የዛሬዋ 27ኛ የረመዳን ሌሊት ለጎንደር ሙስሊሞች ዱዓእ የምናበዛባት ሌሊት እንድትሆን አደራ እላለሁ።
"فَدَعَا رَبَّهُ أَنِّي مَغْلُوبٌ فَانتَصِرْ" (القمر:١٠)
"ጌታውንም «እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝ» ሲል ጠራ፡፡" (አል-ቀመር:10)
"فَدَعَا رَبَّهُ أَنِّي مَغْلُوبٌ فَانتَصِرْ" (القمر:١٠)
"ጌታውንም «እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝ» ሲል ጠራ፡፡" (አል-ቀመር:10)
እኳን ሸሂድ ሁኖ ሠው ታሞ ይሞታል
አደግጥ በሞተው ጀነተል ፍርደወስ ተደግሶለታል
ነቃበል ወገኔ ያ ! ጥላትህ መጥቷል
ጥርጥር የለውም ኢፋ ሁኖ ወጥቷል
ከስርህ ተቃርቧል ወንድምህ ተመቷል
ነቃ በል ወገኔ እዳት ዘነጋ
ጨለማው ደቅድቋል ለሊቱም አልነጋ
ሙሥሊምን በድሎ አይኖራትም በአልጋ
የሙሥሊም ደም ሢፈስ እዳልሠማሁኖ ቤቱን ከዘጋጋ
መሠጠቱ አይቀርም ለዛ ላመፀኛ የሥራውን ዋጋ
ሢገፋ ሢገፋ ዛሬ ከዚህ ደርሶ
ዝም ሢል አየሁት የሙሥሊም ደምፈሶ
መሥጂዱ ሢቃጠል ቁርዓን ተራክሶ
ሙስኪኑ ወገኔ ልብሱ በደም ርሶ
ኢላሂ ዝም አይልም
ይሠጣል ዋጋውን ነገ ቀኑ ደርሶ
እስስልምናችን ከህወታችን በላይነው ነቃ በል ወገኔ ድናችን ተቀዳሚ ነው ከህይወታችን
አደግጥ በሞተው ጀነተል ፍርደወስ ተደግሶለታል
ነቃበል ወገኔ ያ ! ጥላትህ መጥቷል
ጥርጥር የለውም ኢፋ ሁኖ ወጥቷል
ከስርህ ተቃርቧል ወንድምህ ተመቷል
ነቃ በል ወገኔ እዳት ዘነጋ
ጨለማው ደቅድቋል ለሊቱም አልነጋ
ሙሥሊምን በድሎ አይኖራትም በአልጋ
የሙሥሊም ደም ሢፈስ እዳልሠማሁኖ ቤቱን ከዘጋጋ
መሠጠቱ አይቀርም ለዛ ላመፀኛ የሥራውን ዋጋ
ሢገፋ ሢገፋ ዛሬ ከዚህ ደርሶ
ዝም ሢል አየሁት የሙሥሊም ደምፈሶ
መሥጂዱ ሢቃጠል ቁርዓን ተራክሶ
ሙስኪኑ ወገኔ ልብሱ በደም ርሶ
ኢላሂ ዝም አይልም
ይሠጣል ዋጋውን ነገ ቀኑ ደርሶ
እስስልምናችን ከህወታችን በላይነው ነቃ በል ወገኔ ድናችን ተቀዳሚ ነው ከህይወታችን
Forwarded from Islamic post (الدال على الخير كفاعله)
ከ ጎንደር የተላከ መልእክት ሙስሊም የሆነ ሁሉ ሼር ያድርግ 😭😭😭
Joro yalew shar.......
Joro yalew shar.......
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
የቁኑት ዱአ።
ነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እስልምናን "ተቀብለናል" ቁርአን አስተማሪ ላኩልን ብለው የጠየቋቸው አካላት ነበሩ።
ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም 70 ቁርአን አቅሪ ሰሀባዎች ላኩላቸው። አይደለም ቁርአን ሊማሩ 70 ውንም ገደሏቸው። ነብዩም ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ለአሸናፊው ጌታ አላህ ሰላታቸው ላይ የቁኑትን ዱአ ማድረግ ጀመሩ።
ቁኑት የተደነገገው በዚህ ነው። አርአያችን ነብያችን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ናቸው። እሷቸውን ከተከተልን አላህ ይረዳናል። የተበዳይን ዱአ አላህ ይሰማል። ፍትሀዊውና አሸናፊውን አላህ አጥብቀን እንለምን። ፈረጃው ቅርብ ነው።
ከምንም በላይ ወደ አላህ እንመለስ። በብቸኝነት እናምልከው (ከሺርክ ሙሉ ለሙሉ እንራቅ) ፣ በነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና እንብቃቃ (መጤ ነገሮችን ሁሉ እንራቅ)። ከዘረኝነት እንውጣ (በአላህ ገመድ እንተሳሰር)። መስጂዶቻችን ላይ ህይወታችን እስክታልፍ ከአመት እስከ አመት እንስገድባቸው። ሀይማኖታችንን እንማር። ከጫት አላህ ከጠላው ሁሉ ርቀን የተሻልን ሰዎች እንሁን።
ለራሳችን ነገ የተሻለ እንዲሆንልን ከአላህ በታች ሰበቦቹ እኛ ነን።
የአላህን ህግጋት አጥብቀን ከያዝን፣ እሱ አሸናፊው አላህ ይረዳናል።
ነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እስልምናን "ተቀብለናል" ቁርአን አስተማሪ ላኩልን ብለው የጠየቋቸው አካላት ነበሩ።
ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም 70 ቁርአን አቅሪ ሰሀባዎች ላኩላቸው። አይደለም ቁርአን ሊማሩ 70 ውንም ገደሏቸው። ነብዩም ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ለአሸናፊው ጌታ አላህ ሰላታቸው ላይ የቁኑትን ዱአ ማድረግ ጀመሩ።
ቁኑት የተደነገገው በዚህ ነው። አርአያችን ነብያችን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ናቸው። እሷቸውን ከተከተልን አላህ ይረዳናል። የተበዳይን ዱአ አላህ ይሰማል። ፍትሀዊውና አሸናፊውን አላህ አጥብቀን እንለምን። ፈረጃው ቅርብ ነው።
ከምንም በላይ ወደ አላህ እንመለስ። በብቸኝነት እናምልከው (ከሺርክ ሙሉ ለሙሉ እንራቅ) ፣ በነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና እንብቃቃ (መጤ ነገሮችን ሁሉ እንራቅ)። ከዘረኝነት እንውጣ (በአላህ ገመድ እንተሳሰር)። መስጂዶቻችን ላይ ህይወታችን እስክታልፍ ከአመት እስከ አመት እንስገድባቸው። ሀይማኖታችንን እንማር። ከጫት አላህ ከጠላው ሁሉ ርቀን የተሻልን ሰዎች እንሁን።
ለራሳችን ነገ የተሻለ እንዲሆንልን ከአላህ በታች ሰበቦቹ እኛ ነን።
የአላህን ህግጋት አጥብቀን ከያዝን፣ እሱ አሸናፊው አላህ ይረዳናል።
ጎንደር ላይ ልክ በዚህ ሰዓት መስጂዶች በእሳት እየጋዩ ነው፣ የሙስሊሞች ንብረቶች እየተዘረፉና እየተቃጠሉ ነው፣ ሴቶች እየተደፈሩ ነው። መከላከያ ከአቅሙ በላይ ሆኖበታል። ልዩ ኃይሉና ሌላው የጸጥታ አካል ለአሸባሪዎቹ ወገንተኝነቱን እያሳዬ ነው። ያሳዝናል!
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ጎንደር
~
በክርስቲያን አሸባሪዎች የተገደሉት ሙስሊሞች ቁጥራቸው ከሚወራው በላይ ነው ። ሰዎቹ አስከሬን እስከመሻማት ደርሰዋል፡፡ እስካሁን ድረስ ጥቃቱ እንዳልቆመ ነው የሚነገረው። የክልሉ መንግስት "እርምጃ መውሰድ ጀምረናል" የሚለው ለገዳዮቹ ሽፋን ለመስጠት ነው። እንዲያውም የሚያሳድደው ሙስሊሞችን ነው።
~
በክርስቲያን አሸባሪዎች የተገደሉት ሙስሊሞች ቁጥራቸው ከሚወራው በላይ ነው ። ሰዎቹ አስከሬን እስከመሻማት ደርሰዋል፡፡ እስካሁን ድረስ ጥቃቱ እንዳልቆመ ነው የሚነገረው። የክልሉ መንግስት "እርምጃ መውሰድ ጀምረናል" የሚለው ለገዳዮቹ ሽፋን ለመስጠት ነው። እንዲያውም የሚያሳድደው ሙስሊሞችን ነው።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ጎንደር
~
እስካሁን በቅጡ ያልተነገረ አንድ አሳማሚ እውነት አለ። ይሄውም በርካታ እህቶቻችን በነዚህ ውሻዎች የተደፈሩ መሆናቸው ነው።
~
እስካሁን በቅጡ ያልተነገረ አንድ አሳማሚ እውነት አለ። ይሄውም በርካታ እህቶቻችን በነዚህ ውሻዎች የተደፈሩ መሆናቸው ነው።
ከሶላት ከፆማችን ረበሹን አላህ ዕረፍት ይንሳቸዉና።
ረመዷን 28
የዛሬ ጁሙዓ ትኩረታችን -
ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር
ፍትህ ለጎንደር ሙስሊሞች
አንድነት፣ ሰላም፣ ዱዓ
ረመዷን 28
የዛሬ ጁሙዓ ትኩረታችን -
ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር
ፍትህ ለጎንደር ሙስሊሞች
አንድነት፣ ሰላም፣ ዱዓ
#ጎንደር_እንደት_አደርሽ_!!
--------------------------------
እንደትስ አደሩ እነዚያ ጭቁኖች፡
በአሏህ ያመኑት ቆፍጣና ሙዕሚኖች፡
በእምነት የሞቱት የፅንስሽ ላይ ጀግኖች፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ፍትህ የሌለብሽ በግፍ የተሞላሽ፡
የገዛ ልጂሽን በእምነቱ የጠላሽ፡
መስጂዱን አቃጥለሽ ስጋውን የበላሽ፡
ደሙን ጠጥተሽው በምቾት የደላሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ይህን ጉድ ፈፅመሽ እስካሁን ያላፈርሽ፡
በአንባ ገነን ቁና በግፍ የተሰፈርሽ፡
የጨቋኞች ምድር ጎንደር እንደት አደርሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
#ኑር
--------------------------------
እንደትስ አደሩ እነዚያ ጭቁኖች፡
በአሏህ ያመኑት ቆፍጣና ሙዕሚኖች፡
በእምነት የሞቱት የፅንስሽ ላይ ጀግኖች፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ፍትህ የሌለብሽ በግፍ የተሞላሽ፡
የገዛ ልጂሽን በእምነቱ የጠላሽ፡
መስጂዱን አቃጥለሽ ስጋውን የበላሽ፡
ደሙን ጠጥተሽው በምቾት የደላሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ይህን ጉድ ፈፅመሽ እስካሁን ያላፈርሽ፡
በአንባ ገነን ቁና በግፍ የተሰፈርሽ፡
የጨቋኞች ምድር ጎንደር እንደት አደርሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
#ኑር
√ አሸባሪዎቹ፦ ከስልጤ ዕቃ አንገዛም!
√ የባድ ወልድ፦ ሲጀመር ስልጤ አረቄና ጠላ መች ይሸጣልና! ሲቀጥል ሪዝቃችን በአላህ እጅ እንጂ በሰካራም እጅ አይደለም!👌
√ የባድ ወልድ፦ ሲጀመር ስልጤ አረቄና ጠላ መች ይሸጣልና! ሲቀጥል ሪዝቃችን በአላህ እጅ እንጂ በሰካራም እጅ አይደለም!👌
ዛሬ በጁሙዓህ ሶላት ላይና ኋላ በሚካሄደው የአብዮት አደባባይ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ተመሳስለው በመግባት ሁከት የሚፈጥሩ ጽንፈኞች ሊኖሩ ስለሚችሉ፤ በሁሉም የሃገሪቱ ክፍሎች ዙሪያችሁን በጥንቃቄ ተመልከቱ።
