🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ
🔷 ክፍል #ስድስት 6⃣
የያእጁጃውያኑ ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት.........
አይጁር እና ግብራበሮቹ ወደኀላ እና ወደ ፊት እያዩ ጉድጓዱን ዘልቀው ከገቡ በኀላ ህዝቦቻቸዉን በጉጉት ፊቶቻቸው ቀልቶ አገኟቸው፡፡
ያእጁጃዉያን ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት ወደነሱ በመንደርደር ስለክስተቱ ጠየቃቸው፡፡
ዘረ ቅይጦቹም የተከሰተውን በዝርዝር ተርከውለት የሳዱንንም መገደል አክለዉ ነገሩት፡፡ ይህን ግዜ ንጉሱ በንዴት አይኖቹ ደም መሰሉ፡፡
ከትላልቅ የጦር አዛዦች እና ባለስልጣናት መመካከር አለብኝ ብሎ አንድ ስብሰባ በማዘጋጀት ሁሉንም ባለስልጣናት ጠራቸው፡፡ ሁኔታዉን በሰሙ ጊዜም በንዴት እና በዛቻ ስብሰባውን በማወክ የሰው ዘሮችን ለመበቀል ቀን ቆርጠወሸ ስብሰባውን አጠናቀቁ፡፡
ይሁን እንጂ እነሱ በጉልበታዊ ሴራቸዉ ሲመፃደቁ እና እርስ በርስ ሰዉ ልጆች ላይ ሲዛዛቱ የሰዉ ልጆች ተወካይ የሆነዉ ዙል ቀርነይን ግን የሁኔታዉ ነገር አሳስቦት አላህን መማፀን ጀመረ፡፡
ዙል ቀርነይነ ምን ማድረግ እንዳለበት ብዙ ካሰላሰለ በኀላም በምዕናቡ አንድ ነገር ብልጭ አለለት፡፡
ከነዚህ ያእጁጃውያን ጋር በግልፅ ተወያይተን በመሀከላችን ያለዉን ችግር አንፈታም !!!በአላህ ላይ የሚያጋሩትን አቁመው ወደ አላህ አምልኮ እንዲዞሩ ማናደርጋቸው፡፡
ይሄ ሀሳብ ዙል ቀርነይንን ማረከው
ንጉሱ ዘንድ በመሄድ ለመወያየት ወስኖ አደረ፡፡
አይነጋ የለምና ልክ ሌሊቱ ነግቶ ጎህ ሲቀድ ዙል ቀርነይን ከቤቱ ወጥቶ ወደ ቤተ-መንግስት አመራ፡፡
ዙል ቀርነይንም ንጉሱ ጋር ሲደርስ ቆም በማለት ንጉስ ሆይ እነዚህን ፍጡሮች ቀድመን ለምን አናወያያቸዉም? ?ምናልባትም ከክህደታቸዉና ኤና ከአመፃቸዉ ሊመለሱ ይችላሉ"" ሲል አማከረዉ፡፡
ንጉሱም-ዙል ቀርነይን ሆይ ከንደዚህ አይነት ፍጥረታት ጋር ውይይት ማድረግ መፍትሄ ያመጣል ብለህ ታስባለህ ብሎ ጠየቀው?
ዙል ቀርነይንም አዎን ንጉስ ይህን ነገር ለኔ ተወዉ፡፡ ነገር ግን አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ምታደርግልኝም በሁሉም አገር ያሉ ዑለሞች እንዲሰበሰቡና ከነሱ ጋርም ሰፋ ያለ ዉይይት ማድረግ አለብኝ፡፡ ስለዚህ ሁሉንም ዑለሞች ሰብስብልኝ አለው፡፡
ንጉሱም በዙል ቀርነይን ሀሳብ በመስማማት በየሀገሩ ያሉ አስተዳዳሪዎች ጋ የሀገራቸዉነሸ ዑለማ እንዲልኩ እና ስለ ጉዳዩም በመናገር በአስቸኳየይ እንዲቀርቡ ደብዳቤውን ላከ፡፡
ዙል ቀርነይን እና ንጉሱ ምንም እንኳን በጠላቶቻቸዉ መሀከል ያለዉን ችግር ለመፍታት በመሯሯጥ ላይ ቢሆኑመሰ ከከርሰ ምድር በስተ ጀርባ ግን ሴራ እየተሸረበ ነበር፡፡
አይጁር ኤና ሁለቱ ጓደኞቹ አንድ ሰይጣናዊ እቅድ በመንደፍ ለእቅዱ ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ እና ለሴራዉ መጀመሪያም እንዲሆን በመጀመሪያ የንጉሱን አንገት በመቀንጠስ በከተማይቱ መግቢያ ላይ ለማንጠልጠል ወደ ምድር ለመዉጣት ተስማሙ፡፡
አይጁር እዚያዉ ተወልዶ ባደገበት ጉድጓዳዊት መንደር ላይ ከልጅነቱ አንስቶ እስከ ወጣትነቱ የሚወዳት እና የምትወደዉ አንዲት እንስት አለች፡፡
ዛሬ ግን ለተልዕኮዉ ማሳኪያ ራሱን መስዋት አድርጎ ሊወጣ ስለሆነ የሷ ነገር አልሆን ብሎት ሊሰናበታት ሄደ፡፡
የመለያየት እንባ በፊቱ እያሳያት ልጅቶን ሲሰናበታት ምንም እንኳን ትቷት እንዳይሄድ ብትለምነዉም አለመመለሱን አረጋግጦ ግን እንደሚመለስ ቃል ገብቶላት የከርሰ ምድሩን ትቶ ወደ ምድር መጡ፡፡
ልክ ወደ ገፀ-ምድር ብቅእንዳሉም እንደቀደመዉ ጊዜ ሰዐት ማባከን አልፈለጉምና በፍጥነት ወደ ንጉሱ ቤተ-መንግስት በማቅናት የአጭር ሰዓት ስለላ ካደረጉ በኀላ በመግቢያው የሚያገኙትን የቤተ-መንግስቱን ጥበቃዎች ቀለል ባለ መልኩ እየገደሉ በማለፍ በጥቂት ሰዐታት ንጉሱ ዘንድ ደረሱ፡፡
ል ክ ንጉሱ ዘንድ እንደገቡም አይጁር በቀል በጠማው እጁ ንጉሱን በሀይል በመምታት ራሱን እንዲስት ኬደረገው በኀላም ንጉሱን ተሸክመዉት ከከተማዉ በማዉጣት በከተማዉ መግቢያ ላይ አንገቱን በመቁረጥ አንጠለጠሉት፡፡
የንጉሱን አንገት በከተማዉ መግቢያ ላይ ካንጠለጠሉ በኀላ የተቀረዉን የሰዉነት ክፍሉን ተሸክመዉ በመጓዝ ላይ ሳሉ በድንገት አንዲት አሮጊት አየቻቸውና ሰፈሩን በጩኸት አናጋችው፡፡
ይህን ጩኸት የሰማዉም የመንደሩ ነዋሪ በሙሉ ከየቤቱ ይዞ የወጣው እንደ ጧፍ ያለ እሳትም አከባቢዉን በማሸብረቅ የያእጁጃዉያንን ሁኔታ ቀያየረው፡፡
በዚህ ሁኔታአይጁር ከዙሪያው ያለዉን ብርሃን መቋቋም ሲያቅተው እራሱን በመሳት መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ጓደኞቹ ምንም እንኳን ሊያነሱት ቢጣጣሩም ባለመቻላቸው የንጉሱን ቅሪት ስጋ ተሸክመዉ አይጁርን በማያውቀው መንደር ትተው ሸሹ፡፡
የከተማይቱ ህዝብ እጅግ ተሰበሰበ፡፡
ሊገድሉትም አስበው ተዘጋጁ በመሀል አንዱ ሰውዬ፦ከምንገድለዉ ዙል ቀርነይን ዘንድ እንዉሰደዉ በማለት ተናገረ
ዙል ቀርነይን አይቶት የማያውቀውን ፍጡጡር በሰው ታጅቦ ቤቱ ሲገባለት፦ማን ነዉ ይህ ሰዉ በማለት ጠየቀ፡፡ ህዝቡም ከያእጁጃዉያን አንዱ እንደሆነና መሬት ላይ ወድቆ እንዳገኙትም አክለዉ ነገሩት፡፡
በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉም ድንገት ከወደ ውጭ በኩል "ንጉስ ሞተ "የሚል ጩኸት ተሰማ፡፡ ህዝቡም እጅግከመረበሹ አይጁር ነው የገደለዉ እሱንም ካልገደልን ብሎ ተነሳ፡፡
ይህን ጊዜ ዙል ቀርነይንም ብልህ ነበረና አይ መገደል የለበትም ምን አልባት ለስለላ ይጠቅመናል በማለት አሳመናቸው፡፡
የየክልሉ አስተዳዳሪዎችም ለነዋሪዎቻቸው የንጉሱን መሞት አወጁ፡፡ ህዝቡም ያለ ንጉሱ መቆየት እንደማይፈልግ በመግለፅ ዙል ቀርነይንን ንጉስ አድርገው ሾሙት፡፡
ህዝቡም ተሰብስቧ ዙል ቀርነይን ተሸክመው ወደ ቤተ መንግስት በማስገባት በንግስና ዙፋን ላይ አስቀመጡት፡፡
ዙል ቀርነይንም ልክ ዙፋኑ ላይ እንዳረፈም አይጁርን እንዲያቀርበቡት አዘዘ፡፡ የቤተ መንግስቱ ወታደሮችም ዙል ቀርነይንም ቤት ተጋድሞ የነበረዉን አይጁርን በማምጣት ባተ መንግስት ዉስጥ ካስገቡት በኀላ ቀዙል ቀርነይን ትዕዛዝ በአንድ ክፍል በማስገባት በጠንካራ ቁልፍ ቆልፈውበት ትተዉት ወጡ፡፡
በመቀጠልም ዙል ቀርነይን አይጁር ወዳለበት ክፍል በመግባት ወታደሮቹ የህክምና መሳሪያዎች እንዲያመጡለት ካደረገ በኀላ ማንም ያለሱ ፍቃድ ወደ ክፍሉ ዘልቆ እንዳይገባ አስጠንቅቆ ገብቶ በሩን ዘጋው፡፡
ወታደሮቹም:-ንጉስ ሆይ እንዳይተናኳልህ እንሰጋለን ሲሉት ፤ ዙል ቀርነይንም አላህ አብሮኝ ነዉና በሱ እመካለው አላቸው፡፡
ዙል ቀርነይንም እራሱን ከሳተዉ አይጁር ጎን በመቀመጥ ቁስለቱ ላይ መድሀኒት ሲያደርግለት የመድሃኒቱ ስሜት አይጁርን አነቃው፡፡ አይጁር ነቅቶ በድካም የዛለውን ራሱን አዟዙሮ ያለበት ሲያይ የድንጋጤ ስሜት እንዳይሰማው ዙል ቀርነይን እጁን በአይጁር ራስ ላይ በማሳረፍ እና ዉሀ በእጁ አድርጎ በማጠጣት አረጋጋው፡፡
አይጁርም ራሱን ካረጋጋ በኀላ ለዙል ቀርነይን፦ አንተ ማነህ እኔ የት ነዉ ያለሁት እያለ ማዉራት ጀመረ፡፡
Part ➐
ይቀጥላል......
🔷 ክፍል #ስድስት 6⃣
የያእጁጃውያኑ ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት.........
አይጁር እና ግብራበሮቹ ወደኀላ እና ወደ ፊት እያዩ ጉድጓዱን ዘልቀው ከገቡ በኀላ ህዝቦቻቸዉን በጉጉት ፊቶቻቸው ቀልቶ አገኟቸው፡፡
ያእጁጃዉያን ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት ወደነሱ በመንደርደር ስለክስተቱ ጠየቃቸው፡፡
ዘረ ቅይጦቹም የተከሰተውን በዝርዝር ተርከውለት የሳዱንንም መገደል አክለዉ ነገሩት፡፡ ይህን ግዜ ንጉሱ በንዴት አይኖቹ ደም መሰሉ፡፡
ከትላልቅ የጦር አዛዦች እና ባለስልጣናት መመካከር አለብኝ ብሎ አንድ ስብሰባ በማዘጋጀት ሁሉንም ባለስልጣናት ጠራቸው፡፡ ሁኔታዉን በሰሙ ጊዜም በንዴት እና በዛቻ ስብሰባውን በማወክ የሰው ዘሮችን ለመበቀል ቀን ቆርጠወሸ ስብሰባውን አጠናቀቁ፡፡
ይሁን እንጂ እነሱ በጉልበታዊ ሴራቸዉ ሲመፃደቁ እና እርስ በርስ ሰዉ ልጆች ላይ ሲዛዛቱ የሰዉ ልጆች ተወካይ የሆነዉ ዙል ቀርነይን ግን የሁኔታዉ ነገር አሳስቦት አላህን መማፀን ጀመረ፡፡
ዙል ቀርነይነ ምን ማድረግ እንዳለበት ብዙ ካሰላሰለ በኀላም በምዕናቡ አንድ ነገር ብልጭ አለለት፡፡
ከነዚህ ያእጁጃውያን ጋር በግልፅ ተወያይተን በመሀከላችን ያለዉን ችግር አንፈታም !!!በአላህ ላይ የሚያጋሩትን አቁመው ወደ አላህ አምልኮ እንዲዞሩ ማናደርጋቸው፡፡
ይሄ ሀሳብ ዙል ቀርነይንን ማረከው
ንጉሱ ዘንድ በመሄድ ለመወያየት ወስኖ አደረ፡፡
አይነጋ የለምና ልክ ሌሊቱ ነግቶ ጎህ ሲቀድ ዙል ቀርነይን ከቤቱ ወጥቶ ወደ ቤተ-መንግስት አመራ፡፡
ዙል ቀርነይንም ንጉሱ ጋር ሲደርስ ቆም በማለት ንጉስ ሆይ እነዚህን ፍጡሮች ቀድመን ለምን አናወያያቸዉም? ?ምናልባትም ከክህደታቸዉና ኤና ከአመፃቸዉ ሊመለሱ ይችላሉ"" ሲል አማከረዉ፡፡
ንጉሱም-ዙል ቀርነይን ሆይ ከንደዚህ አይነት ፍጥረታት ጋር ውይይት ማድረግ መፍትሄ ያመጣል ብለህ ታስባለህ ብሎ ጠየቀው?
ዙል ቀርነይንም አዎን ንጉስ ይህን ነገር ለኔ ተወዉ፡፡ ነገር ግን አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ምታደርግልኝም በሁሉም አገር ያሉ ዑለሞች እንዲሰበሰቡና ከነሱ ጋርም ሰፋ ያለ ዉይይት ማድረግ አለብኝ፡፡ ስለዚህ ሁሉንም ዑለሞች ሰብስብልኝ አለው፡፡
ንጉሱም በዙል ቀርነይን ሀሳብ በመስማማት በየሀገሩ ያሉ አስተዳዳሪዎች ጋ የሀገራቸዉነሸ ዑለማ እንዲልኩ እና ስለ ጉዳዩም በመናገር በአስቸኳየይ እንዲቀርቡ ደብዳቤውን ላከ፡፡
ዙል ቀርነይን እና ንጉሱ ምንም እንኳን በጠላቶቻቸዉ መሀከል ያለዉን ችግር ለመፍታት በመሯሯጥ ላይ ቢሆኑመሰ ከከርሰ ምድር በስተ ጀርባ ግን ሴራ እየተሸረበ ነበር፡፡
አይጁር ኤና ሁለቱ ጓደኞቹ አንድ ሰይጣናዊ እቅድ በመንደፍ ለእቅዱ ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ እና ለሴራዉ መጀመሪያም እንዲሆን በመጀመሪያ የንጉሱን አንገት በመቀንጠስ በከተማይቱ መግቢያ ላይ ለማንጠልጠል ወደ ምድር ለመዉጣት ተስማሙ፡፡
አይጁር እዚያዉ ተወልዶ ባደገበት ጉድጓዳዊት መንደር ላይ ከልጅነቱ አንስቶ እስከ ወጣትነቱ የሚወዳት እና የምትወደዉ አንዲት እንስት አለች፡፡
ዛሬ ግን ለተልዕኮዉ ማሳኪያ ራሱን መስዋት አድርጎ ሊወጣ ስለሆነ የሷ ነገር አልሆን ብሎት ሊሰናበታት ሄደ፡፡
የመለያየት እንባ በፊቱ እያሳያት ልጅቶን ሲሰናበታት ምንም እንኳን ትቷት እንዳይሄድ ብትለምነዉም አለመመለሱን አረጋግጦ ግን እንደሚመለስ ቃል ገብቶላት የከርሰ ምድሩን ትቶ ወደ ምድር መጡ፡፡
ልክ ወደ ገፀ-ምድር ብቅእንዳሉም እንደቀደመዉ ጊዜ ሰዐት ማባከን አልፈለጉምና በፍጥነት ወደ ንጉሱ ቤተ-መንግስት በማቅናት የአጭር ሰዓት ስለላ ካደረጉ በኀላ በመግቢያው የሚያገኙትን የቤተ-መንግስቱን ጥበቃዎች ቀለል ባለ መልኩ እየገደሉ በማለፍ በጥቂት ሰዐታት ንጉሱ ዘንድ ደረሱ፡፡
ል ክ ንጉሱ ዘንድ እንደገቡም አይጁር በቀል በጠማው እጁ ንጉሱን በሀይል በመምታት ራሱን እንዲስት ኬደረገው በኀላም ንጉሱን ተሸክመዉት ከከተማዉ በማዉጣት በከተማዉ መግቢያ ላይ አንገቱን በመቁረጥ አንጠለጠሉት፡፡
የንጉሱን አንገት በከተማዉ መግቢያ ላይ ካንጠለጠሉ በኀላ የተቀረዉን የሰዉነት ክፍሉን ተሸክመዉ በመጓዝ ላይ ሳሉ በድንገት አንዲት አሮጊት አየቻቸውና ሰፈሩን በጩኸት አናጋችው፡፡
ይህን ጩኸት የሰማዉም የመንደሩ ነዋሪ በሙሉ ከየቤቱ ይዞ የወጣው እንደ ጧፍ ያለ እሳትም አከባቢዉን በማሸብረቅ የያእጁጃዉያንን ሁኔታ ቀያየረው፡፡
በዚህ ሁኔታአይጁር ከዙሪያው ያለዉን ብርሃን መቋቋም ሲያቅተው እራሱን በመሳት መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ጓደኞቹ ምንም እንኳን ሊያነሱት ቢጣጣሩም ባለመቻላቸው የንጉሱን ቅሪት ስጋ ተሸክመዉ አይጁርን በማያውቀው መንደር ትተው ሸሹ፡፡
የከተማይቱ ህዝብ እጅግ ተሰበሰበ፡፡
ሊገድሉትም አስበው ተዘጋጁ በመሀል አንዱ ሰውዬ፦ከምንገድለዉ ዙል ቀርነይን ዘንድ እንዉሰደዉ በማለት ተናገረ
ዙል ቀርነይን አይቶት የማያውቀውን ፍጡጡር በሰው ታጅቦ ቤቱ ሲገባለት፦ማን ነዉ ይህ ሰዉ በማለት ጠየቀ፡፡ ህዝቡም ከያእጁጃዉያን አንዱ እንደሆነና መሬት ላይ ወድቆ እንዳገኙትም አክለዉ ነገሩት፡፡
በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉም ድንገት ከወደ ውጭ በኩል "ንጉስ ሞተ "የሚል ጩኸት ተሰማ፡፡ ህዝቡም እጅግከመረበሹ አይጁር ነው የገደለዉ እሱንም ካልገደልን ብሎ ተነሳ፡፡
ይህን ጊዜ ዙል ቀርነይንም ብልህ ነበረና አይ መገደል የለበትም ምን አልባት ለስለላ ይጠቅመናል በማለት አሳመናቸው፡፡
የየክልሉ አስተዳዳሪዎችም ለነዋሪዎቻቸው የንጉሱን መሞት አወጁ፡፡ ህዝቡም ያለ ንጉሱ መቆየት እንደማይፈልግ በመግለፅ ዙል ቀርነይንን ንጉስ አድርገው ሾሙት፡፡
ህዝቡም ተሰብስቧ ዙል ቀርነይን ተሸክመው ወደ ቤተ መንግስት በማስገባት በንግስና ዙፋን ላይ አስቀመጡት፡፡
ዙል ቀርነይንም ልክ ዙፋኑ ላይ እንዳረፈም አይጁርን እንዲያቀርበቡት አዘዘ፡፡ የቤተ መንግስቱ ወታደሮችም ዙል ቀርነይንም ቤት ተጋድሞ የነበረዉን አይጁርን በማምጣት ባተ መንግስት ዉስጥ ካስገቡት በኀላ ቀዙል ቀርነይን ትዕዛዝ በአንድ ክፍል በማስገባት በጠንካራ ቁልፍ ቆልፈውበት ትተዉት ወጡ፡፡
በመቀጠልም ዙል ቀርነይን አይጁር ወዳለበት ክፍል በመግባት ወታደሮቹ የህክምና መሳሪያዎች እንዲያመጡለት ካደረገ በኀላ ማንም ያለሱ ፍቃድ ወደ ክፍሉ ዘልቆ እንዳይገባ አስጠንቅቆ ገብቶ በሩን ዘጋው፡፡
ወታደሮቹም:-ንጉስ ሆይ እንዳይተናኳልህ እንሰጋለን ሲሉት ፤ ዙል ቀርነይንም አላህ አብሮኝ ነዉና በሱ እመካለው አላቸው፡፡
ዙል ቀርነይንም እራሱን ከሳተዉ አይጁር ጎን በመቀመጥ ቁስለቱ ላይ መድሀኒት ሲያደርግለት የመድሃኒቱ ስሜት አይጁርን አነቃው፡፡ አይጁር ነቅቶ በድካም የዛለውን ራሱን አዟዙሮ ያለበት ሲያይ የድንጋጤ ስሜት እንዳይሰማው ዙል ቀርነይን እጁን በአይጁር ራስ ላይ በማሳረፍ እና ዉሀ በእጁ አድርጎ በማጠጣት አረጋጋው፡፡
አይጁርም ራሱን ካረጋጋ በኀላ ለዙል ቀርነይን፦ አንተ ማነህ እኔ የት ነዉ ያለሁት እያለ ማዉራት ጀመረ፡፡
Part ➐
ይቀጥላል......
🍂🍂🍂
ዝሙት በየሜዳው ሲሰበክና ሰዉ ትዳርን እያጣጣለ በዝሙት ሲዘምን እያየን ዝም
እንበል! ታዛቢዎትም እንሁን! ዝሙትን ለመከላከል ሁላችንም የምንችለውን ሳይሆን
የሚጠበቅበን እናድርግ! አንዱ ትውልድ ዛፍን ሲተክል ሌላው እንደሚጠለልበት ሁሉ
እንዱ ትውልድ ኃጢአትን ሲዘራ የኃጢአቱ መዘዝ በቀጣዩ ትውልድ ላይ በረጅሙ
ጥላውን ያጠልበታል፡፡ በውጤቱም ያኛው የዚኛው ተከታይ ይሆናል፡፡ በፍርዱም ዕለት
እርስ በርስ ይረጋገማሉ፡፡ አንዱ አስከታይ ሌላኛው ተከታይ ሆነው ሁለቱም በእጥፍ
ይቀጣሉ፡፡ ይህንኑ ማረጋገጥ ከፈለጉ ሱረቱል አዕራፍ ከ38-39 ያሉትን አናቅጽ ያንብቡ፡፡
👇👇👇
Surah Al-A’raf (الأعراف), verses: 38
قَالَ ٱدْخُلُوا۟ فِىٓ أُمَمٍ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِكُم مِّنَ ٱلْجِنِّ وَٱلْإِنسِ فِى ٱلنَّارِ كُلَّمَا دَخَلَتْ أُمَّةٌ لَّعَنَتْ أُخْتَهَا حَتَّىٰٓ إِذَا ٱدَّارَكُوا۟ فِيهَا جَمِيعًا قَالَتْ أُخْرَىٰهُمْ لِأُولَىٰهُمْ رَبَّنَا هَٰٓؤُلَآءِ أَضَلُّونَا فَـَٔاتِهِمْ عَذَابًا ضِعْفًا مِّنَ ٱلنَّارِ قَالَ لِكُلٍّ ضِعْفٌ وَلَٰكِن لَّا تَعْلَمُونَ
«ከጋኔንም ከሰውም ከእናንተ በፊት በእርግጥ ካለፉት ሕዝቦች ጋር ኾናችሁ እሳት ውስጥ ግቡ» ይላቸዋል፡፡ አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር (ያሳሳተቻትን) ብጤዋን ትረግማለች፡፡ መላውም በውስጧ ተሰብስበው በተገናኙም ጊዜ የኋለኛይቱ ለመጀመሪያይቱ (ተከታዮች ለአስከታዮች) «ጌታችን ሆይ! እነዚህ አሳሳቱን፡፡ ከእሳትም ስቃይ እጥፍን ስጣቸው» ትላለች፡፡ (አላህም)፡- ለሁሉም እጥፍ አለው ግን አታውቁም ይላቸዋል፡፡
Share
share share
Share share share
join us on telgrem
https://t.me/httpsLatahzen
ዝሙት በየሜዳው ሲሰበክና ሰዉ ትዳርን እያጣጣለ በዝሙት ሲዘምን እያየን ዝም
እንበል! ታዛቢዎትም እንሁን! ዝሙትን ለመከላከል ሁላችንም የምንችለውን ሳይሆን
የሚጠበቅበን እናድርግ! አንዱ ትውልድ ዛፍን ሲተክል ሌላው እንደሚጠለልበት ሁሉ
እንዱ ትውልድ ኃጢአትን ሲዘራ የኃጢአቱ መዘዝ በቀጣዩ ትውልድ ላይ በረጅሙ
ጥላውን ያጠልበታል፡፡ በውጤቱም ያኛው የዚኛው ተከታይ ይሆናል፡፡ በፍርዱም ዕለት
እርስ በርስ ይረጋገማሉ፡፡ አንዱ አስከታይ ሌላኛው ተከታይ ሆነው ሁለቱም በእጥፍ
ይቀጣሉ፡፡ ይህንኑ ማረጋገጥ ከፈለጉ ሱረቱል አዕራፍ ከ38-39 ያሉትን አናቅጽ ያንብቡ፡፡
👇👇👇
Surah Al-A’raf (الأعراف), verses: 38
قَالَ ٱدْخُلُوا۟ فِىٓ أُمَمٍ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِكُم مِّنَ ٱلْجِنِّ وَٱلْإِنسِ فِى ٱلنَّارِ كُلَّمَا دَخَلَتْ أُمَّةٌ لَّعَنَتْ أُخْتَهَا حَتَّىٰٓ إِذَا ٱدَّارَكُوا۟ فِيهَا جَمِيعًا قَالَتْ أُخْرَىٰهُمْ لِأُولَىٰهُمْ رَبَّنَا هَٰٓؤُلَآءِ أَضَلُّونَا فَـَٔاتِهِمْ عَذَابًا ضِعْفًا مِّنَ ٱلنَّارِ قَالَ لِكُلٍّ ضِعْفٌ وَلَٰكِن لَّا تَعْلَمُونَ
«ከጋኔንም ከሰውም ከእናንተ በፊት በእርግጥ ካለፉት ሕዝቦች ጋር ኾናችሁ እሳት ውስጥ ግቡ» ይላቸዋል፡፡ አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር (ያሳሳተቻትን) ብጤዋን ትረግማለች፡፡ መላውም በውስጧ ተሰብስበው በተገናኙም ጊዜ የኋለኛይቱ ለመጀመሪያይቱ (ተከታዮች ለአስከታዮች) «ጌታችን ሆይ! እነዚህ አሳሳቱን፡፡ ከእሳትም ስቃይ እጥፍን ስጣቸው» ትላለች፡፡ (አላህም)፡- ለሁሉም እጥፍ አለው ግን አታውቁም ይላቸዋል፡፡
Share
share share
Share share share
join us on telgrem
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
🍂🍂🍂
🎈ሴት ልጅ አንዴ ህጓን ከትዳር ውጭ ካጣችው ለወደፊቱ ከባድ የሆነን ዋጋ እንደሚያስከፍላት ማወቅ አለባት❗️
ይሄም እንዳይሆን መንገዶችን መዝጋት አለብሽ #አላህ (ሱብሃነ ወተዓላ) በተከበረው ቃሉ እንዳለው "ላተቅረቡ" (አትቅረቡት) ነው ያለን
እናም እህቴ ከሃራም ፍቅር (ቦይ ፍሬንድ) ከሚባለው በሽታ እራስሽን አርቂ።
ከገባሽበትም እራስሽን በተውበት አፅጂው❗️
Shaaaaaaarr & joiiiiin
https://t.me/httpsLatahzen
🎈ሴት ልጅ አንዴ ህጓን ከትዳር ውጭ ካጣችው ለወደፊቱ ከባድ የሆነን ዋጋ እንደሚያስከፍላት ማወቅ አለባት❗️
ይሄም እንዳይሆን መንገዶችን መዝጋት አለብሽ #አላህ (ሱብሃነ ወተዓላ) በተከበረው ቃሉ እንዳለው "ላተቅረቡ" (አትቅረቡት) ነው ያለን
እናም እህቴ ከሃራም ፍቅር (ቦይ ፍሬንድ) ከሚባለው በሽታ እራስሽን አርቂ።
ከገባሽበትም እራስሽን በተውበት አፅጂው❗️
Shaaaaaaarr & joiiiiin
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አንዱ ወንድማችን አፈቀርኩሽ ላላት ሴት ደብዳቤ ፅፎላት የመለሰችለት ደብዳቤ ነው በጣም ተደስቼባታለሁ
እስኪ እናንተም አምብቡት እንደምትጠቀሙበት ተስፋ አደርጋለሁ።
📨የፃፍክልኝ ደብዳቤ ደርሶኛል እንደዚህ ታስባለህ በዚህ እድሚያችን ይሄንን ነገር ትመኛለህ ብየ ፍፁም አልገነትኩም ብቻ ምን እንደምልህ አላውቅም
ሁለታችንም እምቡጥ ፅጌሬዳዎች እንደሆን ይሰማኛል ለዚውም በእሾህ የታጠሩ ፅጌሬዳዎች ከጠቀጠፍን የምንጠወልግ ከተነካን ደርቀን የምንረግፍ ፅጌሬዳዎች እንደሆን አምናለሁ የዛሬ ስሜታችንን በጥበብ አክመነው የነፍሳችንን ልቀት በልጓም አስረነው ማለፍ ካልቻልን እመነኝ ነጋችን ይበላሻል ሁሉም ነገር በወቅቱና በጊዜው ካልሆነ ሳይደርሱ መድረስ ከመድረስ ያስቀራል እንደተባለው አደጋ ነው።
እረቆ አሳቢ ቅርብ አዳሪ እንዳንሆን ቆም ብለን ማሰብ ይኖርብናል ባንች ፍቅር ምክንያት እንጀራ አልበባልኝ አለ ስትለኝ መሳቅም ማልቀስም ሻትኩኝ ስሜት እንደዚያ ሊያደርግ ይችላል ምግብ የሚከለክል ፍቅር ግን ገርሞኛል።
ወንድም አለም ላይሆን ምኞት በረሃብ ባትቀጣ ይሻልሃል የበላና የተማረ ወድቆ አይወድቅም ሲባል አልሰማህም ግዴለህም በልተህ ቻለው
ትምህርትህንም ቢሆን ተግተህ ብትማር ነው ሚሻለው ለሚያልፍ ስሜት ማለፍ የሌለበትን ቁም ነገር አትጣ አላማና ግብ ይኖርህ ዘንድ በርትተህ መማሩ ካሁኑ ከሚያልፍ ስሜት እጅጉን የላቀ ነው።
ነገ የምትፀፀትም እንዳትሆን ዛሬን መጠቀም ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደልም እኔን ማግኜት ከፈለክ በቂርዓትህ በርትተህ በትምህርትህ መድረስ ካለብህ ስትደርስ በህይወትህ ስኬታማ ስትሆን አባትህ ለአባቴ ሽማግሌ ልከው በወግ ማዕረጉ ይሆናል
አሁን ግን እንደዚህ አይነት እርካሽ ነገር የማስበብበት ጊዜ ስሌለለኝ ከዚህ በኃላ አንድም መልዕክት እንዳትልክልኝ።
አንቺን ካጣሁ አብዳለሁ የምትለውን ቅዠት የማበድ መብትህ እንደተጠበቀ ሁኖ እራስህን ችለህ ብታብድ እንደሚሻልህ እመክርሃለው ምክሬን ካልሰማህ መከራ ሲመክርህ መስማትህ ስለማይቀር እስከዛው ድረስ እማርበት ዘንድ ተወኝ ስልህ እማፀንሃለው።
🍂🍂🍂
The end
↘️
አየሽ እህቴ ዱንያ አላታለለቻትም
ስሜቷንም አልተከተለችም ክብሯንም እንዴት መጠበቅ እንዳለባት ገብቷታል በአላማዋም ጠንካራ እንደሆነች ታስታውቃለች ማሻ አላህ ብያታለሁ አላህ መጨረሻዋን ያሳምርላት።
እህቴ ቆም ብለሽ አስቢ የዱንያ ሂወት እንዳታታልልሽ ይቺ ህይወት በጣም አጭር ናት ወደ አላህ ከሚያርቁሽ ነገሮች ሁሉ እራቂ የሚያቃርብሽን አጥብቀሽ ያዢ።❗️
እህቴ ስላንች ነው ምናገር ወንድ ልጅ ባንቺ አይፈተን ባንቺ አይቸገር ለሳቀው ሁሉ አትሳቂ ለሚጎትትሽ እምቢ በይ ለጣለሽ ሁሉ አትውደቂ ጥሩና መጥፎ ለይተሽ ኸይሩና ሸሩን እወቂ
ሸይጧንን ሸሽተሽ አምልጭው ከአላህ ጋር ዛሬ ታረቂ
ምጮኸው ላንቺ ነው ለወንድሞችሽ እዘኝ በወንጀል አይቶሽ ለምጣው ሀኪማ ሁነሽ አድኚው
በኢስላም ስልጣን ዘምኚ
ግን ከአጉል ቦታ ከፈሳድ ከጥፋት እንዳትገኚ
ሲመክሩሽ ከልብሽ ስሚ ሰምተሽ መልካሙን በመምረጥ ባስተሳሰብሽ እደጊ አምብቢ ተመራመሪ በእውቀት ከፍታ አርጊ በተቅዋ መኖር ከተማርሽ ለሌላው ነገር አትስጊ።
ሼር አድርጉት በግሩፕም በውስጥ መስመርም
ለመልካም ነገር እንሽቀዳደም !
ይህ ⇝ # ቻናል ነው ይቀላቀሉን ብዙ ምንመካከራቸው ነገሮች አሉን
አሁኑኑ በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን
Comment↬ @Nur4843
መገኛችን
Join join join
👇👇👇👇
,https://t.me/httpsLatahzen
እስኪ እናንተም አምብቡት እንደምትጠቀሙበት ተስፋ አደርጋለሁ።
📨የፃፍክልኝ ደብዳቤ ደርሶኛል እንደዚህ ታስባለህ በዚህ እድሚያችን ይሄንን ነገር ትመኛለህ ብየ ፍፁም አልገነትኩም ብቻ ምን እንደምልህ አላውቅም
ሁለታችንም እምቡጥ ፅጌሬዳዎች እንደሆን ይሰማኛል ለዚውም በእሾህ የታጠሩ ፅጌሬዳዎች ከጠቀጠፍን የምንጠወልግ ከተነካን ደርቀን የምንረግፍ ፅጌሬዳዎች እንደሆን አምናለሁ የዛሬ ስሜታችንን በጥበብ አክመነው የነፍሳችንን ልቀት በልጓም አስረነው ማለፍ ካልቻልን እመነኝ ነጋችን ይበላሻል ሁሉም ነገር በወቅቱና በጊዜው ካልሆነ ሳይደርሱ መድረስ ከመድረስ ያስቀራል እንደተባለው አደጋ ነው።
እረቆ አሳቢ ቅርብ አዳሪ እንዳንሆን ቆም ብለን ማሰብ ይኖርብናል ባንች ፍቅር ምክንያት እንጀራ አልበባልኝ አለ ስትለኝ መሳቅም ማልቀስም ሻትኩኝ ስሜት እንደዚያ ሊያደርግ ይችላል ምግብ የሚከለክል ፍቅር ግን ገርሞኛል።
ወንድም አለም ላይሆን ምኞት በረሃብ ባትቀጣ ይሻልሃል የበላና የተማረ ወድቆ አይወድቅም ሲባል አልሰማህም ግዴለህም በልተህ ቻለው
ትምህርትህንም ቢሆን ተግተህ ብትማር ነው ሚሻለው ለሚያልፍ ስሜት ማለፍ የሌለበትን ቁም ነገር አትጣ አላማና ግብ ይኖርህ ዘንድ በርትተህ መማሩ ካሁኑ ከሚያልፍ ስሜት እጅጉን የላቀ ነው።
ነገ የምትፀፀትም እንዳትሆን ዛሬን መጠቀም ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደልም እኔን ማግኜት ከፈለክ በቂርዓትህ በርትተህ በትምህርትህ መድረስ ካለብህ ስትደርስ በህይወትህ ስኬታማ ስትሆን አባትህ ለአባቴ ሽማግሌ ልከው በወግ ማዕረጉ ይሆናል
አሁን ግን እንደዚህ አይነት እርካሽ ነገር የማስበብበት ጊዜ ስሌለለኝ ከዚህ በኃላ አንድም መልዕክት እንዳትልክልኝ።
አንቺን ካጣሁ አብዳለሁ የምትለውን ቅዠት የማበድ መብትህ እንደተጠበቀ ሁኖ እራስህን ችለህ ብታብድ እንደሚሻልህ እመክርሃለው ምክሬን ካልሰማህ መከራ ሲመክርህ መስማትህ ስለማይቀር እስከዛው ድረስ እማርበት ዘንድ ተወኝ ስልህ እማፀንሃለው።
🍂🍂🍂
The end
↘️
አየሽ እህቴ ዱንያ አላታለለቻትም
ስሜቷንም አልተከተለችም ክብሯንም እንዴት መጠበቅ እንዳለባት ገብቷታል በአላማዋም ጠንካራ እንደሆነች ታስታውቃለች ማሻ አላህ ብያታለሁ አላህ መጨረሻዋን ያሳምርላት።
እህቴ ቆም ብለሽ አስቢ የዱንያ ሂወት እንዳታታልልሽ ይቺ ህይወት በጣም አጭር ናት ወደ አላህ ከሚያርቁሽ ነገሮች ሁሉ እራቂ የሚያቃርብሽን አጥብቀሽ ያዢ።❗️
እህቴ ስላንች ነው ምናገር ወንድ ልጅ ባንቺ አይፈተን ባንቺ አይቸገር ለሳቀው ሁሉ አትሳቂ ለሚጎትትሽ እምቢ በይ ለጣለሽ ሁሉ አትውደቂ ጥሩና መጥፎ ለይተሽ ኸይሩና ሸሩን እወቂ
ሸይጧንን ሸሽተሽ አምልጭው ከአላህ ጋር ዛሬ ታረቂ
ምጮኸው ላንቺ ነው ለወንድሞችሽ እዘኝ በወንጀል አይቶሽ ለምጣው ሀኪማ ሁነሽ አድኚው
በኢስላም ስልጣን ዘምኚ
ግን ከአጉል ቦታ ከፈሳድ ከጥፋት እንዳትገኚ
ሲመክሩሽ ከልብሽ ስሚ ሰምተሽ መልካሙን በመምረጥ ባስተሳሰብሽ እደጊ አምብቢ ተመራመሪ በእውቀት ከፍታ አርጊ በተቅዋ መኖር ከተማርሽ ለሌላው ነገር አትስጊ።
ሼር አድርጉት በግሩፕም በውስጥ መስመርም
ለመልካም ነገር እንሽቀዳደም !
ይህ ⇝ # ቻናል ነው ይቀላቀሉን ብዙ ምንመካከራቸው ነገሮች አሉን
አሁኑኑ በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን
Comment↬ @Nur4843
መገኛችን
Join join join
👇👇👇👇
,https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሊቃኡል ኢኽዋን
ሰበቡን ሊልጉፍራን
ይላሉ።
ወንድሞች ጋር በፍቅር መገናኘት
ሰበብ ነው የአላህን ምህረት ለማግኘት።
እንደማለት።
nice to meet you
Glad to see you ይላል ፈረንጅ።
* ወንድምን በእዝነት ዐይን በማየት ብቻ የሚማር ጥፋት አለ። ተዛዘኑ ።
* በዉዴታ በመጨባበጥ ብቻ ሚረግፍ ኃጢአት አለ። ደስ ብሏችሁ ተጨባበጡ።
* በፈገግታ በመገናኘት ብቻ የሚወርድ ሽክም አለ። ፈገግ በሉ።
* ጥላቻ፣ በቀል፣ ምቀኝነት፣ ቂም፣ ጎሚ ... ሞት ነው።
አራግፉና ነፃና ሕያው ሆናችሁ፣ ቀና ዘና ብላችሁ ኑሩ።
ሰባሐል ኸይር
ጥሩ የፍቅር ቀን ይሁንላችሁ።
ሰበቡን ሊልጉፍራን
ይላሉ።
ወንድሞች ጋር በፍቅር መገናኘት
ሰበብ ነው የአላህን ምህረት ለማግኘት።
እንደማለት።
nice to meet you
Glad to see you ይላል ፈረንጅ።
* ወንድምን በእዝነት ዐይን በማየት ብቻ የሚማር ጥፋት አለ። ተዛዘኑ ።
* በዉዴታ በመጨባበጥ ብቻ ሚረግፍ ኃጢአት አለ። ደስ ብሏችሁ ተጨባበጡ።
* በፈገግታ በመገናኘት ብቻ የሚወርድ ሽክም አለ። ፈገግ በሉ።
* ጥላቻ፣ በቀል፣ ምቀኝነት፣ ቂም፣ ጎሚ ... ሞት ነው።
አራግፉና ነፃና ሕያው ሆናችሁ፣ ቀና ዘና ብላችሁ ኑሩ።
ሰባሐል ኸይር
ጥሩ የፍቅር ቀን ይሁንላችሁ።
አንዱ አላህን ፈሪ ወንድማችን በጣም የሚወዳትን ልጅ እንዲህ ሲል ተሰናበታት
አስተማሪ ነው ኢንሻ አላህ እንደምንጠቀምበት ተስፋ አደርጋለሁ።
📨 እንዲህ እየናፈቅሽኝም ቢሆን ላገኝሽ አልፈልግም
ምክንያቱም እኔ ጌታየን ተገናኝ መሆኔን አውቃለሁ
አውቃለሁም ላስተዳድርሽ አልችልም እንዲሁም ላገባሽ ሀቅም ስለሌለኝ ውበትሽ መፈተኛየ ነው
ስለዚህ ወዳንቺ እየተሳብኩ አንችን ወደኔ አላቀርብሽም ሀራም በሆነ መልኩ ቀርቤሽ ባገኝሽ ተሸናፊው እኔ ነኝ ታዲያ ለምን እቀርብሻለሁ
እናም ወደ ጌታየ ስደትን ስጀምር ስንቄ ተቅዋ(አላህን ፍራቻ) እንዲሆን ፈላጊ ነኝ።
አየሽ አንዳንዱ በገንዘቡ ወዳጆቹን ያቀርባል ሌላው በቁንጅናው ቁንጅናዎችን ይጠራል
እኔ ግን ላንቺ ያለኝን ፍቅር ሰውቼ የጌታየን ፍቅር ማግኜት እፈልጋለሁ
ብቀርብሽ እንደምትጠጊኝ እርግጠኛ ሁኜ ሳለ እርቅሻለሁ ምክንያቱም እኔ ጌታየን የበለጠ በጥሩ ስራ መቅረብ እፈልጋለሁ
አዎ የእርሱ ፍቅር የእርሱ እርዳታ አንችን እንደሚያስረሳኝ አምኜም ደህና ሁኚ እልሻለሁ
ደህና ሁኚ እኔ ወደ ጌታየ ሂያጅ ነኝ መንገዴንም ይመራኛል
የአላህ ፍቃድ ከሆነ ዘለዓለማዊ በሆነው ሀገር (ጀነት) እንገናኛለን።
❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️
አላሁ አክበር❗️
አየህ አንተ የአኼራ ጓደኛየ ስማሽ እህቴ ዱንያ አላታለለችውም ሴት ልጅም አልፈተነችውም
ስማሽ ሰማህ ይሄ ወንድማችን ስሜቱን እንዴት ለአላህ ብሎ መቆጣጠር እንደቻለ
እንማርበት ካለፈው ያልተማረ ሌላ በምን ሊማር ይችላል።
እንደዚህ ወንድማችን ወደ ትዳር መግባት ካልቻልን ከሀራም ፍቅር መራቅ አለብን ለሚያልፍ ስሜት አላህን አናምፀው።
ወላሂ የስሜት ጥፍጥናው ሳያልቅ ምሬቱ ያደፈርሰዋል ማለትም ስሜታችንን ተቆጣጥረን ፈተናውን መወጣት ካልቻልን ባጭር ጊዜ አላህ ብቻ የሚያውቀው ጭንቀትና ቁጭት ነው ሚለቅብን እና ስሜታችንን እናሸንፈው።
አንተ ወንድሜ አንቺም እህቴ ዱንያ ናት አውቃለው ወጣትነት ፈተናው ከባድ ነው ግን ከአላህ ያለውን ውድ ሀገር ጀነት ለሚፈልግ ፈተናዎቹ ቀላል ናቸው ምክንያቱም ክፍያው ውድ እንደሆነ ያውቃል ክፍያዋም ጀነት ናት። ይህቺ እድሜ ደግሞ ተመልሳ አትመጣም።
ደስታ በሃራም ፍቅር ውስጥ ትንሽና ጊዜያዊ ነው እኛ ግን ትልቅ ደስታ እንዳለ ነው ምናስበው ግን በጣም ትንሽ ነው ከግዜ በኋላ አላህ ብቻ የሚያውቀው ጭንቀትና ቁጭት ነው ሚለቅብን ለምን ይሄን አደረኩ ለምን ለምን እያልን እራሳችንን መውቀስ እንጀምራለን ምክንያቱም የሸይጧን መንገድ ነው።
ወላሂ ምንም ኸይር ነገር የለውም
ልብ ማድረቅ ግዜን መግደል ገንዘብ ማጥፊያ አላህን ማመፅ ብቻ ነው ትርፉ።
ግን ይሄን ፈተና አላህ ካዘነላቸው በቀር ፈተናውን ይወድቃሉ ሸይጧንም ይስቅባቸዋል።
እና ስሜታችንን ያዝ አድርገን ጀነትን በማሰብ ወጣትነታችንን እንጠቀምበት አላህን የበለጠ ለማወቅና ለመገዛት ጀነትንም ለመውረስ እንቻኮል።
ፍቅር ወዳቂ ነው የአላህ ፍቅር ግን ሁሌም ህያው ነው በሁለቱም ሀገር አይወድቅም።
ወላሂ በሃራም ተነካክተህ ተነካክተሽ ትዳር ውስጥ ብትገቢም አላህ ለትዳርሽ ጥፍጥና አይሰጥሽም እና እንዴት ነው ልጆችሽን በንፁህ መንፈስ ማሳደግ ምትችይው
ልጆችሽ ያንችን በሀራም ያሳለፍሽውን አይነት ጊዜ እንዲያሳልፉ ትፈልጊያለሽ❓ አትፈልጊማ እና እራስሽን ሳታስተካክይ እንዴት ነው ልጆችሽን ማስተካክል የምትችይው አንተስ ወንድሜ እንዴት ነው ቁጥብ የሆኑ የዚህ ዲን የበላይነት የሚያስመልሱ ልጆችን ማፍራግ ምትችለው በዚህ በሀራም መንገድ ተገናኝተህ።
እስኪ ጠንካራ እንደሆንሽ ለውስጥሽ አሳምኝውና ከዚህ የሃራም ፍቅር ውጪ ወይም ባስቸኳይ ወደ ትዳር ቀይሪው።
ወላሂ አላህ ያግዝሻል እስካሁን የሰራሽውንም ወንጀል አላህ ይምርሻል ወደ አላህ ከተመለሽ። አስታውሽ እህቴ አስታውስ ወንድሜ ከወንጀል የተመለሰ ልክ ወንጀል እንደሌለበት ነው ኧረ እንደውም አላህ ይደሰትበታል።
አላህ ተመላሾችንና ተጥራሪዎችን ይወዳል።
👉 ጓደኛሽ ወይም በሃራም ፍቅር አብሮሽ ያለው ሰው ጠንካራ ሁኖ እራሱን አሸንፎ ከዚህ የሃራም ፍቅር ሊያስወጣሽ ካልቻለ አንቺ ጠንካራ ሁነሽ ለመራቅ ሞክሪ
ይሄን ስታደርጊ ጓደኛሽ ከተቃወመሽ ከጠላሽ ከመጀመሪያውም አይወድሽም ማለት ነው ግን ይሄን ስታደርጊ ደስተኛ ሁኖ ወደ ሀላል(ትዳር) ለመቀየር ከቻለ የእውነት ይወድሻል ማለት ነው።
ወይም ሊያገባሽ ሳይችል ቀርቶ ግኑኝነቱን ካቆመ ይወድሻል ማለት ነው ምክንያቱም ወደ አላህ እያቃረበሽ ነው።
እና በዚህ ማረጋገጥ ትችያለሽ ግን ብዙዎች ለሀራም ነገር እስከሚያመቻቹሽ ድረስ ነው አብረውሽ ያሉት።
☞ የቀረውን እናስተካክል ያለፈውን ይምረናል ካልሆነ ግን ባለፈውም በቀረውም እንያዛለን።
እንቻኮል ወደ አላህ ባረከላሁ ፊኩም።
ወሰላሙዓለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ
ለምንድን ነው ኢስላማዊ መልዕክቶችን ሼር ለማድረግ የምናፈረው በሀይማኖታችን እናፍራለን እንዴ❗❓
አናፍርማ❓ ስለዚህ ይሄን መልዕክት ብቻ ሳይሆን የምናገኘውን ጠቃሚ የምንለውን መልዕክቶች ሼር ማድረግ እንልመድ።
እስኪ በውጥ መስመር ለምናውቃቸው ለምንወዳቸው ሼር እናድርግላቸው አይታወቅም ወደ አላህ የመመለሳቸው ሰበብ ልንሆን እንችላለን።
የፈለገውም የሚመራው የፈለገው የሚያጠመው አላህ ብቻ ነው ከኛ ሼር በማድረግ ሰበቡን ማድረስ ብቻ ነው ሚጠበቀው።
coment ⇝ @Nur4843
ይቀላቀሉን ባለንበት ተጨባጭ በሆኑ ነገሮች ላይ እንመካከር
👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
አስተማሪ ነው ኢንሻ አላህ እንደምንጠቀምበት ተስፋ አደርጋለሁ።
📨 እንዲህ እየናፈቅሽኝም ቢሆን ላገኝሽ አልፈልግም
ምክንያቱም እኔ ጌታየን ተገናኝ መሆኔን አውቃለሁ
አውቃለሁም ላስተዳድርሽ አልችልም እንዲሁም ላገባሽ ሀቅም ስለሌለኝ ውበትሽ መፈተኛየ ነው
ስለዚህ ወዳንቺ እየተሳብኩ አንችን ወደኔ አላቀርብሽም ሀራም በሆነ መልኩ ቀርቤሽ ባገኝሽ ተሸናፊው እኔ ነኝ ታዲያ ለምን እቀርብሻለሁ
እናም ወደ ጌታየ ስደትን ስጀምር ስንቄ ተቅዋ(አላህን ፍራቻ) እንዲሆን ፈላጊ ነኝ።
አየሽ አንዳንዱ በገንዘቡ ወዳጆቹን ያቀርባል ሌላው በቁንጅናው ቁንጅናዎችን ይጠራል
እኔ ግን ላንቺ ያለኝን ፍቅር ሰውቼ የጌታየን ፍቅር ማግኜት እፈልጋለሁ
ብቀርብሽ እንደምትጠጊኝ እርግጠኛ ሁኜ ሳለ እርቅሻለሁ ምክንያቱም እኔ ጌታየን የበለጠ በጥሩ ስራ መቅረብ እፈልጋለሁ
አዎ የእርሱ ፍቅር የእርሱ እርዳታ አንችን እንደሚያስረሳኝ አምኜም ደህና ሁኚ እልሻለሁ
ደህና ሁኚ እኔ ወደ ጌታየ ሂያጅ ነኝ መንገዴንም ይመራኛል
የአላህ ፍቃድ ከሆነ ዘለዓለማዊ በሆነው ሀገር (ጀነት) እንገናኛለን።
❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️
አላሁ አክበር❗️
አየህ አንተ የአኼራ ጓደኛየ ስማሽ እህቴ ዱንያ አላታለለችውም ሴት ልጅም አልፈተነችውም
ስማሽ ሰማህ ይሄ ወንድማችን ስሜቱን እንዴት ለአላህ ብሎ መቆጣጠር እንደቻለ
እንማርበት ካለፈው ያልተማረ ሌላ በምን ሊማር ይችላል።
እንደዚህ ወንድማችን ወደ ትዳር መግባት ካልቻልን ከሀራም ፍቅር መራቅ አለብን ለሚያልፍ ስሜት አላህን አናምፀው።
ወላሂ የስሜት ጥፍጥናው ሳያልቅ ምሬቱ ያደፈርሰዋል ማለትም ስሜታችንን ተቆጣጥረን ፈተናውን መወጣት ካልቻልን ባጭር ጊዜ አላህ ብቻ የሚያውቀው ጭንቀትና ቁጭት ነው ሚለቅብን እና ስሜታችንን እናሸንፈው።
አንተ ወንድሜ አንቺም እህቴ ዱንያ ናት አውቃለው ወጣትነት ፈተናው ከባድ ነው ግን ከአላህ ያለውን ውድ ሀገር ጀነት ለሚፈልግ ፈተናዎቹ ቀላል ናቸው ምክንያቱም ክፍያው ውድ እንደሆነ ያውቃል ክፍያዋም ጀነት ናት። ይህቺ እድሜ ደግሞ ተመልሳ አትመጣም።
ደስታ በሃራም ፍቅር ውስጥ ትንሽና ጊዜያዊ ነው እኛ ግን ትልቅ ደስታ እንዳለ ነው ምናስበው ግን በጣም ትንሽ ነው ከግዜ በኋላ አላህ ብቻ የሚያውቀው ጭንቀትና ቁጭት ነው ሚለቅብን ለምን ይሄን አደረኩ ለምን ለምን እያልን እራሳችንን መውቀስ እንጀምራለን ምክንያቱም የሸይጧን መንገድ ነው።
ወላሂ ምንም ኸይር ነገር የለውም
ልብ ማድረቅ ግዜን መግደል ገንዘብ ማጥፊያ አላህን ማመፅ ብቻ ነው ትርፉ።
ግን ይሄን ፈተና አላህ ካዘነላቸው በቀር ፈተናውን ይወድቃሉ ሸይጧንም ይስቅባቸዋል።
እና ስሜታችንን ያዝ አድርገን ጀነትን በማሰብ ወጣትነታችንን እንጠቀምበት አላህን የበለጠ ለማወቅና ለመገዛት ጀነትንም ለመውረስ እንቻኮል።
ፍቅር ወዳቂ ነው የአላህ ፍቅር ግን ሁሌም ህያው ነው በሁለቱም ሀገር አይወድቅም።
ወላሂ በሃራም ተነካክተህ ተነካክተሽ ትዳር ውስጥ ብትገቢም አላህ ለትዳርሽ ጥፍጥና አይሰጥሽም እና እንዴት ነው ልጆችሽን በንፁህ መንፈስ ማሳደግ ምትችይው
ልጆችሽ ያንችን በሀራም ያሳለፍሽውን አይነት ጊዜ እንዲያሳልፉ ትፈልጊያለሽ❓ አትፈልጊማ እና እራስሽን ሳታስተካክይ እንዴት ነው ልጆችሽን ማስተካክል የምትችይው አንተስ ወንድሜ እንዴት ነው ቁጥብ የሆኑ የዚህ ዲን የበላይነት የሚያስመልሱ ልጆችን ማፍራግ ምትችለው በዚህ በሀራም መንገድ ተገናኝተህ።
እስኪ ጠንካራ እንደሆንሽ ለውስጥሽ አሳምኝውና ከዚህ የሃራም ፍቅር ውጪ ወይም ባስቸኳይ ወደ ትዳር ቀይሪው።
ወላሂ አላህ ያግዝሻል እስካሁን የሰራሽውንም ወንጀል አላህ ይምርሻል ወደ አላህ ከተመለሽ። አስታውሽ እህቴ አስታውስ ወንድሜ ከወንጀል የተመለሰ ልክ ወንጀል እንደሌለበት ነው ኧረ እንደውም አላህ ይደሰትበታል።
አላህ ተመላሾችንና ተጥራሪዎችን ይወዳል።
👉 ጓደኛሽ ወይም በሃራም ፍቅር አብሮሽ ያለው ሰው ጠንካራ ሁኖ እራሱን አሸንፎ ከዚህ የሃራም ፍቅር ሊያስወጣሽ ካልቻለ አንቺ ጠንካራ ሁነሽ ለመራቅ ሞክሪ
ይሄን ስታደርጊ ጓደኛሽ ከተቃወመሽ ከጠላሽ ከመጀመሪያውም አይወድሽም ማለት ነው ግን ይሄን ስታደርጊ ደስተኛ ሁኖ ወደ ሀላል(ትዳር) ለመቀየር ከቻለ የእውነት ይወድሻል ማለት ነው።
ወይም ሊያገባሽ ሳይችል ቀርቶ ግኑኝነቱን ካቆመ ይወድሻል ማለት ነው ምክንያቱም ወደ አላህ እያቃረበሽ ነው።
እና በዚህ ማረጋገጥ ትችያለሽ ግን ብዙዎች ለሀራም ነገር እስከሚያመቻቹሽ ድረስ ነው አብረውሽ ያሉት።
☞ የቀረውን እናስተካክል ያለፈውን ይምረናል ካልሆነ ግን ባለፈውም በቀረውም እንያዛለን።
እንቻኮል ወደ አላህ ባረከላሁ ፊኩም።
ወሰላሙዓለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ
ለምንድን ነው ኢስላማዊ መልዕክቶችን ሼር ለማድረግ የምናፈረው በሀይማኖታችን እናፍራለን እንዴ❗❓
አናፍርማ❓ ስለዚህ ይሄን መልዕክት ብቻ ሳይሆን የምናገኘውን ጠቃሚ የምንለውን መልዕክቶች ሼር ማድረግ እንልመድ።
እስኪ በውጥ መስመር ለምናውቃቸው ለምንወዳቸው ሼር እናድርግላቸው አይታወቅም ወደ አላህ የመመለሳቸው ሰበብ ልንሆን እንችላለን።
የፈለገውም የሚመራው የፈለገው የሚያጠመው አላህ ብቻ ነው ከኛ ሼር በማድረግ ሰበቡን ማድረስ ብቻ ነው ሚጠበቀው።
coment ⇝ @Nur4843
ይቀላቀሉን ባለንበት ተጨባጭ በሆኑ ነገሮች ላይ እንመካከር
👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
° ዝሙት በባህሪው እንስሳዊ ወንጀል ነው፡፡ ግለሰቡም ዝሙት ላይ የሚወድቀው ሥጋዊ ፍላጎቱ
ከሕሊናው መሪነት ውጭ ሲሆንበት፣ ፆታዊ ርሀቡ አያሎበት ሲገኝና እራሱን መቆጣጠር ሲያቅተው ነው፡፡ በውጤቱም በዝሙት ጊዜ የግለሰቡ መንፈሳዊና አዕምሯዊ ጎኖች በሥጋዊ (እንስሳዊ) ጎኑ ይሸነፋሉ፤ ይደፈጠጣሉ፡፡ አላህ (ሱብሃነ ወተዓላ) ያስቀመጣቸው የወሲብ ሕግጋት ይጣሳሉ፡፡ የወሲብ ዓላማና ግቡ ይቀለበሳል፡፡ ልክ ግለሰቡ አምላካዊውን ድንበር መተላለፍ ሲጀምር መንፈሳዊ ጎኑና ሕሊናዊ
ምሪቱ ዕረፍት ይወጣሉ፤ እንስሳዊ ባህሪው ግን እርሱን ይቆጣጠረዋል፡፡ በዚህን ጊዜ ግለሰቡ የሕሊና እስረኛ ይሆናል። ለዚህም ነው ዝሙት ለሕሊና እስራት ያጋልጣል፤ ብሎም ዚና እንስሳዊ ኃጢአት ነው የሚባለው፡፡ እናም ዝሙትን ሠርተው የሕሊና እስረኛ ከመሆን በግፍ ዘብጥያ ወርደው አካላዊ እስራትን መቀበል ይሻላል። ምክንያቱም እንደ ንጹሕ ሕሊና ሰላም የሚሰጥ ነገር የለምና፡፡
#ለወዳጀዎ_ያካፍሉ
Join us on
telgram channel ↷⇙
https://t.me/httpsLatahzen
ከሕሊናው መሪነት ውጭ ሲሆንበት፣ ፆታዊ ርሀቡ አያሎበት ሲገኝና እራሱን መቆጣጠር ሲያቅተው ነው፡፡ በውጤቱም በዝሙት ጊዜ የግለሰቡ መንፈሳዊና አዕምሯዊ ጎኖች በሥጋዊ (እንስሳዊ) ጎኑ ይሸነፋሉ፤ ይደፈጠጣሉ፡፡ አላህ (ሱብሃነ ወተዓላ) ያስቀመጣቸው የወሲብ ሕግጋት ይጣሳሉ፡፡ የወሲብ ዓላማና ግቡ ይቀለበሳል፡፡ ልክ ግለሰቡ አምላካዊውን ድንበር መተላለፍ ሲጀምር መንፈሳዊ ጎኑና ሕሊናዊ
ምሪቱ ዕረፍት ይወጣሉ፤ እንስሳዊ ባህሪው ግን እርሱን ይቆጣጠረዋል፡፡ በዚህን ጊዜ ግለሰቡ የሕሊና እስረኛ ይሆናል። ለዚህም ነው ዝሙት ለሕሊና እስራት ያጋልጣል፤ ብሎም ዚና እንስሳዊ ኃጢአት ነው የሚባለው፡፡ እናም ዝሙትን ሠርተው የሕሊና እስረኛ ከመሆን በግፍ ዘብጥያ ወርደው አካላዊ እስራትን መቀበል ይሻላል። ምክንያቱም እንደ ንጹሕ ሕሊና ሰላም የሚሰጥ ነገር የለምና፡፡
#ለወዳጀዎ_ያካፍሉ
Join us on
telgram channel ↷⇙
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ወቃሽቷ ነፍስ
ዛሬ ገብተህ ከሙስሊሞች ተጎራብተህ
ሶላት ይዘህ ከጎናቸው ተጎናብሰህ
ረሃብ ጥማት በፆም ሰበብ ተጎንጭተህ
ሙስሊም ሁነህ በተግባርህ አስመስክረህ
እንዳትወጣ ከዚህ ኒዕማ ነክሰህ ያዘው
ልፋት ጥረት ውጤትህን አታራክሰው
የትናንቱን አምላክህን ነው ዛሬ ደርሰህ ያመለከው
ነገም ከርሞም የነበረው የሚኖረው ሁሌ ህያው
እጅ እንዳትሰጥ ለስሜትህ አታስቀጣኝ በስህተትህ ወቅስሃለሁ እኔ ነፍስህ
አታስወጣም ከራህመቱ ሰልችቶኛል መወስለቱ
ከኢባዳ መራቆቱ ከዋጅባት መጣላቱ ከሱና ጋር መጋጨቱ እስከመቼ ልሁን ከንቱ ጠቅሞኝ ሳለ መመራቱ
አሻፈረኝ ብየሃለው እኔ ነፍስህ አታስቀጣኝ በመታዘዝ ለስሜትህ
ነገም ዛሬም የምቀጣው እኔ ሳለሁ ስለምንስ አትሰማኝም ወቅስሃለው
እኔ ወቃሽ ነፍስህ ይሄው ይዤሃለው
ከገሃነም ከቀብር ውስጥ ከዱንያም ፈተናዎች አታስቀጣኝ ራህመት ፈልግ ከአረህማን አትሰላች ዛሬ ገብተህ ሰጋጅ ሁነህ ጷሚ ሁነህ ከሷሊሆች ተጎራብተህ በዚህ ቀጥል አንተ በኔ ትድናለህ
አሁን አወክ የስሜትና የአቅልህን ማንስ ወዴት ምስን ወዴት ሚመራህን ንቃ ተከተለው ዛሬ ለዚህ ያበቃህን ወደ እውቀት ወደ ተውሂድ የመራህን ወደ ሶላት ወደ ሲያም ያቅጣጨህን የአረህማን ትዕዛዛትን የረሱልን ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ፈለጎችን ተቀብሎ በተግባር ላይ ያዋለውን የረካውን በዚክሪላህ ተከተላት ወቃሽ ነፍስህን
share share share
join us on
telegram channel
https://t.me/httpsLatahzen
ዛሬ ገብተህ ከሙስሊሞች ተጎራብተህ
ሶላት ይዘህ ከጎናቸው ተጎናብሰህ
ረሃብ ጥማት በፆም ሰበብ ተጎንጭተህ
ሙስሊም ሁነህ በተግባርህ አስመስክረህ
እንዳትወጣ ከዚህ ኒዕማ ነክሰህ ያዘው
ልፋት ጥረት ውጤትህን አታራክሰው
የትናንቱን አምላክህን ነው ዛሬ ደርሰህ ያመለከው
ነገም ከርሞም የነበረው የሚኖረው ሁሌ ህያው
እጅ እንዳትሰጥ ለስሜትህ አታስቀጣኝ በስህተትህ ወቅስሃለሁ እኔ ነፍስህ
አታስወጣም ከራህመቱ ሰልችቶኛል መወስለቱ
ከኢባዳ መራቆቱ ከዋጅባት መጣላቱ ከሱና ጋር መጋጨቱ እስከመቼ ልሁን ከንቱ ጠቅሞኝ ሳለ መመራቱ
አሻፈረኝ ብየሃለው እኔ ነፍስህ አታስቀጣኝ በመታዘዝ ለስሜትህ
ነገም ዛሬም የምቀጣው እኔ ሳለሁ ስለምንስ አትሰማኝም ወቅስሃለው
እኔ ወቃሽ ነፍስህ ይሄው ይዤሃለው
ከገሃነም ከቀብር ውስጥ ከዱንያም ፈተናዎች አታስቀጣኝ ራህመት ፈልግ ከአረህማን አትሰላች ዛሬ ገብተህ ሰጋጅ ሁነህ ጷሚ ሁነህ ከሷሊሆች ተጎራብተህ በዚህ ቀጥል አንተ በኔ ትድናለህ
አሁን አወክ የስሜትና የአቅልህን ማንስ ወዴት ምስን ወዴት ሚመራህን ንቃ ተከተለው ዛሬ ለዚህ ያበቃህን ወደ እውቀት ወደ ተውሂድ የመራህን ወደ ሶላት ወደ ሲያም ያቅጣጨህን የአረህማን ትዕዛዛትን የረሱልን ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ፈለጎችን ተቀብሎ በተግባር ላይ ያዋለውን የረካውን በዚክሪላህ ተከተላት ወቃሽ ነፍስህን
share share share
join us on
telegram channel
https://t.me/httpsLatahzen
አዲስ ወደ ጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ:
-- @kjumj_official_bot--
Barattota haaraa UNIVERSITY JIMMA isin gahee hunda:-
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
እንደሚታወቀው ዩኒቨርሲቲያችን ግንቦት 04 እና 05 መጥራቱ ይታወቃል ስለዚህ ወደ ግቢ ስትመጡ ያለምንም መንገላታት ለመቀበል ሙስሊም ተማሪዎች ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቀው እናንተ በጉጉት እየጠበቁ ነው።
በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ወንድሞች ማግኝት ትችላላቹ።
Akkuma beekamu Yuunivarsitiin Jimmaa Barattoota haaraa bara 2014 MoE irra gara JU tti ramadamtaniif waamicha kan taasisee Caamsaa 04 fi 05 tahu isaa kan beekamudha kanaaf JAMA'AN BARATTOTA UNIVERSITY JIMMA isiin simachuf qophii isaa xumuratee haawwiin isiin egaa jira .
®Main campus®
~ማዕሩፍ ሰዒድ-MARUF SAID - 0945020813
~አወል ኸድር ~AWOL KADIR-0910502916
~አብዱልአዚዝ ኢድሪስ~ABDULAZIZ IDRIS - 0949916760
ሙሀመድ ጀማል ~MOHAMMED JEMAL- 0910857885
®JIT CAMPUS ®
~አንዋር መሀመድ ~ANWAR MOHAMMED - 0920886879
~ሲቶሌ አባስ ~SITOLE ABAS- 0972180276
~አብደላህ ሸምሰዲን ~ ABDALLAH SHAMSUDIN- 0948780414
®AGRI CAMPUS ®
-ሚፈታህ ጀማል ~MIFTAH JAMAL- 0930474983
-ጁድ አህመድ ~JUD AHMAD - 0960238991
ስለየትኛውም መረጃ ትብብር ለምትፈልጉ
ወንድም እህቶች በነዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉ።
*ለበለጠ መረጃ ይህን ቦት ተጠቀሙ
*fresh ተማሪዎች በዚህ bot መመዝገብ ትችላላችሁ
*Barattonni #Fresh taatan Bot ii jama'a kanaan #galmaa'u ni dandessan.
--------------
@kjumj_official_bot
--------------
*Main campus ለምትመጡ ተማሪዎች جماعة طلاب المسلمين بجامعة جما JUMJ ተብሎ የተፃፈበት ነጭ ቲሸርት አርገን እንቀበላችሁዋለን።
*Main campus barattota galtaniif T-shirt جماعة طلاب المسلمين بجامعة جما JUMJ kan jedhu, uffannaa kanaan kan isiin simannu ta'u isiin beksifna.
*Yeroo dhuuftan odeffannoo barbaaddan argachuufi akka hin rakkaneef bilbila Amiroota Jama'a kana fayyadamaa.
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀምዓ
JAMA'A BARATTOOTA YUNIVERSITII JIMMA
#Share #Share waliif godhaa!
@jumjofficialpage
https://t.me/JUMJk_Da3wa
https://t.me/KjumjVoice
-- @kjumj_official_bot--
Barattota haaraa UNIVERSITY JIMMA isin gahee hunda:-
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
እንደሚታወቀው ዩኒቨርሲቲያችን ግንቦት 04 እና 05 መጥራቱ ይታወቃል ስለዚህ ወደ ግቢ ስትመጡ ያለምንም መንገላታት ለመቀበል ሙስሊም ተማሪዎች ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቀው እናንተ በጉጉት እየጠበቁ ነው።
በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ወንድሞች ማግኝት ትችላላቹ።
Akkuma beekamu Yuunivarsitiin Jimmaa Barattoota haaraa bara 2014 MoE irra gara JU tti ramadamtaniif waamicha kan taasisee Caamsaa 04 fi 05 tahu isaa kan beekamudha kanaaf JAMA'AN BARATTOTA UNIVERSITY JIMMA isiin simachuf qophii isaa xumuratee haawwiin isiin egaa jira .
®Main campus®
~ማዕሩፍ ሰዒድ-MARUF SAID - 0945020813
~አወል ኸድር ~AWOL KADIR-0910502916
~አብዱልአዚዝ ኢድሪስ~ABDULAZIZ IDRIS - 0949916760
ሙሀመድ ጀማል ~MOHAMMED JEMAL- 0910857885
®JIT CAMPUS ®
~አንዋር መሀመድ ~ANWAR MOHAMMED - 0920886879
~ሲቶሌ አባስ ~SITOLE ABAS- 0972180276
~አብደላህ ሸምሰዲን ~ ABDALLAH SHAMSUDIN- 0948780414
®AGRI CAMPUS ®
-ሚፈታህ ጀማል ~MIFTAH JAMAL- 0930474983
-ጁድ አህመድ ~JUD AHMAD - 0960238991
ስለየትኛውም መረጃ ትብብር ለምትፈልጉ
ወንድም እህቶች በነዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉ።
*ለበለጠ መረጃ ይህን ቦት ተጠቀሙ
*fresh ተማሪዎች በዚህ bot መመዝገብ ትችላላችሁ
*Barattonni #Fresh taatan Bot ii jama'a kanaan #galmaa'u ni dandessan.
--------------
@kjumj_official_bot
--------------
*Main campus ለምትመጡ ተማሪዎች جماعة طلاب المسلمين بجامعة جما JUMJ ተብሎ የተፃፈበት ነጭ ቲሸርት አርገን እንቀበላችሁዋለን።
*Main campus barattota galtaniif T-shirt جماعة طلاب المسلمين بجامعة جما JUMJ kan jedhu, uffannaa kanaan kan isiin simannu ta'u isiin beksifna.
*Yeroo dhuuftan odeffannoo barbaaddan argachuufi akka hin rakkaneef bilbila Amiroota Jama'a kana fayyadamaa.
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀምዓ
JAMA'A BARATTOOTA YUNIVERSITII JIMMA
#Share #Share waliif godhaa!
@jumjofficialpage
https://t.me/JUMJk_Da3wa
https://t.me/KjumjVoice