ይ ቀ ጥ ል ኢባዳሽ
----------------------\\\
ወደ መልካም ስራ ከተጓዘ ልብሽ፣
የረመዷንን ወር ስበብ አድርጎልሽ፣
መልካምን በመስራት ወደ አላህ ተቃርበሽ፣
ከአፀያፊ ተግባር ከወጀሎች ርቀሽ፣
ጌዜሽን በአግባቡ መጠቀም ጀምረሽ፣
ዚክርና ዱዓ ተላምዶ ምላስሽ፣
ወቅቱን በመጠበቅ ሶላትሽን ሰግደሽ፣
መሰላቸት ሳይኖር ቁርዓንን ቀርተሽ፣
በረመዷን ወር ውስጥ በኢባዳ ፀንተሽ ፣
ላለፉት ስህተት ማህርታን ጠይቀሽ፣
ሙዚቃን ነሽዳን ከስልክሽ አጥፍተሽ፣
ከሀሜት ከወሬ ከዛዛታ ርቀሽ፣
ለኸይር ተገርቶ የደረቀው ልብሽ፣
ለአንድወር ቆይተሽ በዚህ ምርጥ ሀልሽ፣
------------------------------------------------
ታድያ ለምን ይሆን የረመዳንወር ሲያልቅ ወጀል መዳፈረሽ
አስራ አንድ ወር ሙሉ ከድን ተዘናግተሽ፣
ለአንዷ ወርብቻ ለምን ትነቂያለሽ፣
ኢባዳን ለአዲት ወር ማነው ያስተማረሽ፣
በረመዷን ወር ላይ ሱና ሳይቀር ሰግደሽ፣
ረመዷን ሲፈታ ዋጅብ ትተያለሽ፣
በሰይጣን ውስወሳ ይሰወራል ልብሽ፣
አላህን በማመፅ ቢዚ ትሆኛልሽ፣
መልሶ ይቆሻል ያ የጠራው ልብሽ፣
ታድያ ምን ፋይዳ አለው ያሁሉ ልፋትሽ፣
በኢባዳ ፀንተሽ ካላማረ አቋምሽ፣
ምንም ጥቅም የለው ረመዷን መቆምሽ፣
ይቅር መታለሉ ይቀጥል ኢባዳሽ፣
በህይወት እስካለሽ እስከለተ ሞትሽ፣ እንድትገዥው ነው አላህ የፈጠረሽ፣
---------------------------------------------
ለነፍሴና ለአንች የምለው አደራ፣
አቅጣጫው ጠፍቶን ሳንል በቀኝ በግራ፣
ቀናችን ተቃርቦ ሳንሄድ ወደ አኼራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
ወንጀል አንዳፈር እዳንሆን ኸሳራ፣
በሁሉም ወራቶች መልካምን እንስራ፣
አመት ወር ሳንቆጥር ሳንመርጥ ስፍራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
https://t.me/httpsLatahzen
----------------------\\\
ወደ መልካም ስራ ከተጓዘ ልብሽ፣
የረመዷንን ወር ስበብ አድርጎልሽ፣
መልካምን በመስራት ወደ አላህ ተቃርበሽ፣
ከአፀያፊ ተግባር ከወጀሎች ርቀሽ፣
ጌዜሽን በአግባቡ መጠቀም ጀምረሽ፣
ዚክርና ዱዓ ተላምዶ ምላስሽ፣
ወቅቱን በመጠበቅ ሶላትሽን ሰግደሽ፣
መሰላቸት ሳይኖር ቁርዓንን ቀርተሽ፣
በረመዷን ወር ውስጥ በኢባዳ ፀንተሽ ፣
ላለፉት ስህተት ማህርታን ጠይቀሽ፣
ሙዚቃን ነሽዳን ከስልክሽ አጥፍተሽ፣
ከሀሜት ከወሬ ከዛዛታ ርቀሽ፣
ለኸይር ተገርቶ የደረቀው ልብሽ፣
ለአንድወር ቆይተሽ በዚህ ምርጥ ሀልሽ፣
------------------------------------------------
ታድያ ለምን ይሆን የረመዳንወር ሲያልቅ ወጀል መዳፈረሽ
አስራ አንድ ወር ሙሉ ከድን ተዘናግተሽ፣
ለአንዷ ወርብቻ ለምን ትነቂያለሽ፣
ኢባዳን ለአዲት ወር ማነው ያስተማረሽ፣
በረመዷን ወር ላይ ሱና ሳይቀር ሰግደሽ፣
ረመዷን ሲፈታ ዋጅብ ትተያለሽ፣
በሰይጣን ውስወሳ ይሰወራል ልብሽ፣
አላህን በማመፅ ቢዚ ትሆኛልሽ፣
መልሶ ይቆሻል ያ የጠራው ልብሽ፣
ታድያ ምን ፋይዳ አለው ያሁሉ ልፋትሽ፣
በኢባዳ ፀንተሽ ካላማረ አቋምሽ፣
ምንም ጥቅም የለው ረመዷን መቆምሽ፣
ይቅር መታለሉ ይቀጥል ኢባዳሽ፣
በህይወት እስካለሽ እስከለተ ሞትሽ፣ እንድትገዥው ነው አላህ የፈጠረሽ፣
---------------------------------------------
ለነፍሴና ለአንች የምለው አደራ፣
አቅጣጫው ጠፍቶን ሳንል በቀኝ በግራ፣
ቀናችን ተቃርቦ ሳንሄድ ወደ አኼራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
ወንጀል አንዳፈር እዳንሆን ኸሳራ፣
በሁሉም ወራቶች መልካምን እንስራ፣
አመት ወር ሳንቆጥር ሳንመርጥ ስፍራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
وحسن الخلق يقوم على أربعة أركان : الصبر ، والعفة ، والشجاعة ، والعدل . ~
『መልካም ባህሪ የሚባለው ነገር በአራት ማዕዘናቶች የቆመ ነው ፦【ትዕግስት፣ ጥብቁነት፣ጀግንነት፣ፍትሀዊነት】
『መልካም ባህሪ የሚባለው ነገር በአራት ማዕዘናቶች የቆመ ነው ፦【ትዕግስት፣ ጥብቁነት፣ጀግንነት፣ፍትሀዊነት】
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በየአድባራቱ የሚካሄደው መሠል የጥላቻ ንግግር ከዚህ በላይ ደም
ላለማፋሰሱ ምንድን ነው ዋስትናችን?"
ላለማፋሰሱ ምንድን ነው ዋስትናችን?"
የፋናዎችም ዶክመንተሪ እንደ አምቡላ አስለቃሽ ጭስ ባርቆ ነው እንደ ያጠፉት¿
አምቡላ እንኳ ምናልባት አንድ አምቡላ (አረቄ) አቡልሎ ይሆናል¡ እነዚህ ስንት ቢያቦሉ ነው ሆነ ተብሎ የተቀነባበረ የሴራ ዶክመንተሪ የሚባርቅባቸው¿
አምቡላ እንኳ ምናልባት አንድ አምቡላ (አረቄ) አቡልሎ ይሆናል¡ እነዚህ ስንት ቢያቦሉ ነው ሆነ ተብሎ የተቀነባበረ የሴራ ዶክመንተሪ የሚባርቅባቸው¿
💫ደስታ ያለው በአላህ እጅ ነው።
አላህ ዘንድ ያለን ነገር ደግሞ አላህን በማመፅ አይገኝም‼️
💫ትክክለኛ ደስታ ከፈለክ ለጌታህ ባርነትህን አረጋግጥ‼️‼️
https://t.me/httpsLatahzen
አላህ ዘንድ ያለን ነገር ደግሞ አላህን በማመፅ አይገኝም‼️
💫ትክክለኛ ደስታ ከፈለክ ለጌታህ ባርነትህን አረጋግጥ‼️‼️
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
«يا عَبْدَ اللَّهِ، لا تَكُنْ مِثْلَ فُلانٍ كانَ يَقُومُ اللَّيْلَ، فَتَرَكَ قِيامَ اللَّيْلِ»
«ዐብደላህ ሆይ; እንደ እከሌ እንዳትሆን የለይል ሰላት ይሰግድ ነበር ከዝያም መስገድን ተወ።»
የረሱል ﷺ ማስጠንቀቂያ ነው
https://t.me/httpsLatahzen
«ዐብደላህ ሆይ; እንደ እከሌ እንዳትሆን የለይል ሰላት ይሰግድ ነበር ከዝያም መስገድን ተወ።»
የረሱል ﷺ ማስጠንቀቂያ ነው
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ውዱ ወንድሜ የሰው ተከታይ አትሁን
አንድ አንድ ሰወች የሰው ተከታይ መሆንን እንደት ትልቅ ነገር አድርገው ያዩታል
አጅብ
ስማኝ ወንድሜ ስሜትህን መከተልን ተውና ቁርአን ሀድስን ተከተል አውቃለሁ ኡስታዝህን ልትወደው ትችላለህ ግን ስማኝ ሀቢቢ በሱ ሳንባ አትተንፍስ የገባበት ተከትለህ አትግባ።
መንሀጅኮ ቲቸርት አይደለም እንደፈለክ የምቀያይረው !?
እውነት ከሰወች ሳይሆን ከጌታህ ነው የሚመጣውና ፍፅሞ የሰወች ተከታይ አትሁን
ሰወች ስላንተ ብዙ ሊያወሩ ይችላሉ ምንም ቦታ አትስጣቸው
ቢላሂ አለይክ አላህ አእምሮ ሰቶህ እንደት የኡስታዝህ ተከታይ ትሆናለህ? ያም አልበቃህ ብሎ ሰወች ያንተን ኡስታዝ ስላልተከተሉ እንደት ታኮርፋቸዋለህ?
አንተ ቁርአን ሀድስ ነው የምከተለው የምትል ወንድሜ ከስሜት ተከታዮች ብዙ ስድብ ዛቻ ዱላ ሳይቀር ሊመጣብህ ይችላልና ታገስ ጀነት በነዚህ ስሜታቸውን በሚከተሉ ሰወች እጅ ሳትሆን በጌታህ ቁጥጥር ናት ያውም ለምርጥ ባሮቹ ያዘጋጃት ስለዚህ ምንም አያሳስብህ።
https://t.me/httpsLatahzen
አንድ አንድ ሰወች የሰው ተከታይ መሆንን እንደት ትልቅ ነገር አድርገው ያዩታል
አጅብ
ስማኝ ወንድሜ ስሜትህን መከተልን ተውና ቁርአን ሀድስን ተከተል አውቃለሁ ኡስታዝህን ልትወደው ትችላለህ ግን ስማኝ ሀቢቢ በሱ ሳንባ አትተንፍስ የገባበት ተከትለህ አትግባ።
መንሀጅኮ ቲቸርት አይደለም እንደፈለክ የምቀያይረው !?
እውነት ከሰወች ሳይሆን ከጌታህ ነው የሚመጣውና ፍፅሞ የሰወች ተከታይ አትሁን
ሰወች ስላንተ ብዙ ሊያወሩ ይችላሉ ምንም ቦታ አትስጣቸው
ቢላሂ አለይክ አላህ አእምሮ ሰቶህ እንደት የኡስታዝህ ተከታይ ትሆናለህ? ያም አልበቃህ ብሎ ሰወች ያንተን ኡስታዝ ስላልተከተሉ እንደት ታኮርፋቸዋለህ?
አንተ ቁርአን ሀድስ ነው የምከተለው የምትል ወንድሜ ከስሜት ተከታዮች ብዙ ስድብ ዛቻ ዱላ ሳይቀር ሊመጣብህ ይችላልና ታገስ ጀነት በነዚህ ስሜታቸውን በሚከተሉ ሰወች እጅ ሳትሆን በጌታህ ቁጥጥር ናት ያውም ለምርጥ ባሮቹ ያዘጋጃት ስለዚህ ምንም አያሳስብህ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ውዷ―እህቴ
ትዕግስትን( ሶብርን) ስንቅሽ!
የአላህ ፍራቻ (ተቅዋ) ልብስሽ!
የአላህን ቃል ቁርዓንን ጓደኛሽ!
ተወኩልን ተስፋሽ አድርገሽ ይዘሽ!
"ዒልምን በመፈለግ ላይ ፅናት ይኑርሽ ።
በአላህ ፍቃድ ለስኬት ትበቂያለሽ!!!
https://t.me/httpsLatahzen
ትዕግስትን( ሶብርን) ስንቅሽ!
የአላህ ፍራቻ (ተቅዋ) ልብስሽ!
የአላህን ቃል ቁርዓንን ጓደኛሽ!
ተወኩልን ተስፋሽ አድርገሽ ይዘሽ!
"ዒልምን በመፈለግ ላይ ፅናት ይኑርሽ ።
በአላህ ፍቃድ ለስኬት ትበቂያለሽ!!!
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
💫ጁማዕ💫
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
"ፀሀይ ከወጣችበት በላጩ ቀን የጁሙአ ቀን ነው በዛች ቀን ነቢዩላህ አደም ተፈጠረ፣ጀነትንም ገባ፣ከጀነትም ወጣ፣ የቂያማ ቀንም በጁሙአ ቀን እንጂ አትቆምም"
[ሙስሊም _ ዘግቦታል]
በጊዜ ወደ መስጅድ መሄድ ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
የጁማዕ# ቀን ላይ በእያንዳንዱ መስጅዶች በር ላይ መጀመሪያ የመጣውን መጀመሪያ ላይ ቀጣይ የመጣውን በተርታ የሚመዘግቡ መላኢካዎች አሉ ልክ ኢማሙ ሚንበር ላይ በተቀመጠ ጊዜ መዝገባቸውን ዘግተው ኹጥባ ለማዳመጥ ይመጣሉ። መጀመሪያ ሰአት ላይ የመጣ ሰው ምሳሌው ልክ ግመል ሰደቃ እንዳወጣ ነው፤ከዛ ከብት እንደሰደቀ ነው፤ከዛ ሙክት በግ እንደሰደቀ ነው፣ከዛ ዶሮ እንደሰደቀ ነው፣ ከዛ እንቁላል እንደሰደቀ ነው።"
[ቡኻሪ ዘግቦታል]
فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡
وَإِذَا رَأَوْا تِجَارَةً أَوْ لَهْوًا انفَضُّوا إِلَيْهَا وَتَرَكُوكَ قَائِمًا ۚ قُلْ مَا عِندَ اللَّهِ خَيْرٌ مِّنَ اللَّهْوِ وَمِنَ التِّجَارَةِ ۚ وَاللَّهُ خَيْرُ الرَّازِقِينَ
ንግድን ወይም ዛዛታን ባዩ ጊዜም ቆመህ የተዉህ ሲኾኑ ወደእርሷ ይበተናሉ፡፡ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፡፡ «አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው» በላቸው፡፡
{ጁማዓህ-10-11}
የጁማዕ# ሶላት ሁለት ረካዐዎች ያሉት ፈርድ ሶላት ነው።
አንድ ሰው" ዘግይቶ ቢመጣና ሁለተኛውን ረከዐ ከጀማዓጋር ከሰገደ ቀሪውን አንድ ረከዐ አሟልቶ መስገድ አለበት ። አንድ ሰው" በጣም ዘግይቶ በመድረሱ የጁማዓው ሶላት ሙሉ በሙሉ ያመለጠው እንደሆነ አራት ረከዐዎች ፈርድ የዙሁር ሶላት መስገድ ይኖርበታል። የጁማዓ ሶላት የዙሁር ሶላት ምትክ ናት።
የጁማዕ ቀን ሱናዎች፥- ሻወር መውሰድ
- ንጹህ ልብስ መልበስ- ሽቶ መቀባት
- ሲዋክ _መፋቂያ መጠቀም
- ቁራዕን ማንበብ
ቁርአን እስከ አለም ፍጻሜ ድረስ የሚቆይ ፣
እስከ ዕለተ ሞትህ የምትከተለው ትዕዛዝ ያለበት ፣ ንጽሕናው እንደተጠበቀ የሚዘልቅ መጽሐፍ ነው። ሱረቱል ከህፍን መቅራት በጁማዕ# ቀን የተወደደ ነው
#የጁማዓ ሶላት
ጁማዓ ለመስገድ ወደ መስጅድ የሔደ (የገባ) ሰው" ፀሐይቱ ከእኩል ቀን" ወደ ምዕራብ ትንሽ ካጋደለችበት ጊዜ አንስቶ ኢማሙ ኹጥባ እስከ ሚጀምሩበት ጊዜ ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ የፈለገውን ያህል ነፍል "ሶላት መስገድ ይችላል።
ቢያንስ ሁለት ረካዐ ሱንና መስገድ ግን ይጠበቅበታል።
*ኹጥባ (ምክርን) በፀጥታ ማድመጥ*
ኹጥባ ከተጀመረ በኋላ ሰጋጁ ሕዝብ በፀጥታ ማድመጥ አለበት። አንድ ሰው" ኢማሙ ኹጥባ ሲያደርጉ ከደረሰ ኹጥባውን ለማድመጥ ቁጭ ከማለቱ በፊት ሁለት ረካዐ ነፍል መስገድ ይኖርበታል።
ጀቢር(ረ.ዐ.) የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ኹጥባ ስያደርጉ እንደ ሚከተለው " ማለታቸውን ዘግበዋል፦ ማንኛችሁም ኢማሙ ኹጥባህ ስያደርጉ ለጁማዓ የደረሰ ሰው" የግድ ሁለት አጠር ያሉ ረካዐዎች መስገድ አለበት።
በሌላ ሐዲስም ጃቢር (ረ.ዐ)
-አንድ ጊዜ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ ዐ ወ) ኹጥባ ስያደርጉ በነበሩበት ጊዜ አንድ ሰው መጣ " ከዛም የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ሰግደሀል እንዴ? ሲሉ ጠየቁት ፥ ሰውየውም -አይ ሲል መለሰላቸው! ከዚያም ነብዩ ( ሰ.ዐ.ወ) ተነስና ስገድ አሉት።
(ቡኻሪ -ሙስሊም-አቡዳውድና ቲርሚዚይ ዘግበውታል።)
አንድ አንድ ሰዎች ኢማሙ ኹጥባ ንግግር እያደረጉ ሳለ ሁለት ረካዐዎች ሱንና የሚሰግድ ሰው ካዩ በጣም ይናደዳሉ ፥ ኢማሙን እንደ መናቅ ይቆጥሩታል ፦ይህ አስተሳሰብ ግን ስህተት ነው። ከነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የተቀሰመ ልምድ አይደለም።
አቢ ቀታዳህ(ረ.ዐ) የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንደ ሚከተለው መናገራቸውን ገልፀዋል ፦ ማናችሁም ሰው" ወደ መስጅድ ሲገባ ሁለት ረካዐዎች (ተሒይቱል መስጅድ) ሳይሰግድ መቀመጥ የለበትም።
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)
*የጁማዓ ሶላት*
የጁማዓ ሶላት ሁለት ረካዐዎች ያሉት ፈርድ ሶላት ነው።
አንድ ሰው" ዘግይቶ ቢመጣና ሁለተኛውን ረከዐ ከጀማዓጋር ከሰገደ ቀሪውን አንድ ረከዐ አሟልቶ መስገድ አለበት ። አንድ ሰው" በጣም ዘግይቶ በመድረሱ የጁማዓው ሶላት ሙሉ በሙሉ ያመለጠው እንደሆነ አራት ረከዐዎች ፈርድ የዙሁር ሶላት መስገድ ይኖርበታል። የጁማዓ ሶላት የዙሁር ሶላት ምትክ ናት።
*ከጁማዓ በኋላ የሚሰገድ ሶላት*
አብደሏህ ኢብኑ ዑመርን ጠቅሰው ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ "ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) አብዛኛው ከጁማዓ በኋላ እቤት ገብተው ሁለት ረከዐ ሱና ይሰግዱ ነበር"ብለዋል።
አቡ ሁረይራን ጠቅሰው ሙስሊም አቡ ዳውድና ቲርሚዚ በዘገቡት ሐዲስ ከጁማዓ በኋላ የሚሰገድ አራት(4) ረከዐ ይስገድ" ብለዋል።
ኢብኑ ዑመር ጠቅሰው -አቡ ዳውድ በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ( መስጅድ ከሰገዱ አራት(4) እቤት ከሰገዱ ሁለት ረከዐ ሱና ነበር የሚሰግዱት" ብለዋል
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
"ፀሀይ ከወጣችበት በላጩ ቀን የጁሙአ ቀን ነው በዛች ቀን ነቢዩላህ አደም ተፈጠረ፣ጀነትንም ገባ፣ከጀነትም ወጣ፣ የቂያማ ቀንም በጁሙአ ቀን እንጂ አትቆምም"
[ሙስሊም _ ዘግቦታል]
በጊዜ ወደ መስጅድ መሄድ ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
የጁማዕ# ቀን ላይ በእያንዳንዱ መስጅዶች በር ላይ መጀመሪያ የመጣውን መጀመሪያ ላይ ቀጣይ የመጣውን በተርታ የሚመዘግቡ መላኢካዎች አሉ ልክ ኢማሙ ሚንበር ላይ በተቀመጠ ጊዜ መዝገባቸውን ዘግተው ኹጥባ ለማዳመጥ ይመጣሉ። መጀመሪያ ሰአት ላይ የመጣ ሰው ምሳሌው ልክ ግመል ሰደቃ እንዳወጣ ነው፤ከዛ ከብት እንደሰደቀ ነው፤ከዛ ሙክት በግ እንደሰደቀ ነው፣ከዛ ዶሮ እንደሰደቀ ነው፣ ከዛ እንቁላል እንደሰደቀ ነው።"
[ቡኻሪ ዘግቦታል]
فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡
وَإِذَا رَأَوْا تِجَارَةً أَوْ لَهْوًا انفَضُّوا إِلَيْهَا وَتَرَكُوكَ قَائِمًا ۚ قُلْ مَا عِندَ اللَّهِ خَيْرٌ مِّنَ اللَّهْوِ وَمِنَ التِّجَارَةِ ۚ وَاللَّهُ خَيْرُ الرَّازِقِينَ
ንግድን ወይም ዛዛታን ባዩ ጊዜም ቆመህ የተዉህ ሲኾኑ ወደእርሷ ይበተናሉ፡፡ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፡፡ «አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው» በላቸው፡፡
{ጁማዓህ-10-11}
የጁማዕ# ሶላት ሁለት ረካዐዎች ያሉት ፈርድ ሶላት ነው።
አንድ ሰው" ዘግይቶ ቢመጣና ሁለተኛውን ረከዐ ከጀማዓጋር ከሰገደ ቀሪውን አንድ ረከዐ አሟልቶ መስገድ አለበት ። አንድ ሰው" በጣም ዘግይቶ በመድረሱ የጁማዓው ሶላት ሙሉ በሙሉ ያመለጠው እንደሆነ አራት ረከዐዎች ፈርድ የዙሁር ሶላት መስገድ ይኖርበታል። የጁማዓ ሶላት የዙሁር ሶላት ምትክ ናት።
የጁማዕ ቀን ሱናዎች፥- ሻወር መውሰድ
- ንጹህ ልብስ መልበስ- ሽቶ መቀባት
- ሲዋክ _መፋቂያ መጠቀም
- ቁራዕን ማንበብ
ቁርአን እስከ አለም ፍጻሜ ድረስ የሚቆይ ፣
እስከ ዕለተ ሞትህ የምትከተለው ትዕዛዝ ያለበት ፣ ንጽሕናው እንደተጠበቀ የሚዘልቅ መጽሐፍ ነው። ሱረቱል ከህፍን መቅራት በጁማዕ# ቀን የተወደደ ነው
#የጁማዓ ሶላት
ጁማዓ ለመስገድ ወደ መስጅድ የሔደ (የገባ) ሰው" ፀሐይቱ ከእኩል ቀን" ወደ ምዕራብ ትንሽ ካጋደለችበት ጊዜ አንስቶ ኢማሙ ኹጥባ እስከ ሚጀምሩበት ጊዜ ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ የፈለገውን ያህል ነፍል "ሶላት መስገድ ይችላል።
ቢያንስ ሁለት ረካዐ ሱንና መስገድ ግን ይጠበቅበታል።
*ኹጥባ (ምክርን) በፀጥታ ማድመጥ*
ኹጥባ ከተጀመረ በኋላ ሰጋጁ ሕዝብ በፀጥታ ማድመጥ አለበት። አንድ ሰው" ኢማሙ ኹጥባ ሲያደርጉ ከደረሰ ኹጥባውን ለማድመጥ ቁጭ ከማለቱ በፊት ሁለት ረካዐ ነፍል መስገድ ይኖርበታል።
ጀቢር(ረ.ዐ.) የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ኹጥባ ስያደርጉ እንደ ሚከተለው " ማለታቸውን ዘግበዋል፦ ማንኛችሁም ኢማሙ ኹጥባህ ስያደርጉ ለጁማዓ የደረሰ ሰው" የግድ ሁለት አጠር ያሉ ረካዐዎች መስገድ አለበት።
በሌላ ሐዲስም ጃቢር (ረ.ዐ)
-አንድ ጊዜ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ ዐ ወ) ኹጥባ ስያደርጉ በነበሩበት ጊዜ አንድ ሰው መጣ " ከዛም የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ሰግደሀል እንዴ? ሲሉ ጠየቁት ፥ ሰውየውም -አይ ሲል መለሰላቸው! ከዚያም ነብዩ ( ሰ.ዐ.ወ) ተነስና ስገድ አሉት።
(ቡኻሪ -ሙስሊም-አቡዳውድና ቲርሚዚይ ዘግበውታል።)
አንድ አንድ ሰዎች ኢማሙ ኹጥባ ንግግር እያደረጉ ሳለ ሁለት ረካዐዎች ሱንና የሚሰግድ ሰው ካዩ በጣም ይናደዳሉ ፥ ኢማሙን እንደ መናቅ ይቆጥሩታል ፦ይህ አስተሳሰብ ግን ስህተት ነው። ከነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የተቀሰመ ልምድ አይደለም።
አቢ ቀታዳህ(ረ.ዐ) የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንደ ሚከተለው መናገራቸውን ገልፀዋል ፦ ማናችሁም ሰው" ወደ መስጅድ ሲገባ ሁለት ረካዐዎች (ተሒይቱል መስጅድ) ሳይሰግድ መቀመጥ የለበትም።
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)
*የጁማዓ ሶላት*
የጁማዓ ሶላት ሁለት ረካዐዎች ያሉት ፈርድ ሶላት ነው።
አንድ ሰው" ዘግይቶ ቢመጣና ሁለተኛውን ረከዐ ከጀማዓጋር ከሰገደ ቀሪውን አንድ ረከዐ አሟልቶ መስገድ አለበት ። አንድ ሰው" በጣም ዘግይቶ በመድረሱ የጁማዓው ሶላት ሙሉ በሙሉ ያመለጠው እንደሆነ አራት ረከዐዎች ፈርድ የዙሁር ሶላት መስገድ ይኖርበታል። የጁማዓ ሶላት የዙሁር ሶላት ምትክ ናት።
*ከጁማዓ በኋላ የሚሰገድ ሶላት*
አብደሏህ ኢብኑ ዑመርን ጠቅሰው ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ "ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) አብዛኛው ከጁማዓ በኋላ እቤት ገብተው ሁለት ረከዐ ሱና ይሰግዱ ነበር"ብለዋል።
አቡ ሁረይራን ጠቅሰው ሙስሊም አቡ ዳውድና ቲርሚዚ በዘገቡት ሐዲስ ከጁማዓ በኋላ የሚሰገድ አራት(4) ረከዐ ይስገድ" ብለዋል።
ኢብኑ ዑመር ጠቅሰው -አቡ ዳውድ በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ( መስጅድ ከሰገዱ አራት(4) እቤት ከሰገዱ ሁለት ረከዐ ሱና ነበር የሚሰግዱት" ብለዋል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
حظر الجوال على الشباب مقتطف للشيخ محمد بن عبد الله الإمام
በሰልካችን ምን እየሰራን ነው እህት ወድሞች
እስት ቆም ብለን እናሰበው ይህ ጀዋል በጃችን
ያለው በገዛ ብራችን የመጣነው ሙሲባ ምን
እያረግንበት ነው ያአላህ ያረብ ወላሂ ሲያስፈር
https://t.me/httpsLatahzen
በሰልካችን ምን እየሰራን ነው እህት ወድሞች
እስት ቆም ብለን እናሰበው ይህ ጀዋል በጃችን
ያለው በገዛ ብራችን የመጣነው ሙሲባ ምን
እያረግንበት ነው ያአላህ ያረብ ወላሂ ሲያስፈር
https://t.me/httpsLatahzen
🌹ሃጅ ለመድርግ ላቃተን ሰዎች #ጁመዓ ለኛ ሃጃቺን ነውና አላህ ከመጣው በላዕ ከሚመጣው በላዕ ሁሉ ነጃህ ብሎን ሃጃቺንሁሉ የሚይወጣበት በሰላት በሰለዋት በኢባዳ ፍክት ፍክትክት ብለን ምናሸበርቅበት ምርጥዬ😍
🤲🤲ጁመዓ ይሁንልን🤲🤲
#Share_Share ለወዳጆህ
Join 👉
https://t.me/httpsLatahzen👈 Join
🤲🤲ጁመዓ ይሁንልን🤲🤲
#Share_Share ለወዳጆህ
Join 👉
https://t.me/httpsLatahzen👈 Join
