ከዒድ ሱንናዎች
1- ከዋዜማው ጀምሮ ተክቢራ ማብዛት፣
2- ገላን መታጠብ፣
3- ቆንጆ ልብስ መልበስና ሽቶ መቀባት፣
4- ለዒድ ሶላት ከመውጣት በፊት ተምር ይሁን ሌላ ምግብ መቅመስ፣
5- ወደ ሶላት ሲሄዱ ድምፅ ከፍ አድርጎ ተክቢራ ማለት፣
6- ወደ ዒድ መስገጃ ቦታ በእግር መሄድ፣
7- በዒድ ቦታ ላይ ሁሉም የማኅበረሰብ ክፍል መገኘት ልጆችን ጨምሮ፣
8- የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት መለዋወጥ፣
9- ከዒድ ሶላት በፊት ዘካተልፊጥር መስጠት፣
10- የዒድ ሶላት መስገድ፣
11- ከሶላት በኋላ ኹጥባ ማዳመጥ፣
12- በሄዱበት መንድ አለመመለስ፣
13- በዒድ ቀን መደሠት፣
14- ችግረኞችን መርዳት፣
15- ቤተሰብ፣ ዘመድ፣ ዑለማን መዘየር፣
1- ከዋዜማው ጀምሮ ተክቢራ ማብዛት፣
2- ገላን መታጠብ፣
3- ቆንጆ ልብስ መልበስና ሽቶ መቀባት፣
4- ለዒድ ሶላት ከመውጣት በፊት ተምር ይሁን ሌላ ምግብ መቅመስ፣
5- ወደ ሶላት ሲሄዱ ድምፅ ከፍ አድርጎ ተክቢራ ማለት፣
6- ወደ ዒድ መስገጃ ቦታ በእግር መሄድ፣
7- በዒድ ቦታ ላይ ሁሉም የማኅበረሰብ ክፍል መገኘት ልጆችን ጨምሮ፣
8- የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት መለዋወጥ፣
9- ከዒድ ሶላት በፊት ዘካተልፊጥር መስጠት፣
10- የዒድ ሶላት መስገድ፣
11- ከሶላት በኋላ ኹጥባ ማዳመጥ፣
12- በሄዱበት መንድ አለመመለስ፣
13- በዒድ ቀን መደሠት፣
14- ችግረኞችን መርዳት፣
15- ቤተሰብ፣ ዘመድ፣ ዑለማን መዘየር፣
Eid mubarek🌙
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
🌙✨🌙✨🌙✨🌙✨🌙✨
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Eid mubarek
🌙✨🌙✨🌙✨🌙✨🌙✨
◾️ረመዷን‼️ ስለተለየኸን አዝነናል
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💦ኢብኑ ረጀብ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል
✅ አላህን የሚፈሩ (የሙተቆች) ቀልብ ከረመዷን በመለየቷ ታዝናለች። ከሱ በመለየቷ ከሚሰማት ህመም የተነሳ ትንሰቀሰቃለች።
🔻በሌላ ቦታይ እንዲህ ብሏል…
✅ አንድ ሙእሚን ከረመዷን በመለየቱ እንዴት አያነባም? ከአሁን በኋላ በቀረው እድሜ ረመዷንን ተመልሶ ያግኛት ወይም አያግኛት የማያውቅ ሆኖ ሳለ‼️
📚ለጣኢፋል መኣሪፍ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💦ኢብኑ ረጀብ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል
✅ አላህን የሚፈሩ (የሙተቆች) ቀልብ ከረመዷን በመለየቷ ታዝናለች። ከሱ በመለየቷ ከሚሰማት ህመም የተነሳ ትንሰቀሰቃለች።
🔻በሌላ ቦታይ እንዲህ ብሏል…
✅ አንድ ሙእሚን ከረመዷን በመለየቱ እንዴት አያነባም? ከአሁን በኋላ በቀረው እድሜ ረመዷንን ተመልሶ ያግኛት ወይም አያግኛት የማያውቅ ሆኖ ሳለ‼️
📚ለጣኢፋል መኣሪፍ
ሴቶች ለሁለቱ ዒዶች ሰላት መውጣታቸው ከጠነከረ ሱና ነው።
ነገር ግን በመስፈርት:
~የተገላለጡ (የተራቆቱ) ሆነው ሳይሆን የተሰተሩ ሆነው ሊወጡ ።
خروج النساء لصلاة العيدين سنة مؤكدة، لكن بشرط أن يخرجن متسترات لا متبرجات".
📚:اللجنة الدائمة (٨/ ٢٧٨
ኡኽታዬ መስፈርቱን ካልጠበቅሽ አርፈሽ ቤትሽ ተቀመጭ ! !
ነገር ግን በመስፈርት:
~የተገላለጡ (የተራቆቱ) ሆነው ሳይሆን የተሰተሩ ሆነው ሊወጡ ።
خروج النساء لصلاة العيدين سنة مؤكدة، لكن بشرط أن يخرجن متسترات لا متبرجات".
📚:اللجنة الدائمة (٨/ ٢٧٨
ኡኽታዬ መስፈርቱን ካልጠበቅሽ አርፈሽ ቤትሽ ተቀመጭ ! !
الله أكبر الله أكبر الله أكبر لاإله إلا الله الله أكبر الله أكبر…
الله أكبر الله أكبر الله أكبر لاإله إلا الله الله أكبر الله أكبر…
الله أكبر الله أكبر الله أكبر لاإله إلا الله الله أكبر الله أكبر ولله الحمد
መስጂዶቻችን በተክቢራ እየተናጡ ነው።
አስጀምሮ ላስጨረሰን አላህ ምስጋና ይገባው።
አልሐምዱ ሊላህ!
የምወዳችሁ ሕዝበ ሙስሊም ሆይ!
በዋናነትም የጎንደር ከተማ ሙስሊሞች! እንኳን ለዚህች ቀን ደረሳችሁ።
አላህ ሁለመናችሁን ያክም፤ ቶሎ የምታገግሙ ሁኑ።
ዒዱኩም ሰዒድ
ኩሉ ዓሚን ወአንቱም ቢኸይር!
አስጀምሮ ላስጨረሰን አላህ ምስጋና ይገባው።
አልሐምዱ ሊላህ!
የምወዳችሁ ሕዝበ ሙስሊም ሆይ!
በዋናነትም የጎንደር ከተማ ሙስሊሞች! እንኳን ለዚህች ቀን ደረሳችሁ።
አላህ ሁለመናችሁን ያክም፤ ቶሎ የምታገግሙ ሁኑ።
ዒዱኩም ሰዒድ
ኩሉ ዓሚን ወአንቱም ቢኸይር!
በሙስሊም ጠልነት የሰከሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊሶች በፈጸሙት ሽብር ከግማሽ በላይ የሚሆነው ሙስሊም ማኅበረሰብ የዒድ ሶላትን አላጠናቀቀም። በርካታ ወላጆችና ህፃናት ተጠፋፍተዋል።
አዲስ አበባም የሽብርተኞች ካምፕ እየሆነች ይመስላል!
አዲስ አበባም የሽብርተኞች ካምፕ እየሆነች ይመስላል!
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ስታድዮም ለሶላት ወጥታችሁ ህፃናት ልጆች የጠፉባችሁ ሜክሲኮ ጀርመን መስጂድ ስላሉ እዛ ሂዱ። የጠፉ ልጆች ያገኛችሁም ወደዛ ውሰዷቸው።
አላህ ይዘንልን።
አላህ ይዘንልን።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
....አብዱልመሊክ አማን የ11 አመት ህፃን እና ሀሊብ አማን የ17አመት ልጅ አቅራቢያችሁ ያሉ ዳሽን ባንክ ስቴዲየም ቅርንጫፍ ጋር እናታቸው እየጠበቀቻቸው ነው ወይም በ0913060882 ደውሉልን
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ህፃን ኢማን አብዱልፈታ ትባላለች ጥቁር አንበሳ አኮ ካፌ አካባቢ ከወላጆቿ ጋር ተለያይታለች እና ወላጆቿን የምታውቁ ተባበሩን
..
0922349904/ 0938946961
..
0922349904/ 0938946961