La tehzen
95 subscribers
175 photos
111 videos
32 files
480 links
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1

"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)


ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Download Telegram
Eid mubarek🌙

Eid mubarek

Eid mubarek
Eid mubarek

Eid mubarek

Eid mubarek

Eid mubarek

Eid mubarek
🌙🌙🌙🌙🌙
◾️ረመዷን‼️ ስለተለየኸን አዝነናል


💦ኢብኑ ረጀብ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል

አላህን የሚፈሩ (የሙተቆች) ቀልብ ከረመዷን በመለየቷ ታዝናለች። ከሱ በመለየቷ ከሚሰማት ህመም የተነሳ ትንሰቀሰቃለች።

🔻በሌላ ቦታይ እንዲህ ብሏል…

አንድ ሙእሚን ከረመዷን በመለየቱ እንዴት አያነባም? ከአሁን በኋላ በቀረው እድሜ ረመዷንን ተመልሶ ያግኛት ወይም አያግኛት የማያውቅ ሆኖ ሳለ‼️

📚ለጣኢፋል መኣሪፍ
Audio
➲ተክቢራ
ሴቶች ለሁለቱ ዒዶች ሰላት መውጣታቸው ከጠነከረ ሱና ነው።
ነገር ግን በመስፈርት:
~የተገላለጡ (የተራቆቱ) ሆነው ሳይሆን የተሰተሩ ሆነው ሊወጡ ።
خروج النساء لصلاة العيدين سنة مؤكدة، لكن بشرط أن يخرجن متسترات لا متبرجات".
📚:اللجنة الدائمة (٨/ ٢٧٨

ኡኽታዬ መስፈርቱን ካልጠበቅሽ አርፈሽ ቤትሽ ተቀመጭ ! !
መስጂዶቻችን በተክቢራ እየተናጡ ነው።
አስጀምሮ ላስጨረሰን አላህ ምስጋና ይገባው።
አልሐምዱ ሊላህ!

የምወዳችሁ ሕዝበ ሙስሊም ሆይ!
በዋናነትም የጎንደር ከተማ ሙስሊሞች! እንኳን ለዚህች ቀን ደረሳችሁ።

አላህ ሁለመናችሁን ያክም፤ ቶሎ የምታገግሙ ሁኑ።
ዒዱኩም ሰዒድ
ኩሉ ዓሚን ወአንቱም ቢኸይር!
ዒድ ሙባረክ
ፈገግ እያላቹህ
ፈገግታ ሱና ነው
https://t.me/httpsLatahzen
በሙስሊም ጠልነት የሰከሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊሶች በፈጸሙት ሽብር ከግማሽ በላይ የሚሆነው ሙስሊም ማኅበረሰብ የዒድ ሶላትን አላጠናቀቀም። በርካታ ወላጆችና ህፃናት ተጠፋፍተዋል።


አዲስ አበባም የሽብርተኞች ካምፕ እየሆነች ይመስላል!
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ስታድዮም ለሶላት ወጥታችሁ ህፃናት ልጆች የጠፉባችሁ ሜክሲኮ ጀርመን መስጂድ ስላሉ እዛ ሂዱ። የጠፉ ልጆች ያገኛችሁም ወደዛ ውሰዷቸው።
አላህ ይዘንልን።
....አብዱልመሊክ አማን የ11 አመት ህፃን እና ሀሊብ አማን የ17አመት ልጅ አቅራቢያችሁ ያሉ ዳሽን ባንክ ስቴዲየም ቅርንጫፍ ጋር እናታቸው እየጠበቀቻቸው ነው ወይም በ0913060882 ደውሉልን
ህፃን ኢማን አብዱልፈታ ትባላለች ጥቁር አንበሳ አኮ ካፌ አካባቢ ከወላጆቿ ጋር ተለያይታለች እና ወላጆቿን የምታውቁ ተባበሩን
..
0922349904/ 0938946961
መልእክቶቹን አሰራጩ እንካችሁን።
ከረመዳን ቀዷእ በፊት የሸዋልን ሱና ፆም መፆም ይቻላል ወይ የሚለውን ጥያቄ የተጠየቁት ኢብኑ ባዝ የማይቻል መሆኑን ግልፅ አድርገዋል

ዑሰይሚን ተመሳሳይ አቋም ነበራቸው ። በርግጥ ፃሙን ( ከረመዳን ቀዷእ በፊት መፆም ) የፈቀዱ ዑለማእም አሉ ።
ዛሬ ፖሊሶች ሆን ብለው በፈጠሩት ግርግር ምክንያት አይኑን በጥይት የተመታ
ወንድማችን ነው ጳውሎስ ሆስፒታል ይገኛል አላህ ከደረሰበት ጉዳት በቶሎ
እንዲያድነው በዱአ እናስታውሰው ።
የበላይ ሰዎች ጉዳዩ በህግ ታይቶ ተገቢውን ካሳ ያገኝ ዘንድ የበኩላችሁን
ተወጡ
ዘንድሮ ሸይጧን አልተፈታሁም እያለ ነው አሉ፡፡ ምክንያት - ሰዎች ከኔ የተሻለ ሥራ እየሠሩ ነዉና የኔ መኖር አስፈላጊ አይደለም ብሏል፡፡
እንዲህ ዓይነት ዘመን ነው የገጠመን ወዳጆች።

ሸዋል - 2
እየፆማችሁ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ምን እየተደገሰልን ነው?
~
ጨፋሪዎቹ ኦርቶዶክሳውያን ናቸው፤ ልደታ ቤተክርስቲያን አካባቢ። ከፊት ለፊታቸው ሙስሊሞች ከዒድ ሶላት የሚመለሱ ሙስሊሞች ይታያሉ። የተፈለገው ሙስሊሞችን ተንኩሶ ለግጭት መጋበዝ ነው። ትላንት በዒድ ሰጋጆች ላይ ከደረሰው ጋር ስንደምረው ብዙ የተዘጋጀልን ሴራ እንዳለ ነው የሚያሳየን። ተበሳጭተን እንድንጋጭ፣ ወደ ትርምስ እንድንገባ የሚፈልግ ኃይል አለ። ጉዳዩ እዚያ ላይ አይቆምም። ከትርምሱ በኋላ የሆነ የታቀደ ነገር አለ። ምን? አርቀን እንመልከት።
=
https://t.me/IbnuMunewor