ይወፍቃችሁ ወዳጆቼ።
ሰባሐል ኸይር
ጁምዓ ሙባረክ !
* በመቃብር አካባቢ ባለፍኩ ቁጥር እነኚህ ሙታኖች የኔ ዱዓ ያስፈልጋቸዋለሁ ብዬ አምናለሁ፤ ያ ረብ ማራቸው እላለሁ፡፡
* ወደዚህ ቤት በገባሁ ቁጥርም ብዙ ባለሓጃዎች፣ በርካታ ባለጉዳዮች እንዳሉ አስባለሁ።
አላህ ለተሻለ ነገር ይወፍቃችሁ ወዳጆቼ።
ሰባሐል ኸይር
ጁምዓ ሙባረክ !
እኛም የሀሳባችን አለን፣ አላህም የሚሻው አለ።
ዱንያ ባለቤት አላት።
እሷም አላህ እንደሻት ናት።
አላህ የሻው ነገር ሁሉ ደግሞ መልካም ነው።
የአላህን ፍርድና ዉሳኔ በሙሉ ዉዴታ ተቀበሉ።
በሁሉም ሁኔታና ዘመናችሁ ዉስጥ አልሐምዱ ሊላህ በሉ።
ያኔ ነገሮች ሁሉ ይስተካከላሉ።
ጁምዓችሁ ትመር
ዱንያ ባለቤት አላት።
እሷም አላህ እንደሻት ናት።
አላህ የሻው ነገር ሁሉ ደግሞ መልካም ነው።
የአላህን ፍርድና ዉሳኔ በሙሉ ዉዴታ ተቀበሉ።
በሁሉም ሁኔታና ዘመናችሁ ዉስጥ አልሐምዱ ሊላህ በሉ።
ያኔ ነገሮች ሁሉ ይስተካከላሉ።
ጁምዓችሁ ትመር
ረሱል የኔ ናፍቆት
ናፍቆት ሚናፍቃቸው ልብ የሚሳሳላቸው፤
አይን የሚረጋባቸው ምናብ የሚስላቸው፤
ብዕር ያንቱን ፀዳል አጉልቶ እያወጣ፤
ረግቶ እንዲፀና ሊገልፅሁ ቃል አጣ።
ፊዳከ አቢ ወኡሚ .......ያረሱለሏህ
ናፍቆት ሚናፍቃቸው ልብ የሚሳሳላቸው፤
አይን የሚረጋባቸው ምናብ የሚስላቸው፤
ብዕር ያንቱን ፀዳል አጉልቶ እያወጣ፤
ረግቶ እንዲፀና ሊገልፅሁ ቃል አጣ።
ፊዳከ አቢ ወኡሚ .......ያረሱለሏህ
ሉቅማን ለልጃቸው እንዲህ አሉት:-
ልጄ ሆይ ! ተውበትን አታዘግይ ሞት የሚመጣው በድንገት ነውና"።
📚:التبصرة لإبن الجوزي ص (٣٤)
ልጄ ሆይ ! ተውበትን አታዘግይ ሞት የሚመጣው በድንገት ነውና"።
📚:التبصرة لإبن الجوزي ص (٣٤)
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
የመተጋገዝ ጥሪ
*****
ወንድሞችና እህቶች ሆይ! አንድ በአካል የማውቀው ወንድም የሰው መኪና ተበድሮ፣ መኪና ውስጥ ለሰው አድርስ የተባለው 40000.00 (አርባ ሺህ ብር) ውስጥ እያለ፣ በትላንትናው እለት ኢሻ ሶላት ሰግዶ ሲወጣ መኪናው ከነ ውስጡ ካለው ብር ጭምር ተሰርቋል።
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በዚሁ የመኪና ዝርፍያ ከተማችን ላይ ስላለ መኪናችንን እናስጠብቅ።
ወንድምና እህቶች ሆይ! ቢያንስ የእለቱን ለሰው መስጠት የሚጠበቅበትን አርባ ሺህ ብር ተደጋግፈን የቻልነውን ወደሚከተለው የንግድ ባንክ አካውንት በማስገባት እንተባበረው።
መኪናዋም እንድትገኝ ዱአ እናድርግለት።
እኔ በአላህ ፈቃድ 2000 ብር አስገባለሁ።
ወንድምና እህቶች ሆይ! ዝርፊያው የደረሰበትንም ወንድም ሆነ ገንዘብ አስገቡበት ያልኳችሁን አካውንት ባለቤት ጠንቅቄ በአካል አውቃቸዋለሁ። እዚህ የፖሰትኩላችሁ የጉዳዩን እውነተኝነት ስላረጋገጥኩ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000406637313
*****
ወንድሞችና እህቶች ሆይ! አንድ በአካል የማውቀው ወንድም የሰው መኪና ተበድሮ፣ መኪና ውስጥ ለሰው አድርስ የተባለው 40000.00 (አርባ ሺህ ብር) ውስጥ እያለ፣ በትላንትናው እለት ኢሻ ሶላት ሰግዶ ሲወጣ መኪናው ከነ ውስጡ ካለው ብር ጭምር ተሰርቋል።
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በዚሁ የመኪና ዝርፍያ ከተማችን ላይ ስላለ መኪናችንን እናስጠብቅ።
ወንድምና እህቶች ሆይ! ቢያንስ የእለቱን ለሰው መስጠት የሚጠበቅበትን አርባ ሺህ ብር ተደጋግፈን የቻልነውን ወደሚከተለው የንግድ ባንክ አካውንት በማስገባት እንተባበረው።
መኪናዋም እንድትገኝ ዱአ እናድርግለት።
እኔ በአላህ ፈቃድ 2000 ብር አስገባለሁ።
ወንድምና እህቶች ሆይ! ዝርፊያው የደረሰበትንም ወንድም ሆነ ገንዘብ አስገቡበት ያልኳችሁን አካውንት ባለቤት ጠንቅቄ በአካል አውቃቸዋለሁ። እዚህ የፖሰትኩላችሁ የጉዳዩን እውነተኝነት ስላረጋገጥኩ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000406637313
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መርካቶ 0913604751
ቤተል 0930398677 ሰኢድ
ቤተል 0911591143 ኻሊድ
ቤተል 0930398677 ሰኢድ
ቤተል 0911591143 ኻሊድ
ብዙ ሰው መሃል ሆነን ብቸኝነት ሊሰማን ይችላል ።
ከአንድ ሰው ጋር ብቻ ሆነን ብርታትና ብሩህ ተስፋ ይሰማናል።
ቁምነገሩ በዙርያህ የሰው መብዛት አይደለም።
አይዞህ አለሁልህ የሚል አንድ ሰው አጠገብህ መኖሩ ነው።
አብሽሩ።
ሰባሐል ኸይር!
ከአንድ ሰው ጋር ብቻ ሆነን ብርታትና ብሩህ ተስፋ ይሰማናል።
ቁምነገሩ በዙርያህ የሰው መብዛት አይደለም።
አይዞህ አለሁልህ የሚል አንድ ሰው አጠገብህ መኖሩ ነው።
አብሽሩ።
ሰባሐል ኸይር!
አላህ ሱብሓነሁ ወተዐላ ከእውነተኞች ጋር እንድንሆን አዞናል።
•
{ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَكُونُوا مَعَ الصَّادِقِينَ }
«እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡» [ተውባህ (119)]
•
{ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَكُونُوا مَعَ الصَّادِقِينَ }
«እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡» [ተውባህ (119)]
ሕይወት የቱን ያህል ከባድ ብትሆንም ወንድም እህቶቻችን መንፈሳቸው እንዲታደስ፣ ሳቃቸው እንዲመለስ፣ ተስፋቸው እንዲለመልም፣ ሞራላቸው እንዲያንሰራራ ዱንያ ላይ እስካለን ድረስ እንታገላለን። ኢንሻአላህ።
ይህ የ La tahzen ድምፅ ነው።
ሰባሐል ኸይር
እዚህ ቤት የገባ ሁሉ አብሽሩ የሚል ድምጽ ይጠብቀዋል።
https://t.me/httpsLatahzen
ይህ የ La tahzen ድምፅ ነው።
ሰባሐል ኸይር
እዚህ ቤት የገባ ሁሉ አብሽሩ የሚል ድምጽ ይጠብቀዋል።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አላህ ሲወድህ ከሆነ ሰው ጋር ግንኙነት ትጀምርና ብዙም ሳትርቅ የዚያን ሰው ምንነት ይገልጽልሃል።
ለኸይር ነው፣ ከእጃችሁ በወጣ ነገር ላይ ሁሉ እንደ ሕፃን ልጅ አታልቅሱ።
https://t.me/httpsLatahzen
ለኸይር ነው፣ ከእጃችሁ በወጣ ነገር ላይ ሁሉ እንደ ሕፃን ልጅ አታልቅሱ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ስለ አደብ ከተባሉት
፨ ልጆቹን በአደብ ያሳደገ በዕድሜው አመሻሽ ላይ ይረካባቸዋል።
፨ ከዕውቀት በፊት አደብን ተማሩ።
፨ ገንዘብ ካለው አደብ ያለው ይበልጣል።
፨ አደብ ከሌለ ማክበርም መከባበርም የለም።
፨ ከስንቅ በላጩ የአላህ ፍራቻ ሲሆን ከዉርስ ደግሞ ምርጡ አደብ ነው።
፨ አደብ የሌለው ሰው አውሬ ነው፤ ያገኘዉን ሁሉ ይናከሳል።
https://t.me/httpsLatahzen
፨ ልጆቹን በአደብ ያሳደገ በዕድሜው አመሻሽ ላይ ይረካባቸዋል።
፨ ከዕውቀት በፊት አደብን ተማሩ።
፨ ገንዘብ ካለው አደብ ያለው ይበልጣል።
፨ አደብ ከሌለ ማክበርም መከባበርም የለም።
፨ ከስንቅ በላጩ የአላህ ፍራቻ ሲሆን ከዉርስ ደግሞ ምርጡ አደብ ነው።
፨ አደብ የሌለው ሰው አውሬ ነው፤ ያገኘዉን ሁሉ ይናከሳል።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
በጥቂት ሰዓታት ልዮነት ነገሮች ይቀያየራሉ።
በቅጽበት ጊዜ ዉስጥ የነበሩት እንዳልነበሩ ይሆናሉ።
ጤነኛው ይታመማል፣
የታመመው ይድናል፣
ጓደኛ ወደጠላት ይቀየራል፣
ጠላት የቅርብ ወዳጅ ይሆናል፣
ሞራላችን ይሞታል፣
ተስፋችን ያንሠራራል፣
ጥርሳችን ፈገግ ይላል፣
ዐይናችን እንባ ያፈሳል፣
እሷ ዱንያ ናት፣
ሐዘንና ደስታ አላት፣
እንባና ሳቅ የሞላት፣
በጥቂት ሰዓታት ልዩነት፣
ሞትና ሕይወት አላት፣
ቅድም ይኸው እየደረስኩ ነው መጣሁ ያለን ልጅ፣
አሁን ሞቷል ሲባል ሰማን።
ጌታዬ ሆይ አትፈትነኝ፣
ባንተ ኖሬ፣
ላንተ ኖሬ፣
የምሞት አድርገኝ።
በቅጽበት ጊዜ ዉስጥ የነበሩት እንዳልነበሩ ይሆናሉ።
ጤነኛው ይታመማል፣
የታመመው ይድናል፣
ጓደኛ ወደጠላት ይቀየራል፣
ጠላት የቅርብ ወዳጅ ይሆናል፣
ሞራላችን ይሞታል፣
ተስፋችን ያንሠራራል፣
ጥርሳችን ፈገግ ይላል፣
ዐይናችን እንባ ያፈሳል፣
እሷ ዱንያ ናት፣
ሐዘንና ደስታ አላት፣
እንባና ሳቅ የሞላት፣
በጥቂት ሰዓታት ልዩነት፣
ሞትና ሕይወት አላት፣
ቅድም ይኸው እየደረስኩ ነው መጣሁ ያለን ልጅ፣
አሁን ሞቷል ሲባል ሰማን።
ጌታዬ ሆይ አትፈትነኝ፣
ባንተ ኖሬ፣
ላንተ ኖሬ፣
የምሞት አድርገኝ።
የህይወት እውነታ
#ሁሉንም ሰው ልታስደስት አትችልም፡፡ ይህ ትልቅ እውነታ ነዉ፡፡
#የሆኑ ሰዎች ቢጠሉህ ምንም ማለት አይደለም፡፡ #የሚወዱህ እንዳሉ ሁሉ የሚጠሉህም እንደዚያው መብዛታቸው አይቀርም፡፡ #ሰዎች ስላንተ ያላቸው አመለካከት ያንተ ጉዳይ አይደለም፡፡
#የመሰላቸውን ያህል ሊገምቱ ፣ ዋጋ ሊያወጡ ሊያወርዱ ፣ ወይም ሊሰቅሉ ይችላሉ፡፡
#ሰዎች አንተ ላይ ባላቸው #አመለካከት ማንነትህን እያመቅክ እና ቀዝቀዝ እያደረክ አትኑር...
#ራስህን ሆነህ በሕይወትህ ትልቅ ዋጋ ለምትሰጣቸው ሰዎች ብቻ የሚጠበቅብህን መስዋእትነት ክፈል ፡፡
#ሁሉንም ሰው ልታስደስት አትችልም፡፡ ይህ ትልቅ እውነታ ነዉ፡፡
#የሆኑ ሰዎች ቢጠሉህ ምንም ማለት አይደለም፡፡ #የሚወዱህ እንዳሉ ሁሉ የሚጠሉህም እንደዚያው መብዛታቸው አይቀርም፡፡ #ሰዎች ስላንተ ያላቸው አመለካከት ያንተ ጉዳይ አይደለም፡፡
#የመሰላቸውን ያህል ሊገምቱ ፣ ዋጋ ሊያወጡ ሊያወርዱ ፣ ወይም ሊሰቅሉ ይችላሉ፡፡
#ሰዎች አንተ ላይ ባላቸው #አመለካከት ማንነትህን እያመቅክ እና ቀዝቀዝ እያደረክ አትኑር...
#ራስህን ሆነህ በሕይወትህ ትልቅ ዋጋ ለምትሰጣቸው ሰዎች ብቻ የሚጠበቅብህን መስዋእትነት ክፈል ፡፡